ቁርኣን ላይ፦ “ወማ አድራ ከማ” وَمَا أَدْرَاكَ مَا ማለትም “ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?” የሚል መጠይቅ 13 ቦታ ሲኖር “ምን እንደ ኾነ ዕወቅ” የሚል ፈሊጣዊ አገላለጽ”Idiomatic expression” ነው። "መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት" የሚለው አንቀጽ የወረደበት ሠበቡ አን-ኑዙል እንዲህ ተቀምጧል፦
ሙወጧእ ማሊክ መጽሐፍ 19, ሐዲስ 706
ማሊክ ከታመኑ አህለል ዒልም ሰው ሰምቶ እንደተናገረው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ከእሳቸው በፊት የነበሩት ሕዝቦች የሕይወት ቆይታ እና አሏህ ያንን ቆይታ እንዴት እንደፈቀደ አጤኑ። ከእሳቸው በፊት የነበሩት ሕዝቦች ረጅም ዕድሜያቸውን ማከናወን የቻሉትን ያህል ሌሎች በጎ ተግባሮችን መሥራት እንዲችሉ የእርሳቸው ኡማ በጣም አጭር እንደነበሩ ሆኖ ነበር፡፡ "መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት" ብሎ አሏህ ለይለቱል ቀድርን ሰጣቸው"*። عَنْ مَالِكٍ، أَنَّهُ سَمِعَ مَنْ، يَثِقُ بِهِ مِنْ أَهْلِ الْعِلْمِ يَقُولُ إِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أُرِيَ أَعْمَارَ النَّاسِ قَبْلَهُ أَوْ مَا شَاءَ اللَّهُ مِنْ ذَلِكَ فَكَأَنَّهُ تَقَاصَرَ أَعْمَارَ أُمَّتِهِ أَنْ لاَ يَبْلُغُوا مِنَ الْعَمَلِ مِثْلَ الَّذِي بَلَغَ غَيْرُهُمْ فِي طُولِ الْعُمْرِ فَأَعْطَاهُ اللَّهُ لَيْلَةَ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِنْ أَلْفِ شَهْرٍ .
አንድ ዓመት 12 ወር ነው። ለይለቱል ቀድር በዓመት አንዴ ስትሆን እርሷን ያገኘ ከ 1000 ወር በላጭ ናት። 1000 ወር 83 ዓመት ይሆናል። 1000÷12= 83። አንድ ሰው 10 ዓመት ሙሉ ተከታትሎ ለይለቱል ቀድርን ያገኘ 830 ዓመት በላይ እንደኖረ ይሆናል። 83×10= 830። ይህ ትልቅ ጸጋ ነው። ከሺሕ ወር በላጭ የሆነችውን ይህቺን ሌሊት ለማግኘት ሙሥሊሙ ኢዕቲካፍ ይገባል። “ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “መቀመጥ” ማለት ሲሆን የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ መጠነ-ሰፊና ዘርፈ-ብዙ ዒባዳህ በማድረግ መቀመጥ ነው፦
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
በመሥጂድ ኢዕቲካፍ ለማድረግ የሚቀመጠው “ዓኪፍ” عَاكِف ሲባል፥ እነዚህ አንቀጽ ላይ “ተቀማጮች” ለሚለው ቃል የገባው የዓኪፍ ብዙ ቁጥር “ዓኪፉን” عَٰكِفُون መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህ እሳቤ በሐዲስም ላይ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 2
የነቢዩ”ﷺ” ባልተቤት ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” እስኪሞቱ ድረስ ከረመዷን መጨረሻ አስር ቀናት ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር። ከዚያም ከእርሳቸው በኃላ ባልተቤቶቻቸው ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ، ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ.
የሚያጅበው በዚህች ሌሊት መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፥ እስከ ፈጅር ሶላት ድረስ ሰላም ብቻ ናት፦
97፥4 *”በእርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ*፡፡ تَنَزَّلُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ فِيهَا بِإِذْنِ رَبِّهِم مِّن كُلِّ أَمْرٍ
97፥5 *እርስዋ እስከ ጎህ መውጣት ድረስ ሰላም ብቻ ናት*፡፡ سَلَامٌ هِيَ حَتَّىٰ مَطْلَعِ الْفَجْرِ
ለይለቱል ቀድርን በኢማን እና በኢሕቲሣብ ያገኘ ሰው ከአላህ ዘንድ የሚኖረው ምንዳና ትሩፋት ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር መባል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 28
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በለይለቱል ቀድር በኢማን እና ከአላህ አጅር አገኛለው ብሎ ሶላት የቆመ ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ يَقُمْ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ
በለይለቱል ቀድር ጊዜ የሚባለው ዱዓ፦ “አላህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ፤ ይቅርታንም ትወዳለህ፥ ይቅር በለኝ” ነው፦
ጃሚዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 48 ሐዲስ 144
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ እኔም፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! የትኛው ሌሊት ለይለቱል ቀድርን እንደሆነ ባውቅ ምን ማለት እንዳለብኝ ንገሩኝ” ብዬ ጠየኳቸው፥ እርሳቸውም፦ “አላህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ፤ ይቅርታንም ትወዳለህ፥ ይቅር በለኝ” የሚል ነው”*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَرَأَيْتَ إِنْ عَلِمْتُ أَىُّ لَيْلَةٍ لَيْلَةُ الْقَدْرِ مَا أَقُولُ فِيهَا قَالَ “ قُولِي اللَّهُمَّ إِنَّكَ عَفُوٌّ كَرِيمٌ تُحِبُّ الْعَفْوَ فَاعْفُ عَنِّي ” . قَالَ هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ
ምንኛ መታደል ነው? ኢሥላም ዐቂደቱ አር-ረባኒያ ነው ስልን በዕውር ድንብር ጸለምተኛ ሙግት”Pessimistic approach” ሳይሆን በእማኝና በአስረጅ ሙግት”Optimistic approach” ነው። አላህ ለይለቱል ቀድርን በኢማን እና በኢሕቲሣብ ከሚያገኙት ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሙወጧእ ማሊክ መጽሐፍ 19, ሐዲስ 706
ማሊክ ከታመኑ አህለል ዒልም ሰው ሰምቶ እንደተናገረው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ከእሳቸው በፊት የነበሩት ሕዝቦች የሕይወት ቆይታ እና አሏህ ያንን ቆይታ እንዴት እንደፈቀደ አጤኑ። ከእሳቸው በፊት የነበሩት ሕዝቦች ረጅም ዕድሜያቸውን ማከናወን የቻሉትን ያህል ሌሎች በጎ ተግባሮችን መሥራት እንዲችሉ የእርሳቸው ኡማ በጣም አጭር እንደነበሩ ሆኖ ነበር፡፡ "መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት" ብሎ አሏህ ለይለቱል ቀድርን ሰጣቸው"*። عَنْ مَالِكٍ، أَنَّهُ سَمِعَ مَنْ، يَثِقُ بِهِ مِنْ أَهْلِ الْعِلْمِ يَقُولُ إِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أُرِيَ أَعْمَارَ النَّاسِ قَبْلَهُ أَوْ مَا شَاءَ اللَّهُ مِنْ ذَلِكَ فَكَأَنَّهُ تَقَاصَرَ أَعْمَارَ أُمَّتِهِ أَنْ لاَ يَبْلُغُوا مِنَ الْعَمَلِ مِثْلَ الَّذِي بَلَغَ غَيْرُهُمْ فِي طُولِ الْعُمْرِ فَأَعْطَاهُ اللَّهُ لَيْلَةَ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِنْ أَلْفِ شَهْرٍ .
አንድ ዓመት 12 ወር ነው። ለይለቱል ቀድር በዓመት አንዴ ስትሆን እርሷን ያገኘ ከ 1000 ወር በላጭ ናት። 1000 ወር 83 ዓመት ይሆናል። 1000÷12= 83። አንድ ሰው 10 ዓመት ሙሉ ተከታትሎ ለይለቱል ቀድርን ያገኘ 830 ዓመት በላይ እንደኖረ ይሆናል። 83×10= 830። ይህ ትልቅ ጸጋ ነው። ከሺሕ ወር በላጭ የሆነችውን ይህቺን ሌሊት ለማግኘት ሙሥሊሙ ኢዕቲካፍ ይገባል። “ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “መቀመጥ” ማለት ሲሆን የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ መጠነ-ሰፊና ዘርፈ-ብዙ ዒባዳህ በማድረግ መቀመጥ ነው፦
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
በመሥጂድ ኢዕቲካፍ ለማድረግ የሚቀመጠው “ዓኪፍ” عَاكِف ሲባል፥ እነዚህ አንቀጽ ላይ “ተቀማጮች” ለሚለው ቃል የገባው የዓኪፍ ብዙ ቁጥር “ዓኪፉን” عَٰكِفُون መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህ እሳቤ በሐዲስም ላይ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 2
የነቢዩ”ﷺ” ባልተቤት ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” እስኪሞቱ ድረስ ከረመዷን መጨረሻ አስር ቀናት ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር። ከዚያም ከእርሳቸው በኃላ ባልተቤቶቻቸው ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ، ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ.
የሚያጅበው በዚህች ሌሊት መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፥ እስከ ፈጅር ሶላት ድረስ ሰላም ብቻ ናት፦
97፥4 *”በእርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ*፡፡ تَنَزَّلُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ فِيهَا بِإِذْنِ رَبِّهِم مِّن كُلِّ أَمْرٍ
97፥5 *እርስዋ እስከ ጎህ መውጣት ድረስ ሰላም ብቻ ናት*፡፡ سَلَامٌ هِيَ حَتَّىٰ مَطْلَعِ الْفَجْرِ
ለይለቱል ቀድርን በኢማን እና በኢሕቲሣብ ያገኘ ሰው ከአላህ ዘንድ የሚኖረው ምንዳና ትሩፋት ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር መባል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 28
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በለይለቱል ቀድር በኢማን እና ከአላህ አጅር አገኛለው ብሎ ሶላት የቆመ ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ يَقُمْ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ
በለይለቱል ቀድር ጊዜ የሚባለው ዱዓ፦ “አላህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ፤ ይቅርታንም ትወዳለህ፥ ይቅር በለኝ” ነው፦
ጃሚዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 48 ሐዲስ 144
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ እኔም፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! የትኛው ሌሊት ለይለቱል ቀድርን እንደሆነ ባውቅ ምን ማለት እንዳለብኝ ንገሩኝ” ብዬ ጠየኳቸው፥ እርሳቸውም፦ “አላህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ፤ ይቅርታንም ትወዳለህ፥ ይቅር በለኝ” የሚል ነው”*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَرَأَيْتَ إِنْ عَلِمْتُ أَىُّ لَيْلَةٍ لَيْلَةُ الْقَدْرِ مَا أَقُولُ فِيهَا قَالَ “ قُولِي اللَّهُمَّ إِنَّكَ عَفُوٌّ كَرِيمٌ تُحِبُّ الْعَفْوَ فَاعْفُ عَنِّي ” . قَالَ هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ
ምንኛ መታደል ነው? ኢሥላም ዐቂደቱ አር-ረባኒያ ነው ስልን በዕውር ድንብር ጸለምተኛ ሙግት”Pessimistic approach” ሳይሆን በእማኝና በአስረጅ ሙግት”Optimistic approach” ነው። አላህ ለይለቱል ቀድርን በኢማን እና በኢሕቲሣብ ከሚያገኙት ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢየሱስ ፍጡር ነው!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥47 ፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል*፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى وَلَدٌۭ وَلَمْ يَمْسَسْنِى بَشَرٌۭ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ ٱللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَآءُ ۚ إِذَا قَضَىٰٓ أَمْرًۭا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُۥ كُن فَيَكُونُ
የተፈጠረ ነገር ሁሉ ላይወለድ ይችላል፥ ለምሳሌ መላእክት ተፈጥረዋል ግን አልተወለዱም። ግን የተወለደ ነገር ሁሉ ከመወለዱ በፊት በማኅጸን ይፈጠራል። ኢየሱስ ማርያም ማህፀን ውስጥ መፈጠሩን በተለይ የክርስትና የዐቂዳህ መጽሐፍ የሆነው ሃይማኖተ-አበው ኢየሱስ ከመወለዱ በፊት በማህጸን ውስጥ የተፈጠረ “ፍጡር” ነው ይላል፦
1. ሃይማኖተ-አበው ዘመጠሊጎን 44፥3
ዘመጠሊጎን አለ፦
“ወለሊሁ ሐነፀ ሥጋሁ ውስጠ ከርሠ ድንግል ወኢተሳተፎ መኑሂ በፈጢረ ሥጋሁ አላ ለሊሁ ባሕቲቱ ፈጠሮ”
ትርጉም፦
“እርሱ ሥጋውን በድንግል ማሕፀን ፈጠረ፤ ሥጋውን በመፍጠር ማንም አጋዥ አልሆነውም፤ እርሱ እራሱ ፈጠረው እንጂ”
2. ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 124:19
ቄርሎስም አለ፦
“ንብሎ ፍጡረ እስመ ውእቱ ተወልደ በስጋ እምብእሲት”
ትርጉም፦
“ከሴት በሥጋ ስለተወለደ ፍጡር ነው እንላለን”
3. ሃይማኖተ-አበው ዘጎርጎርዮስ 35:6
ጎርጎርዮስም አለ፦
“ወዓዲመ ይትበሀል ፍጡረ በእንተ ዘኮነ ስጋ”
ትርጉም፦
“ስጋ ስለሆነ ፍጡር ይባላል”
“ፍጡረ” ማለት “ፍጡር” ማለት ነው። አንዱ እግዚአብሔር እንደ ተስፋው ቃሉ ከዳዊት ዘር ለእስራኤል መድኃኒትን ኢየሱስን ካለመኖር ወደ መኖር አመጣ፤ ይህም የተስፋ ቃል ኢየሱስ በማህፀን የተፈጠረ ፍጡር መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦
ሐዋ ሥራ 13፥23 ከዚህም ሰው ዘር እግዚአብሔር እንደ ተስፋው ቃል ለእስራኤል መድኃኒትን እርሱም *ኢየሱስን አመጣ*።
ኢሳይያስ 49፥5-6 ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ *የሠራኝ* እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡— እርሱም፡— የያዕቆብን ነገዶች እንድታስነሣ ከእስራኤልም የዳኑትን እንድትመልስ ባሪያዬ ትሆን ዘንድ እጅግ ቀላል ነገር ነውና እስከ ምድር ዳር ድረስ መድኃኒት ትሆን ዘንድ ለአሕዛብ ብርሃን አድርጌ ሰጥቼሃለሁ፥ ይላል።
“ከማኅፀን ጀምሮ የሠራኝ” የሚለው ስለ ኢየሱስ መሆኑ የተለያዩ ጥንታዊ ማብራሪያ ማየት ይቻላል፤ ከዚህ መካከል ሃይማኖተ-አበው ላይ ቄርሎስ ነግሮናል፦
1. ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 76:19
ቄርሎስም አለ፦
“ወዓዲ ይቤ መድኅን በአፈ ዝንቱ ነብይ ኢሳይያስ በእንተ ልደቱ እምድንግል ወበእንተዝ ተፀነስኩ፤ እምከርሥ ከመ ዐቅም ምግባራተ ብዙኀ ወአቅም ነገደ ያዕቆብ ወአስተጋብእ ዝርዋነ እስራኤል ወበእንተዝ ግብር ተፈጥረ እምከርሰ ድንግል”
ትርጉም፦
“ዳግመኛም መድኅን ክርስቶስ ከድንግል ስለመወለዱ በኢሳይያስ አፍ “ብዙ ሥራ እሠራ ዘንድ የያዕቆብንም ወገን አጸና
ዘንድ አስራኤልንም አንድ አደርግ ዘንድ በማሕጸን ተፈጠርኩ አለ”
2. ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 76:21
ቄርሎስም አለ፦
“ወካዕበ ይቤ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ዘፈጠረኒ እምከርስ እኩኖ ገብረ ለአስተጋብኦተ ሕዝበ ያዕቆብ ወለአንሥአተ እስራኤል እስመ ለሊሁ የአምረኒ”
ትርጉም፦
“ዳግመኛም የያዕቆብን ወገን አንድ ለማድረግ፤ እስራኤልን ለማዳን አገልጋይ እሆነው ዘንድ በማሕጸን የፈጠረኝ እግዚአብሔር እርሱ ይወደኛልና”
“ዘፈጠረኒ” ማለት “የፈጠረኝ” ማለት ነው። ኢየሱስ ማርያም ማህፀን ውስጥ የተፈጠረ ነው። አንድ ኑባሬ ከተፈጠረ አምላክ አይሆንም። ምክንያቱም አምላክ ከጊዜ በኃላ አይሰራምና፦
ኢሳይያስ 43፥10 ከእኔ በፊት *አምላክ አልተሠራም ከእኔም በኋላ አይሆንም*።
አምላክ ካልተሠሰራ በማህጸን የተሠራው ኢየሱስ ፍጡር ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥47 ፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል*፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى وَلَدٌۭ وَلَمْ يَمْسَسْنِى بَشَرٌۭ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ ٱللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَآءُ ۚ إِذَا قَضَىٰٓ أَمْرًۭا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُۥ كُن فَيَكُونُ
የተፈጠረ ነገር ሁሉ ላይወለድ ይችላል፥ ለምሳሌ መላእክት ተፈጥረዋል ግን አልተወለዱም። ግን የተወለደ ነገር ሁሉ ከመወለዱ በፊት በማኅጸን ይፈጠራል። ኢየሱስ ማርያም ማህፀን ውስጥ መፈጠሩን በተለይ የክርስትና የዐቂዳህ መጽሐፍ የሆነው ሃይማኖተ-አበው ኢየሱስ ከመወለዱ በፊት በማህጸን ውስጥ የተፈጠረ “ፍጡር” ነው ይላል፦
1. ሃይማኖተ-አበው ዘመጠሊጎን 44፥3
ዘመጠሊጎን አለ፦
“ወለሊሁ ሐነፀ ሥጋሁ ውስጠ ከርሠ ድንግል ወኢተሳተፎ መኑሂ በፈጢረ ሥጋሁ አላ ለሊሁ ባሕቲቱ ፈጠሮ”
ትርጉም፦
“እርሱ ሥጋውን በድንግል ማሕፀን ፈጠረ፤ ሥጋውን በመፍጠር ማንም አጋዥ አልሆነውም፤ እርሱ እራሱ ፈጠረው እንጂ”
2. ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 124:19
ቄርሎስም አለ፦
“ንብሎ ፍጡረ እስመ ውእቱ ተወልደ በስጋ እምብእሲት”
ትርጉም፦
“ከሴት በሥጋ ስለተወለደ ፍጡር ነው እንላለን”
3. ሃይማኖተ-አበው ዘጎርጎርዮስ 35:6
ጎርጎርዮስም አለ፦
“ወዓዲመ ይትበሀል ፍጡረ በእንተ ዘኮነ ስጋ”
ትርጉም፦
“ስጋ ስለሆነ ፍጡር ይባላል”
“ፍጡረ” ማለት “ፍጡር” ማለት ነው። አንዱ እግዚአብሔር እንደ ተስፋው ቃሉ ከዳዊት ዘር ለእስራኤል መድኃኒትን ኢየሱስን ካለመኖር ወደ መኖር አመጣ፤ ይህም የተስፋ ቃል ኢየሱስ በማህፀን የተፈጠረ ፍጡር መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦
ሐዋ ሥራ 13፥23 ከዚህም ሰው ዘር እግዚአብሔር እንደ ተስፋው ቃል ለእስራኤል መድኃኒትን እርሱም *ኢየሱስን አመጣ*።
ኢሳይያስ 49፥5-6 ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ *የሠራኝ* እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡— እርሱም፡— የያዕቆብን ነገዶች እንድታስነሣ ከእስራኤልም የዳኑትን እንድትመልስ ባሪያዬ ትሆን ዘንድ እጅግ ቀላል ነገር ነውና እስከ ምድር ዳር ድረስ መድኃኒት ትሆን ዘንድ ለአሕዛብ ብርሃን አድርጌ ሰጥቼሃለሁ፥ ይላል።
“ከማኅፀን ጀምሮ የሠራኝ” የሚለው ስለ ኢየሱስ መሆኑ የተለያዩ ጥንታዊ ማብራሪያ ማየት ይቻላል፤ ከዚህ መካከል ሃይማኖተ-አበው ላይ ቄርሎስ ነግሮናል፦
1. ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 76:19
ቄርሎስም አለ፦
“ወዓዲ ይቤ መድኅን በአፈ ዝንቱ ነብይ ኢሳይያስ በእንተ ልደቱ እምድንግል ወበእንተዝ ተፀነስኩ፤ እምከርሥ ከመ ዐቅም ምግባራተ ብዙኀ ወአቅም ነገደ ያዕቆብ ወአስተጋብእ ዝርዋነ እስራኤል ወበእንተዝ ግብር ተፈጥረ እምከርሰ ድንግል”
ትርጉም፦
“ዳግመኛም መድኅን ክርስቶስ ከድንግል ስለመወለዱ በኢሳይያስ አፍ “ብዙ ሥራ እሠራ ዘንድ የያዕቆብንም ወገን አጸና
ዘንድ አስራኤልንም አንድ አደርግ ዘንድ በማሕጸን ተፈጠርኩ አለ”
2. ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 76:21
ቄርሎስም አለ፦
“ወካዕበ ይቤ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ዘፈጠረኒ እምከርስ እኩኖ ገብረ ለአስተጋብኦተ ሕዝበ ያዕቆብ ወለአንሥአተ እስራኤል እስመ ለሊሁ የአምረኒ”
ትርጉም፦
“ዳግመኛም የያዕቆብን ወገን አንድ ለማድረግ፤ እስራኤልን ለማዳን አገልጋይ እሆነው ዘንድ በማሕጸን የፈጠረኝ እግዚአብሔር እርሱ ይወደኛልና”
“ዘፈጠረኒ” ማለት “የፈጠረኝ” ማለት ነው። ኢየሱስ ማርያም ማህፀን ውስጥ የተፈጠረ ነው። አንድ ኑባሬ ከተፈጠረ አምላክ አይሆንም። ምክንያቱም አምላክ ከጊዜ በኃላ አይሰራምና፦
ኢሳይያስ 43፥10 ከእኔ በፊት *አምላክ አልተሠራም ከእኔም በኋላ አይሆንም*።
አምላክ ካልተሠሰራ በማህጸን የተሠራው ኢየሱስ ፍጡር ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"አሏህ ወለደ" ያሉ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው። አላህ አልወለደም፥ አልተወለደምም፦
37፥152 ፦ “አላህ ወለደ” አሉ፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡ وَلَدَ اللَّهُ وَإِنَّهُمْ لَكَاذِبُونَ
112፥3 *አልወለደም፤ አልተወለደምም*፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
37፥152 ፦ “አላህ ወለደ” አሉ፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡ وَلَدَ اللَّهُ وَإِنَّهُمْ لَكَاذِبُونَ
112፥3 *አልወለደም፤ አልተወለደምም*፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ሡጁዱ አት-ቲላዋህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምን አላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
“ቲላዋህ” تِلَاوَة ማለት “ንባብ” ማለት ሲሆን በመድረሻ ቅጥያ ላይ “ታ” ة የሚባለው “ታእ-መርቡጧህ” تاء مربوطة ነው፥ “ታ” ت “ታእ-መፍቱሓህ” تاء مفتوحة ሲሆን ደግሞ “ቲላወት” تِلَاوَت ይሆናል። ይህም ቃል አንድ ጊዜ ቁርኣን ላይ አለ፦
2፥121 *”እነዚያ መጽሐፉን የሰጠናቸው ተገቢ “ንባቡን” ያነቡታል፡፡ እነዚያ በእርሱ ያምናሉ፤ በእርሱም የሚክዱ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ يَتْلُونَهُ حَقَّ تِلَاوَتِهِ أُولَـٰئِكَ يُؤْمِنُونَ بِهِ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِهِ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْخَاسِرُونَ
ቲላዋህ የሚያነቡ “ታሊያት” تَّٰلِيَٰت ይባላሉ። “ሡጁድ” سُّجُود ማለት “ስግደት” ማለት ነው። “ሡጁዱ አት-ቲላዋህ” سُّجُود الْتِلَاوَة ማለት “የስግደት ንባብ” ማለት ነው። ይህም ቁርኣን ሲቀራ የሡጁድ አንቀጽ ስናገኝ የምንሰግደው የስግደት አይነት ነው። በቁርኣን ውስጥ 15 ቦታ ላይ የሱጁድ አናቅጽ አሉ፦
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ ያወድሱታልም፡፡ *”ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ”*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ عِندَ رَبِّكَ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيُسَبِّحُونَهُ وَلَهُ يَسْجُدُونَ ۩
13፥15 በሰማያትና በምድርም ያሉት ሁሉ በውድም ሆነ በግድ *”ለአላህ ይሰግዳሉ፥ ጥላዎቻቸውም በጧቶችና በሠርኮች ይሰግዳሉ”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا وَظِلَالُهُم بِالْغُدُوِّ وَالْآصَالِ ۩
16፥49 *ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ መላእክትም ይሰግዳሉ*፡፡ እነርሱም አይኮሩም፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
17፥107 «በእርሱ እመኑ ወይም አትመኑ» በላቸው፤ እነዚያ ከእርሱ በፊት ዕውቀትን የተሰጡት *”በእነርሱ ላይ በተነበበ ጊዜ ሰጋጆች ኾነው በሸንጎበቶቻቸው ላይ ይወድቃሉ”*። قُلْ آمِنُوا بِهِ أَوْ لَا تُؤْمِنُوا ۚ إِنَّ الَّذِينَ أُوتُوا الْعِلْمَ مِن قَبْلِهِ إِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ يَخِرُّونَ لِلْأَذْقَانِ سُجَّدًا
19፥58 *”የአልረሕማን አንቀጾች በነሱ ላይ በተነበቡ ጊዜ ሰጋጆችና አልቃሾች ኾነው ይወድቃሉ”*፡፡ إِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُ الرَّحْمَـٰنِ خَرُّوا سُجَّدًا وَبُكِيًّا ۩
22፥18 *አላህ በሰማያት ያለው ሁሉ፣ በምድርም ያለው ሁሉ፣ ፀሐይና ጨረቃም፣ ከዋክብትም፣ ተራራዎችም፣ ዛፎችም፣ ተንቀሳቃሾችም ከሰዎች ብዙዎችም ለእርሱ የሚሰግዱለት መሆኑን አታውቁምን?* أَلَمْ تَرَ أَنَّ اللَّهَ يَسْجُدُ لَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ وَالنُّجُومُ وَالْجِبَالُ وَالشَّجَرُ وَالدَّوَابُّ وَكَثِيرٌ مِّنَ النَّاس
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! *”በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ በጎንም ነገር ሥሩ፣ ልትድኑ ይከጀልላችኋልና”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
25፥60 *ለእነርሱም ለአልረሕማን ስገዱ በተባሉ ጊዜ አልረሕማን ማነው ለምታዘን እና ለማናውቀው እንሰግዳለን ይላሉ*፡፡ ይህ መራቅንም ጨመራቸው፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ اسْجُدُوا لِلرَّحْمَـٰنِ قَالُوا وَمَا الرَّحْمَـٰنُ أَنَسْجُدُ لِمَا تَأْمُرُنَا وَزَادَهُمْ نُفُورًا ۩
27፥25 ለዚያ በሰማያትና በምድር የተደበቀውን ለሚያወጣው፣ *የምትሸሽጉትንና የምትገልጹትንም ሁሉ ለሚያውቀው አላህ እንዳይሰግዱ ሰይጣን አግዷቸዋል*፡፡ أَلَّا يَسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي يُخْرِجُ الْخَبْءَ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَيَعْلَمُ مَا تُخْفُونَ وَمَا تُعْلِنُونَ
32፥15 *በአንቀጾቻችን የሚያምኑት እነዚያ በእርሷ በተገሰጹ ጊዜ ሰጋጆች ሆነው የሚወድቁት* እና እነርሱም የማይኮሩ ሆነው በጌታቸው ምስጋና ተጎናጽፈው የሚያወድሱት ብቻ ናቸው፡፡ إِنَّمَا يُؤْمِنُ بِآيَاتِنَا الَّذِينَ إِذَا ذُكِّرُوا بِهَا خَرُّوا سُجَّدًا وَسَبَّحُوا بِحَمْدِ رَبِّهِمْ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ ۩
38፥24 ዳውድም የፈተንነው መኾኑን ዐወቀ፡፡ *ጌታውንም ምሕረትን ለመነ፡፡ ሰጋጅ ኾኖ ወደቀም*፡፡ በመጸጸት ተመለሰም፡፡ وَظَنَّ دَاوُودُ أَنَّمَا فَتَنَّاهُ فَاسْتَغْفَرَ رَبَّهُ وَخَرَّ رَاكِعًا وَأَنَابَ ۩
41፥37 *”ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ ስገዱ፡፡ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
53፥62 *”ለአላህም ስገዱ አምልኩትም”*፡፡ فَاسْجُدُوا لِلَّهِ وَاعْبُدُوا ۩
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምንአላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
86፥19 ይከልከል አትታዘዘው፡፡ *ስገድም፥ ተቃረብም*፡፡ كَلَّا لَا تُطِعْهُ وَاسْجُدْ وَاقْتَرِب ۩
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምን አላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
“ቲላዋህ” تِلَاوَة ማለት “ንባብ” ማለት ሲሆን በመድረሻ ቅጥያ ላይ “ታ” ة የሚባለው “ታእ-መርቡጧህ” تاء مربوطة ነው፥ “ታ” ت “ታእ-መፍቱሓህ” تاء مفتوحة ሲሆን ደግሞ “ቲላወት” تِلَاوَت ይሆናል። ይህም ቃል አንድ ጊዜ ቁርኣን ላይ አለ፦
2፥121 *”እነዚያ መጽሐፉን የሰጠናቸው ተገቢ “ንባቡን” ያነቡታል፡፡ እነዚያ በእርሱ ያምናሉ፤ በእርሱም የሚክዱ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ يَتْلُونَهُ حَقَّ تِلَاوَتِهِ أُولَـٰئِكَ يُؤْمِنُونَ بِهِ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِهِ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْخَاسِرُونَ
ቲላዋህ የሚያነቡ “ታሊያት” تَّٰلِيَٰت ይባላሉ። “ሡጁድ” سُّجُود ማለት “ስግደት” ማለት ነው። “ሡጁዱ አት-ቲላዋህ” سُّجُود الْتِلَاوَة ማለት “የስግደት ንባብ” ማለት ነው። ይህም ቁርኣን ሲቀራ የሡጁድ አንቀጽ ስናገኝ የምንሰግደው የስግደት አይነት ነው። በቁርኣን ውስጥ 15 ቦታ ላይ የሱጁድ አናቅጽ አሉ፦
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ ያወድሱታልም፡፡ *”ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ”*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ عِندَ رَبِّكَ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيُسَبِّحُونَهُ وَلَهُ يَسْجُدُونَ ۩
13፥15 በሰማያትና በምድርም ያሉት ሁሉ በውድም ሆነ በግድ *”ለአላህ ይሰግዳሉ፥ ጥላዎቻቸውም በጧቶችና በሠርኮች ይሰግዳሉ”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا وَظِلَالُهُم بِالْغُدُوِّ وَالْآصَالِ ۩
16፥49 *ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ መላእክትም ይሰግዳሉ*፡፡ እነርሱም አይኮሩም፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
17፥107 «በእርሱ እመኑ ወይም አትመኑ» በላቸው፤ እነዚያ ከእርሱ በፊት ዕውቀትን የተሰጡት *”በእነርሱ ላይ በተነበበ ጊዜ ሰጋጆች ኾነው በሸንጎበቶቻቸው ላይ ይወድቃሉ”*። قُلْ آمِنُوا بِهِ أَوْ لَا تُؤْمِنُوا ۚ إِنَّ الَّذِينَ أُوتُوا الْعِلْمَ مِن قَبْلِهِ إِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ يَخِرُّونَ لِلْأَذْقَانِ سُجَّدًا
19፥58 *”የአልረሕማን አንቀጾች በነሱ ላይ በተነበቡ ጊዜ ሰጋጆችና አልቃሾች ኾነው ይወድቃሉ”*፡፡ إِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُ الرَّحْمَـٰنِ خَرُّوا سُجَّدًا وَبُكِيًّا ۩
22፥18 *አላህ በሰማያት ያለው ሁሉ፣ በምድርም ያለው ሁሉ፣ ፀሐይና ጨረቃም፣ ከዋክብትም፣ ተራራዎችም፣ ዛፎችም፣ ተንቀሳቃሾችም ከሰዎች ብዙዎችም ለእርሱ የሚሰግዱለት መሆኑን አታውቁምን?* أَلَمْ تَرَ أَنَّ اللَّهَ يَسْجُدُ لَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ وَالنُّجُومُ وَالْجِبَالُ وَالشَّجَرُ وَالدَّوَابُّ وَكَثِيرٌ مِّنَ النَّاس
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! *”በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ በጎንም ነገር ሥሩ፣ ልትድኑ ይከጀልላችኋልና”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
25፥60 *ለእነርሱም ለአልረሕማን ስገዱ በተባሉ ጊዜ አልረሕማን ማነው ለምታዘን እና ለማናውቀው እንሰግዳለን ይላሉ*፡፡ ይህ መራቅንም ጨመራቸው፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ اسْجُدُوا لِلرَّحْمَـٰنِ قَالُوا وَمَا الرَّحْمَـٰنُ أَنَسْجُدُ لِمَا تَأْمُرُنَا وَزَادَهُمْ نُفُورًا ۩
27፥25 ለዚያ በሰማያትና በምድር የተደበቀውን ለሚያወጣው፣ *የምትሸሽጉትንና የምትገልጹትንም ሁሉ ለሚያውቀው አላህ እንዳይሰግዱ ሰይጣን አግዷቸዋል*፡፡ أَلَّا يَسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي يُخْرِجُ الْخَبْءَ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَيَعْلَمُ مَا تُخْفُونَ وَمَا تُعْلِنُونَ
32፥15 *በአንቀጾቻችን የሚያምኑት እነዚያ በእርሷ በተገሰጹ ጊዜ ሰጋጆች ሆነው የሚወድቁት* እና እነርሱም የማይኮሩ ሆነው በጌታቸው ምስጋና ተጎናጽፈው የሚያወድሱት ብቻ ናቸው፡፡ إِنَّمَا يُؤْمِنُ بِآيَاتِنَا الَّذِينَ إِذَا ذُكِّرُوا بِهَا خَرُّوا سُجَّدًا وَسَبَّحُوا بِحَمْدِ رَبِّهِمْ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ ۩
38፥24 ዳውድም የፈተንነው መኾኑን ዐወቀ፡፡ *ጌታውንም ምሕረትን ለመነ፡፡ ሰጋጅ ኾኖ ወደቀም*፡፡ በመጸጸት ተመለሰም፡፡ وَظَنَّ دَاوُودُ أَنَّمَا فَتَنَّاهُ فَاسْتَغْفَرَ رَبَّهُ وَخَرَّ رَاكِعًا وَأَنَابَ ۩
41፥37 *”ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ ስገዱ፡፡ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
53፥62 *”ለአላህም ስገዱ አምልኩትም”*፡፡ فَاسْجُدُوا لِلَّهِ وَاعْبُدُوا ۩
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምንአላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
86፥19 ይከልከል አትታዘዘው፡፡ *ስገድም፥ ተቃረብም*፡፡ كَلَّا لَا تُطِعْهُ وَاسْجُدْ وَاقْتَرِب ۩
እነዚህ አስራ አምስቱ ይህንን ይመስላሉ። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ሙስተሐብ እንጂ ፈርድ አይደለም። ግን የጠበቀ ሙስተሐብ ነው፥ የጠበቀ ሙስተሐብ ዋጅብ ነው። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ በቃሪው በአዳማጩም መስገዱ ዋጅብ ነው፦
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምን አላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
ይህ የጠበቀ ሱናህ በነቢያችን”ﷺ” ሱናህ እንዲህ ተዘግቧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 17, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዑመር”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *” መቼም ቢሆን ነቢዩ”ﷺ” ሥጁድ የሚወረድበትን ሱራህ ሲያገኙ ይሰግዱ ነበር። እኛም ከእኛ መካከል የሡጁድ ቦታ ፈልገን እስካላገኘን ድረስ አብረን እንሰግድ ነበር”*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَقْرَأُ السُّورَةَ الَّتِي فِيهَا السَّجْدَةُ فَيَسْجُدُ وَنَسْجُدُ حَتَّى مَا يَجِدُ أَحَدُنَا مَكَانًا لِمَوْضِعِ جَبْهَتِهِ
ሡጁዱ አት-ቲላዋህ የሚቀራው ሰው ሡጁድ ሳያደርግ ቀጣዩን አንቀጽ በመቅራት ከቀጠለ የሚያዳምጠው ሰውም ሡጁድ ማድረግ አይጠበቅበትም። ነገር ግን ሶላት ውስጥ ከኾነ እና ኢማሙ ሡጁድ ካደረገ ግን ኢማሙን ተከትሎ ሡጁድ ማድረግ ፈርድ ነው። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ከመደረጉ በፊት መቆም፣ ኒያህ፣ ቂብላህ እና ውዱእ ይወጅብበታል። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ በሚደረግበት ወቅት ወደ ሱጁድ ለመውረድ “አላሁ አክበር” ማለት፣ በሡጁድ ላይ “ሡብሓነ ረቢል አዕላ” ቢያንስ ሦስት ጊዜ ቢባል እና በሡጁድ ለመቀመጥ “አላሁ አክበር” ማለት ሙስተሐብ ነው። በሡጁዱ አት-ቲላዋህ ላይ የሚባለው ዱዓህ፦ “አላህ ሆይ! ለአንተ እሰግዳለው፣ በአንተ አምናለው፣ ለአንተም እገዛለው። አንተ ጌታዬ ነህ፥ ፊቴን ለዚያ ለፈጠረው እና ለቀረፀው መስሚያውን እና መመልከቻውን ላበጀለት ተደፍቷል፡፡ አፈጣጠሩን ያሳመረው አላህ ረድዔተ-ብዙ ነው” የሚል ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 99
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ ነቢዩ”ﷺ” በሰገዱ ጊዜ፦ *”አላህ ሆይ! ለአንተ እሰግዳለው፣ በአንተ አምናለው፣ ለአንተም እገዛለው። አንተ ጌታዬ ነህ፥ ፊቴን ለዚያ ለፈጠረው እና ለቀረፀው መስሚያውን እና መመልከቻውን ላበጀለት ተደፍቷል፡፡ አፈጣጠሩን ያሳመረው አላህ ረድዔተ-ብዙ ነው” ይሉ ነበር”*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ فِي سُجُودِهِ “ اللَّهُمَّ لَكَ سَجَدْتُ وَبِكَ آمَنْتُ وَلَكَ أَسْلَمْتُ وَأَنْتَ رَبِّي سَجَدَ وَجْهِي لِلَّذِي خَلَقَهُ وَصَوَّرَهُ وَشَقَّ سَمْعَهُ وَبَصَرَهُ تَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِين
በሡጁዱ አት-ቲላዋህ ማጠናቀቂያ ላይ ተሸሁድ እና ተሥሊም የለውም። አምላካችን አላህ ቁርኣን እየቀሩ ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ከሚሰግዱ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምን አላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
ይህ የጠበቀ ሱናህ በነቢያችን”ﷺ” ሱናህ እንዲህ ተዘግቧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 17, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዑመር”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *” መቼም ቢሆን ነቢዩ”ﷺ” ሥጁድ የሚወረድበትን ሱራህ ሲያገኙ ይሰግዱ ነበር። እኛም ከእኛ መካከል የሡጁድ ቦታ ፈልገን እስካላገኘን ድረስ አብረን እንሰግድ ነበር”*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَقْرَأُ السُّورَةَ الَّتِي فِيهَا السَّجْدَةُ فَيَسْجُدُ وَنَسْجُدُ حَتَّى مَا يَجِدُ أَحَدُنَا مَكَانًا لِمَوْضِعِ جَبْهَتِهِ
ሡጁዱ አት-ቲላዋህ የሚቀራው ሰው ሡጁድ ሳያደርግ ቀጣዩን አንቀጽ በመቅራት ከቀጠለ የሚያዳምጠው ሰውም ሡጁድ ማድረግ አይጠበቅበትም። ነገር ግን ሶላት ውስጥ ከኾነ እና ኢማሙ ሡጁድ ካደረገ ግን ኢማሙን ተከትሎ ሡጁድ ማድረግ ፈርድ ነው። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ከመደረጉ በፊት መቆም፣ ኒያህ፣ ቂብላህ እና ውዱእ ይወጅብበታል። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ በሚደረግበት ወቅት ወደ ሱጁድ ለመውረድ “አላሁ አክበር” ማለት፣ በሡጁድ ላይ “ሡብሓነ ረቢል አዕላ” ቢያንስ ሦስት ጊዜ ቢባል እና በሡጁድ ለመቀመጥ “አላሁ አክበር” ማለት ሙስተሐብ ነው። በሡጁዱ አት-ቲላዋህ ላይ የሚባለው ዱዓህ፦ “አላህ ሆይ! ለአንተ እሰግዳለው፣ በአንተ አምናለው፣ ለአንተም እገዛለው። አንተ ጌታዬ ነህ፥ ፊቴን ለዚያ ለፈጠረው እና ለቀረፀው መስሚያውን እና መመልከቻውን ላበጀለት ተደፍቷል፡፡ አፈጣጠሩን ያሳመረው አላህ ረድዔተ-ብዙ ነው” የሚል ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 99
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ ነቢዩ”ﷺ” በሰገዱ ጊዜ፦ *”አላህ ሆይ! ለአንተ እሰግዳለው፣ በአንተ አምናለው፣ ለአንተም እገዛለው። አንተ ጌታዬ ነህ፥ ፊቴን ለዚያ ለፈጠረው እና ለቀረፀው መስሚያውን እና መመልከቻውን ላበጀለት ተደፍቷል፡፡ አፈጣጠሩን ያሳመረው አላህ ረድዔተ-ብዙ ነው” ይሉ ነበር”*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ فِي سُجُودِهِ “ اللَّهُمَّ لَكَ سَجَدْتُ وَبِكَ آمَنْتُ وَلَكَ أَسْلَمْتُ وَأَنْتَ رَبِّي سَجَدَ وَجْهِي لِلَّذِي خَلَقَهُ وَصَوَّرَهُ وَشَقَّ سَمْعَهُ وَبَصَرَهُ تَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِين
በሡጁዱ አት-ቲላዋህ ማጠናቀቂያ ላይ ተሸሁድ እና ተሥሊም የለውም። አምላካችን አላህ ቁርኣን እየቀሩ ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ከሚሰግዱ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በዱዓችሁ አትርሱኝ ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ!
ዛሬ 27ኛው ለይል ነው፥ ለይለቱል ቀድር በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር”odd number” ማለትም በ 21ኛው፣ በ 23ኛው፣ በ 25ኛው፣ በ 27ኛው፣ ወይም በ 29ኛው ውስጥ ናት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 32, ሐዲስ 4
ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ለይለቱል ቀድርን ከረመዷን መጨረሻ አስር ጎደሎ ሌሊቶች ውስጥ ፈልጓት”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ تَحَرَّوْا لَيْلَةَ الْقَدْرِ فِي الْوِتْرِ مِنَ الْعَشْرِ الأَوَاخِرِ مِنْ رَمَضَان
በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር ውስጥ የምትገኘው ይህቺ ሌሊት ያላት የጊዜ ዋጋ ከሺሕ ወር በላጭ ናት፦
97፥2 *መወሰኛይቱም ሌሊተ ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?* وَمَا أَدْرَاكَ مَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ
97፥3 *መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት*፡፡ لَيْلَةُ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِّنْ أَلْفِ شَهْرٍ
ቁርኣን ላይ፦ “ወማ አድራ ከማ” وَمَا أَدْرَاكَ مَا ማለትም “ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?” የሚል መጠይቅ 13 ቦታ ሲኖር “ምን እንደ ኾነ ዕወቅ” የሚል ፈሊጣዊ አገላለጽ”Idiomatic expression” ነው። “መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት” የሚለው አንቀጽ የወረደበት ሠበቡ አን-ኑዙል እንዲህ ተቀምጧል፦
ሙወጧእ ማሊክ መጽሐፍ 19, ሐዲስ 706
ማሊክ ከታመኑ አህለል ዒልም ሰው ሰምቶ እንደተናገረው፦ *”የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ከእሳቸው በፊት የነበሩት ሕዝቦች የሕይወት ቆይታ እና አሏህ ያንን ቆይታ እንዴት እንደፈቀደ አጤኑ። ከእሳቸው በፊት የነበሩት ሕዝቦች ረጅም ዕድሜያቸውን ማከናወን የቻሉትን ያህል ሌሎች በጎ ተግባሮችን መሥራት እንዲችሉ የእርሳቸው ኡማ በጣም አጭር እንደነበሩ ሆኖ ነበር፡፡ “መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት” ብሎ አሏህ ለይለቱል ቀድርን ሰጣቸው”*። عَنْ مَالِكٍ، أَنَّهُ سَمِعَ مَنْ، يَثِقُ بِهِ مِنْ أَهْلِ الْعِلْمِ يَقُولُ إِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أُرِيَ أَعْمَارَ النَّاسِ قَبْلَهُ أَوْ مَا شَاءَ اللَّهُ مِنْ ذَلِكَ فَكَأَنَّهُ تَقَاصَرَ أَعْمَارَ أُمَّتِهِ أَنْ لاَ يَبْلُغُوا مِنَ الْعَمَلِ مِثْلَ الَّذِي بَلَغَ غَيْرُهُمْ فِي طُولِ الْعُمْرِ فَأَعْطَاهُ اللَّهُ لَيْلَةَ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِنْ أَلْفِ شَهْرٍ .
አንድ ዓመት 12 ወር ነው። ለይለቱል ቀድር በዓመት አንዴ ስትሆን እርሷን ያገኘ ከ 1000 ወር በላጭ ናት። 1000 ወር 83 ዓመት ይሆናል። 1000÷12= 83። አንድ ሰው 10 ዓመት ሙሉ ተከታትሎ ለይለቱል ቀድርን ያገኘ 830 ዓመት በላይ እንደኖረ ይሆናል። 83×10= 830። ይህ ትልቅ ጸጋ ነው።
አሏህ ይቀበለን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ዛሬ 27ኛው ለይል ነው፥ ለይለቱል ቀድር በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር”odd number” ማለትም በ 21ኛው፣ በ 23ኛው፣ በ 25ኛው፣ በ 27ኛው፣ ወይም በ 29ኛው ውስጥ ናት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 32, ሐዲስ 4
ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ለይለቱል ቀድርን ከረመዷን መጨረሻ አስር ጎደሎ ሌሊቶች ውስጥ ፈልጓት”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ تَحَرَّوْا لَيْلَةَ الْقَدْرِ فِي الْوِتْرِ مِنَ الْعَشْرِ الأَوَاخِرِ مِنْ رَمَضَان
በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር ውስጥ የምትገኘው ይህቺ ሌሊት ያላት የጊዜ ዋጋ ከሺሕ ወር በላጭ ናት፦
97፥2 *መወሰኛይቱም ሌሊተ ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?* وَمَا أَدْرَاكَ مَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ
97፥3 *መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት*፡፡ لَيْلَةُ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِّنْ أَلْفِ شَهْرٍ
ቁርኣን ላይ፦ “ወማ አድራ ከማ” وَمَا أَدْرَاكَ مَا ማለትም “ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?” የሚል መጠይቅ 13 ቦታ ሲኖር “ምን እንደ ኾነ ዕወቅ” የሚል ፈሊጣዊ አገላለጽ”Idiomatic expression” ነው። “መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት” የሚለው አንቀጽ የወረደበት ሠበቡ አን-ኑዙል እንዲህ ተቀምጧል፦
ሙወጧእ ማሊክ መጽሐፍ 19, ሐዲስ 706
ማሊክ ከታመኑ አህለል ዒልም ሰው ሰምቶ እንደተናገረው፦ *”የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ከእሳቸው በፊት የነበሩት ሕዝቦች የሕይወት ቆይታ እና አሏህ ያንን ቆይታ እንዴት እንደፈቀደ አጤኑ። ከእሳቸው በፊት የነበሩት ሕዝቦች ረጅም ዕድሜያቸውን ማከናወን የቻሉትን ያህል ሌሎች በጎ ተግባሮችን መሥራት እንዲችሉ የእርሳቸው ኡማ በጣም አጭር እንደነበሩ ሆኖ ነበር፡፡ “መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት” ብሎ አሏህ ለይለቱል ቀድርን ሰጣቸው”*። عَنْ مَالِكٍ، أَنَّهُ سَمِعَ مَنْ، يَثِقُ بِهِ مِنْ أَهْلِ الْعِلْمِ يَقُولُ إِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أُرِيَ أَعْمَارَ النَّاسِ قَبْلَهُ أَوْ مَا شَاءَ اللَّهُ مِنْ ذَلِكَ فَكَأَنَّهُ تَقَاصَرَ أَعْمَارَ أُمَّتِهِ أَنْ لاَ يَبْلُغُوا مِنَ الْعَمَلِ مِثْلَ الَّذِي بَلَغَ غَيْرُهُمْ فِي طُولِ الْعُمْرِ فَأَعْطَاهُ اللَّهُ لَيْلَةَ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِنْ أَلْفِ شَهْرٍ .
አንድ ዓመት 12 ወር ነው። ለይለቱል ቀድር በዓመት አንዴ ስትሆን እርሷን ያገኘ ከ 1000 ወር በላጭ ናት። 1000 ወር 83 ዓመት ይሆናል። 1000÷12= 83። አንድ ሰው 10 ዓመት ሙሉ ተከታትሎ ለይለቱል ቀድርን ያገኘ 830 ዓመት በላይ እንደኖረ ይሆናል። 83×10= 830። ይህ ትልቅ ጸጋ ነው።
አሏህ ይቀበለን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ሐጀሩል አሥወድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
የማይጠቅም እና የማይጎዳን ማንነት እና ምንነት ማምለክ ደግሞ ትልቅ በደል ነው፥ መመለክ የሚገባው የሰማያትና የምድር ጌታ አላህ ብቻ ነው፦
10፥106 *«ከአላህም በቀር የማይጠቅምንና የማይጎዳን አትገዛ*፡፡ ብትሠራም አንተ ያን ጊዜ ከበደለኞቹ ትሆናለህ?» ተብያለሁ በላቸው፡፡ وَلَا تَدْعُ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَنفَعُكَ وَلَا يَضُرُّكَ ۖ فَإِن فَعَلْتَ فَإِنَّكَ إِذًا مِّنَ الظَّالِمِينَ
5፥76 *«ከአላህ ሌላ ለእናንተ መጉዳትንና መጥቀምን የማይችልን ትገዛላችሁን?»* በላቸው፡፡ አላህም እርሱ ሰሚው ዐዋቂ ነው፡፡ قُلْ أَتَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَمْلِكُ لَكُمْ ضَرًّا وَلَا نَفْعًا ۚ وَاللَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
13፥16 *«የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡ «አላህ ነው» በል፡፡ «ለነፍሶቻቸው ጥቅምንም ጉዳትንም የማይችሉን ረዳቶች ከእርሱ ሌላ ያዛችሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ مَن رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ قُلِ اللَّهُ ۚ قُلْ أَفَاتَّخَذْتُم مِّن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ لَا يَمْلِكُونَ لِأَنفُسِهِمْ نَفْعًا وَلَا ضَرًّا
“ሐጀሩል አሥወድ” حَجَرُ الأَسْوَد ማለት መጥቀምም መጉዳትም የማይችል ድንጋይ ስለሆነ በፍጹም አይመለክም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 83
ዓቢሥ ኢብኑ ረቢዓህ እንደተረከው፦ *”ዑመር”ረ.ዐ.” ወደ ሐጀሩል አሥወድ መጥቶ ሳመውና፦ “ዐውቃለው አንተ ድንጋይ ነህ፥ አትጠቅምም አትጎዳም። ነቢዩ”ﷺ” ሲስሙህ ባላይ ኖሮ አልስምህም ነበር” አለ"*። عَنْ عَابِسِ بْنِ رَبِيعَةَ، عَنْ عُمَرَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّهُ جَاءَ إِلَى الْحَجَرِ الأَسْوَدِ فَقَبَّلَهُ، فَقَالَ إِنِّي أَعْلَمُ أَنَّكَ حَجَرٌ لاَ تَضُرُّ وَلاَ تَنْفَعُ، وَلَوْلاَ أَنِّي رَأَيْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يُقَبِّلُكَ مَا قَبَّلْتُكَ
“አትጠቅምም አትጎዳም” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ምን ትፈልጋለህ? ሐጀሩል አሥወድ የማይጠቅም የማይጎዳ ነገር ነው። የፈጣሪ ሐቅ ደግሞ አምልኮ ነው፥ ከአምልኮ አይነቶች መካከል መለማመን፣ ስእለት መሳል፣ መስገድ ወዘተ ናቸው። ነገር ግን “መሳም” የመውደድ መገለጫ እንጂ በራሱ መውደድ አይደለም፥ ምክንያቱም ሳንስማቸው የምንወዳቸው ሰዎች ስላሉ። ሲቀጥል “መሳም” የፈጣሪ ሐቅ አይደለም፥ ፈጣሪ አይሳምምና። ሢሠልስ “መሳም” የፍጡራን መብት ነው፥ አምልኮም አይደለም። አንድ ሰው አባቱን ሳመ ማለት አመለከ ማለት አይደለም፥ አንድ ሰው በእግር ኳስ አሸንፎ ዋንጫ ቢስም አመለከ አይባልም። ሲያረብብ ለሐጀሩል አሥወድ አምልኮ ሆነ የአምልኮ ክፍሎች የሆኑት መለማመን፣ ስእለት መሳል፣ መስገድ ወዘተ ቢቀርብ ኖሮ ይህ ማሻረክ ወይም ባዕድ አምልኮ ይሆን ነበር፥ ቅሉ ግን ይህ ድርጊት በኢሥላም ፈፅሞ ሽርክ ይሰኛል አይደረግም። በድንጋይና በድንጋይ ላይ የሚደረግ አምልኮ “ኑሱብ” نُصُب እና “አዝላም” أَزْلَٰم ናቸው፥ “ኑስብ” نُصْب ማለት “ሐውልት” ማለት ሲሆን የኑስብ ብዙ ቁጥር ደግሞ “ኑሱብ” نُصُب ወይም “አንሷብ” أَنْصَاب ነው። “አዝላም” أَزْلاَم ማለት ደግሞ “የጥንቆላ ቀስት” ማለት ነው። አንሷብም አዝላምም ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፦
5፥90 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የሚያሰክር መጠጥ ቁማርም *”አንሳብ” እና “አዝላምም” ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፡፡ እርኩስን ራቁትም ልትድኑ ይከጀላልና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّمَا الْخَمْرُ وَالْمَيْسِرُ وَالْأَنصَابُ وَالْأَزْلَامُ رِجْسٌ مِّنْ عَمَلِ الشَّيْطَانِ فَاجْتَنِبُوهُ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ሐጀሩል አሥወድ በምስሉ ላይ እንደምትመለከቱት የተሰባበረ ድንጋይ ነው። መስማት፣ መናገር፣ ማየት፣ ማወቅ የማይችል ሕያው ያልሆነው ለአላህ ቤት መሰረት ለመሆን ከጀነት የመጣ ነው፦
ሡነን ነሳኢ መጽሐፍ 24, ሐዲስ 2938
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ሐጀሩል አሥወድ ከጀነት ነው”*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْحَجَرُ الأَسْوَدُ مِنَ الْجَنَّةِ ” .
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
የማይጠቅም እና የማይጎዳን ማንነት እና ምንነት ማምለክ ደግሞ ትልቅ በደል ነው፥ መመለክ የሚገባው የሰማያትና የምድር ጌታ አላህ ብቻ ነው፦
10፥106 *«ከአላህም በቀር የማይጠቅምንና የማይጎዳን አትገዛ*፡፡ ብትሠራም አንተ ያን ጊዜ ከበደለኞቹ ትሆናለህ?» ተብያለሁ በላቸው፡፡ وَلَا تَدْعُ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَنفَعُكَ وَلَا يَضُرُّكَ ۖ فَإِن فَعَلْتَ فَإِنَّكَ إِذًا مِّنَ الظَّالِمِينَ
5፥76 *«ከአላህ ሌላ ለእናንተ መጉዳትንና መጥቀምን የማይችልን ትገዛላችሁን?»* በላቸው፡፡ አላህም እርሱ ሰሚው ዐዋቂ ነው፡፡ قُلْ أَتَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَمْلِكُ لَكُمْ ضَرًّا وَلَا نَفْعًا ۚ وَاللَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
13፥16 *«የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡ «አላህ ነው» በል፡፡ «ለነፍሶቻቸው ጥቅምንም ጉዳትንም የማይችሉን ረዳቶች ከእርሱ ሌላ ያዛችሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ مَن رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ قُلِ اللَّهُ ۚ قُلْ أَفَاتَّخَذْتُم مِّن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ لَا يَمْلِكُونَ لِأَنفُسِهِمْ نَفْعًا وَلَا ضَرًّا
“ሐጀሩል አሥወድ” حَجَرُ الأَسْوَد ማለት መጥቀምም መጉዳትም የማይችል ድንጋይ ስለሆነ በፍጹም አይመለክም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 83
ዓቢሥ ኢብኑ ረቢዓህ እንደተረከው፦ *”ዑመር”ረ.ዐ.” ወደ ሐጀሩል አሥወድ መጥቶ ሳመውና፦ “ዐውቃለው አንተ ድንጋይ ነህ፥ አትጠቅምም አትጎዳም። ነቢዩ”ﷺ” ሲስሙህ ባላይ ኖሮ አልስምህም ነበር” አለ"*። عَنْ عَابِسِ بْنِ رَبِيعَةَ، عَنْ عُمَرَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّهُ جَاءَ إِلَى الْحَجَرِ الأَسْوَدِ فَقَبَّلَهُ، فَقَالَ إِنِّي أَعْلَمُ أَنَّكَ حَجَرٌ لاَ تَضُرُّ وَلاَ تَنْفَعُ، وَلَوْلاَ أَنِّي رَأَيْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يُقَبِّلُكَ مَا قَبَّلْتُكَ
“አትጠቅምም አትጎዳም” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ምን ትፈልጋለህ? ሐጀሩል አሥወድ የማይጠቅም የማይጎዳ ነገር ነው። የፈጣሪ ሐቅ ደግሞ አምልኮ ነው፥ ከአምልኮ አይነቶች መካከል መለማመን፣ ስእለት መሳል፣ መስገድ ወዘተ ናቸው። ነገር ግን “መሳም” የመውደድ መገለጫ እንጂ በራሱ መውደድ አይደለም፥ ምክንያቱም ሳንስማቸው የምንወዳቸው ሰዎች ስላሉ። ሲቀጥል “መሳም” የፈጣሪ ሐቅ አይደለም፥ ፈጣሪ አይሳምምና። ሢሠልስ “መሳም” የፍጡራን መብት ነው፥ አምልኮም አይደለም። አንድ ሰው አባቱን ሳመ ማለት አመለከ ማለት አይደለም፥ አንድ ሰው በእግር ኳስ አሸንፎ ዋንጫ ቢስም አመለከ አይባልም። ሲያረብብ ለሐጀሩል አሥወድ አምልኮ ሆነ የአምልኮ ክፍሎች የሆኑት መለማመን፣ ስእለት መሳል፣ መስገድ ወዘተ ቢቀርብ ኖሮ ይህ ማሻረክ ወይም ባዕድ አምልኮ ይሆን ነበር፥ ቅሉ ግን ይህ ድርጊት በኢሥላም ፈፅሞ ሽርክ ይሰኛል አይደረግም። በድንጋይና በድንጋይ ላይ የሚደረግ አምልኮ “ኑሱብ” نُصُب እና “አዝላም” أَزْلَٰم ናቸው፥ “ኑስብ” نُصْب ማለት “ሐውልት” ማለት ሲሆን የኑስብ ብዙ ቁጥር ደግሞ “ኑሱብ” نُصُب ወይም “አንሷብ” أَنْصَاب ነው። “አዝላም” أَزْلاَم ማለት ደግሞ “የጥንቆላ ቀስት” ማለት ነው። አንሷብም አዝላምም ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፦
5፥90 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የሚያሰክር መጠጥ ቁማርም *”አንሳብ” እና “አዝላምም” ከሰይጣን ሥራ የኾኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፡፡ እርኩስን ራቁትም ልትድኑ ይከጀላልና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّمَا الْخَمْرُ وَالْمَيْسِرُ وَالْأَنصَابُ وَالْأَزْلَامُ رِجْسٌ مِّنْ عَمَلِ الشَّيْطَانِ فَاجْتَنِبُوهُ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ሐጀሩል አሥወድ በምስሉ ላይ እንደምትመለከቱት የተሰባበረ ድንጋይ ነው። መስማት፣ መናገር፣ ማየት፣ ማወቅ የማይችል ሕያው ያልሆነው ለአላህ ቤት መሰረት ለመሆን ከጀነት የመጣ ነው፦
ሡነን ነሳኢ መጽሐፍ 24, ሐዲስ 2938
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ሐጀሩል አሥወድ ከጀነት ነው”*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْحَجَرُ الأَسْوَدُ مِنَ الْجَنَّةِ ” .
ይህ በሚሽነሪዎች እንደ ባዕድ አምልኮ ለምን እንደሚታሰብ አይገባኝም። ሐጀሩል አሥወድ በዘመነ- ጃህሊያህ ጊዜ ከሦስት መቶ ስድሳ ጣዖታት መካከል ይመለክ እንደነበር የሚያሳይ የቁርኣን፣ የሐዲስ፣ የታሪክ እና የሥነ-ቅርስ ጥናት መረጃ የለም። አለ የሚል ሰው ካለ ጠቅሶና አጣቅሶ በእማኝነትና በአስረጂነት ይንገረን! እኛም በአጽንዖትና በአንክሮት እንሰማለን። ነቢያችን”ﷺ” ወደ መካ ሲገቡ በካዕባህ ዙሪያ የሚመለኩ ሦስት መቶ ስድሳ ጣዖታትን ነበሩ፥ ሁሉንም ሰባብረዋል። ያስቀሩት አንድም ጣዖት የለም፦
ነቢያችን”ﷺ” ወደ መካ ሲገቡ በካዕባህ ዙሪያ የሚመለኩ 360 ጣዖታትን ነበሩ፤ ሁሉንም ሰባብረዋል፤ ያስቀሩት አንድም ጣዖት የለም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4720
ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” ወደ መካህ ሲገቡ በካዕባህ ዙሪያ ሦስት መቶ ስልሳ ጣዖታት ነበሩ፤ በመንሽ እየሰባበሯቸው፦ “እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና” “እውነቱ መጣ፡፡ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም ተወገደ” አሉ”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ دَخَلَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مَكَّةَ وَحَوْلَ الْبَيْتِ سِتُّونَ وَثَلاَثُمِائَةِ نُصُبٍ فَجَعَلَ يَطْعُنُهَا بِعُودٍ فِي يَدِهِ وَيَقُولُ {جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ إِنَّ الْبَاطِلَ كَانَ زَهُوقًا} {جَاءَ الْحَقُّ وَمَا يُبْدِئُ الْبَاطِلُ وَمَا يُعِيدُ}
የተያያዝነው የሃይማኖት ንጽጽር ትምህርት እስከሆነ ድረስ በባብይል ቢሆን የአምላክ ቤት መሰረቱ ድንጋይ እንደሆነ ማነጻጸር አለባችሁ፦
ዘፍጥረት 28፥18-19 ያዕቆብም ማልዶ ተነሣ፥ ተንተርሶት የነበረውንም *ድንጋይ ወስዶ ሐውልት” አድርጎ አቆመው፥ በላዩም “ዘይትን አፈሰሰበት”። ያዕቆብም ያንን ስፍራ ”ቤቴል”* ብሎ ጠራው፤
ዘፍጥረት 28፥22 *ለሐውልት የተከልሁት ይህም ”ድንጋይ የእግዚአብሔር ቤት” ይሆናል*፤
ዘፍጥረት 35፥14 ያዕቆብም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር በተነጋገረበት ቦታ *”የድንጋይ ሐውልት” ተከለ፤ የመጠጥ መሥዋዕትንም በእርሱ ላይ ”አፈሰሰ”፥ ዘይትንም *”አፈሰሰበት”*።
ኢያሱ 24፥26 ኢያሱም ይህን ቃል ሁሉ በእግዚአብሔር ሕግ መጽሐፍ ጻፈ *”ታላቁንም ድንጋይ” ወስዶ ”በእግዚአብሔር ”መቅደስ” አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው*።
ልብ አድርጉ “ቤት-ኤል” ማለት “የአምላክ ቤት” ማለት ነው። ያዕቆብ ድንጋዩን ወስዶ ሐውልት አድርጎ “የአምላክ ቤት” ብሎታል፥ ከዚያም ባሻገር የመጠጥ መሥዋዕትን እና ዘይትንም በእርሱ ላይ አፈሰሰበት። ኢያሱም ይህን ታላቁንም ድንጋይ ወስዶ በእግዚአብሔር መቅደስ አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው፥ ሰዎች የትም ሆነው ወደዚህ ቤት ይጸልያሉ ወይም ይሰግዳሉ፦
1ኛ ነገሥት 8፥48-49 በማረኩአቸው በጠላቶቻቸው አገር ሳሉ በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠሃት ወደ ምድራቸው ወደ መረጥሃትም ከተማ ለስምህም *”ወደ ሠራሁት ቤት ቢጸልዩ”*፥ ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥
መዝሙር 5፥7 እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት *”ወደ ቤትህ” እገባለሁ፤ አንተን በመፍራት ”ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ”*።
መዝሙር 138፥2 *”ወደ ቅዱስ መቅደስህ እሰግዳለሁ”*፤
“ወደ መቅደሱ” ወይንም “ወደ ቤቱ” መስገድ እና መፀለይ ለመቅደሱ እና ለቤቱ መፀለይ እና መስገድ ነውን? መልሱ፦ "አይ የሚሰገደው እና የሚፀለየው ለፈጣሪ እንጂ “ለመቅደሱ” ወይንም “ለቤቱ” አይደለም" ነው። “ወደ” እና “ለ” የሚባሉትን መስተዋድድ በአፅንዖትና በአንክሮት መመልከት ያሻል። ያለበለዚያ ቂብላህ የተቀጣጫችሁበት ስፍራ መሰረቱ ድንጋይ ስለሆነ ጣዖት አምልኮ ይሆናል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ *”ጣዖት አታድርጉ”፥ ”የተቀረጸም ምስል” ወይም *”ሐውልት” አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ ”የተቀረጸ ድንጋይ” አታኑሩ*።
ታዲያ ያዕቆብ ሐውልት አድርጎ ያቆመው ድንጋይ ጣዖት ካልሆነ ምንድን ነው? ስንል መልሱ የአምላክ ቤት ነው። ይህ ቤት አቅጣጫ መቀጣጫ ነው እንጂ ፈጣሪ ”ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ” ካለው ጣዖት ጋር ይለያያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ስለ ሐጀሩል አሥወድ በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ነቢያችን”ﷺ” ወደ መካ ሲገቡ በካዕባህ ዙሪያ የሚመለኩ 360 ጣዖታትን ነበሩ፤ ሁሉንም ሰባብረዋል፤ ያስቀሩት አንድም ጣዖት የለም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4720
ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” ወደ መካህ ሲገቡ በካዕባህ ዙሪያ ሦስት መቶ ስልሳ ጣዖታት ነበሩ፤ በመንሽ እየሰባበሯቸው፦ “እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና” “እውነቱ መጣ፡፡ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም ተወገደ” አሉ”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ دَخَلَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مَكَّةَ وَحَوْلَ الْبَيْتِ سِتُّونَ وَثَلاَثُمِائَةِ نُصُبٍ فَجَعَلَ يَطْعُنُهَا بِعُودٍ فِي يَدِهِ وَيَقُولُ {جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ إِنَّ الْبَاطِلَ كَانَ زَهُوقًا} {جَاءَ الْحَقُّ وَمَا يُبْدِئُ الْبَاطِلُ وَمَا يُعِيدُ}
የተያያዝነው የሃይማኖት ንጽጽር ትምህርት እስከሆነ ድረስ በባብይል ቢሆን የአምላክ ቤት መሰረቱ ድንጋይ እንደሆነ ማነጻጸር አለባችሁ፦
ዘፍጥረት 28፥18-19 ያዕቆብም ማልዶ ተነሣ፥ ተንተርሶት የነበረውንም *ድንጋይ ወስዶ ሐውልት” አድርጎ አቆመው፥ በላዩም “ዘይትን አፈሰሰበት”። ያዕቆብም ያንን ስፍራ ”ቤቴል”* ብሎ ጠራው፤
ዘፍጥረት 28፥22 *ለሐውልት የተከልሁት ይህም ”ድንጋይ የእግዚአብሔር ቤት” ይሆናል*፤
ዘፍጥረት 35፥14 ያዕቆብም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር በተነጋገረበት ቦታ *”የድንጋይ ሐውልት” ተከለ፤ የመጠጥ መሥዋዕትንም በእርሱ ላይ ”አፈሰሰ”፥ ዘይትንም *”አፈሰሰበት”*።
ኢያሱ 24፥26 ኢያሱም ይህን ቃል ሁሉ በእግዚአብሔር ሕግ መጽሐፍ ጻፈ *”ታላቁንም ድንጋይ” ወስዶ ”በእግዚአብሔር ”መቅደስ” አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው*።
ልብ አድርጉ “ቤት-ኤል” ማለት “የአምላክ ቤት” ማለት ነው። ያዕቆብ ድንጋዩን ወስዶ ሐውልት አድርጎ “የአምላክ ቤት” ብሎታል፥ ከዚያም ባሻገር የመጠጥ መሥዋዕትን እና ዘይትንም በእርሱ ላይ አፈሰሰበት። ኢያሱም ይህን ታላቁንም ድንጋይ ወስዶ በእግዚአብሔር መቅደስ አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው፥ ሰዎች የትም ሆነው ወደዚህ ቤት ይጸልያሉ ወይም ይሰግዳሉ፦
1ኛ ነገሥት 8፥48-49 በማረኩአቸው በጠላቶቻቸው አገር ሳሉ በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠሃት ወደ ምድራቸው ወደ መረጥሃትም ከተማ ለስምህም *”ወደ ሠራሁት ቤት ቢጸልዩ”*፥ ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥
መዝሙር 5፥7 እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት *”ወደ ቤትህ” እገባለሁ፤ አንተን በመፍራት ”ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ”*።
መዝሙር 138፥2 *”ወደ ቅዱስ መቅደስህ እሰግዳለሁ”*፤
“ወደ መቅደሱ” ወይንም “ወደ ቤቱ” መስገድ እና መፀለይ ለመቅደሱ እና ለቤቱ መፀለይ እና መስገድ ነውን? መልሱ፦ "አይ የሚሰገደው እና የሚፀለየው ለፈጣሪ እንጂ “ለመቅደሱ” ወይንም “ለቤቱ” አይደለም" ነው። “ወደ” እና “ለ” የሚባሉትን መስተዋድድ በአፅንዖትና በአንክሮት መመልከት ያሻል። ያለበለዚያ ቂብላህ የተቀጣጫችሁበት ስፍራ መሰረቱ ድንጋይ ስለሆነ ጣዖት አምልኮ ይሆናል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ *”ጣዖት አታድርጉ”፥ ”የተቀረጸም ምስል” ወይም *”ሐውልት” አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ ”የተቀረጸ ድንጋይ” አታኑሩ*።
ታዲያ ያዕቆብ ሐውልት አድርጎ ያቆመው ድንጋይ ጣዖት ካልሆነ ምንድን ነው? ስንል መልሱ የአምላክ ቤት ነው። ይህ ቤት አቅጣጫ መቀጣጫ ነው እንጂ ፈጣሪ ”ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ” ካለው ጣዖት ጋር ይለያያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ስለ ሐጀሩል አሥወድ በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ገነት በባይብል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
39፥34 *"ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ የሚሹት ሁሉ አላቸው፡፡ ይህ የበጎ አድራጊዎች ምንዳ ነው"*፡፡ لَهُم مَّا يَشَاءُونَ عِندَ رَبِّهِمْ ۚ ذَٰلِكَ جَزَاءُ الْمُحْسِنِينَ
"ገነት" የሚለው ቃል "ገኑት" גַּנּ֖וֹת ከሚለው የዕብራይስጥ ቃል የመጣ ሲሆን "አታክልት" ማለት ነው፦
1ኛ ነገሥት 21፥2 አክዓብም ናቡቴን፦ *በቤቴ አቅራቢያ ነውና "የአትክልት" גַן־ ቦታ አደርገው ዘንድ የወይን ቦታህን ስጠኝ!..ብሎ ተናገረው*።
2ኛ ነገሥት 9፥27 *የይሁዳ ንጉሥ አካዝያስ ያንን ባየ ጊዜ "በአትክልት" הַגָּ֑ן ቤት መንገድ ሸሸ*።
"አትክልት" ለሚለው የገባው ቃል "ገን" גַּן መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። የገን ብዙ ቁጥር ደግሞ "ገኑት" גַּנּ֖וֹת ነው፦
መክብብ 2፥5 *"አትክልትን" גַּנּ֖וֹת እና "ገነትን" וּפַרְדֵּסִ֑ים አደረግሁ፥ ልዩ ልዩ ፍሬ ያለባቸውንም ዛፎች ተከልሁባቸው"*።
"አትክልት" ለሚለው የገባው ቃል "ገኑት" גַּנּ֖וֹת ሲሆን "ገነት" ለሚለው ደግሞ "ፓርዴስ" פַּרְדֵּ֣ס ነው። የቃሉ ትርጉም እዚህ ድረስ ካግባባ ዘንዳ ቃሉ የወከለውን አሳብ ደግሞ በአንክሮትና በአጽንዖት እንይ፦
ዘፍጥረት 2፥8-10 *"እግዚአብሔር አምላክም በምሥራቅ በዔድን ገነትን ተከለ የፈጠረውንም ሰው ከዚያው አኖረው። እግዚአብሔር አምላክም ለማየት ደስ የሚያሰኘውን፥ ለመብላትም መልካም የሆነውን ዛፍ ሁሉ ከምድር አበቀለ፤ በገነትም መካከል የሕይወትን ዛፍ፥ መልካምንና ክፉን የሚያስታውቀውንም ዛፍ አበቀለ። ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር፤ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር"*።
ፈጣሪ በምስራቅ ገነትን ተከለ፥ ለመብላትም መልካም የሆነውን ዛፍ ሁሉ አበቀለ። ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር፥ ሰውም የተፈጠረበት አላማ ምግብ እና መጠጥ በገነት ውስጥ ሊበላ እንደሆነ እነዚህ አናቅጽ አመላካች ናቸው። በገነት ውስጥም ሁለቱ ጥንድ አዳም እና ሔዋን የተፈጠሩትበት አላማ ተራክቦ አድርገው እንዲወልዱ ነው፦
ዘፍጥረት 1፥27-28 እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ *"ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው"*። እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው፦ *"ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት"*።
"ወንድ" "ሴት" የስጋ መደብ ሲሆን ጾታዊ ተራክቦን አመላካች ነው። ከገነት ከመውጣታቸው በፊት፦ "ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት" ማለቱ በራሱ ገነት ውስጥ ተራክቦ የማድረግ አቅም እንዳለ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። "በሚስቱም ይጣበቃል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ" የተባለው ሔዋን ስትፈጠር እንጂ ከገነት ከወጡ በኃላ አይደለም። በገነትም እያሉ ባል እና ሚስት መሆናቸው በራሱ ገነት ውስጥ ተራክቦ ማድረግ እንዳለ አመላካች ነው፦
ዘፍጥረት 2፥24 ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ *በሚስቱም ይጣበቃል፥ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ"*።
ዘፍጥረት 3፥6 ከፍሬውም ወሰደችና በላች፤ *"ለባልዋም"* ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ።
"ለባልዋም" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። እንደ ክርስትናውን እሳቤ፦ "አዳም እና ሔዋን የተከለከሉትን ዛፍ ባይበሉ ኖሮ ለዘላለም በዚህ ገነት እንኖር ነበር" የሚል ነው፥ በዚሁ ገነት ለመኖር እናንተ መወለድ አለባችሁ። እናንተ እንድትወለዱ ደግሞ አዳም እና ሔዋን ተራክቦ ማድረግ አለባቸው፣ መብላት አለባቸው፣ መጠጣት አለባቸው። ስለዚህ በቁርኣን ጀነት ውስጥ መብላት፣ መጠጣት ሆነ ጥንድ መሆን ሊያስደንቅ አይገባም። በቀጣይ በትንሳኤ ቀን በሚኖረው በእግዚአብሔር መንግሥት ገነት ውስጥ የሚበላ ዛፍ እና የሚጠጣ ወይን አለ፦
ማቴዎስ 26፥29 *ነገር ግን እላችኋለሁ፥ በአባቴ መንግሥት ከእናንተ ጋር አዲሱን ወይን ፍሬ እስከምጠጣበት እስከዚያ ቀን ድረስ ከዛሬ ጀምሬ ከዚህ ከወይን ፍሬ አልጠጣም*። But I say unto you, I will not drink henceforth of this fruit of the vine, until that day when I drink it new vine with you in my Father’s kingdom.
ራእይ 2፥7 *ድል ለነሣው በእግዚአብሔር ገነት ካለው ከሕይወት ዛፍ እንዲበላ እሰጠዋለሁ*።
እንደ ክርስትናውን እሳቤ፦ "አዳም እና ሔዋን ያሳጡንን ገነት በክርስቶስ ቤዛነት ይመለሳል" የሚል ነው፥ አዳም እና ሔዋን ያሳጧችሁ ገነት ውስጥ መብላት፣ መጠጣት እና ተራክቦ ካለ የወደፊቱ አዳም እና ሔዋን ያሳጣችሁ ገነት ውስጥ መብላት፣ መጠጣት እና ተራክቦ ክልክል የሚሆንበት ምክንያት በቂ አይደለም። ስለ ስሙ ብሎ ሚስትን የተወ ሁሉ መቶ እጥፍ ሚስት ይቀበላል፥ የዘላለምንም ሕይወት ይወርሳል፦
ማቴዎስ 19፥29 *ስለ ስሜም ቤቶችን ወይም ወንድሞችን ወይም እኅቶችን ወይም አባትን ወይም እናትን ወይም "ሚስትን" ወይም ልጆችን ወይም እርሻን የተወ ሁሉ መቶ እጥፍ ይቀበላል የዘላለምንም ሕይወት ይወርሳል"*።
ስለ ስሙ ብሎ እናትን የተወ በገነት እንደ እናት የሚንከባከቡ "መቶ እጥፍ" ማለትም "ብዙ" የእምነት እናት ሊኖር ይችላል፥ ምክንያቱም በዚህ ዓለምም ያሳደጉንንም እናት እንላለን። ግን ስለ ስሙ ብሎ ሚስትን የተወ በገነት እንደ ሚስት የሚንከባከቡ "ብዙ" የእምነት ሚስት ስለማይኖር ሚስትነቱ እማራዊ ብቻ ነው። በትንሳኤ ቀን አዲስ ሰማይ እና አዲስ ምድር ከመጣ በኃላ ሰዎች ለጥፋትም አይወልዱም፥ ግን ለልማት ይወልዳሉ፦
ኢሳይያስ 65፥17 እነሆ፥ *አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር እፈጥራለሁና፤ የቀደሙትም አይታሰቡም፥ ወደ ልብም አይገቡም*።
ኢሳይያስ 65፥23 *እነርሱ ከነልጆቻቸው የእግዚአብሔር ቡሩካን ዘር ናቸውና በከንቱ አይደክሙም ለጥፋትም አይወልዱም*።
በትንሳኤ ቀን በሰማይ ለመኖር ሊያገኙ የሚገባቸው እነዚያ ግን በሰማያት እንዳሉ መላእክት ይሆናሉ፥ በሰማያት ያሉት መላእክት አያገቡም አይጋቡምም፦
ማቴዎስ 22፥30 *"በትንሣኤስ እንደ እግዚአብሔር መላእክት በሰማይ ይሆናሉ እንጂ አያገቡም አይጋቡምም"*።
ማርቆስ 12፥25 *"ከሙታንስ ሲነሡ በሰማያት እንዳሉ መላእክት ይሆናሉ እንጂ አያገቡም፥ አይጋቡምም"*።
ሉቃስ 20፥35 *"ያን ዓለምና ከሙታን ትንሣኤ ሊያገኙ የሚገባቸው እነዚያ ግን አያገቡም አይጋቡምም፥ እንደ መላእክት ናቸውና"*፥
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
39፥34 *"ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ የሚሹት ሁሉ አላቸው፡፡ ይህ የበጎ አድራጊዎች ምንዳ ነው"*፡፡ لَهُم مَّا يَشَاءُونَ عِندَ رَبِّهِمْ ۚ ذَٰلِكَ جَزَاءُ الْمُحْسِنِينَ
"ገነት" የሚለው ቃል "ገኑት" גַּנּ֖וֹת ከሚለው የዕብራይስጥ ቃል የመጣ ሲሆን "አታክልት" ማለት ነው፦
1ኛ ነገሥት 21፥2 አክዓብም ናቡቴን፦ *በቤቴ አቅራቢያ ነውና "የአትክልት" גַן־ ቦታ አደርገው ዘንድ የወይን ቦታህን ስጠኝ!..ብሎ ተናገረው*።
2ኛ ነገሥት 9፥27 *የይሁዳ ንጉሥ አካዝያስ ያንን ባየ ጊዜ "በአትክልት" הַגָּ֑ן ቤት መንገድ ሸሸ*።
"አትክልት" ለሚለው የገባው ቃል "ገን" גַּן መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። የገን ብዙ ቁጥር ደግሞ "ገኑት" גַּנּ֖וֹת ነው፦
መክብብ 2፥5 *"አትክልትን" גַּנּ֖וֹת እና "ገነትን" וּפַרְדֵּסִ֑ים አደረግሁ፥ ልዩ ልዩ ፍሬ ያለባቸውንም ዛፎች ተከልሁባቸው"*።
"አትክልት" ለሚለው የገባው ቃል "ገኑት" גַּנּ֖וֹת ሲሆን "ገነት" ለሚለው ደግሞ "ፓርዴስ" פַּרְדֵּ֣ס ነው። የቃሉ ትርጉም እዚህ ድረስ ካግባባ ዘንዳ ቃሉ የወከለውን አሳብ ደግሞ በአንክሮትና በአጽንዖት እንይ፦
ዘፍጥረት 2፥8-10 *"እግዚአብሔር አምላክም በምሥራቅ በዔድን ገነትን ተከለ የፈጠረውንም ሰው ከዚያው አኖረው። እግዚአብሔር አምላክም ለማየት ደስ የሚያሰኘውን፥ ለመብላትም መልካም የሆነውን ዛፍ ሁሉ ከምድር አበቀለ፤ በገነትም መካከል የሕይወትን ዛፍ፥ መልካምንና ክፉን የሚያስታውቀውንም ዛፍ አበቀለ። ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር፤ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር"*።
ፈጣሪ በምስራቅ ገነትን ተከለ፥ ለመብላትም መልካም የሆነውን ዛፍ ሁሉ አበቀለ። ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር፥ ሰውም የተፈጠረበት አላማ ምግብ እና መጠጥ በገነት ውስጥ ሊበላ እንደሆነ እነዚህ አናቅጽ አመላካች ናቸው። በገነት ውስጥም ሁለቱ ጥንድ አዳም እና ሔዋን የተፈጠሩትበት አላማ ተራክቦ አድርገው እንዲወልዱ ነው፦
ዘፍጥረት 1፥27-28 እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ *"ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው"*። እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው፦ *"ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት"*።
"ወንድ" "ሴት" የስጋ መደብ ሲሆን ጾታዊ ተራክቦን አመላካች ነው። ከገነት ከመውጣታቸው በፊት፦ "ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት" ማለቱ በራሱ ገነት ውስጥ ተራክቦ የማድረግ አቅም እንዳለ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። "በሚስቱም ይጣበቃል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ" የተባለው ሔዋን ስትፈጠር እንጂ ከገነት ከወጡ በኃላ አይደለም። በገነትም እያሉ ባል እና ሚስት መሆናቸው በራሱ ገነት ውስጥ ተራክቦ ማድረግ እንዳለ አመላካች ነው፦
ዘፍጥረት 2፥24 ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ *በሚስቱም ይጣበቃል፥ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ"*።
ዘፍጥረት 3፥6 ከፍሬውም ወሰደችና በላች፤ *"ለባልዋም"* ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ።
"ለባልዋም" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። እንደ ክርስትናውን እሳቤ፦ "አዳም እና ሔዋን የተከለከሉትን ዛፍ ባይበሉ ኖሮ ለዘላለም በዚህ ገነት እንኖር ነበር" የሚል ነው፥ በዚሁ ገነት ለመኖር እናንተ መወለድ አለባችሁ። እናንተ እንድትወለዱ ደግሞ አዳም እና ሔዋን ተራክቦ ማድረግ አለባቸው፣ መብላት አለባቸው፣ መጠጣት አለባቸው። ስለዚህ በቁርኣን ጀነት ውስጥ መብላት፣ መጠጣት ሆነ ጥንድ መሆን ሊያስደንቅ አይገባም። በቀጣይ በትንሳኤ ቀን በሚኖረው በእግዚአብሔር መንግሥት ገነት ውስጥ የሚበላ ዛፍ እና የሚጠጣ ወይን አለ፦
ማቴዎስ 26፥29 *ነገር ግን እላችኋለሁ፥ በአባቴ መንግሥት ከእናንተ ጋር አዲሱን ወይን ፍሬ እስከምጠጣበት እስከዚያ ቀን ድረስ ከዛሬ ጀምሬ ከዚህ ከወይን ፍሬ አልጠጣም*። But I say unto you, I will not drink henceforth of this fruit of the vine, until that day when I drink it new vine with you in my Father’s kingdom.
ራእይ 2፥7 *ድል ለነሣው በእግዚአብሔር ገነት ካለው ከሕይወት ዛፍ እንዲበላ እሰጠዋለሁ*።
እንደ ክርስትናውን እሳቤ፦ "አዳም እና ሔዋን ያሳጡንን ገነት በክርስቶስ ቤዛነት ይመለሳል" የሚል ነው፥ አዳም እና ሔዋን ያሳጧችሁ ገነት ውስጥ መብላት፣ መጠጣት እና ተራክቦ ካለ የወደፊቱ አዳም እና ሔዋን ያሳጣችሁ ገነት ውስጥ መብላት፣ መጠጣት እና ተራክቦ ክልክል የሚሆንበት ምክንያት በቂ አይደለም። ስለ ስሙ ብሎ ሚስትን የተወ ሁሉ መቶ እጥፍ ሚስት ይቀበላል፥ የዘላለምንም ሕይወት ይወርሳል፦
ማቴዎስ 19፥29 *ስለ ስሜም ቤቶችን ወይም ወንድሞችን ወይም እኅቶችን ወይም አባትን ወይም እናትን ወይም "ሚስትን" ወይም ልጆችን ወይም እርሻን የተወ ሁሉ መቶ እጥፍ ይቀበላል የዘላለምንም ሕይወት ይወርሳል"*።
ስለ ስሙ ብሎ እናትን የተወ በገነት እንደ እናት የሚንከባከቡ "መቶ እጥፍ" ማለትም "ብዙ" የእምነት እናት ሊኖር ይችላል፥ ምክንያቱም በዚህ ዓለምም ያሳደጉንንም እናት እንላለን። ግን ስለ ስሙ ብሎ ሚስትን የተወ በገነት እንደ ሚስት የሚንከባከቡ "ብዙ" የእምነት ሚስት ስለማይኖር ሚስትነቱ እማራዊ ብቻ ነው። በትንሳኤ ቀን አዲስ ሰማይ እና አዲስ ምድር ከመጣ በኃላ ሰዎች ለጥፋትም አይወልዱም፥ ግን ለልማት ይወልዳሉ፦
ኢሳይያስ 65፥17 እነሆ፥ *አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር እፈጥራለሁና፤ የቀደሙትም አይታሰቡም፥ ወደ ልብም አይገቡም*።
ኢሳይያስ 65፥23 *እነርሱ ከነልጆቻቸው የእግዚአብሔር ቡሩካን ዘር ናቸውና በከንቱ አይደክሙም ለጥፋትም አይወልዱም*።
በትንሳኤ ቀን በሰማይ ለመኖር ሊያገኙ የሚገባቸው እነዚያ ግን በሰማያት እንዳሉ መላእክት ይሆናሉ፥ በሰማያት ያሉት መላእክት አያገቡም አይጋቡምም፦
ማቴዎስ 22፥30 *"በትንሣኤስ እንደ እግዚአብሔር መላእክት በሰማይ ይሆናሉ እንጂ አያገቡም አይጋቡምም"*።
ማርቆስ 12፥25 *"ከሙታንስ ሲነሡ በሰማያት እንዳሉ መላእክት ይሆናሉ እንጂ አያገቡም፥ አይጋቡምም"*።
ሉቃስ 20፥35 *"ያን ዓለምና ከሙታን ትንሣኤ ሊያገኙ የሚገባቸው እነዚያ ግን አያገቡም አይጋቡምም፥ እንደ መላእክት ናቸውና"*፥
ነገር ግን እንደ ባይብሉ መላእክት በምድር ላይ ከመጡ ሰው ሰለሚሆኑ የማግባት እና የመጋባት አቅም አላቸው። ያገቡም መላእክት አሉ። ባይብል ላይ የጥፋት ውኃ የመጣው መላእክት እና ሰዎች ዝሙት ስላረጉ ነው ይለናል፦
ዘፍጥረት 6፥2 *”የእግዚአብሔር ልጆችም የሰውን ሴቶች ልጆች መልካሞች እንደ ሆኑ አዩ፤ ከመረጡአቸውም ሁሉ ሚስቶችን ለራሳቸው ወሰዱ”*።
ኮዴክስ አሌክንሳድሪየስ እና ኮዴክስ ቫቲካነስ ውስጥ የሚገኘው ግሪክ ሰፕቱጀንት “የእግዚአብሔር ልጆች” የሚለውን “አጌሎስ” ἄγγελος ማለትም “መላእክት” ብሎ ተክቶ አስቀምጦታል። በተጨማሪም የሂፓፑ አውግስቲን የአምላክ ከተማ በሚል መጽሐፉ የእግዚአብሔር ልጆች የተባሉት የሰማይ መላእክት እንደሆኑ ተናግሯል። የአምላክ ከተማ መጽሐፍ 15 ምዕራፍ 22-23 ተመልከት።
የሙት ባሕር ጥቅል ላይ 1ኛ ሄኖክ 7:1-15 እና ጁብሊይ(ኩፋሌ) 7:21-25 ላይ ኤልኦዩድ የተባሉት የመላእክት ዝርያ እንደተወለዱ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 6፥4 በእነዚያ ወራት “ኔፊሊም” በምድር ላይ ነበሩ፤ ደግሞም ከዚያ በኋላ *”የእግዚአብሔር ልጆች የሰውን ሴቶች ልጆች ባገቡ ጊዜ ልጆችን ወለዱላቸው”*፤ እነርሱም በዱሮ ዘመን ስማቸው የታወቀ ኃያላን ሆኑ።
“ኔፊሊም” נְפִילִים ማለት “የወደቁ” ማለት ነው። በዝሙት የወደቁ መላእክት ናቸው። የሄኖክ ንግግር በሚባለው በመጽሐፈ ሄኖክ፦ “የሰማይ ልጆች መላእክትም ለራሳቸውም ሚስቶችን አገቡ” ይለናል፦
መጽሐፈ ሄኖክ 2፥1-3 የሰው ልጆች ከበዙ በኋላ እንዲህ ሆነ፡፡ በእነዚያ ወራት መልክ መልካሞችና ደመ ግቡዎች ሴቶች ተወለዱላቸው፡፡ *”የሰማይ ልጆች መላእክትም እነርሱን አይተው ወደዷቸው፡፡ እርስ በርሳቸው ኑ ለእኛ ከሰው ልጆች ሴቶችን እንምረጥ፤ለእኛም ልጆችን እንውለድ አሉ፡፡ ለራሳቸውም ሚስቶችን አገቡ”*።
ኩፋሌ ”የእግዚአብሔር ልጆች” የተባሉትን ፍጥረታት ”የእግዚአብሔር መላእክት” እንደሆኑ ይናገራል፦
መጽሐፈ ኩፋሌ 6፥9 የአዳም ልጆች በምድር ይበዙ ዘንድ በጀመሩ ጊዜ እንዲህ ሆነ፤ ሴቶች ልጆች ተወለዱላቸው። *”የእግዚአብሔር መላእክትም በዚህ በኢዮቤልዩ በአንዲት ዓመት እነዚህን አዩአቸው፡፡ እነዚያ ላዩአቸው መልከ መልካሞች ነበሩና ከመረጡአቸው ጋር ሚስቶች ሊሆኑአቸው ወሰዱአቸው፤ ወንዶች ልጆችንም ወለዱላቸው”* እነዚያም ረዓይት ናቸው፡፡
በተጨማሪም መቃቢያን ፈጣሪ ለመላእክት የሰው ስጋ እንደፈጠረላቸው፥ ከቃየል ልጆች ሚስት እንዳገቡ፣ እነርሱ ግን ሕጉን አልጠበቁም ከአባታቸው ከዲያብሎስ ጋር ወደ ገሃነም እሳት እንደወረዱ ይናገራል፦
1ኛ መቃብያን 18፥5 ስለ ልቦናቸው ትእቢት ያስታቸው ዘንድ ሕጉን እና ትእዛዙንም ይጠብቁ እንደሆነ ይፈትናቸው ዘንድ *”እግዚአብሔር ጥንቱንም የሰው ስጋ ፈጥሮላቸዋልና ከቃየል ልጆች ሚስት አገቡ። እነርሱ ግን ሕጉን አልጠበቁም ከአባታቸው ከዲያብሎስ ጋር ወደ ገሃነም እሳት አወረዳቸው”*።
አንዳንድ የባይብል ምሁራን፦ “መላእክት በሰማይ እያሉ አያገቡም አይጋቡም፥ ግን ምድር ላይ ሲመጡ ሰውና ስጋ ስለሚሆኑ ይበላሉ ይጠጣሉ፥ ያገባሉ ይጋባሉ” ይላሉ። ይሁዳ ሰዶምና ገሞራ ዝሙት ያደረጉት “እንደ እነርሱ” ማለትም መኖሪያቸውንም የተዉትን እንጂ የራሳቸውን አለቅነት ያልጠበቁትን “መላእክት” አይነት ነው ይለናል፦
ይሁዳ 1፥6-7 መኖሪያቸውንም የተዉትን እንጂ የራሳቸውን አለቅነት ያልጠበቁትን *መላእክት* በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ታላቁ ቀን ፍርድ ድረስ ጠብቆአቸዋል። *እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉ”* እና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።
“እነርሱ” የሚለው “መላእክት” የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ተውላጠ-ስም እንደሆነ አስተውል። እነዚህ ዝሙትን ያደረጉት መላእክት በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ፍርድ ቀን ድረስ ይኖራሉ። ጴጥሮስ በኖህ ጊዜ ኃጢአትን ስላላደረጉት መላእክት ይናገራል፦
2ኛ ጴጥሮስ 2፥4-5 *”እግዚአብሔር ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት ሳይራራላቸው ወደ ገሃነም ጥሎ በጨለማ ጉድጓድ ለፍርድ ሊጠበቁ አሳልፎ ከሰጣቸው፥ ለቀደመውም ዓለም ሳይራራ ከሌሎች ሰባት ጋር ጽድቅን የሚሰብከውን ኖኅን አድኖ በኃጢአተኞች ዓለም ላይ የጥፋትን ውኃ ካወረደ”*።
በኖኅ ዘመን ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት እስከ ፍርድ ቀን ድረስ በጨለማ ጉድጓድ ከጣላቸው በኃላ ከመላእክት ጋር የተጋቡትን ደግሞ የጥፋት ውኃ አወረደባቸው። ቀደምት የቤተክርስቲያን አበው ሰማዕቱ ጀስቲን፣ ኢራኒየስ፣ የአሌክሳንድሪያው ክሌመንት፣ ኦሪገን ወዘተ ዘፍጥረት 6፥2 ላይ “የእግዚአብሔር ልጆች” የተባሉት “የሰማይ መላእክት” እንደሆኑ ተናግረዋል። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
ouglas, J. D,Tenney, Merrill C, Silva, Moisés (2011). Zondervan Illustrated Bible Dictionary (Revised ed.). Grand Rapids, Mich. Zondervan.
መልካም የምስራች የሚባለው የባይብል ትርጉም”Good News Translation” ሰማያዊ ኑባሬዎች ከሰው ሴቶች ልጆች ጋር ጋብቻ እንዳረጉ” ተናግራል። ስለዚህ በትንሳኤ ቀን በአዲስ ምድር ላይ ስለ ስሙ ብሎ ሚስትን የተወ ሁሉ መቶ ሴት ይቀበላል። እነርሱ ከነልጆቻቸው የእግዚአብሔር ቡሩካን ዘር ናቸውና በከንቱ አይደክሙም ለጥፋትም አይወልዱም። አንዳንድ የባይብል ምሁራን፦ “መላእክት በሰማይ እያሉ አያገቡም አይጋቡም፥ ግን ምድር ላይ ሲመጡ ሰውና ስጋ ስለሚሆኑ ይበላሉ ይጠጣሉ፥ ያገባሉ ይጋባሉ” ካሉ በአዲስ ሰማይ ትንሳኤ ሊያገኙ የሚገባቸው ሰማይ ላይ አያገቡም አይጋቡም፥ በአዲስ ምድር ላይ ያሉት ሰዎች ግን ለጥፋትም አይወልዱም፥ ግን ለልማት ይወልዳሉ። ሲነሱም ከእነ አካላቸው ተራክቦ ያለበትን ብልት ይዘው ይነሳሉ። ስለዚህ ከጥንስሱ ከአዳም እና ከሔዋን ገነት እስከ በትንሳኤ ቀን የምትመለሰው ገነት መብላት፣ መጠጣት ሆነ መጠናዳት አለ። አሁንስ ቁርኣንን ለመተቸት ሞራሉ አላችሁ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘፍጥረት 6፥2 *”የእግዚአብሔር ልጆችም የሰውን ሴቶች ልጆች መልካሞች እንደ ሆኑ አዩ፤ ከመረጡአቸውም ሁሉ ሚስቶችን ለራሳቸው ወሰዱ”*።
ኮዴክስ አሌክንሳድሪየስ እና ኮዴክስ ቫቲካነስ ውስጥ የሚገኘው ግሪክ ሰፕቱጀንት “የእግዚአብሔር ልጆች” የሚለውን “አጌሎስ” ἄγγελος ማለትም “መላእክት” ብሎ ተክቶ አስቀምጦታል። በተጨማሪም የሂፓፑ አውግስቲን የአምላክ ከተማ በሚል መጽሐፉ የእግዚአብሔር ልጆች የተባሉት የሰማይ መላእክት እንደሆኑ ተናግሯል። የአምላክ ከተማ መጽሐፍ 15 ምዕራፍ 22-23 ተመልከት።
የሙት ባሕር ጥቅል ላይ 1ኛ ሄኖክ 7:1-15 እና ጁብሊይ(ኩፋሌ) 7:21-25 ላይ ኤልኦዩድ የተባሉት የመላእክት ዝርያ እንደተወለዱ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 6፥4 በእነዚያ ወራት “ኔፊሊም” በምድር ላይ ነበሩ፤ ደግሞም ከዚያ በኋላ *”የእግዚአብሔር ልጆች የሰውን ሴቶች ልጆች ባገቡ ጊዜ ልጆችን ወለዱላቸው”*፤ እነርሱም በዱሮ ዘመን ስማቸው የታወቀ ኃያላን ሆኑ።
“ኔፊሊም” נְפִילִים ማለት “የወደቁ” ማለት ነው። በዝሙት የወደቁ መላእክት ናቸው። የሄኖክ ንግግር በሚባለው በመጽሐፈ ሄኖክ፦ “የሰማይ ልጆች መላእክትም ለራሳቸውም ሚስቶችን አገቡ” ይለናል፦
መጽሐፈ ሄኖክ 2፥1-3 የሰው ልጆች ከበዙ በኋላ እንዲህ ሆነ፡፡ በእነዚያ ወራት መልክ መልካሞችና ደመ ግቡዎች ሴቶች ተወለዱላቸው፡፡ *”የሰማይ ልጆች መላእክትም እነርሱን አይተው ወደዷቸው፡፡ እርስ በርሳቸው ኑ ለእኛ ከሰው ልጆች ሴቶችን እንምረጥ፤ለእኛም ልጆችን እንውለድ አሉ፡፡ ለራሳቸውም ሚስቶችን አገቡ”*።
ኩፋሌ ”የእግዚአብሔር ልጆች” የተባሉትን ፍጥረታት ”የእግዚአብሔር መላእክት” እንደሆኑ ይናገራል፦
መጽሐፈ ኩፋሌ 6፥9 የአዳም ልጆች በምድር ይበዙ ዘንድ በጀመሩ ጊዜ እንዲህ ሆነ፤ ሴቶች ልጆች ተወለዱላቸው። *”የእግዚአብሔር መላእክትም በዚህ በኢዮቤልዩ በአንዲት ዓመት እነዚህን አዩአቸው፡፡ እነዚያ ላዩአቸው መልከ መልካሞች ነበሩና ከመረጡአቸው ጋር ሚስቶች ሊሆኑአቸው ወሰዱአቸው፤ ወንዶች ልጆችንም ወለዱላቸው”* እነዚያም ረዓይት ናቸው፡፡
በተጨማሪም መቃቢያን ፈጣሪ ለመላእክት የሰው ስጋ እንደፈጠረላቸው፥ ከቃየል ልጆች ሚስት እንዳገቡ፣ እነርሱ ግን ሕጉን አልጠበቁም ከአባታቸው ከዲያብሎስ ጋር ወደ ገሃነም እሳት እንደወረዱ ይናገራል፦
1ኛ መቃብያን 18፥5 ስለ ልቦናቸው ትእቢት ያስታቸው ዘንድ ሕጉን እና ትእዛዙንም ይጠብቁ እንደሆነ ይፈትናቸው ዘንድ *”እግዚአብሔር ጥንቱንም የሰው ስጋ ፈጥሮላቸዋልና ከቃየል ልጆች ሚስት አገቡ። እነርሱ ግን ሕጉን አልጠበቁም ከአባታቸው ከዲያብሎስ ጋር ወደ ገሃነም እሳት አወረዳቸው”*።
አንዳንድ የባይብል ምሁራን፦ “መላእክት በሰማይ እያሉ አያገቡም አይጋቡም፥ ግን ምድር ላይ ሲመጡ ሰውና ስጋ ስለሚሆኑ ይበላሉ ይጠጣሉ፥ ያገባሉ ይጋባሉ” ይላሉ። ይሁዳ ሰዶምና ገሞራ ዝሙት ያደረጉት “እንደ እነርሱ” ማለትም መኖሪያቸውንም የተዉትን እንጂ የራሳቸውን አለቅነት ያልጠበቁትን “መላእክት” አይነት ነው ይለናል፦
ይሁዳ 1፥6-7 መኖሪያቸውንም የተዉትን እንጂ የራሳቸውን አለቅነት ያልጠበቁትን *መላእክት* በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ታላቁ ቀን ፍርድ ድረስ ጠብቆአቸዋል። *እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉ”* እና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።
“እነርሱ” የሚለው “መላእክት” የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ተውላጠ-ስም እንደሆነ አስተውል። እነዚህ ዝሙትን ያደረጉት መላእክት በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ፍርድ ቀን ድረስ ይኖራሉ። ጴጥሮስ በኖህ ጊዜ ኃጢአትን ስላላደረጉት መላእክት ይናገራል፦
2ኛ ጴጥሮስ 2፥4-5 *”እግዚአብሔር ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት ሳይራራላቸው ወደ ገሃነም ጥሎ በጨለማ ጉድጓድ ለፍርድ ሊጠበቁ አሳልፎ ከሰጣቸው፥ ለቀደመውም ዓለም ሳይራራ ከሌሎች ሰባት ጋር ጽድቅን የሚሰብከውን ኖኅን አድኖ በኃጢአተኞች ዓለም ላይ የጥፋትን ውኃ ካወረደ”*።
በኖኅ ዘመን ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት እስከ ፍርድ ቀን ድረስ በጨለማ ጉድጓድ ከጣላቸው በኃላ ከመላእክት ጋር የተጋቡትን ደግሞ የጥፋት ውኃ አወረደባቸው። ቀደምት የቤተክርስቲያን አበው ሰማዕቱ ጀስቲን፣ ኢራኒየስ፣ የአሌክሳንድሪያው ክሌመንት፣ ኦሪገን ወዘተ ዘፍጥረት 6፥2 ላይ “የእግዚአብሔር ልጆች” የተባሉት “የሰማይ መላእክት” እንደሆኑ ተናግረዋል። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
ouglas, J. D,Tenney, Merrill C, Silva, Moisés (2011). Zondervan Illustrated Bible Dictionary (Revised ed.). Grand Rapids, Mich. Zondervan.
መልካም የምስራች የሚባለው የባይብል ትርጉም”Good News Translation” ሰማያዊ ኑባሬዎች ከሰው ሴቶች ልጆች ጋር ጋብቻ እንዳረጉ” ተናግራል። ስለዚህ በትንሳኤ ቀን በአዲስ ምድር ላይ ስለ ስሙ ብሎ ሚስትን የተወ ሁሉ መቶ ሴት ይቀበላል። እነርሱ ከነልጆቻቸው የእግዚአብሔር ቡሩካን ዘር ናቸውና በከንቱ አይደክሙም ለጥፋትም አይወልዱም። አንዳንድ የባይብል ምሁራን፦ “መላእክት በሰማይ እያሉ አያገቡም አይጋቡም፥ ግን ምድር ላይ ሲመጡ ሰውና ስጋ ስለሚሆኑ ይበላሉ ይጠጣሉ፥ ያገባሉ ይጋባሉ” ካሉ በአዲስ ሰማይ ትንሳኤ ሊያገኙ የሚገባቸው ሰማይ ላይ አያገቡም አይጋቡም፥ በአዲስ ምድር ላይ ያሉት ሰዎች ግን ለጥፋትም አይወልዱም፥ ግን ለልማት ይወልዳሉ። ሲነሱም ከእነ አካላቸው ተራክቦ ያለበትን ብልት ይዘው ይነሳሉ። ስለዚህ ከጥንስሱ ከአዳም እና ከሔዋን ገነት እስከ በትንሳኤ ቀን የምትመለሰው ገነት መብላት፣ መጠጣት ሆነ መጠናዳት አለ። አሁንስ ቁርኣንን ለመተቸት ሞራሉ አላችሁ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዒድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ ፡፡
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፥ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል። ነቢያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፥ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን" አሏቸው*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፥ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በኢደል አደሐ እና ኢደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
ማንኛውም መመሪያ ቁርአን እና የነቢያችን”ﷺ” ሐዲስ ላይ ይገኛል። አላህም፦ “መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት! ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ” ብሎናል፦
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ ፡፡
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"“ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም"*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
አሏህን በብቸኝነት አምልከን፥ የመልእክተኛውን ፈለግ ተከትለን የምንሞት ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ ፡፡
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፥ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል። ነቢያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፥ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን" አሏቸው*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፥ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በኢደል አደሐ እና ኢደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
ማንኛውም መመሪያ ቁርአን እና የነቢያችን”ﷺ” ሐዲስ ላይ ይገኛል። አላህም፦ “መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት! ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ” ብሎናል፦
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ ፡፡
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"“ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም"*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
አሏህን በብቸኝነት አምልከን፥ የመልእክተኛውን ፈለግ ተከትለን የምንሞት ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የጨረቃ አቆጣጠር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፥ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው 9ኛው ወር ረመዷን በመጣ ቁጥር የጨረቃ መታየት እና አለመታየት በፆም መጀመር እና መጨረስ ላይ የሚኖረውም አውንታዊ ተፅዖኖ ብዙ የክርስትና ዘላፊያን ሆኑ ኀያሲያን እንደ በቀቀን እየደጋገሙ መዝለፍና ኂስ መስጠታቸው አይቀሬ ነው። ይህንን ታሳቢና ዋቢ ባደረገ መልኩ ይህንን መጣጥፍ ለዚያ ምላሽ አቅርቤአለው። ግብጻውያን፣ ባቢሎናውያን፣ ሰመርያን፣ ሄለናውያን(ግሪኮች)፣ ሮማውያን፣ ዞራስተሪያን፣ ሂንዱ የየራሳቸው “የዘመን አቆጣጠር”calendar” ነበራቸው።
ይህ አቆጣጠራቸው ምንጩ “አል-ቀመርያ” ማለትም “የጨረቃ አቆጣጠር”lunar calender” እና “አሽ-ሸምሲያህ” ማለትም “የፀሐይ አቆጣጠር”solar calended” ናቸው። አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ፀሐይን እና ጨረቃን ለሰው ልጆች የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን መቁጠሪያ እንዳደረገ ይናገራል፦
6፥96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *”ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው”*፡፡ فَالِقُ الْإِصْبَاحِ وَجَعَلَ اللَّيْلَ سَكَنًا وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ حُسْبَانًا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
10፥5 እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ *የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው*፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا وَقَدَّرَهُ مَنَازِلَ لِتَعْلَمُوا عَدَدَ السِّنِينَ وَالْحِسَابَ ۚ مَا خَلَقَ اللَّهُ ذَٰلِكَ إِلَّا بِالْحَقِّ ۚ يُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
የሥነ-ተረት ጥናት”mythology” እንደሚያትተው በተለይ በባቢሎናውያን “ሲን” የተባለው የጨረቃ አምላክ እና “ሻም” የተባለው የፀሐይ አምላክ ባልና ሚስት ተደርገው ይመለኩ ነው፤ “ሲን” ማለት “ጨረቃ” ማለት ሲሆን “ሻም” ደግሞ “ፀሐይ” ማለት ነው። ይህንን እሳቤ ቁርአን መንግሎ ይጥለዋል፤ መመለክ የሚገባው ፀሐይና ጨረቃን የፈጠራቸው አላህ ብቻ ነው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም፣ *”ጸሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ”*። وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
የዘመናችን የሥነ-ፈለክ ጥናት እንደሚያትተው የጨረቃ ፈለክ ምድራችንን በ 384,408 km በሆነ ዑደት”Revolution” ለመዞር የሚወስድባት ጊዜ 27 ቀናት ነው። አምላካችን አላህም በቁርኣን “ቀመር” قَمَر ማለትም “ጨረቃ” የሚለውን ቃል የተጠቀመው “27” ጊዜ ብቻ ነው። ጨረቃ ፕላኔታችንን በምእራባዊ አቅጣጭ 360 ድግሪ ለመዞር 19 ዓመት ይፈጅባታል።
የሚያስደምመው ነገር “ዓመት” የሚለው ቃል የተጠቀሰው “ሢኒን” سِنِين በብዜት 12 ጊዜ ወይም “ሠናህ” سَنَة በነጠላ 7 ጊዜ በጥቅሉ “19” ጊዜ ብቻ ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት የዓለማቱ ጌታ ነገርን ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ስለሆነ ነው፦
72፥28 እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር እውቀቱ የከበበ እና * ነገሩንም ሁሉ “በቁጥር” ያጠቃለለ ሲሆን”* የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መሆናቸውን ያውቅ ዘንድ ጠባቂ ያደርጋል። لِّيَعْلَمَ أَن قَدْ أَبْلَغُوا رِسَالَاتِ رَبِّهِمْ وَأَحَاطَ بِمَا لَدَيْهِمْ وَأَحْصَىٰ كُلَّ شَيْءٍ عَدَدًا
የእኛ አቆጣጠር የጨረቃ አቆጣጠር ነው፦
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፥ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
የለጋ ጨረቃ መታየት የጊዜ ማወቂያ ምልክት ነው። ነቢያችን”ﷺ” የአላህ ነብይ ስለሆኑ በዐቂዳህ እና በፊቅህ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ወሕይ ስለሆነ ስለ ጨረቃ እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 2378
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መቼም ቢሆን ለጋ ጨረቃ በረመዳን ወር ስታዩ ፆምን ጀምሩ፤ የሸዋል ለጋ ጨረቃ ስታዩ ፆማችሁን ጨርሱ፤ ሰማይ ደመናማ ሲሆንላችሁ ፆም ሰላሳ ቀን መሆኑን አጢኑ”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، – رضى الله عنه – قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِذَا رَأَيْتُمُ الْهِلاَلَ فَصُومُوا وَإِذَا رَأَيْتُمُوهُ فَأَفْطِرُوا فَإِنْ غُمَّ عَلَيْكُمْ فَصُومُوا ثَلاَثِينَ يَوْمًا ”
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፥ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው 9ኛው ወር ረመዷን በመጣ ቁጥር የጨረቃ መታየት እና አለመታየት በፆም መጀመር እና መጨረስ ላይ የሚኖረውም አውንታዊ ተፅዖኖ ብዙ የክርስትና ዘላፊያን ሆኑ ኀያሲያን እንደ በቀቀን እየደጋገሙ መዝለፍና ኂስ መስጠታቸው አይቀሬ ነው። ይህንን ታሳቢና ዋቢ ባደረገ መልኩ ይህንን መጣጥፍ ለዚያ ምላሽ አቅርቤአለው። ግብጻውያን፣ ባቢሎናውያን፣ ሰመርያን፣ ሄለናውያን(ግሪኮች)፣ ሮማውያን፣ ዞራስተሪያን፣ ሂንዱ የየራሳቸው “የዘመን አቆጣጠር”calendar” ነበራቸው።
ይህ አቆጣጠራቸው ምንጩ “አል-ቀመርያ” ማለትም “የጨረቃ አቆጣጠር”lunar calender” እና “አሽ-ሸምሲያህ” ማለትም “የፀሐይ አቆጣጠር”solar calended” ናቸው። አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ፀሐይን እና ጨረቃን ለሰው ልጆች የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን መቁጠሪያ እንዳደረገ ይናገራል፦
6፥96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *”ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው”*፡፡ فَالِقُ الْإِصْبَاحِ وَجَعَلَ اللَّيْلَ سَكَنًا وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ حُسْبَانًا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
10፥5 እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ *የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው*፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا وَقَدَّرَهُ مَنَازِلَ لِتَعْلَمُوا عَدَدَ السِّنِينَ وَالْحِسَابَ ۚ مَا خَلَقَ اللَّهُ ذَٰلِكَ إِلَّا بِالْحَقِّ ۚ يُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
የሥነ-ተረት ጥናት”mythology” እንደሚያትተው በተለይ በባቢሎናውያን “ሲን” የተባለው የጨረቃ አምላክ እና “ሻም” የተባለው የፀሐይ አምላክ ባልና ሚስት ተደርገው ይመለኩ ነው፤ “ሲን” ማለት “ጨረቃ” ማለት ሲሆን “ሻም” ደግሞ “ፀሐይ” ማለት ነው። ይህንን እሳቤ ቁርአን መንግሎ ይጥለዋል፤ መመለክ የሚገባው ፀሐይና ጨረቃን የፈጠራቸው አላህ ብቻ ነው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም፣ *”ጸሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ”*። وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
የዘመናችን የሥነ-ፈለክ ጥናት እንደሚያትተው የጨረቃ ፈለክ ምድራችንን በ 384,408 km በሆነ ዑደት”Revolution” ለመዞር የሚወስድባት ጊዜ 27 ቀናት ነው። አምላካችን አላህም በቁርኣን “ቀመር” قَمَر ማለትም “ጨረቃ” የሚለውን ቃል የተጠቀመው “27” ጊዜ ብቻ ነው። ጨረቃ ፕላኔታችንን በምእራባዊ አቅጣጭ 360 ድግሪ ለመዞር 19 ዓመት ይፈጅባታል።
የሚያስደምመው ነገር “ዓመት” የሚለው ቃል የተጠቀሰው “ሢኒን” سِنِين በብዜት 12 ጊዜ ወይም “ሠናህ” سَنَة በነጠላ 7 ጊዜ በጥቅሉ “19” ጊዜ ብቻ ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት የዓለማቱ ጌታ ነገርን ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ስለሆነ ነው፦
72፥28 እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር እውቀቱ የከበበ እና * ነገሩንም ሁሉ “በቁጥር” ያጠቃለለ ሲሆን”* የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መሆናቸውን ያውቅ ዘንድ ጠባቂ ያደርጋል። لِّيَعْلَمَ أَن قَدْ أَبْلَغُوا رِسَالَاتِ رَبِّهِمْ وَأَحَاطَ بِمَا لَدَيْهِمْ وَأَحْصَىٰ كُلَّ شَيْءٍ عَدَدًا
የእኛ አቆጣጠር የጨረቃ አቆጣጠር ነው፦
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፥ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
የለጋ ጨረቃ መታየት የጊዜ ማወቂያ ምልክት ነው። ነቢያችን”ﷺ” የአላህ ነብይ ስለሆኑ በዐቂዳህ እና በፊቅህ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ወሕይ ስለሆነ ስለ ጨረቃ እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 2378
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መቼም ቢሆን ለጋ ጨረቃ በረመዳን ወር ስታዩ ፆምን ጀምሩ፤ የሸዋል ለጋ ጨረቃ ስታዩ ፆማችሁን ጨርሱ፤ ሰማይ ደመናማ ሲሆንላችሁ ፆም ሰላሳ ቀን መሆኑን አጢኑ”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، – رضى الله عنه – قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِذَا رَأَيْتُمُ الْهِلاَلَ فَصُومُوا وَإِذَا رَأَيْتُمُوهُ فَأَفْطِرُوا فَإِنْ غُمَّ عَلَيْكُمْ فَصُومُوا ثَلاَثِينَ يَوْمًا ”
የጨረቃ አቆጣጠር በኢሥላም በግርድፉና በሌጣው ይህ ያክል ካየን ዘንዳ የጨረቃ አቆጣጠር በባይብልና በትውፊት እናያለን፥ የጨረቃ መታየት ለጊዜ ማወቂያ እንደሆነ መዝሙረኛው ይናገራል፦
መዝሙረ ዳዊት 104፥19 *”ጨረቃን ለጊዜዎች አደረገ”* ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል።
በተለይ አይሁዳውያን የወር መባቻ ጠብቀው በዓላቸውን የሚያውቁበት ነው፥ የወር መባቻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ቆደሽ” חֹ֫דֶשׁ ሲሆን ትርጉሙ “አዲስ ጨረቃ” ማለት ነው። ይህም ቃል በባይብል 28 ጊዜ ተወስቷል፥ ዕብራውያን ወራቸውን ሆነ ዓመታቸውን የሚጀምሩ በለጋ ጨረቃ መታየት ነው፦
ዘኍልቍ 10፥10 ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ *”በአዲስ ጨረቃ” חָדְשֵׁיכֶם֒ ፥”* በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። NIV Bible
መዝሙር 81፥3 *”በአዲስ ጨረቃ” חָדְשֵׁיכֶם֒ ቀን”* በከፍተኛው በዓላችን ቀን መለከትን ንፉ፤ NIV Bible
በክርስትና ቀዳማይ የዘመን አቆጣጠር ከ 180 –222 ድኅረ-ልደት”A.D” ድረስ ለ 42 ዓመት የአሌክሳንድርያ ፓትርያርክ የነበረው ድሜጥሮስ የቀመረው ነው። ይህም የዘመን ቀመር “አቡሻኽር” ወይም “ባሕረ-ሐሳብ” ይባላል። “ባሕር” ማለት “ዘመን” ማለት ሲሆን “ሐሳብ” ማለት ደግሞ “ሒሳብ” “ቁጥር” “ኍልቅ” ማለት ነው። በዚህ የዘመን ቀመር ላይ ስለ “አዕዋዳት” ይናገራል፥ “አዕዋድ” ማለት “ዖደ” ማለትም “ዞረ” ከሚል የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን “ዙረት” ማለት ሲሆን በየጊዜው እየዞረ የሚመጣ ማለት ነው።
ዓውደ-ወርኅ በፀሐይ 30 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 29 እና 30 ነው። ዓውደ-ዓመት በፀሐይ 365 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 354 ቀናት ነው፦
ዘፍጥረት 1፥14 እግዚአብሔርም አለ፦ ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ፤ *”ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ*፤
ዘፍጥረት 1፥16 እግዚአብሔርም *”ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን”*፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።
መዝሙር 136፥8-9 *”ለፀሐይ ቀንን ያስገዛው፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤ ለጨረቃና ለከዋክብትም ሌሊትን ያስገዛቸው”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን ፀሐይን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን ጨረቃን በሌሊት እንዲሰለጥን አደረገ። በተጨማሪም መጽሐፈ ሲራክ ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ፣ ለዓለም ሁሉ ምልክት እና የበዓላት ምልክት እንደሆነች ይናገራል፦
መጽሐፈ ሲራክ 43÷6-7 *”ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ ናት፤ ለዓለም ሁሉ ምልክት ናት፤ በእርሷም ቀን ይለያል፤ በጨረቃም የበዓላት ምልክት ይታወቃል”*።
ታዲያ ጨረቃን ጠብቆ ፆም መያዝና መፍታት እንዲሁ በዓልን ማክበር ለምን ኂስ ይሰጥበታል? ተዉ እንጂ እግር እራስን ያካል እንዴ? ወርቁ ቢጠፋስ ሚዛኑ ጠፋ እንዴ? እውነቱ ቢጠፋባችሁስ ህሊናችሁ ጠፋባችሁ እንዴ? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለሽ ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት ይላል የአገሬ ሰው። ቅድሚያ እሥልምናን ለመዝለፍ ባይብላችሁን እና ትውፊታችሁን ጠንቅቃችሁ ዕወቁ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መዝሙረ ዳዊት 104፥19 *”ጨረቃን ለጊዜዎች አደረገ”* ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል።
በተለይ አይሁዳውያን የወር መባቻ ጠብቀው በዓላቸውን የሚያውቁበት ነው፥ የወር መባቻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ቆደሽ” חֹ֫דֶשׁ ሲሆን ትርጉሙ “አዲስ ጨረቃ” ማለት ነው። ይህም ቃል በባይብል 28 ጊዜ ተወስቷል፥ ዕብራውያን ወራቸውን ሆነ ዓመታቸውን የሚጀምሩ በለጋ ጨረቃ መታየት ነው፦
ዘኍልቍ 10፥10 ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ *”በአዲስ ጨረቃ” חָדְשֵׁיכֶם֒ ፥”* በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። NIV Bible
መዝሙር 81፥3 *”በአዲስ ጨረቃ” חָדְשֵׁיכֶם֒ ቀን”* በከፍተኛው በዓላችን ቀን መለከትን ንፉ፤ NIV Bible
በክርስትና ቀዳማይ የዘመን አቆጣጠር ከ 180 –222 ድኅረ-ልደት”A.D” ድረስ ለ 42 ዓመት የአሌክሳንድርያ ፓትርያርክ የነበረው ድሜጥሮስ የቀመረው ነው። ይህም የዘመን ቀመር “አቡሻኽር” ወይም “ባሕረ-ሐሳብ” ይባላል። “ባሕር” ማለት “ዘመን” ማለት ሲሆን “ሐሳብ” ማለት ደግሞ “ሒሳብ” “ቁጥር” “ኍልቅ” ማለት ነው። በዚህ የዘመን ቀመር ላይ ስለ “አዕዋዳት” ይናገራል፥ “አዕዋድ” ማለት “ዖደ” ማለትም “ዞረ” ከሚል የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን “ዙረት” ማለት ሲሆን በየጊዜው እየዞረ የሚመጣ ማለት ነው።
ዓውደ-ወርኅ በፀሐይ 30 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 29 እና 30 ነው። ዓውደ-ዓመት በፀሐይ 365 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 354 ቀናት ነው፦
ዘፍጥረት 1፥14 እግዚአብሔርም አለ፦ ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ፤ *”ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ*፤
ዘፍጥረት 1፥16 እግዚአብሔርም *”ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን”*፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።
መዝሙር 136፥8-9 *”ለፀሐይ ቀንን ያስገዛው፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤ ለጨረቃና ለከዋክብትም ሌሊትን ያስገዛቸው”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን ፀሐይን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን ጨረቃን በሌሊት እንዲሰለጥን አደረገ። በተጨማሪም መጽሐፈ ሲራክ ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ፣ ለዓለም ሁሉ ምልክት እና የበዓላት ምልክት እንደሆነች ይናገራል፦
መጽሐፈ ሲራክ 43÷6-7 *”ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ ናት፤ ለዓለም ሁሉ ምልክት ናት፤ በእርሷም ቀን ይለያል፤ በጨረቃም የበዓላት ምልክት ይታወቃል”*።
ታዲያ ጨረቃን ጠብቆ ፆም መያዝና መፍታት እንዲሁ በዓልን ማክበር ለምን ኂስ ይሰጥበታል? ተዉ እንጂ እግር እራስን ያካል እንዴ? ወርቁ ቢጠፋስ ሚዛኑ ጠፋ እንዴ? እውነቱ ቢጠፋባችሁስ ህሊናችሁ ጠፋባችሁ እንዴ? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለሽ ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት ይላል የአገሬ ሰው። ቅድሚያ እሥልምናን ለመዝለፍ ባይብላችሁን እና ትውፊታችሁን ጠንቅቃችሁ ዕወቁ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ያ ሙሥሊሙን ወሙሥሊማት ፈሠላሙሏሂ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ!
እንኳን የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ፥ በዓሉ ዘርፈ ብዙ የአምልኮ መርሐ-ግብር ያዘለ እንደመሆኑ ረገድ አላህ በኢኽላስ ይቀበለን።
ተቀበለሏህ ሚና ወሚንኩም ሳሊሃል አዕማል፥ ዒድ ሙባረክ! تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال! عيد مبارك
እንኳን የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ፥ በዓሉ ዘርፈ ብዙ የአምልኮ መርሐ-ግብር ያዘለ እንደመሆኑ ረገድ አላህ በኢኽላስ ይቀበለን።
ተቀበለሏህ ሚና ወሚንኩም ሳሊሃል አዕማል፥ ዒድ ሙባረክ! تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال! عيد مبارك
ኃጢአት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
53፥32 *እነርሱ እነዚያ የኃጢአትን ታላላቆችና አስጸያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፡፡ ግን ትናንሾቹ ኀጢአቶች የሚማሩ ናቸው፡፡ ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና*፡፡ الَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَائِرَ الْإِثْمِ وَالْفَوَاحِشَ إِلَّا اللَّمَمَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ وَاسِعُ الْمَغْفِرَةِ
"ዘንብ" ذَنب ማለት "ኃጢአት" ማለት ነው፥ "ኃጢአት" ማለት በሥነ-ኃጢአት ጥናት"hamartiology" አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር አለማድረግ፥ የከለከለውን ክፉ ነገር ማድረግ "ኃጢአት" ይሰኛል። በቁርኣን ኃጢአት "ከባኢሩ አዝ-ዘንብ" كَبَائِر الْذَنب እና "ሶጋኢሩ አዝ-ዘንብ" صَغَائِر الْذَنب ተብለው ለሁለት ይከፈላሉ፦
53፥32 *እነርሱ እነዚያ የኃጢአትን ታላላቆችና አስጸያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፡፡ ግን ትናንሾቹ ኀጢአቶች የሚማሩ ናቸው፡፡ ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና*፡፡ الَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَائِرَ الْإِثْمِ وَالْفَوَاحِشَ إِلَّا اللَّمَمَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ وَاسِعُ الْمَغْفِرَةِ
4፥31 *ከእርሱ ከተከለከላችሁት ታላላቆቹን ኀጢአቶች ብትርቁ ትናንሾቹን ኃጢአቶቻችሁን ከእናንተ እናብሳለን*፡፡ የተከበረንም ስፍራ ገነትን እናገባችኋለን፡፡ إِن تَجْتَنِبُوا كَبَائِرَ مَا تُنْهَوْنَ عَنْهُ نُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَنُدْخِلْكُم مُّدْخَلًا كَرِيمًا
"ከባኢር" كَبَائِر ማለት "ዐብይ" "ታላቅ" ማለት ሲሆን "ሶጋኢር" صَغَائِر ማለት ደግሞ "ንዑስ" "ትንሽ" ማለት ነው። እነዚህን እሳቦት ነጥብ በነጥብ እንመልከት!
ነጥብ አንድ
"ከባኢሩ አዝ-ዘንብ"
"ዐበይት ኀጢአቶች" የሚባሉት ሺርክ፣ መግደል፣ መተት፣ ጥንቆላ፣ ሶላትን መተው፣ አቅም እያለ ዘካህ አለማውጣት፣ አቅም እያለ አለመፆም፣ አቅም እያለ ሐጅ አለማድረግ፣ ወላጆችን አለማክበር፣ ዝምድናን መቁረጥ፣ ዝሙት፣ ወለድ ወዘተ ናቸው። እነዚህ ዐበይት ኀጢአቶች ይቅር የሚባሉት በንስሐ ብቻ ነው፥ “ንስሐ” የሚለው የግዕዝ ቃል “ነስሐ” ማለትም “ተመለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በጸጸት መመለስ” ማለት ነው። “ተውባህ” تَوْبَة የሚለው ቃል “ታበ” تَابَ ማለትም “ተመለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ከነበሩበት ስህተት በንስሐ ወደ አላህ መመለስ” ማለት ነው። ተውባህ ሦስት ሸርጦች አሉት፥ እነርሱም፦ የሠሩትን ኃጢአት መራቅ፣ በሠሩት ኃጢአት መጸጸት እና ወደ ሠሩትን ኃጢአት ላለመመለስ ቆራጥነት ናቸው። ዐበይት ኀጢአቶች በመራቅ ይቅርታ እናገኛለን፥ አላህ ወደ እርሱ የሚመለሱት ንስሐን የሚቀበል ስለሆነ “አት-ተዋብ” التَّوَّاب ማለትም “ጸጸትን ተቀባይ” ነው። እርሱም፦ “እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ” ይላል፦
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *”እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ”*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ወደ አላህ በንስሐ የሚመለሱት ሰዎች ደግሞ “አት-ተዋቡን” التَّوَّابُون ይባላሉ። አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፥ በመሳሳት አጥፍተን ወደ እርሱ ለምንመለስ መሓሪ ነው፦
2፥222 *”አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው”*፡፡ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ وَيُحِبُّ الْمُتَطَهِّرِينَ
4፥25 *”ጌታችሁ በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ አዋቂ ነው፡፡ ታዛዦችም ብትኾኑ በመሳሳትም ብታጠፉ እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው”*፡፡ رَّبُّكُمْ أَعْلَمُ بِمَا فِي نُفُوسِكُمْ ۚ إِن تَكُونُوا صَالِحِينَ فَإِنَّهُ كَانَ لِلْأَوَّابِينَ غَفُورًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
53፥32 *እነርሱ እነዚያ የኃጢአትን ታላላቆችና አስጸያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፡፡ ግን ትናንሾቹ ኀጢአቶች የሚማሩ ናቸው፡፡ ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና*፡፡ الَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَائِرَ الْإِثْمِ وَالْفَوَاحِشَ إِلَّا اللَّمَمَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ وَاسِعُ الْمَغْفِرَةِ
"ዘንብ" ذَنب ማለት "ኃጢአት" ማለት ነው፥ "ኃጢአት" ማለት በሥነ-ኃጢአት ጥናት"hamartiology" አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር አለማድረግ፥ የከለከለውን ክፉ ነገር ማድረግ "ኃጢአት" ይሰኛል። በቁርኣን ኃጢአት "ከባኢሩ አዝ-ዘንብ" كَبَائِر الْذَنب እና "ሶጋኢሩ አዝ-ዘንብ" صَغَائِر الْذَنب ተብለው ለሁለት ይከፈላሉ፦
53፥32 *እነርሱ እነዚያ የኃጢአትን ታላላቆችና አስጸያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፡፡ ግን ትናንሾቹ ኀጢአቶች የሚማሩ ናቸው፡፡ ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና*፡፡ الَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَائِرَ الْإِثْمِ وَالْفَوَاحِشَ إِلَّا اللَّمَمَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ وَاسِعُ الْمَغْفِرَةِ
4፥31 *ከእርሱ ከተከለከላችሁት ታላላቆቹን ኀጢአቶች ብትርቁ ትናንሾቹን ኃጢአቶቻችሁን ከእናንተ እናብሳለን*፡፡ የተከበረንም ስፍራ ገነትን እናገባችኋለን፡፡ إِن تَجْتَنِبُوا كَبَائِرَ مَا تُنْهَوْنَ عَنْهُ نُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَنُدْخِلْكُم مُّدْخَلًا كَرِيمًا
"ከባኢር" كَبَائِر ማለት "ዐብይ" "ታላቅ" ማለት ሲሆን "ሶጋኢር" صَغَائِر ማለት ደግሞ "ንዑስ" "ትንሽ" ማለት ነው። እነዚህን እሳቦት ነጥብ በነጥብ እንመልከት!
ነጥብ አንድ
"ከባኢሩ አዝ-ዘንብ"
"ዐበይት ኀጢአቶች" የሚባሉት ሺርክ፣ መግደል፣ መተት፣ ጥንቆላ፣ ሶላትን መተው፣ አቅም እያለ ዘካህ አለማውጣት፣ አቅም እያለ አለመፆም፣ አቅም እያለ ሐጅ አለማድረግ፣ ወላጆችን አለማክበር፣ ዝምድናን መቁረጥ፣ ዝሙት፣ ወለድ ወዘተ ናቸው። እነዚህ ዐበይት ኀጢአቶች ይቅር የሚባሉት በንስሐ ብቻ ነው፥ “ንስሐ” የሚለው የግዕዝ ቃል “ነስሐ” ማለትም “ተመለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በጸጸት መመለስ” ማለት ነው። “ተውባህ” تَوْبَة የሚለው ቃል “ታበ” تَابَ ማለትም “ተመለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ከነበሩበት ስህተት በንስሐ ወደ አላህ መመለስ” ማለት ነው። ተውባህ ሦስት ሸርጦች አሉት፥ እነርሱም፦ የሠሩትን ኃጢአት መራቅ፣ በሠሩት ኃጢአት መጸጸት እና ወደ ሠሩትን ኃጢአት ላለመመለስ ቆራጥነት ናቸው። ዐበይት ኀጢአቶች በመራቅ ይቅርታ እናገኛለን፥ አላህ ወደ እርሱ የሚመለሱት ንስሐን የሚቀበል ስለሆነ “አት-ተዋብ” التَّوَّاب ማለትም “ጸጸትን ተቀባይ” ነው። እርሱም፦ “እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ” ይላል፦
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *”እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ”*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ወደ አላህ በንስሐ የሚመለሱት ሰዎች ደግሞ “አት-ተዋቡን” التَّوَّابُون ይባላሉ። አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፥ በመሳሳት አጥፍተን ወደ እርሱ ለምንመለስ መሓሪ ነው፦
2፥222 *”አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው”*፡፡ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ وَيُحِبُّ الْمُتَطَهِّرِينَ
4፥25 *”ጌታችሁ በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ አዋቂ ነው፡፡ ታዛዦችም ብትኾኑ በመሳሳትም ብታጠፉ እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው”*፡፡ رَّبُّكُمْ أَعْلَمُ بِمَا فِي نُفُوسِكُمْ ۚ إِن تَكُونُوا صَالِحِينَ فَإِنَّهُ كَانَ لِلْأَوَّابِينَ غَفُورًا
ነጥብ ሁለት
"ሶጋኢሩ አዝ-ዘንብ"
"ንዑሳን ኀጢአቶች" የሚባሉት ከላይ ከተዘረዘሩት ዐበይት ኀጢአቶች ውጪ ያሉት ሲሆኑ እነዚህ ንዑሳን ኀጢአቶች ይቅር የሚባሉት በንስሐ እና መልካም ሥራ በመሥራት ነው፦
11፥114 ሶላትንም በቀን ጫፎች ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፡፡ *መልካም ሥራዎች ኀጢአቶችን ያስወገድዳሉና*፡፡ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ
"መልካም ሥራዎች" የሚባሉት ሶላት፣ ዘካህ፣ ፆም፣ ሐጅ እና በእነርሱ ውስጥ ያሉ ተግባራት ናቸው። ለምሳሌ በለይለቱል ቀድር በኢማን እና ከአላህ አጅር አገኛለው ብሎ ሶላት የቆመ ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል፥ የዓሹራእ ቀን መጾም ያለፈውን አንድ ዓመት ኃጢአት ከአላህ ያስተሰርያል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 28
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በለይለቱል ቀድር በኢማን እና ከአላህ አጅር አገኛለው ብሎ ሶላት የቆመ ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ يَقُمْ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 7, ሐዲስ 1810
አቢ ቀታዳህ እንዳስተላለፉት፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ *”የዓሹራእ ቀን መጾም ያለፈውን አንድ ዓመት ኃጢአት ከአላህ ያስተሰርያል”*። عَنْ أَبِي قَتَادَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ صِيَامُ يَوْمِ عَاشُورَاءَ إِنِّي أَحْتَسِبُ عَلَى اللَّهِ أَنْ يُكَفِّرَ السَّنَةَ الَّتِي قَبْلَهُ
አምላካችን አላህ አንድ መልካም ሥራ ምንዳው አሥር እጥፍ እንደሆነ በቅዱስ ቃሉ ነግሮናል፦
6፥160 *”በመልካም ሥራ የመጣ ሰው ለእርሱ ዐሥር ብጤዎችዋ አሉት”*፡፡ በክፉ ሥራም የመጣ ሰው ብጤዋን እንጅ አይመነዳም፡፡ እነርሱም አይበደሉም፡፡ مَن جَاءَ بِالْحَسَنَةِ فَلَهُ عَشْرُ أَمْثَالِهَا ۖ وَمَن جَاءَ بِالسَّيِّئَةِ فَلَا يُجْزَىٰ إِلَّا مِثْلَهَا وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
ስለዚህ አንድ መልካም ሥራ አሥር ብጤዎች ካሉት የረመዷን አንድ ወር መጾም የአሥር ወር ምንዳ አለው። 1×10=10 ወር ይሆናል። እንዲሁ የሸዋል ስድስት ቀን መጾም የስድሳ ቀን ምንዳ አለው፥ ስድስት ቀናት በአሥር እጥፍ ስድሳ ቀን ነውና፥ 6×10=60 ቀን ወይም 2 ወር ይሆናል። ሲጠቀለል የረመዷን የአሥር ወር ምንዳ እና የሸዋል ሁለት ወር ምንዳ 12 ወር ይሆናል፥ 10+2=12 ወር ይሆናል። አንድ ዓመት ደግሞ 12 ወር መሆኑ እሙን ነው። አሊያም ሠላሳ የረመዳን ቀን እና ስድስት የሸዋል ቀን በአስር ምንዳ ሲባዛ 360 ቀናት ይሆናሉ፥ 36×10= 360 ይሆናል። አንድ ዓመት ደግሞ በፀሐይ አቆጣጠር 360 ቀናት መሆኑ ቅቡል ነው። የረመዷን ሠላሳ ቀን እና የሸዋል ስድስት ቀን ጾም ጾመን ዓመት እንደጾምን የሚያስቆጥርበትን ስሌት ይህ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 78
አቢ አዩብ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *ማንም ረመዷንን የጾመ ከዚያም ከሸዋል ወር ስድስት ቀናትን ያስከተለ ዋጋው ዓመቱን ሙሉ እንደጾመ ነው”*። عَنْ أَبِي أَيُّوبَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ” مَنْ صَامَ رَمَضَانَ ثُمَّ أَتْبَعَهُ سِتًّا مِنْ شَوَّالٍ فَذَلِكَ صِيَامُ الدَّهْرِ
አምላካችን አላህ ዐበይት እና ንዑሳን ኀጢአቶቻችንን ሁሉ ይቅር ይበለን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ሶጋኢሩ አዝ-ዘንብ"
"ንዑሳን ኀጢአቶች" የሚባሉት ከላይ ከተዘረዘሩት ዐበይት ኀጢአቶች ውጪ ያሉት ሲሆኑ እነዚህ ንዑሳን ኀጢአቶች ይቅር የሚባሉት በንስሐ እና መልካም ሥራ በመሥራት ነው፦
11፥114 ሶላትንም በቀን ጫፎች ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፡፡ *መልካም ሥራዎች ኀጢአቶችን ያስወገድዳሉና*፡፡ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ
"መልካም ሥራዎች" የሚባሉት ሶላት፣ ዘካህ፣ ፆም፣ ሐጅ እና በእነርሱ ውስጥ ያሉ ተግባራት ናቸው። ለምሳሌ በለይለቱል ቀድር በኢማን እና ከአላህ አጅር አገኛለው ብሎ ሶላት የቆመ ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል፥ የዓሹራእ ቀን መጾም ያለፈውን አንድ ዓመት ኃጢአት ከአላህ ያስተሰርያል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 28
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በለይለቱል ቀድር በኢማን እና ከአላህ አጅር አገኛለው ብሎ ሶላት የቆመ ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ يَقُمْ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 7, ሐዲስ 1810
አቢ ቀታዳህ እንዳስተላለፉት፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ *”የዓሹራእ ቀን መጾም ያለፈውን አንድ ዓመት ኃጢአት ከአላህ ያስተሰርያል”*። عَنْ أَبِي قَتَادَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ صِيَامُ يَوْمِ عَاشُورَاءَ إِنِّي أَحْتَسِبُ عَلَى اللَّهِ أَنْ يُكَفِّرَ السَّنَةَ الَّتِي قَبْلَهُ
አምላካችን አላህ አንድ መልካም ሥራ ምንዳው አሥር እጥፍ እንደሆነ በቅዱስ ቃሉ ነግሮናል፦
6፥160 *”በመልካም ሥራ የመጣ ሰው ለእርሱ ዐሥር ብጤዎችዋ አሉት”*፡፡ በክፉ ሥራም የመጣ ሰው ብጤዋን እንጅ አይመነዳም፡፡ እነርሱም አይበደሉም፡፡ مَن جَاءَ بِالْحَسَنَةِ فَلَهُ عَشْرُ أَمْثَالِهَا ۖ وَمَن جَاءَ بِالسَّيِّئَةِ فَلَا يُجْزَىٰ إِلَّا مِثْلَهَا وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
ስለዚህ አንድ መልካም ሥራ አሥር ብጤዎች ካሉት የረመዷን አንድ ወር መጾም የአሥር ወር ምንዳ አለው። 1×10=10 ወር ይሆናል። እንዲሁ የሸዋል ስድስት ቀን መጾም የስድሳ ቀን ምንዳ አለው፥ ስድስት ቀናት በአሥር እጥፍ ስድሳ ቀን ነውና፥ 6×10=60 ቀን ወይም 2 ወር ይሆናል። ሲጠቀለል የረመዷን የአሥር ወር ምንዳ እና የሸዋል ሁለት ወር ምንዳ 12 ወር ይሆናል፥ 10+2=12 ወር ይሆናል። አንድ ዓመት ደግሞ 12 ወር መሆኑ እሙን ነው። አሊያም ሠላሳ የረመዳን ቀን እና ስድስት የሸዋል ቀን በአስር ምንዳ ሲባዛ 360 ቀናት ይሆናሉ፥ 36×10= 360 ይሆናል። አንድ ዓመት ደግሞ በፀሐይ አቆጣጠር 360 ቀናት መሆኑ ቅቡል ነው። የረመዷን ሠላሳ ቀን እና የሸዋል ስድስት ቀን ጾም ጾመን ዓመት እንደጾምን የሚያስቆጥርበትን ስሌት ይህ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 78
አቢ አዩብ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *ማንም ረመዷንን የጾመ ከዚያም ከሸዋል ወር ስድስት ቀናትን ያስከተለ ዋጋው ዓመቱን ሙሉ እንደጾመ ነው”*። عَنْ أَبِي أَيُّوبَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ” مَنْ صَامَ رَمَضَانَ ثُمَّ أَتْبَعَهُ سِتًّا مِنْ شَوَّالٍ فَذَلِكَ صِيَامُ الدَّهْرِ
አምላካችን አላህ ዐበይት እና ንዑሳን ኀጢአቶቻችንን ሁሉ ይቅር ይበለን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ነጻ ፈቃድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
“ሻእ” شَآء ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
86፥16 *የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው*፡፡ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥47 *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“የሚሻውን” ለሚለው ቃል የገባው “የሻኡ” يَشَاءُ ማለትም “የሚፈቅደውን” ነው። ማንኛውም ነገር ሲከሰት፣ ሲከናወንና ሲሆን አላህ ፈቅዶ ነው፥ ያለ አላህ ፈቃድ ምንም እኩይ ወይም ሰናይ ነገር አይከሰትም፤ አይከናወንም፣ አይሆንም። የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ሆኗል፥ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው።
የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ ብቻ የሚከናወነው “ተሐዚዝ” تحديد ማለት “የተቆረጠ”determination” ይባላል። ይህም ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም። ልጅ እንኳን ሲወልድ ወንድ ወይም ሴት እወልዳለው ብሎ ምርጫ የለውም፤ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፤ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል። ለሚሻው መንታ ያደርጋል፤ የሚሻውን መካን ያደርገዋል። ለፍጡራን ግን ይህንን ለማድረግ ምርጫ የላቸውም፦
42፥49 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል*፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
42፥50 *ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና*፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا ۖ وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ሰው ወንድ ወይም ሴት ለመሆን ለመወለድ ለመሞት ምርጫ የለውም። አላህ የሚሻውን በምርጫው ይህንን ይፈጥራል። በዚህ ምርጫ በሌለው ነገር ሰው አይጠየቅበትም፣ አይቀጣበትም፣ አይሸለምበትም።
ሁለተኛው ፍጥረት በተሰጠው ነጻ ፈቃድና ምርጫ ይጠየቃል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
አላህ በሚሠራው ሥራ አይጠየቅም። እርሱ ፈጣሪ ስለሆነ ፍጡራን ግን በሚሠሩት ሥራ ይጠየቃሉ። አላህ ትዳርን ፈቅዶ ዝሙትን መከልከሉ፥ ንግድን ፈቅዶ አራጣን መከልከሉ፥ መጠጥን ፈቅዶ ኸምርን መከልከሉ፥ ምግብን ፈቅዶ እሪያን መከልከሉ፥ እርሱን እንድናመልክ ፈቅዶ ጣዖትን መከልከሉ ይህ ተጠያቂነትን ያሳያል። መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ የተሰጠን ጸጋ ነው። የዚህ ጸጋ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَاد3َ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው። ነጻ ፈቃድ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻነት ነው። ይህ አላህ የፈቀደልን ነጻ ፈቃድ “ሚሣን” ميسان ማለትም “ነጻነት”Libration” ይባላል። ይህ ጸጋ ሁሉም ሰው ጋር በተፈጥሮ የተቸረ ጸጋ ነው። በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል። የተሰጠን ጸጋ ነጻ ፈቃድ”free will” ይባላል። ሰው በነጻ ፈቃዱ መብቱና ነጻነቱን መጠቀም ይችላል፥ “መብት” ማለት ማድረግ እና አለማድረግ ተጠያቂነት የሌለው ነገር ሲሆን “ነጻነት” ግን ባለማድረግ እና በማድረግ ተጠያቂነት ያለው ነገር ነው።
ሰዎች የሚፈጽሙና የሚያከናውኑት እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ አላህ ፈቅዶ ነው። ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
“ሻእ” شَآء ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
86፥16 *የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው*፡፡ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥47 *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“የሚሻውን” ለሚለው ቃል የገባው “የሻኡ” يَشَاءُ ማለትም “የሚፈቅደውን” ነው። ማንኛውም ነገር ሲከሰት፣ ሲከናወንና ሲሆን አላህ ፈቅዶ ነው፥ ያለ አላህ ፈቃድ ምንም እኩይ ወይም ሰናይ ነገር አይከሰትም፤ አይከናወንም፣ አይሆንም። የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ሆኗል፥ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው።
የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ ብቻ የሚከናወነው “ተሐዚዝ” تحديد ማለት “የተቆረጠ”determination” ይባላል። ይህም ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም። ልጅ እንኳን ሲወልድ ወንድ ወይም ሴት እወልዳለው ብሎ ምርጫ የለውም፤ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፤ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል። ለሚሻው መንታ ያደርጋል፤ የሚሻውን መካን ያደርገዋል። ለፍጡራን ግን ይህንን ለማድረግ ምርጫ የላቸውም፦
42፥49 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል*፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
42፥50 *ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና*፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا ۖ وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ሰው ወንድ ወይም ሴት ለመሆን ለመወለድ ለመሞት ምርጫ የለውም። አላህ የሚሻውን በምርጫው ይህንን ይፈጥራል። በዚህ ምርጫ በሌለው ነገር ሰው አይጠየቅበትም፣ አይቀጣበትም፣ አይሸለምበትም።
ሁለተኛው ፍጥረት በተሰጠው ነጻ ፈቃድና ምርጫ ይጠየቃል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
አላህ በሚሠራው ሥራ አይጠየቅም። እርሱ ፈጣሪ ስለሆነ ፍጡራን ግን በሚሠሩት ሥራ ይጠየቃሉ። አላህ ትዳርን ፈቅዶ ዝሙትን መከልከሉ፥ ንግድን ፈቅዶ አራጣን መከልከሉ፥ መጠጥን ፈቅዶ ኸምርን መከልከሉ፥ ምግብን ፈቅዶ እሪያን መከልከሉ፥ እርሱን እንድናመልክ ፈቅዶ ጣዖትን መከልከሉ ይህ ተጠያቂነትን ያሳያል። መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ የተሰጠን ጸጋ ነው። የዚህ ጸጋ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَاد3َ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው። ነጻ ፈቃድ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻነት ነው። ይህ አላህ የፈቀደልን ነጻ ፈቃድ “ሚሣን” ميسان ማለትም “ነጻነት”Libration” ይባላል። ይህ ጸጋ ሁሉም ሰው ጋር በተፈጥሮ የተቸረ ጸጋ ነው። በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል። የተሰጠን ጸጋ ነጻ ፈቃድ”free will” ይባላል። ሰው በነጻ ፈቃዱ መብቱና ነጻነቱን መጠቀም ይችላል፥ “መብት” ማለት ማድረግ እና አለማድረግ ተጠያቂነት የሌለው ነገር ሲሆን “ነጻነት” ግን ባለማድረግ እና በማድረግ ተጠያቂነት ያለው ነገር ነው።
ሰዎች የሚፈጽሙና የሚያከናውኑት እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ አላህ ፈቅዶ ነው። ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
“ማ የሻኡነ ኢላ አን የሻኣሏህ” وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّه ማለትም “አላህ ካልፈቀደ አትፈቅዱም” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ሰው ይህ ነጻ ፈቃድ ስላለው በፈቃዱ ማመን ወይም መካድ ይችላል፦
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
“የሻም ሰው ይመን፥ የሻም ሰው ይካድ” ዛቻ ነው። በኃላ ይጠየቃል፥ ትሩፋትና ቅጣት ይቀበላል። አምላካችን አላህ እርሱ የሚወደው እምነት እና የሚጠላው ክህደት ይህ ነው ብሎ ሁለቱንም የእምነት መንገድ እና የክህደት መንገድ በተከበረ ቃሉ ነግሮናል፦
39፥7 *ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
90፥10 *ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?* وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
76፥3 *እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን ገለጽንለት*፡፡ إِنَّا هَدَيْنَاهُ السَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا
ቅኑ የእምነት መንገድ ከጠማማው የክህደት መንገድ ተገልጧል፥ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ የመሆን ያለመሆን ምርጫው ተገልጿል። ለዚያ ነው ዛሬ በዓለማችን ላይ ሁለት ተቃራኒ የሆኑ አማኝ እና ከሓዲ ያሉት፦
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
14፥7 ጌታችሁም *«ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም እቀጣችኋለሁ፤ ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ አስታውሱ*፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
“ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ” ማለት ለአማንያን የተዘጋጀ ትሩፋት ጀነት እንዳለ የሚጠቁም ነው፥ “ብትክዱም እቀጣችኋለሁ” ማለት ለከሓድያን የተዘጋጀ ቅጣት ጀሃነም እንዳለ የሚጠቁም ነው። ስለዚህ ቅጣትና ሽልማት፣ የተፈቀና የተከለለ ነገር መኖሩ፥ እኩይና ሰናይ ነገር መኖሩ በራሱ ሰው ነጻ ፈቃድ እንዳለው የሚያሳይ ማስረጃ ነው። አንድ ሰው ነጻ ፈቃድ የለኝም ብሎ ሰው ቢገድል፣ ቢሳደብ፣ ቢማታ ወዘተ አይደለም አላህ በአኺራ ሰዎች በዱንያህ ይጠይቁታል። ኢቭን መብቱን ለማስከበር ግዴታውን መወጣቱ በራሱ ሰው ነጻ ፈቃድ እንዳለው ማስረጃ ነው።
በኢሥላም ዐቂዳህ ውስጥ ሁለት ጠርዘኛ እሳቦት ነበሩ፥ አንደኛው እሳቤ “አል-ጀብሪያህ” الجبرية ማለትም ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ብቻ የሚኖር ነጻ ፈቃድ የሌለው ፍጡር”Necessitarian” ነው የሚሉ እና ሁለተኛው እሳቤ “አል-ቀደሪያህ” القدريه ማለትም ሰው ያለ አላህ ዕውቀትና ፈቃድ ብቻውን በራሱ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር”Libriterian” ነው የሚል ነው። ሁለቱም ጽንፍ ያላቸው እሳቦት በኢሥላም ዐቂዳህ አንዳች ቦታ የላቸውም። ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር ነው። አምላካችን አላህ ለሰው የሰጠው መልካም እና ክፋ የማሰብ፣ የመናገር፣ የማድረግ ነጻ ምርጫ በችሎታችን ልክ ነው፤ ያለ ችሎታችን ልክ አያስገድደንም፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
ኢቭን አላህ ስንፈራው እንኳን የቻልነውን ያክል ነው፥ አላህ የምንፈራው በተረዳነው፣ በገባን፣ በደረስንበትና ባወቅነክ ልክ ነው። ይህ ተገቢ ፍርሃት ነው፦
65፥16 *አላህንም የቻላችሁትን ያክል ፍሩት*፤ ትዕዛዙን ስሙም፤ ታዘዙም፤ ለግሱም፤ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ይሰጣችኋልና። فَاتَّقُوا اللَّهَ مَا اسْتَطَعْتُمْ وَاسْمَعُوا وَأَطِيعُوا وَأَنفِقُوا خَيْرًا لِّأَنفُسِكُمْ
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ተገቢውን መፍራት ፍሩት*፡፡ እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
“የሻም ሰው ይመን፥ የሻም ሰው ይካድ” ዛቻ ነው። በኃላ ይጠየቃል፥ ትሩፋትና ቅጣት ይቀበላል። አምላካችን አላህ እርሱ የሚወደው እምነት እና የሚጠላው ክህደት ይህ ነው ብሎ ሁለቱንም የእምነት መንገድ እና የክህደት መንገድ በተከበረ ቃሉ ነግሮናል፦
39፥7 *ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
90፥10 *ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?* وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
76፥3 *እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን ገለጽንለት*፡፡ إِنَّا هَدَيْنَاهُ السَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا
ቅኑ የእምነት መንገድ ከጠማማው የክህደት መንገድ ተገልጧል፥ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ የመሆን ያለመሆን ምርጫው ተገልጿል። ለዚያ ነው ዛሬ በዓለማችን ላይ ሁለት ተቃራኒ የሆኑ አማኝ እና ከሓዲ ያሉት፦
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
14፥7 ጌታችሁም *«ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም እቀጣችኋለሁ፤ ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ አስታውሱ*፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
“ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ” ማለት ለአማንያን የተዘጋጀ ትሩፋት ጀነት እንዳለ የሚጠቁም ነው፥ “ብትክዱም እቀጣችኋለሁ” ማለት ለከሓድያን የተዘጋጀ ቅጣት ጀሃነም እንዳለ የሚጠቁም ነው። ስለዚህ ቅጣትና ሽልማት፣ የተፈቀና የተከለለ ነገር መኖሩ፥ እኩይና ሰናይ ነገር መኖሩ በራሱ ሰው ነጻ ፈቃድ እንዳለው የሚያሳይ ማስረጃ ነው። አንድ ሰው ነጻ ፈቃድ የለኝም ብሎ ሰው ቢገድል፣ ቢሳደብ፣ ቢማታ ወዘተ አይደለም አላህ በአኺራ ሰዎች በዱንያህ ይጠይቁታል። ኢቭን መብቱን ለማስከበር ግዴታውን መወጣቱ በራሱ ሰው ነጻ ፈቃድ እንዳለው ማስረጃ ነው።
በኢሥላም ዐቂዳህ ውስጥ ሁለት ጠርዘኛ እሳቦት ነበሩ፥ አንደኛው እሳቤ “አል-ጀብሪያህ” الجبرية ማለትም ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ብቻ የሚኖር ነጻ ፈቃድ የሌለው ፍጡር”Necessitarian” ነው የሚሉ እና ሁለተኛው እሳቤ “አል-ቀደሪያህ” القدريه ማለትም ሰው ያለ አላህ ዕውቀትና ፈቃድ ብቻውን በራሱ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር”Libriterian” ነው የሚል ነው። ሁለቱም ጽንፍ ያላቸው እሳቦት በኢሥላም ዐቂዳህ አንዳች ቦታ የላቸውም። ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር ነው። አምላካችን አላህ ለሰው የሰጠው መልካም እና ክፋ የማሰብ፣ የመናገር፣ የማድረግ ነጻ ምርጫ በችሎታችን ልክ ነው፤ ያለ ችሎታችን ልክ አያስገድደንም፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
ኢቭን አላህ ስንፈራው እንኳን የቻልነውን ያክል ነው፥ አላህ የምንፈራው በተረዳነው፣ በገባን፣ በደረስንበትና ባወቅነክ ልክ ነው። ይህ ተገቢ ፍርሃት ነው፦
65፥16 *አላህንም የቻላችሁትን ያክል ፍሩት*፤ ትዕዛዙን ስሙም፤ ታዘዙም፤ ለግሱም፤ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ይሰጣችኋልና። فَاتَّقُوا اللَّهَ مَا اسْتَطَعْتُمْ وَاسْمَعُوا وَأَطِيعُوا وَأَنفِقُوا خَيْرًا لِّأَنفُسِكُمْ
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ተገቢውን መፍራት ፍሩት*፡፡ እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም