ነጥብ አራት
"የእሳት ጥምቀት"
የእሳት ጥምቀት የሚለውን ቀደምት አብራሪዎች ሮማውያን እስራኤላውያንን በእሳት ማጥፋታቸው ነው የሚል ፍቺ አላቸው፤ ስንዴውን በጎተራ ከቶ በመንፈስ ቅዱስ ካጠመቀ በኃላ ገለባውን በእሳት ያቃጥላል ስለሚል የእሳት ጥምቀት በዚህ ይተረጉሙታል፦
ሉቃስ 3፥16-17 ዮሐንስ መልሶ። እኔስ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ነገር ግን የጫማውን ጠፍር መፍታት ከማይገባኝ ከእኔ የሚበረታ ይመጣል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ እና "በእሳት ያጠምቃችኋል፤ መንሹም በእጁ ነው፥ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል፥ ስንዴውንም በጎተራው ይከታል፥ ገለባውን ግን ""በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል"" አላቸው።
ዘመነኞቹ የካሪዝማ ተንታኞቹ ደግሞ አይ የእሳት ጥምቀት በተደጋጋሚ ጊዜ የመንፈስ ቅዱስ ልምምድ ነው፤ ምክንያቱን መንፈስ ቅዱስ የሚቀጣጠል እሳት ተብሏል የሚል ሙግት አላቸው፦
ሐዋርያት ሥራ 18፥25 የዮሐንስንም ጥምቀት ብቻ አውቆ *በመንፈስ ሲቃጠል* ስለ ኢየሱስ ይናገርና በትክክል ያስተምር ነበር።
ሮሜ 12፥11 "በመንፈስ የምትቃጠሉ" ሁኑ፤
አሁንም ልብ አድርጉ በእሳት መጠመቅ ፍካሬአዊ እንደሆነ እንጂ እማሬአዊ እንዳሆነ ቅቡል ነው።
ነጥብ አምስት
"የመከራ ጥምቀት"
ኢየሱስ በውኃ በመጥምቁ ዮሐንስ ከተጠመቀ በኃላ ሌላ የሚጠመቀው ጥምቀት እንደቀረው ይናገራል፦
ሉቃስ 12፥50 ነገር ግን ""የምጠመቃት ጥምቀት"" አለችኝ፥ እስክትፈጸምም ድረስ እንዴት እጨነቃለሁ?
ይህ ጥምቀት በስደት ወይንም በእንግልት ውስጥ ማለፍን ያሳያል፤ ይህንን ጥምቀት ሃዋርያትም ከእርሱ ጋር እንደሚጠመቁ ተናግሯል፦
ማርቆስ 10፥38 ኢየሱስ ግን፦ የምትለምኑትን አታውቁም። እኔ የምጠጣውን ጽዋ ልትጠጡ፥ እኔ ""የምጠመቀውንስ ጥምቀት"" ልትጠመቁ ትችላላችሁን? አላቸው። እነርሱም፦ እንችላለን አሉት። ኢየሱስም፦ እኔ የምጠጣውን ጽዋ ትጠጣላችሁ፥ ""እኔ የምጠመቀውንም ጥምቀት ትጠመቃላችሁ""፤
አሁንም ልብ አድርጉ በመከራ መጠመቅ ፍካሬአዊ እንደሆነ እንጂ እማሬአዊ እንዳሆነ እሙን ነው።
ከላይ የደረደርኳቸው የሙግት ነጥቦችpremises" በኢስላም ጥምቀት እንዳለ ለማሳየት ነው፥ ሙሥሊም ሲፈጠር የሚጠመቅበት የሃይማኖት ጥምቀት ኢሥላም ነው። ይህ ጥምቀት በ 40 ቀን ወይም በ 80 ቀን አሊያም ለአቅመ ኣደምና ሐዋ ስንደርስ የምንጠመቀው ሳይሆን በተፈጥሮ የምንጠመቀው ጥምቀት ነው፥ አጥማቂውን ቄስ አሊያም ፓስተር ሳይሆን የዓለማቱ ጌታ አላህ ነው፦
2፥138َ Our religion is the Baptism of Allah: And who can baptize better than Allah? And it is He Whom we worship. Yusuf Ali
*የአላህን የተፈጥሮ ጥምቀት ያዙ፡፡ በማጥመቅም ከአላህ ይበልጥ ያማረ ማነው? ማንም የለም፤ እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን በሉ*። صِبْغَةَ اللَّـهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّـهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُون
አምላካችን አላህ ሰዎችን የፈጠረው እርሱን እንዲያመልኩና እንዲታዘዙ ስለሆነ ኢሥላም አላህ ሰዎችን የፈጠረበት ሃይማኖት ነው፦
30፥30 ወደ እውነት ተዘንባይ ኾነህም ፊትህን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡ የአላህን ፍጥረት ያችን *”አላህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን ሃይማኖት ያዟት”*፡፡ فَأَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًۭا ۚ فِطْرَتَ ٱللَّهِ ٱلَّتِى فَطَرَ ٱلنَّاسَ عَلَيْهَا ۚ لَا تَبْدِيلَ لِخَلْقِ ٱللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ ٱلدِّينُ ٱلْقَيِّمُ وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ ٱلنَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
“ሙስሊም” مُسْلِم የሚለው ቃል “አስለመ” أَسْلَمَ “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” “ሁሉ ነገሩን ሰጠ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “አቢድ” عَابِدُ ማለትም “አምላኪ” አሊያም “ቃኒት” قَانِتِ ማለትም “ታዛዥ” ማለት ነው፥ “ኢስላም” إِسْلَٰم ደግሞ ሃይማኖቱ ነው። አላህ ሰውን ሲፈጥር በተፈጥሮ ጥምቀት ሲሆን የህፃኑ ወላጆቹ ግን አይሁዳዊ ወይም ክርስቲያን አሊያም ዞሮስተርያን ያደርጉታል፦
ኢማም ቡኻርይ መፅሐፍ 23, ሐዲስ 138
ከአቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተላለፈው ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *“ማንም የሚወለድ ሰው “በአል-ፊጥራ በኢሥላም ላይ ሆኖ እንጂ አይወለድም”። ወላጆቹ ግን አይሁዳዊ ያደርጉታል ወይም ክርስቲያን ያደርጉታል አሊያም ዞሮስተርያን ያደርጉታል እንጂ”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ كُلُّ مَوْلُودٍ يُولَدُ عَلَى الْفِطْرَةِ، فَأَبَوَاهُ يُهَوِّدَانِهِ أَوْ يُنَصِّرَانِهِ أَوْ يُمَجِّسَانِهِ
“አል-ፊጥራህ” الْفِطْرَةِ ማለት “ተፈጥሮ” ማለት ነው። አንድ ሰው ከካፊር ቤተሰብ ተወልዶ ወላጆቹ እስከሚያከፍሩት ወይም በአንደበቱ እኔ የዚህ እምነት ተከታይ ነኝ እስከሚል ድረስ በኢሥላም ሥር ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 46, ሐዲስ 38
አቢ ሙዓዊያህ እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም የሚወለድ ሰው በአል-ፊጥራ በኢሥላም ላይ ሆኖ እንጂ አይወለድም፥ በአንደበቱ እስከሚል ድረስ”*። لَيْسَ مِنْ مَوْلُودٍ يُولَدُ إِلاَّ عَلَى هَذِهِ الْفِطْرَةِ حَتَّى يُعَبِّرَ عَنْهُ لِسَانُهُ
አላህ ሰዎችን በቀጥተኛው መንገድ በኢሥላም ላይ ፈጥሮ ሳለ ሸያጢን ግን ከዚህ ዲን በሺርክ ምክንያት ሰዎችን ያርቃሉ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐግ 53, ሐዲስ 76
ዒያድ ኢብኑ ሒማር እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” ኹጥባህ በሚደረግበት ቀን እንዲህ አሉ፦ *”ለእናንተ ያስተማርኩት ጌታዬ ያዘዘኝ፥ እናንተ የማታውቁትን እርሱ ዛሬ ያሳወቀኝን። አላህም አለ፦ “እኔ የሰጠኃቸውንና ሕጋዊ የሆነላቸው ያ ሁሉ ንብረት ነው። እኔ ሁሉንም ባሮቼን በቀጥተኛው መንገድ ላይ ፈጠርኳቸው፥ ሸያጢን መጥተው ከዲናቸው አራቋቸው”*። عَنْ عِيَاضِ بْنِ حِمَارٍ الْمُجَاشِعِيِّ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ذَاتَ يَوْمٍ فِي خُطْبَتِهِ ” أَلاَ إِنَّ رَبِّي أَمَرَنِي أَنْ أُعَلِّمَكُمْ مَا جَهِلْتُمْ مِمَّا عَلَّمَنِي يَوْمِي هَذَا كُلُّ مَالٍ نَحَلْتُهُ عَبْدًا حَلاَلٌ وَإِنِّي خَلَقْتُ عِبَادِي حُنَفَاءَ كُلَّهُمْ وَإِنَّهُمْ أَتَتْهُمُ الشَّيَاطِينُ فَاجْتَالَتْهُمْ عَنْ دِينِهِم
ስንቋጨው ይህንን የተፈጥሮ ጥምቀት ልክ እንደ የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት፣ የእሳት ጥምቀት፣ የመከራ ጥምቀት በፍካሬአዊ እንረዳዋለን እንጂ ልክ እንደ የውኃ ጥምቀት በእማሬአዊ አንረዳውም። አላህ በተፈጥሮ ጥምቀት ፀንተው ከሚሞቱ ሙሥሊም ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"የእሳት ጥምቀት"
የእሳት ጥምቀት የሚለውን ቀደምት አብራሪዎች ሮማውያን እስራኤላውያንን በእሳት ማጥፋታቸው ነው የሚል ፍቺ አላቸው፤ ስንዴውን በጎተራ ከቶ በመንፈስ ቅዱስ ካጠመቀ በኃላ ገለባውን በእሳት ያቃጥላል ስለሚል የእሳት ጥምቀት በዚህ ይተረጉሙታል፦
ሉቃስ 3፥16-17 ዮሐንስ መልሶ። እኔስ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ነገር ግን የጫማውን ጠፍር መፍታት ከማይገባኝ ከእኔ የሚበረታ ይመጣል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ እና "በእሳት ያጠምቃችኋል፤ መንሹም በእጁ ነው፥ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል፥ ስንዴውንም በጎተራው ይከታል፥ ገለባውን ግን ""በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል"" አላቸው።
ዘመነኞቹ የካሪዝማ ተንታኞቹ ደግሞ አይ የእሳት ጥምቀት በተደጋጋሚ ጊዜ የመንፈስ ቅዱስ ልምምድ ነው፤ ምክንያቱን መንፈስ ቅዱስ የሚቀጣጠል እሳት ተብሏል የሚል ሙግት አላቸው፦
ሐዋርያት ሥራ 18፥25 የዮሐንስንም ጥምቀት ብቻ አውቆ *በመንፈስ ሲቃጠል* ስለ ኢየሱስ ይናገርና በትክክል ያስተምር ነበር።
ሮሜ 12፥11 "በመንፈስ የምትቃጠሉ" ሁኑ፤
አሁንም ልብ አድርጉ በእሳት መጠመቅ ፍካሬአዊ እንደሆነ እንጂ እማሬአዊ እንዳሆነ ቅቡል ነው።
ነጥብ አምስት
"የመከራ ጥምቀት"
ኢየሱስ በውኃ በመጥምቁ ዮሐንስ ከተጠመቀ በኃላ ሌላ የሚጠመቀው ጥምቀት እንደቀረው ይናገራል፦
ሉቃስ 12፥50 ነገር ግን ""የምጠመቃት ጥምቀት"" አለችኝ፥ እስክትፈጸምም ድረስ እንዴት እጨነቃለሁ?
ይህ ጥምቀት በስደት ወይንም በእንግልት ውስጥ ማለፍን ያሳያል፤ ይህንን ጥምቀት ሃዋርያትም ከእርሱ ጋር እንደሚጠመቁ ተናግሯል፦
ማርቆስ 10፥38 ኢየሱስ ግን፦ የምትለምኑትን አታውቁም። እኔ የምጠጣውን ጽዋ ልትጠጡ፥ እኔ ""የምጠመቀውንስ ጥምቀት"" ልትጠመቁ ትችላላችሁን? አላቸው። እነርሱም፦ እንችላለን አሉት። ኢየሱስም፦ እኔ የምጠጣውን ጽዋ ትጠጣላችሁ፥ ""እኔ የምጠመቀውንም ጥምቀት ትጠመቃላችሁ""፤
አሁንም ልብ አድርጉ በመከራ መጠመቅ ፍካሬአዊ እንደሆነ እንጂ እማሬአዊ እንዳሆነ እሙን ነው።
ከላይ የደረደርኳቸው የሙግት ነጥቦችpremises" በኢስላም ጥምቀት እንዳለ ለማሳየት ነው፥ ሙሥሊም ሲፈጠር የሚጠመቅበት የሃይማኖት ጥምቀት ኢሥላም ነው። ይህ ጥምቀት በ 40 ቀን ወይም በ 80 ቀን አሊያም ለአቅመ ኣደምና ሐዋ ስንደርስ የምንጠመቀው ሳይሆን በተፈጥሮ የምንጠመቀው ጥምቀት ነው፥ አጥማቂውን ቄስ አሊያም ፓስተር ሳይሆን የዓለማቱ ጌታ አላህ ነው፦
2፥138َ Our religion is the Baptism of Allah: And who can baptize better than Allah? And it is He Whom we worship. Yusuf Ali
*የአላህን የተፈጥሮ ጥምቀት ያዙ፡፡ በማጥመቅም ከአላህ ይበልጥ ያማረ ማነው? ማንም የለም፤ እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን በሉ*። صِبْغَةَ اللَّـهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّـهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُون
አምላካችን አላህ ሰዎችን የፈጠረው እርሱን እንዲያመልኩና እንዲታዘዙ ስለሆነ ኢሥላም አላህ ሰዎችን የፈጠረበት ሃይማኖት ነው፦
30፥30 ወደ እውነት ተዘንባይ ኾነህም ፊትህን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡ የአላህን ፍጥረት ያችን *”አላህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን ሃይማኖት ያዟት”*፡፡ فَأَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًۭا ۚ فِطْرَتَ ٱللَّهِ ٱلَّتِى فَطَرَ ٱلنَّاسَ عَلَيْهَا ۚ لَا تَبْدِيلَ لِخَلْقِ ٱللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ ٱلدِّينُ ٱلْقَيِّمُ وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ ٱلنَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
“ሙስሊም” مُسْلِم የሚለው ቃል “አስለመ” أَسْلَمَ “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” “ሁሉ ነገሩን ሰጠ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “አቢድ” عَابِدُ ማለትም “አምላኪ” አሊያም “ቃኒት” قَانِتِ ማለትም “ታዛዥ” ማለት ነው፥ “ኢስላም” إِسْلَٰم ደግሞ ሃይማኖቱ ነው። አላህ ሰውን ሲፈጥር በተፈጥሮ ጥምቀት ሲሆን የህፃኑ ወላጆቹ ግን አይሁዳዊ ወይም ክርስቲያን አሊያም ዞሮስተርያን ያደርጉታል፦
ኢማም ቡኻርይ መፅሐፍ 23, ሐዲስ 138
ከአቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተላለፈው ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *“ማንም የሚወለድ ሰው “በአል-ፊጥራ በኢሥላም ላይ ሆኖ እንጂ አይወለድም”። ወላጆቹ ግን አይሁዳዊ ያደርጉታል ወይም ክርስቲያን ያደርጉታል አሊያም ዞሮስተርያን ያደርጉታል እንጂ”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ كُلُّ مَوْلُودٍ يُولَدُ عَلَى الْفِطْرَةِ، فَأَبَوَاهُ يُهَوِّدَانِهِ أَوْ يُنَصِّرَانِهِ أَوْ يُمَجِّسَانِهِ
“አል-ፊጥራህ” الْفِطْرَةِ ማለት “ተፈጥሮ” ማለት ነው። አንድ ሰው ከካፊር ቤተሰብ ተወልዶ ወላጆቹ እስከሚያከፍሩት ወይም በአንደበቱ እኔ የዚህ እምነት ተከታይ ነኝ እስከሚል ድረስ በኢሥላም ሥር ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 46, ሐዲስ 38
አቢ ሙዓዊያህ እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም የሚወለድ ሰው በአል-ፊጥራ በኢሥላም ላይ ሆኖ እንጂ አይወለድም፥ በአንደበቱ እስከሚል ድረስ”*። لَيْسَ مِنْ مَوْلُودٍ يُولَدُ إِلاَّ عَلَى هَذِهِ الْفِطْرَةِ حَتَّى يُعَبِّرَ عَنْهُ لِسَانُهُ
አላህ ሰዎችን በቀጥተኛው መንገድ በኢሥላም ላይ ፈጥሮ ሳለ ሸያጢን ግን ከዚህ ዲን በሺርክ ምክንያት ሰዎችን ያርቃሉ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐግ 53, ሐዲስ 76
ዒያድ ኢብኑ ሒማር እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” ኹጥባህ በሚደረግበት ቀን እንዲህ አሉ፦ *”ለእናንተ ያስተማርኩት ጌታዬ ያዘዘኝ፥ እናንተ የማታውቁትን እርሱ ዛሬ ያሳወቀኝን። አላህም አለ፦ “እኔ የሰጠኃቸውንና ሕጋዊ የሆነላቸው ያ ሁሉ ንብረት ነው። እኔ ሁሉንም ባሮቼን በቀጥተኛው መንገድ ላይ ፈጠርኳቸው፥ ሸያጢን መጥተው ከዲናቸው አራቋቸው”*። عَنْ عِيَاضِ بْنِ حِمَارٍ الْمُجَاشِعِيِّ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ذَاتَ يَوْمٍ فِي خُطْبَتِهِ ” أَلاَ إِنَّ رَبِّي أَمَرَنِي أَنْ أُعَلِّمَكُمْ مَا جَهِلْتُمْ مِمَّا عَلَّمَنِي يَوْمِي هَذَا كُلُّ مَالٍ نَحَلْتُهُ عَبْدًا حَلاَلٌ وَإِنِّي خَلَقْتُ عِبَادِي حُنَفَاءَ كُلَّهُمْ وَإِنَّهُمْ أَتَتْهُمُ الشَّيَاطِينُ فَاجْتَالَتْهُمْ عَنْ دِينِهِم
ስንቋጨው ይህንን የተፈጥሮ ጥምቀት ልክ እንደ የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት፣ የእሳት ጥምቀት፣ የመከራ ጥምቀት በፍካሬአዊ እንረዳዋለን እንጂ ልክ እንደ የውኃ ጥምቀት በእማሬአዊ አንረዳውም። አላህ በተፈጥሮ ጥምቀት ፀንተው ከሚሞቱ ሙሥሊም ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የውርስ ኀጢአት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም*፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
በቁርአን እስተምህሮት ውስጥ እንደ ክርስትናው “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ማለትም እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለም፤ ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም፤ አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾቹ ላይ፦ “ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም” እያለ ይነግረናል፦
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም*፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
እዚህ ድረስ ከተግባባን የሚቀጥለውን አንቀፅ እንዲህ መረዳት ይቻላል፦
16፥25 ይህንንም የሚሉት በትንሣኤ ቀን ኀጢኣቶቻቸውን በሙሉ *”ከእነዚያም ያለ ዕውቀት ኾነው ከሚያጠሟቸው ሰዎች ኀጢአቶች ከፊሉን ሊሸከሙ ነው”*፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ኃጢኣት ምንኛ ከፋ! لِيَحْمِلُوا أَوْزَارَهُمْ كَامِلَةً يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۙ وَمِنْ أَوْزَارِ الَّذِينَ يُضِلُّونَهُم بِغَيْرِ عِلْمٍ ۗ أَلَا سَاءَ مَا يَزِرُونَ
አንድ ሰው ሌላውን ሰው ሲያሳስት አሳሳቹ በማሳሳቱ ምክንያት የተሳሳተው ሰው የሚያገኘውን ቅጣት ከሚሳሳተው ላይ ቅጣቱ ሳይቀነስ ሳይጨመር የተሳሳተውን ሰው ቅጣት አሳሳቹ ይቀበላል፤ አንድ ሰው ሌላውን ሰው ከመራ መሪው በመምራቱ ምክንያት የተመራው ሰው የሚያገኘውን አጅር ከሚመራው ላይ አጅሩ ሳይቀነስ ሳይጨመር የተመራውን ሰው አጅር መሪው ይቀበላል፤ ከላይ ያለው መልክእት ይህ ነው፤ ኢብኑ ከሲር ይህንን አንቀፅ በሐዲስ እንዲህ ይፈስረዋል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ጥመት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚሸከሙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ይሸከማል፤ ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ምሪት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚያገኙትን ምንዳ ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ያገኛል”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ أَنَّهُ قَالَ “ أَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى ضَلاَلَةٍ فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أَوْزَارِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أَوْزَارِهِمْ شَيْئًا وَأَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى هُدًى فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أُجُورِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا ”
ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ማለት ለምሳሌ መቶ ኪሎ ጤፍ ተሸክሜ ከነበረ ሌላ ሰው ለእኔ ጤፉን ከተሸከመልኝ እኔ ላይ መቶ ኪሎ ጤፍ የለም ማለት ነው፤ ግን አጥማሚ የጠመመውን ሰው በእርሱ ምክንያት ነውና ከእርሱ ቅጣት ሳይጓደል ይቀጣል፤ ለምሳሌ ቃየል የአደም ልጆች መግደልን ያስተማረ ነው፤ ሰዎች ሰው በገደሉ ቁጥር ገዳዩ ሊቀጣበት ያለውን ቅጣት ቃየልም ይቀጣል፤ ያ ማለት ገዳዩ ቅጣቱ ይቀልለታል ማለት አይደለም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 28, ሐዲስ 38
ዐብደላህ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“በግፍ ገዳይ አንድም ሰው የለም፥ የእርሱ ወንጀል ድርሻ በመጀመሪያው የአደም ልጅ ላይ ቢሆን እንጂ፤ ምክንያቱም እርሱ ግድያን በማስተዋወቅ የመጀመሪያ ነበር”*። عَنْ عَبْدِ، اللَّهِ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ لاَ تُقْتَلُ نَفْسٌ ظُلْمًا إِلاَّ كَانَ عَلَى ابْنِ آدَمَ الأَوَّلِ كِفْلٌ مِنْ دَمِهَا لأَنَّهُ كَانَ أَوَّلَ مَنْ سَنَّ الْقَتْلَ ”
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም*፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
በቁርአን እስተምህሮት ውስጥ እንደ ክርስትናው “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ማለትም እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለም፤ ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም፤ አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾቹ ላይ፦ “ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም” እያለ ይነግረናል፦
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም*፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
እዚህ ድረስ ከተግባባን የሚቀጥለውን አንቀፅ እንዲህ መረዳት ይቻላል፦
16፥25 ይህንንም የሚሉት በትንሣኤ ቀን ኀጢኣቶቻቸውን በሙሉ *”ከእነዚያም ያለ ዕውቀት ኾነው ከሚያጠሟቸው ሰዎች ኀጢአቶች ከፊሉን ሊሸከሙ ነው”*፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ኃጢኣት ምንኛ ከፋ! لِيَحْمِلُوا أَوْزَارَهُمْ كَامِلَةً يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۙ وَمِنْ أَوْزَارِ الَّذِينَ يُضِلُّونَهُم بِغَيْرِ عِلْمٍ ۗ أَلَا سَاءَ مَا يَزِرُونَ
አንድ ሰው ሌላውን ሰው ሲያሳስት አሳሳቹ በማሳሳቱ ምክንያት የተሳሳተው ሰው የሚያገኘውን ቅጣት ከሚሳሳተው ላይ ቅጣቱ ሳይቀነስ ሳይጨመር የተሳሳተውን ሰው ቅጣት አሳሳቹ ይቀበላል፤ አንድ ሰው ሌላውን ሰው ከመራ መሪው በመምራቱ ምክንያት የተመራው ሰው የሚያገኘውን አጅር ከሚመራው ላይ አጅሩ ሳይቀነስ ሳይጨመር የተመራውን ሰው አጅር መሪው ይቀበላል፤ ከላይ ያለው መልክእት ይህ ነው፤ ኢብኑ ከሲር ይህንን አንቀፅ በሐዲስ እንዲህ ይፈስረዋል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ጥመት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚሸከሙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ይሸከማል፤ ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ምሪት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚያገኙትን ምንዳ ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ያገኛል”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ أَنَّهُ قَالَ “ أَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى ضَلاَلَةٍ فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أَوْزَارِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أَوْزَارِهِمْ شَيْئًا وَأَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى هُدًى فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أُجُورِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا ”
ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ማለት ለምሳሌ መቶ ኪሎ ጤፍ ተሸክሜ ከነበረ ሌላ ሰው ለእኔ ጤፉን ከተሸከመልኝ እኔ ላይ መቶ ኪሎ ጤፍ የለም ማለት ነው፤ ግን አጥማሚ የጠመመውን ሰው በእርሱ ምክንያት ነውና ከእርሱ ቅጣት ሳይጓደል ይቀጣል፤ ለምሳሌ ቃየል የአደም ልጆች መግደልን ያስተማረ ነው፤ ሰዎች ሰው በገደሉ ቁጥር ገዳዩ ሊቀጣበት ያለውን ቅጣት ቃየልም ይቀጣል፤ ያ ማለት ገዳዩ ቅጣቱ ይቀልለታል ማለት አይደለም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 28, ሐዲስ 38
ዐብደላህ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“በግፍ ገዳይ አንድም ሰው የለም፥ የእርሱ ወንጀል ድርሻ በመጀመሪያው የአደም ልጅ ላይ ቢሆን እንጂ፤ ምክንያቱም እርሱ ግድያን በማስተዋወቅ የመጀመሪያ ነበር”*። عَنْ عَبْدِ، اللَّهِ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ لاَ تُقْتَلُ نَفْسٌ ظُلْمًا إِلاَّ كَانَ عَلَى ابْنِ آدَمَ الأَوَّلِ كِفْلٌ مِنْ دَمِهَا لأَنَّهُ كَانَ أَوَّلَ مَنْ سَنَّ الْقَتْلَ ”
ስለዚህ አላህ በሰው ቀኝና ግራ ባሉት መላእክት የሚከትበው ሰዎች የሰሩትን መልካምና ክፉ ስራ ብቻ ሳይሆን “ፈለጎቻቸውንም” ማለትም ያጠመሙትን ወይም የመሩትን ስራ ጭምር ነው፤ አንድ ሰው በመመሳቱ ብቻ ሳይሆን በማሳሳቱም ይጠየቃል፦
36፥12 እኛ ሙታንን እኛ በእርግጥ ሕያው እናደርጋለን፡፡ *”ያስቀደሙትንም ሥራ እና ፈለጎቻቸውንም እንጽፋለን”*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَنَكْتُبُ مَا قَدَّمُوا وَآثَارَهُمْ ۚ وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ فِي إِمَامٍ مُّبِينٍ
ቀጥሎ ያለውን ውዥንብር ተመልከቱ፦ “አላህ በመሐመድ”ﷺ” ዘመን የነበሩትን አይሁድ አባቶቻቸው በሠሯቸው ኃጢኣቶች ሳብያ ሲወቅሳቸው እንመለከታለን፦
2፥51 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ ከዚያም ከእርሱ መኼድ በኋላ *”እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ”*፡፡ وَإِذْ وَٰعَدْنَا مُوسَىٰٓ أَرْبَعِينَ لَيْلَةًۭ ثُمَّ ٱتَّخَذْتُمُ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِهِۦ وَأَنتُمْ ظَٰلِمُونَ
ይህ ከውርስ ኃጢኣት ጋር አንዳች ግንኙነት የውም። ይህ ጥቅላዊ አይሁዳውነትን የሚያሳይ እንጂ በተናጥል የአበውን ወንጀል ወደ ልጆች መሸከምን አያመለክትም። አላህ ደመናን ያጠለለውና መናን እና ድርጭትን ያወረደው በሙሳ ዘመን ቢሆንም በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ፦ “በእናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በእናተም ላይ መናን እና ድርጭትን አወረድን” እያለ ይናገራል፦
2፥57 *”በእናንተም ላይ”* ደመናን አጠለልን፡፡ *”በእናተም ላይ”* መናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْمَنَّ وَٱلسَّلْوَىٰ
“እናንተ” የሚለው ጥቅላዊ አነጋገር እንጂ በነቢያችን”ﷺ” ዘመን የነበሩት አይሁድ ደመናም አልጠለለላቸውም፥ እንዲሁ መናን እና ድርጭትን አልወረደላቸውም። አላህ ወደ ነብያት ያወረደው በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን “ወደ እናንተ አወረድን” ማለቱንም አስተውሉ፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ *በሉም፦ «በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን”*፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوا آمَنَّا بِالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَـٰهُنَا وَإِلَـٰهُكُمْ وَاحِدٌ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
ስለዚህ “እናንተ” የሚለው ኃይለ-ቃል ጥቅላዊ መልእክት እንጂ በተናጥል የአበውን ወንጀል ለልጆች መተላለፉን በፍጹም አያሳይም። አበው ጥጃ በማምለካቸው ልጆችን እየወቀሰ ነው ማለት ነው ብሎ መሞገት ለአበው ደመናን አጠለልን፥ መናን እና ድርጭትን አወረድን የሚለውን ለልጆች ምን አደረገ ብሎ መረዳት ይቻላል? ይህ የቂል እንጉልፏቶ አስተሳሰብ ነው።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
36፥12 እኛ ሙታንን እኛ በእርግጥ ሕያው እናደርጋለን፡፡ *”ያስቀደሙትንም ሥራ እና ፈለጎቻቸውንም እንጽፋለን”*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَنَكْتُبُ مَا قَدَّمُوا وَآثَارَهُمْ ۚ وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ فِي إِمَامٍ مُّبِينٍ
ቀጥሎ ያለውን ውዥንብር ተመልከቱ፦ “አላህ በመሐመድ”ﷺ” ዘመን የነበሩትን አይሁድ አባቶቻቸው በሠሯቸው ኃጢኣቶች ሳብያ ሲወቅሳቸው እንመለከታለን፦
2፥51 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ ከዚያም ከእርሱ መኼድ በኋላ *”እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ”*፡፡ وَإِذْ وَٰعَدْنَا مُوسَىٰٓ أَرْبَعِينَ لَيْلَةًۭ ثُمَّ ٱتَّخَذْتُمُ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِهِۦ وَأَنتُمْ ظَٰلِمُونَ
ይህ ከውርስ ኃጢኣት ጋር አንዳች ግንኙነት የውም። ይህ ጥቅላዊ አይሁዳውነትን የሚያሳይ እንጂ በተናጥል የአበውን ወንጀል ወደ ልጆች መሸከምን አያመለክትም። አላህ ደመናን ያጠለለውና መናን እና ድርጭትን ያወረደው በሙሳ ዘመን ቢሆንም በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ፦ “በእናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በእናተም ላይ መናን እና ድርጭትን አወረድን” እያለ ይናገራል፦
2፥57 *”በእናንተም ላይ”* ደመናን አጠለልን፡፡ *”በእናተም ላይ”* መናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْمَنَّ وَٱلسَّلْوَىٰ
“እናንተ” የሚለው ጥቅላዊ አነጋገር እንጂ በነቢያችን”ﷺ” ዘመን የነበሩት አይሁድ ደመናም አልጠለለላቸውም፥ እንዲሁ መናን እና ድርጭትን አልወረደላቸውም። አላህ ወደ ነብያት ያወረደው በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን “ወደ እናንተ አወረድን” ማለቱንም አስተውሉ፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ *በሉም፦ «በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን”*፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوا آمَنَّا بِالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَـٰهُنَا وَإِلَـٰهُكُمْ وَاحِدٌ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
ስለዚህ “እናንተ” የሚለው ኃይለ-ቃል ጥቅላዊ መልእክት እንጂ በተናጥል የአበውን ወንጀል ለልጆች መተላለፉን በፍጹም አያሳይም። አበው ጥጃ በማምለካቸው ልጆችን እየወቀሰ ነው ማለት ነው ብሎ መሞገት ለአበው ደመናን አጠለልን፥ መናን እና ድርጭትን አወረድን የሚለውን ለልጆች ምን አደረገ ብሎ መረዳት ይቻላል? ይህ የቂል እንጉልፏቶ አስተሳሰብ ነው።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አምላክ ወይስ ጌታ?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥72 እነዚያ *«አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው»* ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
በግሪክ ኮይኔ የተዘጋጁ የአዲስ ኪዳን እደ-ክታባታት 5800 ገደማ ሲሆኑ፥ ከእነዚህ ዋና ዋናዎቹ ደግሞ ኮዴክስ ሳይናቲከስ፣ ኮዴክስ ቫቲካነስ፣ ኮዴክስ አሌክሳንድሪየስ፣ ኮዴክስ ኤፍሬማይ ናቸው። በ 330 ድኅረ-ልደት በተዘጋጀው በኮዴክስ ሳይናቲከስ እና በ 350 ድኅረ-ልደት በተዘጋጀው በኮዴክስ ቫቲካነስ መካከል የቃላት ሆነ የአሳብ ልዩነት አላቸው፥ ፊተኛው ኮዴክስ ሳይናቲከስ ያዘጋጁት ኢየሱስን "ጌታችን" ሲሉት ኃለኛው ኮዴክስ ቫቲካነስ ያዘጋጁት ደግሞ "አምላካችን" ብለውታል፦
2ኛ ጴጥሮስ 1፥1 የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያና ሐዋርያ የሆነ ስምዖን ጴጥሮስ፥ *በጌታችን እና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ* ጽድቅ ካገኘነው ጋር የተካከለ የክብር እምነትን ላገኙ። ϲυμεων πετροϲ δουλοϲ και αποϲτο λοϲ ιυ χυ τοιϲ ϊϲο τιμον ημιν λαχου ϲιν πιϲτιν ειϲ δι καιοϲυνην του κυ ημων και ϲωτη ροϲ ιυ χυ
እዚህ አንቀጽ ላይ በኮዴክስ ሳይናቲከስ "ኮዩ" κυ ብሎታል፥ "ኮዩ" የሚለው ቃል "ኩስ" κος ለሚለው አገናዛቢ ዘርፍ ሲሆን "ጌታችን" ማለት ነው። "ኩስ" κος የሚለው "ኩርዮስ" κύριος ማለትም "ጌታ" ለሚለው ምጻረ ቃል ነው። ቀጣዩን ልዩነት ደግሞ እንመልከት፦
2ኛ ጴጥሮስ 1፥1 የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያና ሐዋርያ የሆነ ስምዖን ጴጥሮስ፥ *በአምላካችን እና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ* ጽድቅ ካገኘነው ጋር የተካከለ የክብር እምነትን ላገኙ። ϲυμεων πετροϲ δουλοϲ και αποϲτο λοϲ ιυ χυ τοιϲ ϊϲο τιμον ημιν λαχου ϲιν πιϲτιν ειϲ δι καιοϲυνην του θυ ημων και ϲωτη ροϲ ιυ χυ
እዚህ አንቀጽ ላይ በኮዴክስ ቫቲካነስ "ቶዩ" θυ ብሎታል፥ "ቶዩ" የሚለው ቃል "ቴስ” Θς ለሚለው አገናዛቢ ዘርፍ ሲሆን "አምላካችን" ማለት ነው። "ቴስ” Θς የሚለው “ቴኦስ” θεός ማለትም "አምላክ" ለሚለው ምጻረ ቃል ነው።
ታዲያ የቱ ነው ትክክል? ስንል ኮዴክስ ሳይናቲከስ በእድሜ ኮዴክስ ቫቲካነስን በ 20 ዓመት ስለሚበልጥ የቀደመው በአንጻራዊ ተአማኒት አለው።
ሲቀጥል የ 2ኛ ጴጥሮስ ደብዳቤ ዐውደ ንባቡን ስንመለከት በኮዴክስ ሳይናቲከስ የተቀመጠው ቃል "ጌታችን እና መድኃኒታችን" τοῦ Κυρίου ἡμῶν καὶ Σωτῆρος Ἰησοῦ Χριστοῦ የሚለው ሦስት ጊዜ ሐቲታዊ ፍሰት"exegetical outline" ሆኖ መምጣቱ በራሱ የ 2ኛ ጴጥሮስ ደራሲ የኮዴክስ ሳይናቲከስ አዘጋጆች አንጻራዊ እውነታ እንዳላቸው አመላካች ነው፦
2ኛ ጴጥሮስ 1፥11 እንዲሁ ወደ ዘላለሙ ወደ *ጌታችን እና መድኃኒታችን* ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ መንግሥት መግባት በሙላት ይሰጣችኋልና።
2ኛ ጴጥሮስ 2፥20 *በጌታችን እና በመድኃኒታችን* በኢየሱስ ክርስቶስ እውቀት።
2ኛ ጴጥሮስ 3፥18 ነገር ግን *በጌታችን እና በመድኃኒታችን* በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና እውቀት እደጉ።
የሚያጅበው ይህ የጴጥሮስ ድርሰት ኢፕስቴሌ ነው፥ "ኢፕስቴሌ" ἐπιστολή ማለት "ደብዳቤ" ማለት ነው። ይህ ደብዳቤ ለግለሰብ ወይም ለአጥቢያ የሚላክ ምክር እንጂ የፈጣሪ ንግግር ወይም የነቢይ ንግግር በፍጹም አይደለም።
ሲቀጥል የ 2ኛ ጴጥሮስ ደራሲ በተለምዶ "ጴጥሮስ ነው" ይባል እንጂ አብዛኛውን ለዘብተኛ ሆነ ጽንፈኛ ምሁራን በጴጥሮስ ስም የተዋሸ"Pseudepigrapha" እንደሆነ ያትታሉ፥ ጴጥሮስ የሞተው ከ 65–67 ድኅረ-ልደት በሚገመት ጊዜ ሲሆን ይህ ደብዳቤ የተጻፈው ግን ከ 100–150 ድኅረ-ልደት በሚገመት ጊዜ ነው። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Brown, Raymond E., Introduction to the New Testament, Anchor Bible, 1997, p. 767.
ስለዚህ በሥላሴ አማንያን ዘንድ "ኢየሱስ አምላክ ነው" ተብሎ ከሚጠቀሱት ተወዳጅ አናቅጽ መካከል ይህ አንቀጽ ለኢየሱስ አምላክነት ማስረጃም መረጃም አይሆንም። በሐሰት ሰነድ ቴኦሎጂን ቴኦሎጃይስ ማድረግ እጅጉኑ ሲበዛ ወጨበሬነት ነው። "ጌታ" ማለት ደግሞ "አምላክ" ማለት አይደለም፥ ምክንያቱም "አምላክ ኢየሱስን ጌታ አደረገው" ስለሚል፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን አምላክ θεός ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው፦ "ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው" ብሎ እንደማይቀበል እሙና ቅቡል ነው። ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፥ ዮሴፍ፦ “እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥
ዘፍጥረት 45፥9 *እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ!
"እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት፥ ይህም ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል። "ኢየሱስ ጌታ ተደረገ" ሲባል "ያዕቆብ ጌታ ተደረገ" አሊያም "ዮሴፍ ጌታ ተደረገ" በተባለበት ሒሳብና ቀመር እንጂ እግዚአብሔር እግዚአብሔርን ጌታ ማድረግ አያመለክትም። የኢየሱስ ጌትነት ልክ እንደ እግዚአብሔር በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባሕርይ ገንዘቡ ሣይሆን እንደ ያዕቆብን እና ዮሴፍ በስጦታ ያገኘው ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥72 እነዚያ *«አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው»* ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
በግሪክ ኮይኔ የተዘጋጁ የአዲስ ኪዳን እደ-ክታባታት 5800 ገደማ ሲሆኑ፥ ከእነዚህ ዋና ዋናዎቹ ደግሞ ኮዴክስ ሳይናቲከስ፣ ኮዴክስ ቫቲካነስ፣ ኮዴክስ አሌክሳንድሪየስ፣ ኮዴክስ ኤፍሬማይ ናቸው። በ 330 ድኅረ-ልደት በተዘጋጀው በኮዴክስ ሳይናቲከስ እና በ 350 ድኅረ-ልደት በተዘጋጀው በኮዴክስ ቫቲካነስ መካከል የቃላት ሆነ የአሳብ ልዩነት አላቸው፥ ፊተኛው ኮዴክስ ሳይናቲከስ ያዘጋጁት ኢየሱስን "ጌታችን" ሲሉት ኃለኛው ኮዴክስ ቫቲካነስ ያዘጋጁት ደግሞ "አምላካችን" ብለውታል፦
2ኛ ጴጥሮስ 1፥1 የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያና ሐዋርያ የሆነ ስምዖን ጴጥሮስ፥ *በጌታችን እና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ* ጽድቅ ካገኘነው ጋር የተካከለ የክብር እምነትን ላገኙ። ϲυμεων πετροϲ δουλοϲ και αποϲτο λοϲ ιυ χυ τοιϲ ϊϲο τιμον ημιν λαχου ϲιν πιϲτιν ειϲ δι καιοϲυνην του κυ ημων και ϲωτη ροϲ ιυ χυ
እዚህ አንቀጽ ላይ በኮዴክስ ሳይናቲከስ "ኮዩ" κυ ብሎታል፥ "ኮዩ" የሚለው ቃል "ኩስ" κος ለሚለው አገናዛቢ ዘርፍ ሲሆን "ጌታችን" ማለት ነው። "ኩስ" κος የሚለው "ኩርዮስ" κύριος ማለትም "ጌታ" ለሚለው ምጻረ ቃል ነው። ቀጣዩን ልዩነት ደግሞ እንመልከት፦
2ኛ ጴጥሮስ 1፥1 የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያና ሐዋርያ የሆነ ስምዖን ጴጥሮስ፥ *በአምላካችን እና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ* ጽድቅ ካገኘነው ጋር የተካከለ የክብር እምነትን ላገኙ። ϲυμεων πετροϲ δουλοϲ και αποϲτο λοϲ ιυ χυ τοιϲ ϊϲο τιμον ημιν λαχου ϲιν πιϲτιν ειϲ δι καιοϲυνην του θυ ημων και ϲωτη ροϲ ιυ χυ
እዚህ አንቀጽ ላይ በኮዴክስ ቫቲካነስ "ቶዩ" θυ ብሎታል፥ "ቶዩ" የሚለው ቃል "ቴስ” Θς ለሚለው አገናዛቢ ዘርፍ ሲሆን "አምላካችን" ማለት ነው። "ቴስ” Θς የሚለው “ቴኦስ” θεός ማለትም "አምላክ" ለሚለው ምጻረ ቃል ነው።
ታዲያ የቱ ነው ትክክል? ስንል ኮዴክስ ሳይናቲከስ በእድሜ ኮዴክስ ቫቲካነስን በ 20 ዓመት ስለሚበልጥ የቀደመው በአንጻራዊ ተአማኒት አለው።
ሲቀጥል የ 2ኛ ጴጥሮስ ደብዳቤ ዐውደ ንባቡን ስንመለከት በኮዴክስ ሳይናቲከስ የተቀመጠው ቃል "ጌታችን እና መድኃኒታችን" τοῦ Κυρίου ἡμῶν καὶ Σωτῆρος Ἰησοῦ Χριστοῦ የሚለው ሦስት ጊዜ ሐቲታዊ ፍሰት"exegetical outline" ሆኖ መምጣቱ በራሱ የ 2ኛ ጴጥሮስ ደራሲ የኮዴክስ ሳይናቲከስ አዘጋጆች አንጻራዊ እውነታ እንዳላቸው አመላካች ነው፦
2ኛ ጴጥሮስ 1፥11 እንዲሁ ወደ ዘላለሙ ወደ *ጌታችን እና መድኃኒታችን* ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ መንግሥት መግባት በሙላት ይሰጣችኋልና።
2ኛ ጴጥሮስ 2፥20 *በጌታችን እና በመድኃኒታችን* በኢየሱስ ክርስቶስ እውቀት።
2ኛ ጴጥሮስ 3፥18 ነገር ግን *በጌታችን እና በመድኃኒታችን* በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና እውቀት እደጉ።
የሚያጅበው ይህ የጴጥሮስ ድርሰት ኢፕስቴሌ ነው፥ "ኢፕስቴሌ" ἐπιστολή ማለት "ደብዳቤ" ማለት ነው። ይህ ደብዳቤ ለግለሰብ ወይም ለአጥቢያ የሚላክ ምክር እንጂ የፈጣሪ ንግግር ወይም የነቢይ ንግግር በፍጹም አይደለም።
ሲቀጥል የ 2ኛ ጴጥሮስ ደራሲ በተለምዶ "ጴጥሮስ ነው" ይባል እንጂ አብዛኛውን ለዘብተኛ ሆነ ጽንፈኛ ምሁራን በጴጥሮስ ስም የተዋሸ"Pseudepigrapha" እንደሆነ ያትታሉ፥ ጴጥሮስ የሞተው ከ 65–67 ድኅረ-ልደት በሚገመት ጊዜ ሲሆን ይህ ደብዳቤ የተጻፈው ግን ከ 100–150 ድኅረ-ልደት በሚገመት ጊዜ ነው። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Brown, Raymond E., Introduction to the New Testament, Anchor Bible, 1997, p. 767.
ስለዚህ በሥላሴ አማንያን ዘንድ "ኢየሱስ አምላክ ነው" ተብሎ ከሚጠቀሱት ተወዳጅ አናቅጽ መካከል ይህ አንቀጽ ለኢየሱስ አምላክነት ማስረጃም መረጃም አይሆንም። በሐሰት ሰነድ ቴኦሎጂን ቴኦሎጃይስ ማድረግ እጅጉኑ ሲበዛ ወጨበሬነት ነው። "ጌታ" ማለት ደግሞ "አምላክ" ማለት አይደለም፥ ምክንያቱም "አምላክ ኢየሱስን ጌታ አደረገው" ስለሚል፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን አምላክ θεός ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው፦ "ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው" ብሎ እንደማይቀበል እሙና ቅቡል ነው። ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፥ ዮሴፍ፦ “እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥
ዘፍጥረት 45፥9 *እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ!
"እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት፥ ይህም ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል። "ኢየሱስ ጌታ ተደረገ" ሲባል "ያዕቆብ ጌታ ተደረገ" አሊያም "ዮሴፍ ጌታ ተደረገ" በተባለበት ሒሳብና ቀመር እንጂ እግዚአብሔር እግዚአብሔርን ጌታ ማድረግ አያመለክትም። የኢየሱስ ጌትነት ልክ እንደ እግዚአብሔር በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባሕርይ ገንዘቡ ሣይሆን እንደ ያዕቆብን እና ዮሴፍ በስጦታ ያገኘው ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአላህ ተመልካችነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥110 *”አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው”*፡፡ إِنَّ اللَّهَ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
"በሲር" بَصِير ማለት "ተመልካች" ማለት ሲሆን አላህ የትም ብንሆን ጊዜ እና ቦታ ሳይገድበው የምናደርገውን ሁሉ ተመልካች ነው፥ እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነው፦
4፥86 *"አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ حَسِيبًا
"ሸይእ" شَيْءٍ ማለት "ነገር" ማለት ሲሆን "ዘመካን" ነው፥ “ዘመካን” زَمَكَان ማለት የዘማንና የመካን ቃላት ውቅር ነው። “ዘማን” زَمَان ማለት “ጊዜ”time” ማለት ነው፥ “መካን” مَكَان ደግሞ “ቦታ”space” ማለት ነው። አላህ ነገርን ሁሉ በእይታው ይቆጣጠራል፦
2፥115 *ምሥራቁም ምዕራቡም የአላህ ነው፥ ፊቶቻችሁን ወደ የትም ብታዞሩ የአላህ ፊት እዚያ ነው፡፡ አላህ ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውና*፡፡ وَلِلَّهِ الْمَشْرِقُ وَالْمَغْرِبُ ۚ فَأَيْنَمَا تُوَلُّوا فَثَمَّ وَجْهُ اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ وَاسِعٌ عَلِيمٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ወጅህ" وَجْه ማለት "ተመልካችነት" በሚል የመጣ ነው። የትም ብንዞር አላህ ይመለከተናል፥ የአላህ ቻይነትና ዐዋቂነት መገለጹ በራሱ የአላህ ፊት ማለት የአላህ ተመልካችነው መሆኑን ያሳያል። አላህ ነገርን ሁሉ በዓይኖቹ ቁጥጥር ውስጥ ነው፥ ከእርሱ የተሰወረ ምንም ነገር የለም፦
52፥48 ለጌታህ ፍርድም ታገሥ፡፡ *"አንተ በጥበቃችን ውስጥ ነህና"*፡፡ ጌታህንም በምትነሳ ጊዜ ከማመስገን ጋር አወድሰው፡፡ وَاصْبِرْ لِحُكْمِ رَبِّكَ فَإِنَّكَ بِأَعْيُنِنَا ۖ وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ حِينَ تَقُومُ
"ጥበቃችን" ለሚለው የገባው ቃል "አዕዩኒና" أَعْيُنِنَا ነው። "አዕኑን" أَعْيُن የዐይን ብዙ ቁጥ ነው፥ "ዐይን" عَيْن የሚለው ቃል "ዓነ" عَانَ ማለትም "ዓየ" "ተመለከተ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዓይን" "ዕይታ" "መመልከቻ" "ጥበቃ" በሚል ይመጣል፦
20፥39 በአንተ ላይም ከእኔ የኾነን መወደድ ጣልኩብህ፡፡ *በእኔም ጥበቃ ታድግ ዘንድ*፡፡ عَلَيْكَ مَحَبَّةً مِّنِّي وَلِتُصْنَعَ عَلَىٰ عَيْنِي
"ጥበቃ" ለሚለው የገባው ቃል "ዐይን" عَيْن መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። የአላህ ዓይን ፍጥረታዊ ሳይሆን አምላካዊ፥ አካላዊ ሳይሆን መለኮታዊ ነው። በቋንቋ ደረጃ "ኡዙን" أُذُن ማለት "ጆሮ" ማለት ሲሆን "ሠሚዕ" سَّمِيع ማለትም "ሰሚ" ወይም "ሠምዕ" سَمْع ማለትም "መስሚያ" በሚል እንደሚመጣ ሁሉ "ዐይን" عَيْن የሚለውም "በሲር" بَصِير ማለትም "ተመልካች" ወይም "በሰር" بَصَر ማለትም "መመልከቻ" በሚል ይመጣል፦
32፥9 *ለእናንተም ጆሮዎችን፣ ዓይኖችን እና ልቦችንም አደረገላችሁ*፡፡ በጣም ጥቂትን ብቻ ታመሰግናላችሁ፡፡ وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُونَ
67፥23 «እርሱ ያ የፈጠራችሁ *ለእናንተም መስሚያ፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ያደረገላችሁ ነው*፡፡ ጥቂትንም አታመስግኑም» በላቸው፡፡ قُلْ هُوَ الَّذِي أَنشَأَكُمْ وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۖ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُونَ
76፥2 እኛ ሰውን በሕግ ግዳጅ የምንፈትነው ስንኾን ቅልቅሎች ከኾኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነው፡፡ *ሰሚ ተመልካችም አደረግነው*፡፡ إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن نُّطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَّبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا
ነገር ግን የአላህ መስማት እና ማየት ከማንም ጋር አይመሳሰልም። ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፥ እርሱን የሚመስል ምንም ነገር የለም፦
112፥4 *ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም*፡፡ وَلَمْ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدٌۢ
42፥11 *የሚመስለው ምንም ነገር የለም*፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِۦ شَىْءٌۭ ۖ وَهُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
አላህ ተመልካች ተብሏል፥ ሰውም ተመልካች ተብሏል። ግን አላህ ተመልካች የተባለበት ሰው በተባለበት ስሌትና ቀመር እንዳልሆነ እሙንና ቅቡል ነው፦
2፥110 *”አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው”*፡፡ إِنَّ اللَّهَ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
2፥96 *"አላህም የሚሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው"*፡፡ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِمَا يَعْمَلُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥110 *”አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው”*፡፡ إِنَّ اللَّهَ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
"በሲር" بَصِير ማለት "ተመልካች" ማለት ሲሆን አላህ የትም ብንሆን ጊዜ እና ቦታ ሳይገድበው የምናደርገውን ሁሉ ተመልካች ነው፥ እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነው፦
4፥86 *"አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ حَسِيبًا
"ሸይእ" شَيْءٍ ማለት "ነገር" ማለት ሲሆን "ዘመካን" ነው፥ “ዘመካን” زَمَكَان ማለት የዘማንና የመካን ቃላት ውቅር ነው። “ዘማን” زَمَان ማለት “ጊዜ”time” ማለት ነው፥ “መካን” مَكَان ደግሞ “ቦታ”space” ማለት ነው። አላህ ነገርን ሁሉ በእይታው ይቆጣጠራል፦
2፥115 *ምሥራቁም ምዕራቡም የአላህ ነው፥ ፊቶቻችሁን ወደ የትም ብታዞሩ የአላህ ፊት እዚያ ነው፡፡ አላህ ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውና*፡፡ وَلِلَّهِ الْمَشْرِقُ وَالْمَغْرِبُ ۚ فَأَيْنَمَا تُوَلُّوا فَثَمَّ وَجْهُ اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ وَاسِعٌ عَلِيمٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ወጅህ" وَجْه ማለት "ተመልካችነት" በሚል የመጣ ነው። የትም ብንዞር አላህ ይመለከተናል፥ የአላህ ቻይነትና ዐዋቂነት መገለጹ በራሱ የአላህ ፊት ማለት የአላህ ተመልካችነው መሆኑን ያሳያል። አላህ ነገርን ሁሉ በዓይኖቹ ቁጥጥር ውስጥ ነው፥ ከእርሱ የተሰወረ ምንም ነገር የለም፦
52፥48 ለጌታህ ፍርድም ታገሥ፡፡ *"አንተ በጥበቃችን ውስጥ ነህና"*፡፡ ጌታህንም በምትነሳ ጊዜ ከማመስገን ጋር አወድሰው፡፡ وَاصْبِرْ لِحُكْمِ رَبِّكَ فَإِنَّكَ بِأَعْيُنِنَا ۖ وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ حِينَ تَقُومُ
"ጥበቃችን" ለሚለው የገባው ቃል "አዕዩኒና" أَعْيُنِنَا ነው። "አዕኑን" أَعْيُن የዐይን ብዙ ቁጥ ነው፥ "ዐይን" عَيْن የሚለው ቃል "ዓነ" عَانَ ማለትም "ዓየ" "ተመለከተ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዓይን" "ዕይታ" "መመልከቻ" "ጥበቃ" በሚል ይመጣል፦
20፥39 በአንተ ላይም ከእኔ የኾነን መወደድ ጣልኩብህ፡፡ *በእኔም ጥበቃ ታድግ ዘንድ*፡፡ عَلَيْكَ مَحَبَّةً مِّنِّي وَلِتُصْنَعَ عَلَىٰ عَيْنِي
"ጥበቃ" ለሚለው የገባው ቃል "ዐይን" عَيْن መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። የአላህ ዓይን ፍጥረታዊ ሳይሆን አምላካዊ፥ አካላዊ ሳይሆን መለኮታዊ ነው። በቋንቋ ደረጃ "ኡዙን" أُذُن ማለት "ጆሮ" ማለት ሲሆን "ሠሚዕ" سَّمِيع ማለትም "ሰሚ" ወይም "ሠምዕ" سَمْع ማለትም "መስሚያ" በሚል እንደሚመጣ ሁሉ "ዐይን" عَيْن የሚለውም "በሲር" بَصِير ማለትም "ተመልካች" ወይም "በሰር" بَصَر ማለትም "መመልከቻ" በሚል ይመጣል፦
32፥9 *ለእናንተም ጆሮዎችን፣ ዓይኖችን እና ልቦችንም አደረገላችሁ*፡፡ በጣም ጥቂትን ብቻ ታመሰግናላችሁ፡፡ وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُونَ
67፥23 «እርሱ ያ የፈጠራችሁ *ለእናንተም መስሚያ፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ያደረገላችሁ ነው*፡፡ ጥቂትንም አታመስግኑም» በላቸው፡፡ قُلْ هُوَ الَّذِي أَنشَأَكُمْ وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۖ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُونَ
76፥2 እኛ ሰውን በሕግ ግዳጅ የምንፈትነው ስንኾን ቅልቅሎች ከኾኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነው፡፡ *ሰሚ ተመልካችም አደረግነው*፡፡ إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن نُّطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَّبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا
ነገር ግን የአላህ መስማት እና ማየት ከማንም ጋር አይመሳሰልም። ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፥ እርሱን የሚመስል ምንም ነገር የለም፦
112፥4 *ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም*፡፡ وَلَمْ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدٌۢ
42፥11 *የሚመስለው ምንም ነገር የለም*፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِۦ شَىْءٌۭ ۖ وَهُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
አላህ ተመልካች ተብሏል፥ ሰውም ተመልካች ተብሏል። ግን አላህ ተመልካች የተባለበት ሰው በተባለበት ስሌትና ቀመር እንዳልሆነ እሙንና ቅቡል ነው፦
2፥110 *”አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው”*፡፡ إِنَّ اللَّهَ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
2፥96 *"አላህም የሚሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው"*፡፡ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِمَا يَعْمَلُونَ
አያችሁ? አላህ ፍጡራን የሚሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፥ ሰው ግን ፍጡራን የሚሠሩትን ሁሉ ተመልካች አይደለም። እሩቅ ሳንሔድ የእኛ የውጪ ዓይን ከውስጥ ዓይናችን ጋር አይመሳሰልም፦
22፥46 ለእነርሱም በእነርሱ የሚያውቁባቸው ልቦች ወይም በእነርሱ የሚሰሙባቸው ጆሮች ይኖሯቸው ዘንድ በምድር ላይ አይሄዱምን እነሆ *ዓይኖች አይታወሩም ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ*፡፡ أَفَلَمْ يَسِيرُوا فِي الْأَرْضِ فَتَكُونَ لَهُمْ قُلُوبٌ يَعْقِلُونَ بِهَا أَوْ آذَانٌ يَسْمَعُونَ بِهَا ۖ فَإِنَّهَا لَا تَعْمَى الْأَبْصَارُ وَلَـٰكِن تَعْمَى الْقُلُوبُ الَّتِي فِي الصُّدُورِ
24፥44 አላህ ሌሊትንና ቀንን ያገላብጣል፡፡ በዚህም *ለባለ ውስጥ ዓይኖች* በእርግጥ ማስረጃ አለበት፡፡ يُقَلِّبُ اللَّهُ اللَّيْلَ وَالنَّهَارَ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَعِبْرَةً لِّأُولِي الْأَبْصَارِ
7፥179 "ለእነርሱ በርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው *"የማያዩባቸው ዓይኖች"* አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا
“ሲፋህ” صِفَة የሚለው ቃል “ወሰፈ” وَصَفَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ባሕርይ” ማለት ነው። የአላህ ማየት የእርሱ ሲፋህ ሆኖ በቁርኣን ተወስፏል፥ ይህንን የአላህ ባሕርይ ያለ ተክዪፍ፣ ያለ ተሽቢህ፣ ያለ ተሕሪፍ፣ ያለ ተዕጢል "አላህ ዓይን አለው" ብለን እናምናለን።
1. “ተክዪፍ” تَكْيِيف ማለት “እንዴት ብሎ መፈላሰፍ” ነው፣
2. “ተሽቢህ” تَشبِيه ማለት “ከፍጡር ጋር ማመሳሰል” ነው፣
3. “ተሕሪፍ” تَحْرِيف ማለት “ትርጉሙን ማዛባት” ነው፣
4. “ተዕጢል” تَعْطِيل ማለት “ትርጉም የለሽ ማድረግ” ነው።
ያለ ተክዪፍ፣ ያለ ተሽቢህ፣ ያለ ተሕሪፍ፣ ያለ ተዕጢል “አላህ ዓይን አለው” ብሎ ማመን የሠለፍ መንሃጅ ነው፥ ይህ ቅኑ የሠለፎች መንሃጅ ከተገለጸ በኃላ ከምእመናኑ መንሃጅ ሌላ የኾነን መንሃጅ መከተል በዲንያህ ጥመት ነው፥ በአኺራም የእሳት መሆን ነው፦
4፥115 *ቅኑም መንገድ ለእርሱ ከተገለጸ በኋላ መልክተኛውን የሚጨቃጨቅና ከምእመናኑ መንገድ ሌላ የኾነን የሚከተል ሰው በዚህ ዓለም በተሾመበት ጥመት ላይ እንሾመዋለን፤ ገሀነምንም እናገባዋለን*፡፡ መመለሻይቱም ከፋች! وَمَن يُشَاقِقِ الرَّسُولَ مِن بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُ الْهُدَىٰ وَيَتَّبِعْ غَيْرَ سَبِيلِ الْمُؤْمِنِينَ نُوَلِّهِ مَا تَوَلَّىٰ وَنُصْلِهِ جَهَنَّمَ ۖ وَسَاءَتْ مَصِيرًا
ይህ ያን ያህል ከባድ እሳቤ ሆኖ ጥያቄ የሚያስነሳ አልነበረም። እስቲ በነካ እጃችን ነጥቡን ወደ ንጽጽር እናዙረውና ከባይብል እናነጻጽር፥ በባይብል እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ መንፈስ ስጋና አጥንት የለውም" ይለናል፦
ዮሐንስ 4፥24 *እግዚአብሔር “መንፈስ” ነው*።
ሉቃስ 24፥39 *“መንፈስ ሥጋ እና አጥንት የለውምና”*።
እግዚአብሔር ስጋ ከሌለው እንዴት ዓይን ይኖረዋል? "የእግዚአብሔር ዓይኖች" ይለናል፦
መዝሙር 34፥15 *"የእግዚአብሔር ዓይኖች"* ጻድቃን ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸውና።
ኢዮብ 10፥4 *“በውኑ የሥጋ ዓይን” አለህን? ወይስ ሰው እንደሚያይ ታያለህን?*
አይ "እግዚአብሔር የስጋ ዓይን የለውም፥ ሰው እንደሚያይ ዓያይም" ከተባለ እንግዲያውስ የእርሱ ዓይን አካላዊ ሳይሆን መንፈሳዊ፥ ብርሃን የሚቀበል ሌንስ ያለው ተፈጥሮአዊ ሳይሆን መለኮታዊ ነው ማለት ነው። ይህንን በቀላሉ መረዳት ከተቻለ የአላህ ዓይን ብርሃን የሚቀበል ሌንስ ያለው ፍጥረታዊ ሳይሆን አምላካዊ፥ አካላዊ ሳይሆን መለኮታዊ ነው ብሎ መቀበል ምክንያታዊ ነው። ከእግዚአብሔር በተለየ መልኩ ኢየሱስ ብርሃን የሚቀበል ሌንስ ያለው ተፈጥሮአዊ ዓይኖች እናቱ ማኅፀን ውስጥ ተፈጥሮለታል፥ ይህ ዓይን እንባ የሚያፈስ የስጋ ዓይን ነው፦
ዮሐንስ 17፥1 ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ወደ ሰማይ *ዓይኖቹን አነሣና* እንዲህ አለ፦ አባት ሆይ፥ ሰዓቱ ደርሶአል።
ዮሐንስ 11፥35 *ኢየሱስም እንባውን አፈሰሰ*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
22፥46 ለእነርሱም በእነርሱ የሚያውቁባቸው ልቦች ወይም በእነርሱ የሚሰሙባቸው ጆሮች ይኖሯቸው ዘንድ በምድር ላይ አይሄዱምን እነሆ *ዓይኖች አይታወሩም ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ*፡፡ أَفَلَمْ يَسِيرُوا فِي الْأَرْضِ فَتَكُونَ لَهُمْ قُلُوبٌ يَعْقِلُونَ بِهَا أَوْ آذَانٌ يَسْمَعُونَ بِهَا ۖ فَإِنَّهَا لَا تَعْمَى الْأَبْصَارُ وَلَـٰكِن تَعْمَى الْقُلُوبُ الَّتِي فِي الصُّدُورِ
24፥44 አላህ ሌሊትንና ቀንን ያገላብጣል፡፡ በዚህም *ለባለ ውስጥ ዓይኖች* በእርግጥ ማስረጃ አለበት፡፡ يُقَلِّبُ اللَّهُ اللَّيْلَ وَالنَّهَارَ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَعِبْرَةً لِّأُولِي الْأَبْصَارِ
7፥179 "ለእነርሱ በርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው *"የማያዩባቸው ዓይኖች"* አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا
“ሲፋህ” صِفَة የሚለው ቃል “ወሰፈ” وَصَفَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ባሕርይ” ማለት ነው። የአላህ ማየት የእርሱ ሲፋህ ሆኖ በቁርኣን ተወስፏል፥ ይህንን የአላህ ባሕርይ ያለ ተክዪፍ፣ ያለ ተሽቢህ፣ ያለ ተሕሪፍ፣ ያለ ተዕጢል "አላህ ዓይን አለው" ብለን እናምናለን።
1. “ተክዪፍ” تَكْيِيف ማለት “እንዴት ብሎ መፈላሰፍ” ነው፣
2. “ተሽቢህ” تَشبِيه ማለት “ከፍጡር ጋር ማመሳሰል” ነው፣
3. “ተሕሪፍ” تَحْرِيف ማለት “ትርጉሙን ማዛባት” ነው፣
4. “ተዕጢል” تَعْطِيل ማለት “ትርጉም የለሽ ማድረግ” ነው።
ያለ ተክዪፍ፣ ያለ ተሽቢህ፣ ያለ ተሕሪፍ፣ ያለ ተዕጢል “አላህ ዓይን አለው” ብሎ ማመን የሠለፍ መንሃጅ ነው፥ ይህ ቅኑ የሠለፎች መንሃጅ ከተገለጸ በኃላ ከምእመናኑ መንሃጅ ሌላ የኾነን መንሃጅ መከተል በዲንያህ ጥመት ነው፥ በአኺራም የእሳት መሆን ነው፦
4፥115 *ቅኑም መንገድ ለእርሱ ከተገለጸ በኋላ መልክተኛውን የሚጨቃጨቅና ከምእመናኑ መንገድ ሌላ የኾነን የሚከተል ሰው በዚህ ዓለም በተሾመበት ጥመት ላይ እንሾመዋለን፤ ገሀነምንም እናገባዋለን*፡፡ መመለሻይቱም ከፋች! وَمَن يُشَاقِقِ الرَّسُولَ مِن بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُ الْهُدَىٰ وَيَتَّبِعْ غَيْرَ سَبِيلِ الْمُؤْمِنِينَ نُوَلِّهِ مَا تَوَلَّىٰ وَنُصْلِهِ جَهَنَّمَ ۖ وَسَاءَتْ مَصِيرًا
ይህ ያን ያህል ከባድ እሳቤ ሆኖ ጥያቄ የሚያስነሳ አልነበረም። እስቲ በነካ እጃችን ነጥቡን ወደ ንጽጽር እናዙረውና ከባይብል እናነጻጽር፥ በባይብል እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ መንፈስ ስጋና አጥንት የለውም" ይለናል፦
ዮሐንስ 4፥24 *እግዚአብሔር “መንፈስ” ነው*።
ሉቃስ 24፥39 *“መንፈስ ሥጋ እና አጥንት የለውምና”*።
እግዚአብሔር ስጋ ከሌለው እንዴት ዓይን ይኖረዋል? "የእግዚአብሔር ዓይኖች" ይለናል፦
መዝሙር 34፥15 *"የእግዚአብሔር ዓይኖች"* ጻድቃን ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸውና።
ኢዮብ 10፥4 *“በውኑ የሥጋ ዓይን” አለህን? ወይስ ሰው እንደሚያይ ታያለህን?*
አይ "እግዚአብሔር የስጋ ዓይን የለውም፥ ሰው እንደሚያይ ዓያይም" ከተባለ እንግዲያውስ የእርሱ ዓይን አካላዊ ሳይሆን መንፈሳዊ፥ ብርሃን የሚቀበል ሌንስ ያለው ተፈጥሮአዊ ሳይሆን መለኮታዊ ነው ማለት ነው። ይህንን በቀላሉ መረዳት ከተቻለ የአላህ ዓይን ብርሃን የሚቀበል ሌንስ ያለው ፍጥረታዊ ሳይሆን አምላካዊ፥ አካላዊ ሳይሆን መለኮታዊ ነው ብሎ መቀበል ምክንያታዊ ነው። ከእግዚአብሔር በተለየ መልኩ ኢየሱስ ብርሃን የሚቀበል ሌንስ ያለው ተፈጥሮአዊ ዓይኖች እናቱ ማኅፀን ውስጥ ተፈጥሮለታል፥ ይህ ዓይን እንባ የሚያፈስ የስጋ ዓይን ነው፦
ዮሐንስ 17፥1 ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ወደ ሰማይ *ዓይኖቹን አነሣና* እንዲህ አለ፦ አባት ሆይ፥ ሰዓቱ ደርሶአል።
ዮሐንስ 11፥35 *ኢየሱስም እንባውን አፈሰሰ*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አደም እና ዝርዮቹ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፡፡ ከዚያም ቀረጽናችሁ፡፡ ከዚያም ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አልን*፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ዲያብሎስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
“ኀጢአት” ማለት አበሳ፣ አመፅ፣ አለመታዘዝ፤ ወንጀል፣ ጥፋት ሲሆን አላህ አድርግ ወይም አታድርግ የሚለውን ትእዛዝ መተላለፍ ነው፤ ኀጢአት አለመታዘዝ ከሆነ አደም የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም፦
20፥121 ከእርሷም በሉ፡፡ ለእነርሱም ኀፍረተ ገላቸው ተገለጸች፡፡ ከገነትም ቅጠል በላያቸው ላይ ይለጥፉ ጀመር፡፡ *”አደምም የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም”*፡፡ فَأَكَلَا مِنْهَا فَبَدَتْ لَهُمَا سَوْءَٰتُهُمَا وَطَفِقَا يَخْصِفَانِ عَلَيْهِمَا مِن وَرَقِ ٱلْجَنَّةِ ۚ وَعَصَىٰٓ ءَادَمُ رَبَّهُۥ فَغَوَىٰ
አደምና ሐዋም በሰሩት ስህተት፦ “ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን” በማለት ንስሃ ገብተዋል፤ አላህም ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላቸው፤ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፦
7፥23 *«ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን» አሉ*፡፡ قَالَا رَبَّنَا ظَلَمْنَا أَنفُسَنَا وَإِن لَّمْ تَغْفِرْ لَنَا وَتَرْحَمْنَا لَنَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
20፥122 *”ከዚያም ጌታው መረጠው ከእርሱም ጸጸቱን ተቀበለው”* መራውም፡፡ ثُمَّ اجْتَبَاهُ رَبُّهُ فَتَابَ عَلَيْهِ وَهَدَىٰ
2፥37 *አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በእርሱ ላይም ጌታው ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*፡፡ فَتَلَقَّىٰ آدَمُ مِن رَّبِّهِ كَلِمَاتٍ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُ هُوَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ከአደም ወደ ዝርዮቹ የተላለፈ ምንም አይነት የውርስ ኀጢአት የለም። ሞት በውርስ ኀጢአት በአዳም መጣ ብሎ ያስተማረ ጳውሎስ እንጂ ነብያት ወይም ሐዋርያት አይደሉም። አደምና ሐዋም ለሰሩት ወንጀል ቶብተው አላህ ይቅር ብሏቸዋል፤ አደምና ሐዋም ባይጸጸቱ ኖሮ ወደፊት በጀሃነም ይቀጡ ነበር፤ ነገር ግን ስለተጸጸቱ አላህ ለተጻቾች ባዘጋጀው ዘላለሚቱ ጀነት ይገባሉ፦
3፥133 *ከጌታችሁ ወደ ኾነችም ምሕረት እና ስፋትዋ እንደ ሰማያትና ምድር ወደ ኾነች ገነት አላህን ለሚፈሩ የተዘጋጀች ስትኾን ተቻኮሉ*፡፡ وَسَارِعُوا إِلَىٰ مَغْفِرَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ وَجَنَّةٍ عَرْضُهَا السَّمَاوَاتُ وَالْأَرْضُ أُعِدَّتْ لِلْمُتَّقِينَ
85፥10 እነዚያ ምእምንንና ምእምናትን ያሰቃዩ፣ *ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አላቸው*፡፡ ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ فَتَنُوا الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ ثُمَّ لَمْ يَتُوبُوا فَلَهُمْ عَذَابُ جَهَنَّمَ وَلَهُمْ عَذَابُ الْحَرِيقِ
8፥33 *እነርሱ ምህረትን የሚለምኑ ሲኾኑ የሚቀጣቸው አይደለም*፡፡ وَمَا كَانَ اللَّهُ مُعَذِّبَهُمْ وَهُمْ يَسْتَغْفِرُونَ
እዚህ ድረስ ከተግባባን አምላካችን አላህ በነብያችም”ﷺ” ዘመን እኛን በሁለተኛ መደብ፦ “በእርግጥም ፈጠርናችሁ፥ ከዚያም ቀረጽናችሁ” ይለናል፤ ከዚያም ከፈጠረንና ከቀረጸን በኃላ፦ “ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አለ፦
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፥ ከዚያም ቀረጽናችሁ፡፡ ከዚያም ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አልን*፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ዲያብሎስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
ለአደም እና ለሐዋ ቢሆን ኖሮ በሙተና “ኸለቅናኩማ” خَلَقْنَاكُما “ሰወርናኩማ” صَوَّرْنَاكُما ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ከሁለት በላይ እኛን ለማሳየት በጀመዕ “ኸለቅናኩም” خَلَقْنَاكُمْ “ሰወርናኩም” صَوَّرْنَاكُمْ ነው የሚለው፤ ከዚያም ለመላእክት ለአደም ስገዱ አለ፤ ይህንን ከማለቱ በፊት እኛ ተፈጥረን ነበርን? አዎ እኛ የአደም ዘር ሆነን በአብራክ ውስጥ አለን፦
7፥172 *”ጌታህም ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣና፦ «ጌታችሁ አይደለሁምን?» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ የኾነውን አስታውስ፡፡ «ጌታችን ነህ መሰከርን» አሉ፡፡ «በትንሣኤ ቀን ከዚህ ኪዳን ዘንጊዎች ነበርን እንዳትሉ፡፡»* وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِن بَنِي آدَمَ مِن ظُهُورِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ ۖ قَالُوا بَلَىٰ ۛ شَهِدْنَا ۛ أَن تَقُولُوا يَوْمَ الْقِيَامَةِ إِنَّا كُنَّا عَنْ هَـٰذَا غَافِلِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፡፡ ከዚያም ቀረጽናችሁ፡፡ ከዚያም ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አልን*፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ዲያብሎስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
“ኀጢአት” ማለት አበሳ፣ አመፅ፣ አለመታዘዝ፤ ወንጀል፣ ጥፋት ሲሆን አላህ አድርግ ወይም አታድርግ የሚለውን ትእዛዝ መተላለፍ ነው፤ ኀጢአት አለመታዘዝ ከሆነ አደም የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም፦
20፥121 ከእርሷም በሉ፡፡ ለእነርሱም ኀፍረተ ገላቸው ተገለጸች፡፡ ከገነትም ቅጠል በላያቸው ላይ ይለጥፉ ጀመር፡፡ *”አደምም የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም”*፡፡ فَأَكَلَا مِنْهَا فَبَدَتْ لَهُمَا سَوْءَٰتُهُمَا وَطَفِقَا يَخْصِفَانِ عَلَيْهِمَا مِن وَرَقِ ٱلْجَنَّةِ ۚ وَعَصَىٰٓ ءَادَمُ رَبَّهُۥ فَغَوَىٰ
አደምና ሐዋም በሰሩት ስህተት፦ “ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን” በማለት ንስሃ ገብተዋል፤ አላህም ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላቸው፤ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፦
7፥23 *«ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን» አሉ*፡፡ قَالَا رَبَّنَا ظَلَمْنَا أَنفُسَنَا وَإِن لَّمْ تَغْفِرْ لَنَا وَتَرْحَمْنَا لَنَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
20፥122 *”ከዚያም ጌታው መረጠው ከእርሱም ጸጸቱን ተቀበለው”* መራውም፡፡ ثُمَّ اجْتَبَاهُ رَبُّهُ فَتَابَ عَلَيْهِ وَهَدَىٰ
2፥37 *አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በእርሱ ላይም ጌታው ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*፡፡ فَتَلَقَّىٰ آدَمُ مِن رَّبِّهِ كَلِمَاتٍ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُ هُوَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ከአደም ወደ ዝርዮቹ የተላለፈ ምንም አይነት የውርስ ኀጢአት የለም። ሞት በውርስ ኀጢአት በአዳም መጣ ብሎ ያስተማረ ጳውሎስ እንጂ ነብያት ወይም ሐዋርያት አይደሉም። አደምና ሐዋም ለሰሩት ወንጀል ቶብተው አላህ ይቅር ብሏቸዋል፤ አደምና ሐዋም ባይጸጸቱ ኖሮ ወደፊት በጀሃነም ይቀጡ ነበር፤ ነገር ግን ስለተጸጸቱ አላህ ለተጻቾች ባዘጋጀው ዘላለሚቱ ጀነት ይገባሉ፦
3፥133 *ከጌታችሁ ወደ ኾነችም ምሕረት እና ስፋትዋ እንደ ሰማያትና ምድር ወደ ኾነች ገነት አላህን ለሚፈሩ የተዘጋጀች ስትኾን ተቻኮሉ*፡፡ وَسَارِعُوا إِلَىٰ مَغْفِرَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ وَجَنَّةٍ عَرْضُهَا السَّمَاوَاتُ وَالْأَرْضُ أُعِدَّتْ لِلْمُتَّقِينَ
85፥10 እነዚያ ምእምንንና ምእምናትን ያሰቃዩ፣ *ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አላቸው*፡፡ ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ فَتَنُوا الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ ثُمَّ لَمْ يَتُوبُوا فَلَهُمْ عَذَابُ جَهَنَّمَ وَلَهُمْ عَذَابُ الْحَرِيقِ
8፥33 *እነርሱ ምህረትን የሚለምኑ ሲኾኑ የሚቀጣቸው አይደለም*፡፡ وَمَا كَانَ اللَّهُ مُعَذِّبَهُمْ وَهُمْ يَسْتَغْفِرُونَ
እዚህ ድረስ ከተግባባን አምላካችን አላህ በነብያችም”ﷺ” ዘመን እኛን በሁለተኛ መደብ፦ “በእርግጥም ፈጠርናችሁ፥ ከዚያም ቀረጽናችሁ” ይለናል፤ ከዚያም ከፈጠረንና ከቀረጸን በኃላ፦ “ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አለ፦
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፥ ከዚያም ቀረጽናችሁ፡፡ ከዚያም ለመላእክት «ለአዳም ስገዱ» አልን*፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ዲያብሎስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
ለአደም እና ለሐዋ ቢሆን ኖሮ በሙተና “ኸለቅናኩማ” خَلَقْنَاكُما “ሰወርናኩማ” صَوَّرْنَاكُما ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ከሁለት በላይ እኛን ለማሳየት በጀመዕ “ኸለቅናኩም” خَلَقْنَاكُمْ “ሰወርናኩም” صَوَّرْنَاكُمْ ነው የሚለው፤ ከዚያም ለመላእክት ለአደም ስገዱ አለ፤ ይህንን ከማለቱ በፊት እኛ ተፈጥረን ነበርን? አዎ እኛ የአደም ዘር ሆነን በአብራክ ውስጥ አለን፦
7፥172 *”ጌታህም ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣና፦ «ጌታችሁ አይደለሁምን?» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ የኾነውን አስታውስ፡፡ «ጌታችን ነህ መሰከርን» አሉ፡፡ «በትንሣኤ ቀን ከዚህ ኪዳን ዘንጊዎች ነበርን እንዳትሉ፡፡»* وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِن بَنِي آدَمَ مِن ظُهُورِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ ۖ قَالُوا بَلَىٰ ۛ شَهِدْنَا ۛ أَن تَقُولُوا يَوْمَ الْقِيَامَةِ إِنَّا كُنَّا عَنْ هَـٰذَا غَافِلِينَ
“ዘሮቻቸው” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዙረየተሁም” ذُرِّيَّتَهُمْ ሲሆን አላህ አደምን በፈጠረ ጊዜ ጀርባውን አበሰው፤ ከጀርባው ሁሉንም ነፍስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ከዝርያው የሚፈጥረውን አወጣ፤ “ጌታችሁ አይደለሁምን? ሲል በነፍሶቻቸው ላይ አስመሰከረባቸው፤ እነርሱም «ጌታችን ነህ መሰከርን» አሉ፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 9
አነሥ እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አላህም በትንሹ ቅጣት ለሚቀበል ለእሳት ሰው፦ “በምድር ላይ ሀሉም ነገር ከነበረክ፥ ራስክን ከዚህ ነጻ ለማውጣት ይቻለሃልን? እርሱም፦ አዎ! ይላል። ከዚያም አላህ፦ “ከዚህ ያነሰ ነገር በአደም ጀርባ በነበርክበት ጊዜ በእኔ እንዳታሻርክ ጠይቄህ ነበር፤ ነገር ግን አንተ አሻረክ*። عَنْ أَنَسٍ، يَرْفَعُهُ “ أَنَّ اللَّهَ، يَقُولُ لأَهْوَنِ أَهْلِ النَّارِ عَذَابًا لَوْ أَنَّ لَكَ مَا فِي الأَرْضِ مِنْ شَىْءٍ كُنْتَ تَفْتَدِي بِهِ قَالَ نَعَمْ. قَالَ فَقَدْ سَأَلْتُكَ مَا هُوَ أَهْوَنُ مِنْ هَذَا وَأَنْتَ فِي صُلْبِ آدَمَ أَنْ لاَ تُشْرِكَ بِي. فَأَبَيْتَ إِلاَّ الشِّرْكَ ”.
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3356
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አላህ አደምን በፈጠረ ጊዜ ጀርባውን አበሰው፤ ከጀርባው ሁሉንም ነፍስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ከዝርያው የሚፈጥረውን አወጣ”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ لَمَّا خَلَقَ اللَّهُ آدَمَ مَسَحَ ظَهْرَهُ فَسَقَطَ مِنْ ظَهْرِهِ كُلُّ نَسَمَةٍ هُوَ خَالِقُهَا مِنْ ذُرِّيَّتِهِ إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَة
“ዝርያው” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዙረየቲሂ” ذُرِّيَّتِهِ ሲሆን ከእናት እና አባት ከመፈጠራችን በፊት በአደም አብራክ ውስጥ ነበርን፤ አደም በጀነት እያለ በእርሱ አብራክ ውስጥ ዘሩ ነበረ፤ ሲወጣም አብሮ ከጀነት ወጥቷል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 140
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አደም እና ሙሳ እርስ በእርሳቸው ተሟገቱ፤ ሙሳም፦ “አንተ አደም ያ ዝርያህን ከጀነት ያስወጣህ ነህ። አደምም አለ፦ “አንተ ሙሳ አላህ በመልእክቱ የመረጠክ እና ያናገረክ ነህ፤ ከመፈጠሬ በፊት በተቀደረው ነገር ትወቅሰኛለህን? ያኔ አደም ሙሳን እረታው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ احْتَجَّ آدَمُ وَمُوسَى، فَقَالَ مُوسَى أَنْتَ آدَمُ الَّذِي أَخْرَجْتَ ذُرِّيَّتَكَ مِنَ الْجَنَّةِ. قَالَ آدَمُ أَنْتَ مُوسَى الَّذِي اصْطَفَاكَ اللَّهُ بِرِسَالاَتِهِ وَكَلاَمِهِ، ثُمَّ تَلُومُنِي عَلَى أَمْرٍ قَدْ قُدِّرَ عَلَىَّ قَبْلَ أَنْ أُخْلَقَ. فَحَجَّ آدَمُ مُوسَى
አደም ጀነት ውስጥ መኖሩ ጊዚያዊ እንጂ ዘላለማዊ አይደለም፤ ምክንያቱም ለዘላለም እንዲኖር ተፈጠረ የሚል አስተምህሮት በኢስላም የለም። ስለዚህ ከገነት መውጣቱ ውጤቱን አላህ ቀድሞውኑ በዕውቀቱ ቀድሮታል። “ዝርያህ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዙረየተከ” ذُرِّيَّتَكَ ሲሆን በአብራኩ ያለው ዘር በምድር ላይ እንዲኖር የቀደረው አላህ ነው፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1 ሐዲስ 390
ሑደይፋህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አላህ ተባረክ ወተዓላ ሰዎችን ይሰበስባል፤ አማንያን ጀነት ወደ እነርሱ እስክትቀርብ ድረስ ይቆማሉ፤ ወደ አደም መጥተው እንዲህ ይላሉ፦ “አባታችን ሆይ! ጀነትን ለእኛ ክፈትልን፤ እርሱም፦ ማነው ከጀነት ያስወጣችሁ የአባታችሁ የአደም ህፀፅ አይደለምን? ያንን ለማድረግ ደረጃዬ አይደለም። የአላህ ወዳጅ ወደሆነ ወደ ልጄ ኢብራሂም መሄዱ የተሻለ ነው*። عَنْ حُذَيْفَةَ، قَالاَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” يَجْمَعُ اللَّهُ تَبَارَكَ وَتَعَالَى النَّاسَ فَيَقُومُ الْمُؤْمِنُونَ حَتَّى تُزْلَفَ لَهُمُ الْجَنَّةُ فَيَأْتُونَ آدَمَ فَيَقُولُونَ يَا أَبَانَا اسْتَفْتِحْ لَنَا الْجَنَّةَ . فَيَقُولُ وَهَلْ أَخْرَجَكُمْ مِنَ الْجَنَّةِ إِلاَّ خَطِيئَةُ أَبِيكُمْ آدَمَ لَسْتُ بِصَاحِبِ ذَلِكَ اذْهَبُوا إِلَى ابْنِي إِبْرَاهِيمَ خَلِيلِ اللَّهِ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 9
አነሥ እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አላህም በትንሹ ቅጣት ለሚቀበል ለእሳት ሰው፦ “በምድር ላይ ሀሉም ነገር ከነበረክ፥ ራስክን ከዚህ ነጻ ለማውጣት ይቻለሃልን? እርሱም፦ አዎ! ይላል። ከዚያም አላህ፦ “ከዚህ ያነሰ ነገር በአደም ጀርባ በነበርክበት ጊዜ በእኔ እንዳታሻርክ ጠይቄህ ነበር፤ ነገር ግን አንተ አሻረክ*። عَنْ أَنَسٍ، يَرْفَعُهُ “ أَنَّ اللَّهَ، يَقُولُ لأَهْوَنِ أَهْلِ النَّارِ عَذَابًا لَوْ أَنَّ لَكَ مَا فِي الأَرْضِ مِنْ شَىْءٍ كُنْتَ تَفْتَدِي بِهِ قَالَ نَعَمْ. قَالَ فَقَدْ سَأَلْتُكَ مَا هُوَ أَهْوَنُ مِنْ هَذَا وَأَنْتَ فِي صُلْبِ آدَمَ أَنْ لاَ تُشْرِكَ بِي. فَأَبَيْتَ إِلاَّ الشِّرْكَ ”.
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3356
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አላህ አደምን በፈጠረ ጊዜ ጀርባውን አበሰው፤ ከጀርባው ሁሉንም ነፍስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ከዝርያው የሚፈጥረውን አወጣ”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ لَمَّا خَلَقَ اللَّهُ آدَمَ مَسَحَ ظَهْرَهُ فَسَقَطَ مِنْ ظَهْرِهِ كُلُّ نَسَمَةٍ هُوَ خَالِقُهَا مِنْ ذُرِّيَّتِهِ إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَة
“ዝርያው” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዙረየቲሂ” ذُرِّيَّتِهِ ሲሆን ከእናት እና አባት ከመፈጠራችን በፊት በአደም አብራክ ውስጥ ነበርን፤ አደም በጀነት እያለ በእርሱ አብራክ ውስጥ ዘሩ ነበረ፤ ሲወጣም አብሮ ከጀነት ወጥቷል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 140
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አደም እና ሙሳ እርስ በእርሳቸው ተሟገቱ፤ ሙሳም፦ “አንተ አደም ያ ዝርያህን ከጀነት ያስወጣህ ነህ። አደምም አለ፦ “አንተ ሙሳ አላህ በመልእክቱ የመረጠክ እና ያናገረክ ነህ፤ ከመፈጠሬ በፊት በተቀደረው ነገር ትወቅሰኛለህን? ያኔ አደም ሙሳን እረታው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ احْتَجَّ آدَمُ وَمُوسَى، فَقَالَ مُوسَى أَنْتَ آدَمُ الَّذِي أَخْرَجْتَ ذُرِّيَّتَكَ مِنَ الْجَنَّةِ. قَالَ آدَمُ أَنْتَ مُوسَى الَّذِي اصْطَفَاكَ اللَّهُ بِرِسَالاَتِهِ وَكَلاَمِهِ، ثُمَّ تَلُومُنِي عَلَى أَمْرٍ قَدْ قُدِّرَ عَلَىَّ قَبْلَ أَنْ أُخْلَقَ. فَحَجَّ آدَمُ مُوسَى
አደም ጀነት ውስጥ መኖሩ ጊዚያዊ እንጂ ዘላለማዊ አይደለም፤ ምክንያቱም ለዘላለም እንዲኖር ተፈጠረ የሚል አስተምህሮት በኢስላም የለም። ስለዚህ ከገነት መውጣቱ ውጤቱን አላህ ቀድሞውኑ በዕውቀቱ ቀድሮታል። “ዝርያህ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዙረየተከ” ذُرِّيَّتَكَ ሲሆን በአብራኩ ያለው ዘር በምድር ላይ እንዲኖር የቀደረው አላህ ነው፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1 ሐዲስ 390
ሑደይፋህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አላህ ተባረክ ወተዓላ ሰዎችን ይሰበስባል፤ አማንያን ጀነት ወደ እነርሱ እስክትቀርብ ድረስ ይቆማሉ፤ ወደ አደም መጥተው እንዲህ ይላሉ፦ “አባታችን ሆይ! ጀነትን ለእኛ ክፈትልን፤ እርሱም፦ ማነው ከጀነት ያስወጣችሁ የአባታችሁ የአደም ህፀፅ አይደለምን? ያንን ለማድረግ ደረጃዬ አይደለም። የአላህ ወዳጅ ወደሆነ ወደ ልጄ ኢብራሂም መሄዱ የተሻለ ነው*። عَنْ حُذَيْفَةَ، قَالاَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” يَجْمَعُ اللَّهُ تَبَارَكَ وَتَعَالَى النَّاسَ فَيَقُومُ الْمُؤْمِنُونَ حَتَّى تُزْلَفَ لَهُمُ الْجَنَّةُ فَيَأْتُونَ آدَمَ فَيَقُولُونَ يَا أَبَانَا اسْتَفْتِحْ لَنَا الْجَنَّةَ . فَيَقُولُ وَهَلْ أَخْرَجَكُمْ مِنَ الْجَنَّةِ إِلاَّ خَطِيئَةُ أَبِيكُمْ آدَمَ لَسْتُ بِصَاحِبِ ذَلِكَ اذْهَبُوا إِلَى ابْنِي إِبْرَاهِيمَ خَلِيلِ اللَّهِ
ለእኛ አደም የነበረበት ጀነት እንድንገባ ቃል የተገባልን አንድም የተስፋ ቃል በቁርኣንም በባይብልም የለም። አደም ባይሳሳት ገነት ትኖሩ ነበር የሚል ቃል የለም። ቢኖር ኖሮ ትርጉም የሚሰጠው “እንድንወጣ ምክንያት ሆንከን” ሳይሆን “እንዳንገባ አስከለከልከን” ነበር መሆን የነበረበት። ምክንያቱም እንድንወጣ ምክንያት ሆንከን ለገባ ሰው ጥቅም ላይ የሚውል ቃል ነው።
አደም በመሳሳቱ ሲወጣ ሰዎች በህልውና ደረጃ ሳይሆን በዘር ደረጃ በእርሱ አብራክ ይኖሩ ነበር። ይህ አገላለጽ ፍካሬአዊ እንጂ እማሪያዊ አይደለም፦
ዕብራውያን 7፥9-10 ይህንም ለማለት ሲፈቀድ፥ *አሥራትን የሚያስወጣ ሌዊ እንኳ በአብርሃም እጅ አሥራትን ሰጥቶአል፤ መልከ ጼዴቅ በተገናኘው ጊዜ ገና በአባቱ ወገብ ነበረና*።
ልብ አድርግ ሌዊ የአብርሃም የልጅ ልጅ ልጅ ነው፤ አብርሃም ለሌዊ ቅድመ-አያት ነው፤ አብርሃም መልከ ጼዴቅን በተገናኘው ጊዜ አልተወለደም አልተፈጠረም። ነገር ግን በአባቱ ወገብ ነበረ፤ ሌዊ በአባቱ ወገብ ሆኖ አስራት በአብርሃም እጅ ለመልከ ጼዴቅ ሰጥቷል። ግን ያ ዘር ቃል በቃል ነበረ እንዴ? አስራትስ ሰጥቷልን? በፍጹም! ይህ ዘር በአብራክ ይኖራል እንጂ ስብዕና ኖሮት አልኖረም ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ የአደም ዘር በአደም አብራክ ውስጥ ተፈጥሮ፣ አብሮ በጀነት ነበረ፣ ሲወጣም አብሮ ወጥቷል፤ ለመውጣቱ መንስኤ አደም ሲሆን ውጤቱ ግን አላህ አስቀድሞ ቀድሮታል። ሌላውን የሚነሳው ጥያቄ ይህ ሐዲስ ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3356
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦…. *አደም ተሳሳተ ዝርያዎችም ተሳሳቱ፣ አደም ረስቷል ዝርያዎችም ረስተዋል፤ አደም በድሏል፤ ዝርያዎችም በድለዋል*። فَجَحَدَ آدَمُ فَجَحَدَتْ ذُرِّيَّتُهُ وَنَسِيَ آدَمُ فَنَسِيَتْ ذُرِّيَّتُهُ وَخَطِئَ آدَمُ فَخَطِئَتْ ذُرِّيَّتُه
ይህ ሐዲስ ላይ አደም እንደሚሳሳት፣ እንደሚረሳ፣ እንደሚበድል ዝርያዎቹም ይሳሳታሉ፣ ይረሳሉ፣ ይበድላሉ ማለት እንጂ በአደም የተነሳ ይሳሳታሉ፣ ይረሳሉ፣ ይበድላሉ የሚል ሽታው የለም። ከዚያ ይልቅ የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፤ ነገር ግን በተውበት ወደ አላህ ከተመለሱ አላህ ይቅር ይላቸዋል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4392
አነሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ : “ كُلُّ بَنِي آدَمَ خَطَّاءٌ وَخَيْرُ الْخَطَّائِينَ التَّوَّابُونَ
አደም የኖረበት ጀነት በቁርኣን ሆነ በባይብል ሰማይ ላይ ነው የሚል የለም። አደም በጀነት ኖረ አልኖረ መሞቱ አይቀርም፤ ለሰው ልጅ ሰማይ ላይ እንደሚኖር ቃል አልተገባለትም። ሲፈጠር በምድር ላይ እንዲኖር ነው ቃል የተገባለት፦
2:30 ጌታህ ለመላእክት፡-«እኔ፦ *በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ*» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ። وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً
መክብብ 1፥4 *”ትውልድ ይሄዳል፥ ትውልድም ይመጣል”*፤ ምድር ግን ለዘላለም ነው።
ዘፍጥረት 1፥28 እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው፦ *”ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት”*፥
መዝሙር 115፥16 የሰማያት ሰማይ ለእግዚአብሔር ነው፤ *”ምድርን ግን ለሰው ልጆች ሰጣት”*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አደም በመሳሳቱ ሲወጣ ሰዎች በህልውና ደረጃ ሳይሆን በዘር ደረጃ በእርሱ አብራክ ይኖሩ ነበር። ይህ አገላለጽ ፍካሬአዊ እንጂ እማሪያዊ አይደለም፦
ዕብራውያን 7፥9-10 ይህንም ለማለት ሲፈቀድ፥ *አሥራትን የሚያስወጣ ሌዊ እንኳ በአብርሃም እጅ አሥራትን ሰጥቶአል፤ መልከ ጼዴቅ በተገናኘው ጊዜ ገና በአባቱ ወገብ ነበረና*።
ልብ አድርግ ሌዊ የአብርሃም የልጅ ልጅ ልጅ ነው፤ አብርሃም ለሌዊ ቅድመ-አያት ነው፤ አብርሃም መልከ ጼዴቅን በተገናኘው ጊዜ አልተወለደም አልተፈጠረም። ነገር ግን በአባቱ ወገብ ነበረ፤ ሌዊ በአባቱ ወገብ ሆኖ አስራት በአብርሃም እጅ ለመልከ ጼዴቅ ሰጥቷል። ግን ያ ዘር ቃል በቃል ነበረ እንዴ? አስራትስ ሰጥቷልን? በፍጹም! ይህ ዘር በአብራክ ይኖራል እንጂ ስብዕና ኖሮት አልኖረም ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ የአደም ዘር በአደም አብራክ ውስጥ ተፈጥሮ፣ አብሮ በጀነት ነበረ፣ ሲወጣም አብሮ ወጥቷል፤ ለመውጣቱ መንስኤ አደም ሲሆን ውጤቱ ግን አላህ አስቀድሞ ቀድሮታል። ሌላውን የሚነሳው ጥያቄ ይህ ሐዲስ ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3356
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦…. *አደም ተሳሳተ ዝርያዎችም ተሳሳቱ፣ አደም ረስቷል ዝርያዎችም ረስተዋል፤ አደም በድሏል፤ ዝርያዎችም በድለዋል*። فَجَحَدَ آدَمُ فَجَحَدَتْ ذُرِّيَّتُهُ وَنَسِيَ آدَمُ فَنَسِيَتْ ذُرِّيَّتُهُ وَخَطِئَ آدَمُ فَخَطِئَتْ ذُرِّيَّتُه
ይህ ሐዲስ ላይ አደም እንደሚሳሳት፣ እንደሚረሳ፣ እንደሚበድል ዝርያዎቹም ይሳሳታሉ፣ ይረሳሉ፣ ይበድላሉ ማለት እንጂ በአደም የተነሳ ይሳሳታሉ፣ ይረሳሉ፣ ይበድላሉ የሚል ሽታው የለም። ከዚያ ይልቅ የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፤ ነገር ግን በተውበት ወደ አላህ ከተመለሱ አላህ ይቅር ይላቸዋል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4392
አነሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ : “ كُلُّ بَنِي آدَمَ خَطَّاءٌ وَخَيْرُ الْخَطَّائِينَ التَّوَّابُونَ
አደም የኖረበት ጀነት በቁርኣን ሆነ በባይብል ሰማይ ላይ ነው የሚል የለም። አደም በጀነት ኖረ አልኖረ መሞቱ አይቀርም፤ ለሰው ልጅ ሰማይ ላይ እንደሚኖር ቃል አልተገባለትም። ሲፈጠር በምድር ላይ እንዲኖር ነው ቃል የተገባለት፦
2:30 ጌታህ ለመላእክት፡-«እኔ፦ *በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ*» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ። وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً
መክብብ 1፥4 *”ትውልድ ይሄዳል፥ ትውልድም ይመጣል”*፤ ምድር ግን ለዘላለም ነው።
ዘፍጥረት 1፥28 እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው፦ *”ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት”*፥
መዝሙር 115፥16 የሰማያት ሰማይ ለእግዚአብሔር ነው፤ *”ምድርን ግን ለሰው ልጆች ሰጣት”*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጠይቅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
10፥94 *”ወደ አንተም ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትሆን እነዚያን ከአንተ በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን ጠይቅ፡፡ እውነቱ ከጌታህ ዘንድ በእርግጥ መጥቶልሃል፡፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን”*፡፡ فَإِن كُنتَ فِي شَكٍّ مِّمَّا أَنزَلْنَا إِلَيْكَ فَاسْأَلِ الَّذِينَ يَقْرَءُونَ الْكِتَابَ مِن قَبْلِكَ ۚ لَقَدْ جَاءَكَ الْحَقُّ مِن رَّبِّكَ فَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الْمُمْتَرِينَ
እሥልምና ዱር ሙሥሊሙ ሐሩር እንዲሆን ቀን ከሌሊት ደፋ ቀና፥ ጠብ እርግፍ የሚሉት አግድም አደግ ዕውቀት ያላቸው ሚሽነሪዎች፦ “ነቢያችሁ”ﷺ” ስለተጠራጠሩ እኛ ክርስቲያኖችን እንዲጠይቁ ታዘዋል” ይላሉ፤ እኛ ደግሞ በተቃራኒው እንዲህ አይነት ፍንጭ ሆነ ሽታው እንኳን የለውም ብለን ክፉኛ እንሞግታለን፤ ጥሬውን ከብስል ምርቱን ከእንክርዳር የሚለዩ ሊሂቃን፦ “ነገርን ከሥሩ ውኃን ከጡሩ” እንደሚሉት ኢንሻላህ ቁርኣንን ከሥሩ በማስተንተን አንቀጹን እንየው፦
10፥94 *”ወደ አንተም ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትሆን እነዚያን ከአንተ በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን ጠይቅ፡፡ እውነቱ ከጌታህ ዘንድ በእርግጥ መጥቶልሃል፡፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን”*፡፡ فَإِن كُنتَ فِي شَكٍّ مِّمَّا أَنزَلْنَا إِلَيْكَ فَاسْأَلِ الَّذِينَ يَقْرَءُونَ الْكِتَابَ مِن قَبْلِكَ ۚ لَقَدْ جَاءَكَ الْحَقُّ مِن رَّبِّكَ فَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الْمُمْتَرِينَ
ነጥብ አንድ
“ተንዚል”
“ተንዚል” تَنزِيل የሚለው ቃል “አንዘለ” أَنْزَلَ ወይም ማለትም “አወረደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የተወረደ”Revelation” ማለት ነው። “ወደ አንተም ካወረድነው” ማለት ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደው ቁርኣን ነው፦
42፥3 እንደዚሁ አሸናፊው ጥበበኛው አላህ *”ወደ አንተ ያወርዳል፡፡ ወደ እነዚያም ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት አውርዷል”*፡፡ كَذَٰلِكَ يُوحِي إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ اللَّهُ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
“በመጠራጠር ውስጥ ብትሆን” ማለት ተጠራጥረካል ማለትን አያሲዝም፥ “ኢን” إِن የምትለዋ ሁኔታዊ መስተዋድድ”conditional particle” ናት። ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደው የተውሒድ ትምህርት ነው፦
18፥110 *”እኔ ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፥ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ “አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለትን ነው። የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ” በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ رَبِّهِ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًا صَالِحًا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِ أَحَدًا
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙሥሊሚን” مُّسْلِمُون መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ ለዚህ አንድ አምላክ ፍጹም መታዘዝ “ኢሥላም” ይሰኛል።
ነጥብ ሁለት
“የሚያነቡትን”
“እነዚያን ከአንተ በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን” የተባሉት ከእርሳቸው በፊት የነበሩት መልእክተኞች ናቸው፦
7፥35 የአዳም ልጆች ሆይ! *”ከእናንተ ውስጥ በእናንተ ላይ አንቀጾቼን የሚያነቡ መልከተኞች ቢመጧችሁ”* ከእናንተ ክሕደትን የተጠነቀቁና መልካምንም የሠሩ በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፡፡ እነሱም አያዝኑም፡፡ يَا بَنِي آدَمَ إِمَّا يَأْتِيَنَّكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي ۙ فَمَنِ اتَّقَىٰ وَأَصْلَحَ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
“አንቀጾቼን የሚያነቡ መልከተኞች” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። “ከአንተ በፊት” በሚለው ቃል ላይ ብዙ ቦታ መልእክተኞችን ለማመልከት ይመጣል፦
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
21፥25 *”ከአንተ በፊትም እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” እና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም”*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
ይህ መገሰጫ ማለትም “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” የሚለው እርሳቸው ዘንድ ያለው እና ከእርሳቸው በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው፥ ከእርሳቸው በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ብጤ እንጅ ለእሳቸው ሌላ አይባልም፦
40፥43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ብጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፡፡ ጌታህ የምህረት ባለቤትና የአሳማሚ ቅጣት ባለቤት ነው፡፡ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍ
“ቢጤ” ማለት ተመሳሳይ ማለት ነው፥ የተባለውም፦ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” የሚለው መገሰጫ ነው፥ “ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? ማስረጃችሁን አምጡ” በል በማለት ይሞግታል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
10፥94 *”ወደ አንተም ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትሆን እነዚያን ከአንተ በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን ጠይቅ፡፡ እውነቱ ከጌታህ ዘንድ በእርግጥ መጥቶልሃል፡፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን”*፡፡ فَإِن كُنتَ فِي شَكٍّ مِّمَّا أَنزَلْنَا إِلَيْكَ فَاسْأَلِ الَّذِينَ يَقْرَءُونَ الْكِتَابَ مِن قَبْلِكَ ۚ لَقَدْ جَاءَكَ الْحَقُّ مِن رَّبِّكَ فَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الْمُمْتَرِينَ
እሥልምና ዱር ሙሥሊሙ ሐሩር እንዲሆን ቀን ከሌሊት ደፋ ቀና፥ ጠብ እርግፍ የሚሉት አግድም አደግ ዕውቀት ያላቸው ሚሽነሪዎች፦ “ነቢያችሁ”ﷺ” ስለተጠራጠሩ እኛ ክርስቲያኖችን እንዲጠይቁ ታዘዋል” ይላሉ፤ እኛ ደግሞ በተቃራኒው እንዲህ አይነት ፍንጭ ሆነ ሽታው እንኳን የለውም ብለን ክፉኛ እንሞግታለን፤ ጥሬውን ከብስል ምርቱን ከእንክርዳር የሚለዩ ሊሂቃን፦ “ነገርን ከሥሩ ውኃን ከጡሩ” እንደሚሉት ኢንሻላህ ቁርኣንን ከሥሩ በማስተንተን አንቀጹን እንየው፦
10፥94 *”ወደ አንተም ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትሆን እነዚያን ከአንተ በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን ጠይቅ፡፡ እውነቱ ከጌታህ ዘንድ በእርግጥ መጥቶልሃል፡፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን”*፡፡ فَإِن كُنتَ فِي شَكٍّ مِّمَّا أَنزَلْنَا إِلَيْكَ فَاسْأَلِ الَّذِينَ يَقْرَءُونَ الْكِتَابَ مِن قَبْلِكَ ۚ لَقَدْ جَاءَكَ الْحَقُّ مِن رَّبِّكَ فَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الْمُمْتَرِينَ
ነጥብ አንድ
“ተንዚል”
“ተንዚል” تَنزِيل የሚለው ቃል “አንዘለ” أَنْزَلَ ወይም ማለትም “አወረደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የተወረደ”Revelation” ማለት ነው። “ወደ አንተም ካወረድነው” ማለት ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደው ቁርኣን ነው፦
42፥3 እንደዚሁ አሸናፊው ጥበበኛው አላህ *”ወደ አንተ ያወርዳል፡፡ ወደ እነዚያም ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት አውርዷል”*፡፡ كَذَٰلِكَ يُوحِي إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ اللَّهُ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
“በመጠራጠር ውስጥ ብትሆን” ማለት ተጠራጥረካል ማለትን አያሲዝም፥ “ኢን” إِن የምትለዋ ሁኔታዊ መስተዋድድ”conditional particle” ናት። ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደው የተውሒድ ትምህርት ነው፦
18፥110 *”እኔ ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፥ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ “አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለትን ነው። የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ” በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ رَبِّهِ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًا صَالِحًا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِ أَحَدًا
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙሥሊሚን” مُّسْلِمُون መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ ለዚህ አንድ አምላክ ፍጹም መታዘዝ “ኢሥላም” ይሰኛል።
ነጥብ ሁለት
“የሚያነቡትን”
“እነዚያን ከአንተ በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን” የተባሉት ከእርሳቸው በፊት የነበሩት መልእክተኞች ናቸው፦
7፥35 የአዳም ልጆች ሆይ! *”ከእናንተ ውስጥ በእናንተ ላይ አንቀጾቼን የሚያነቡ መልከተኞች ቢመጧችሁ”* ከእናንተ ክሕደትን የተጠነቀቁና መልካምንም የሠሩ በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፡፡ እነሱም አያዝኑም፡፡ يَا بَنِي آدَمَ إِمَّا يَأْتِيَنَّكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي ۙ فَمَنِ اتَّقَىٰ وَأَصْلَحَ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
“አንቀጾቼን የሚያነቡ መልከተኞች” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። “ከአንተ በፊት” በሚለው ቃል ላይ ብዙ ቦታ መልእክተኞችን ለማመልከት ይመጣል፦
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
21፥25 *”ከአንተ በፊትም እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” እና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም”*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
ይህ መገሰጫ ማለትም “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” የሚለው እርሳቸው ዘንድ ያለው እና ከእርሳቸው በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው፥ ከእርሳቸው በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ብጤ እንጅ ለእሳቸው ሌላ አይባልም፦
40፥43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ብጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፡፡ ጌታህ የምህረት ባለቤትና የአሳማሚ ቅጣት ባለቤት ነው፡፡ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍ
“ቢጤ” ማለት ተመሳሳይ ማለት ነው፥ የተባለውም፦ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” የሚለው መገሰጫ ነው፥ “ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? ማስረጃችሁን አምጡ” በል በማለት ይሞግታል።
ነጥብ ሦስት
“ጠይቅ”
ከአላህ ሌላ አማልክትን የያዙት ቁረይሾች ናቸው፥ አላህ ከእርሱ ሌላ የሚገዙዋቸው የኾኑን አማልክትን አላደረገም። ግን “አድርገን እንደ ኾነ” ከአንተ በፊት የላክናቸውን መልእክተኞች ጠይቃቸው፦
43፥45 *”ከመልእክተኞቻችንም ካንተ በፊት የላክናቸውን ከአልረሕማን ሌላ የሚገዙዋቸው የኾኑን አማልክት አድርገን እንደ ኾነ ጠይቃቸው”*፡፡ وَاسْأَلْ مَنْ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رُّسُلِنَا أَجَعَلْنَا مِن دُونِ الرَّحْمَـٰنِ آلِهَةً يُعْبَدُونَ
ነቢያችን”ﷺ” መልእክተኞችን በለይለቱል ኢስራእ ወል ሚራጅ ላይ አግኝተዋቸው ነበር፦
32፥23 ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ *እርሱን ከመገናኘትህም በመጠራጠር ውስጥ አትሁን*፡፡ ለእስራኤል ልጆችም መሪ አደረግነው፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ فَلَا تَكُن فِي مِرْيَةٍ مِّن لِّقَائِهِ ۖ وَجَعَلْنَاهُ هُدًى لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ
የመልእክተኞች የተውሒድ ትምህርት አላህ በቁርኣን ስለዘረዘረ ሁሉን ዐዋቂ አላህን “ጠይቅ” ብሏቸዋል፦
25፥59 ያ ሰማያትና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ፣ ከዚያም በዐርሹ ላይ የተደላደለ አልረሕማን ነው፡፡ *”ከእርሱም ዐዋቂን ጠይቅ”*፡፡ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ ثُمَّ اسْتَوَىٰ عَلَى الْعَرْشِ ۚ الرَّحْمَـٰنُ فَاسْأَلْ بِهِ خَبِيرًا
ግን ነቢያችን”ﷺ” የሚጠይቁት አንደኛ ወደ እርሳቸው ከተወረደው ቁርኣን ከተጠራጠሩ፥ ሁለተኛው አላህ ከእርሱ ሌላ የሚያመልኩት አማልክት አድርጎ ከሆነ ነው። ነቢያችንም”ነቢያችን”ﷺ” አልተጠራጠሩም፥ አላህም ከእርሱ ሌላ የሚያመልኩት አማልክት አላደረገም። ስለዚህ “ጠይቅ” የሚለው ቃል አጽንዖትና አንክሮት ለመስጠት የገባ ነው።
ነጥብ አራት
“አትሁን”
“ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን” ማለት “ከተጠራጣሪዎቹም ነህ” ማለት አይደለም። ይህንን ሃይለ-ቃል ምን ማለት እንደሆነ ለመረዳት የሚቀጥለውን አንቀጽ እንመልከት፦
10፥95 ከእነዚያም የአላህን አንቀጾች *ከአስተባበሉት አትሁን*፡፡ ከከሳሪዎቹ ትሆናለህና፡፡ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِ اللَّهِ فَتَكُونَ مِنَ الْخَاسِرِينَ
“ከአስተባበሉት አትሁን” ማለት አስተባብለካል ማለት ሳይሆን ምክርና ማስጠንቀቂያ ነው፤ አውዱ ይቀጥልና “ከአጋሪዎቹም አትሁን” ይላል፤ ያ ማለት አጋርተሃል ማለት አይደለም፦
10፥105 ፊትህንም ወደ ቀጥታ ያዘነበልክ ስትሆን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡ *ከአጋሪዎቹም አትሁን*፡፡ وَأَنْ أَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًا وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
በለይለቱል ኢስራእ ወል ሚራጅ ነቢያችን”ﷺ” ሙሳን ከማግኘታቸው በፊት እንደሚያገኙት አምላካችን አላህ ሲናገር፦ “እርሱን ከመገናኘትህም በመጠራጠር ውስጥ አትሁን” ብሏል፦
32፥23 ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ *እርሱን ከመገናኘትህም በመጠራጠር ውስጥ አትሁን*፡፡ ለእስራኤል ልጆችም መሪ አደረግነው፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ فَلَا تَكُن فِي مِرْيَةٍ مِّن لِّقَائِهِ ۖ وَجَعَلْنَاهُ هُدًى لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ
ሙሳን እንደሚያገኙት አውቀው ተጠራጥረው ሳይሆን አትሁን ምክር እና ማስጠንቀቂያ እንጂ እርሱን ከመገናኘት በመጠራጠር ውስጥ ነበሩ የሚለውን እንደማይይዝ ሁሉ በተመሳሳይም “ከአስተባበሉት አትሁን” “ከአጋሪዎቹም አትሁን” “ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን” ማለት ምክርና ማስጠንቀቂያ እንጂ “አስተባባይ” “አጋሪ” “ተጠራጣሪ” ነበርክ የሚል ፍቺ አይኖረውም። አላህ ለከዳተኞችም ተከራካሪ አትኹን ይላል፦
4፥105 እኛ በሰዎች መካከል አላህ ባሳወቀህ ልትፈርድ ወደ አንተ መጽሐፉን በእውነት አወረድን፡፡ *ለከዳተኞችም ተከራካሪ አትኹን*፡፡إِنَّا أَنزَلْنَا إِلَيْكَ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ لِتَحْكُمَ بَيْنَ النَّاسِ بِمَا أَرَاكَ اللَّهُ ۚ وَلَا تَكُن لِّلْخَائِنِينَ خَصِيمًا
“ተከራካሪ አትኹን” ማለት “ተከራካሪ ነህ” ማለት እንዳልሆነ ሁሉ “ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን” ማለት “ከተጠራጣሪዎቹም ነህ” ማለት አይደለም። ከላይ የተለያዩ ቅድመ ተከተላዊ የሙግት ነጥብ”premise” አቅርብናል። ይህ ሙግት በሥነ-አፈታት ጥናት”hermeneutics” ቁርኣን በቁርኣን መፈሠር”textual approach” የሚባል ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያረገ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“ጠይቅ”
ከአላህ ሌላ አማልክትን የያዙት ቁረይሾች ናቸው፥ አላህ ከእርሱ ሌላ የሚገዙዋቸው የኾኑን አማልክትን አላደረገም። ግን “አድርገን እንደ ኾነ” ከአንተ በፊት የላክናቸውን መልእክተኞች ጠይቃቸው፦
43፥45 *”ከመልእክተኞቻችንም ካንተ በፊት የላክናቸውን ከአልረሕማን ሌላ የሚገዙዋቸው የኾኑን አማልክት አድርገን እንደ ኾነ ጠይቃቸው”*፡፡ وَاسْأَلْ مَنْ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رُّسُلِنَا أَجَعَلْنَا مِن دُونِ الرَّحْمَـٰنِ آلِهَةً يُعْبَدُونَ
ነቢያችን”ﷺ” መልእክተኞችን በለይለቱል ኢስራእ ወል ሚራጅ ላይ አግኝተዋቸው ነበር፦
32፥23 ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ *እርሱን ከመገናኘትህም በመጠራጠር ውስጥ አትሁን*፡፡ ለእስራኤል ልጆችም መሪ አደረግነው፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ فَلَا تَكُن فِي مِرْيَةٍ مِّن لِّقَائِهِ ۖ وَجَعَلْنَاهُ هُدًى لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ
የመልእክተኞች የተውሒድ ትምህርት አላህ በቁርኣን ስለዘረዘረ ሁሉን ዐዋቂ አላህን “ጠይቅ” ብሏቸዋል፦
25፥59 ያ ሰማያትና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ፣ ከዚያም በዐርሹ ላይ የተደላደለ አልረሕማን ነው፡፡ *”ከእርሱም ዐዋቂን ጠይቅ”*፡፡ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ ثُمَّ اسْتَوَىٰ عَلَى الْعَرْشِ ۚ الرَّحْمَـٰنُ فَاسْأَلْ بِهِ خَبِيرًا
ግን ነቢያችን”ﷺ” የሚጠይቁት አንደኛ ወደ እርሳቸው ከተወረደው ቁርኣን ከተጠራጠሩ፥ ሁለተኛው አላህ ከእርሱ ሌላ የሚያመልኩት አማልክት አድርጎ ከሆነ ነው። ነቢያችንም”ነቢያችን”ﷺ” አልተጠራጠሩም፥ አላህም ከእርሱ ሌላ የሚያመልኩት አማልክት አላደረገም። ስለዚህ “ጠይቅ” የሚለው ቃል አጽንዖትና አንክሮት ለመስጠት የገባ ነው።
ነጥብ አራት
“አትሁን”
“ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን” ማለት “ከተጠራጣሪዎቹም ነህ” ማለት አይደለም። ይህንን ሃይለ-ቃል ምን ማለት እንደሆነ ለመረዳት የሚቀጥለውን አንቀጽ እንመልከት፦
10፥95 ከእነዚያም የአላህን አንቀጾች *ከአስተባበሉት አትሁን*፡፡ ከከሳሪዎቹ ትሆናለህና፡፡ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِ اللَّهِ فَتَكُونَ مِنَ الْخَاسِرِينَ
“ከአስተባበሉት አትሁን” ማለት አስተባብለካል ማለት ሳይሆን ምክርና ማስጠንቀቂያ ነው፤ አውዱ ይቀጥልና “ከአጋሪዎቹም አትሁን” ይላል፤ ያ ማለት አጋርተሃል ማለት አይደለም፦
10፥105 ፊትህንም ወደ ቀጥታ ያዘነበልክ ስትሆን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡ *ከአጋሪዎቹም አትሁን*፡፡ وَأَنْ أَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًا وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
በለይለቱል ኢስራእ ወል ሚራጅ ነቢያችን”ﷺ” ሙሳን ከማግኘታቸው በፊት እንደሚያገኙት አምላካችን አላህ ሲናገር፦ “እርሱን ከመገናኘትህም በመጠራጠር ውስጥ አትሁን” ብሏል፦
32፥23 ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ *እርሱን ከመገናኘትህም በመጠራጠር ውስጥ አትሁን*፡፡ ለእስራኤል ልጆችም መሪ አደረግነው፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ فَلَا تَكُن فِي مِرْيَةٍ مِّن لِّقَائِهِ ۖ وَجَعَلْنَاهُ هُدًى لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ
ሙሳን እንደሚያገኙት አውቀው ተጠራጥረው ሳይሆን አትሁን ምክር እና ማስጠንቀቂያ እንጂ እርሱን ከመገናኘት በመጠራጠር ውስጥ ነበሩ የሚለውን እንደማይይዝ ሁሉ በተመሳሳይም “ከአስተባበሉት አትሁን” “ከአጋሪዎቹም አትሁን” “ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን” ማለት ምክርና ማስጠንቀቂያ እንጂ “አስተባባይ” “አጋሪ” “ተጠራጣሪ” ነበርክ የሚል ፍቺ አይኖረውም። አላህ ለከዳተኞችም ተከራካሪ አትኹን ይላል፦
4፥105 እኛ በሰዎች መካከል አላህ ባሳወቀህ ልትፈርድ ወደ አንተ መጽሐፉን በእውነት አወረድን፡፡ *ለከዳተኞችም ተከራካሪ አትኹን*፡፡إِنَّا أَنزَلْنَا إِلَيْكَ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ لِتَحْكُمَ بَيْنَ النَّاسِ بِمَا أَرَاكَ اللَّهُ ۚ وَلَا تَكُن لِّلْخَائِنِينَ خَصِيمًا
“ተከራካሪ አትኹን” ማለት “ተከራካሪ ነህ” ማለት እንዳልሆነ ሁሉ “ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን” ማለት “ከተጠራጣሪዎቹም ነህ” ማለት አይደለም። ከላይ የተለያዩ ቅድመ ተከተላዊ የሙግት ነጥብ”premise” አቅርብናል። ይህ ሙግት በሥነ-አፈታት ጥናት”hermeneutics” ቁርኣን በቁርኣን መፈሠር”textual approach” የሚባል ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያረገ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በፍርዱም አንድንም አያጋራም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥26 ለእነርሱ ከእርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ *በፍርዱም አንድንም አያጋራም*፡፡ مَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا يُشْرِكُ فِي حُكْمِهِ أَحَدًا
“አል-ሐከም” الحَكَم ከአላህ ስሞች አንዱ ሲሆን ትርጉሙ “ፈራጅ ወይም ዳኛ” ማለት ሲሆን “ሁክም” حُكْم ማለትም “ፍርድ” ደግሞ የእርሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ በትክክል ፈራጅ ነው፤ በፍርዱ ቀን ፍርዱ የእርሱ ብቻ ነው፤ እርሱ የፍርዱ ቀን ባለቤት ነው፤ በዚያ ቀን በፍርዱ ማንንም አያጋራም፦
95፥8 *አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? ነው*፡፡ أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِين
10፥109 ወደ አንተም የሚወረደውን ተከተል፡፡ *አላህም በእነርሱ ላይ እስከሚፈርድ ድረስ ታገስ፡፡ እርሱም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነው*፡፡ وَاتَّبِعْ مَا يُوحَىٰ إِلَيْكَ وَاصْبِرْ حَتَّىٰ يَحْكُمَ اللَّهُ ۚ وَهُوَ خَيْرُ الْحَاكِمِينَ
34፥26 «ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ *እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ يَجْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمَّ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِالْحَقِّ وَهُوَ الْفَتَّاحُ الْعَلِيمُ
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
6፥62 *ከዚያም እውነተኛ ወደ ኾነው ጌታቸው ወደ አላህ ይመለሳሉ፡፡ ንቁ! ፍርዱ ለእርሱ ብቻ ነው*፡፡ እርሱም ከተቆጣጣሪዎች ሁሉ ይበልጥ ፈጣን ነው፡፡ ثُمَّ رُدُّوا إِلَى اللَّهِ مَوْلَاهُمُ الْحَقِّ ۚ أَلَا لَهُ الْحُكْمُ وَهُوَ أَسْرَعُ الْحَاسِبِينَ
18፥26 ለእነርሱ ከእርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ *በፍርዱም አንድንም አያጋራም*፡፡ مَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا يُشْرِكُ فِي حُكْمِهِ أَحَدًا
አምላካችን አላህ የፈራጆች ሁሉ ፈራጅ ሲሆን በዱኒያህ ግን ለሁሉም ነብያት ማለትም ለሉጥ፣ ለዩሱፍ፣ ለሙሳ፣ ለዳውድ፣ ለሱለይማን ወዘተ የሚፈርዱበት ፍርድ ሰቷቸዋል፦
21፥74 *ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ وَلُوطًا آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا
12፥22 *ጥንካሬውንም በደረሰ ጊዜ ፍርድን እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንደዚሁም መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
28፥14 ብርታቱንም በደረሰና በተስተካከለ ጊዜ *ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንዲሁም መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ وَاسْتَوَىٰ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
21፥79 *ለሱለይማንም ትክክለኛይቱን ፍርድ አሳወቅነው፡፡ ለሁሉም ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠን*፡፡ فَفَهَّمْنَاهَا سُلَيْمَانَ ۚ وَكُلًّا آتَيْنَا حُكْمًا وَعِلْمًا
አይ አላህ የሚፈርድበት ፍርድ እና ፍጡራን የሚፈርዱበት ፍርድ ይለያያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም ሙግት በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል። አላህ ለሁሉም ፍርድ እና ዕውቀትን እንደሰጠ ለነብያችንም”ﷺ” ቁርኣንን እና ሱናው ፍርድ አድርጎ ሰጥቷል፦
5፥49 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ
5፥42 *ብትፈርድም በመካከላቸው በትክክል ፍረድ፤ አላህ በትክክል ፈራጆችን ይወዳልና*፡፡ وَإِنْ حَكَمْتَ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِالْقِسْطِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
“ፈራጆች” የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ ስለዚህ ለነብያችን”ﷺ” በመታዘዝ እና ለአላህ በመገዛት ፍርድን በዱንያህ እንቀበላለን፤ “አላህ እና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ” የሚለው ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ እንጂ በፍርድ ቀን ስለሚፈረደው ፍርድ በፍጹም አይደለም፦
24፥51 *የምእምናን ቃል የነበረው ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው በመካከላቸው ሊፈርድ በተጠሩ ጊዜ፦ “ሰማን እና ታዘዝንም” ማለት ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا كَانَ قَوْلَ الْمُؤْمِنِينَ إِذَا دُعُوا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ لِيَحْكُمَ بَيْنَهُمْ أَن يَقُولُوا سَمِعْنَا وَأَطَعْنَا
33፥36 *አላህ እና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም! የአላህንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጽ የሆነን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ*፡፡ وَمَا كَانَ لِمُؤْمِنٍ وَلَا مُؤْمِنَةٍ إِذَا قَضَى اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَمْرًا أَن يَكُونَ لَهُمُ الْخِيَرَةُ مِنْ أَمْرِهِمْ ۗ وَمَن يَعْصِ اللَّهَ وَرَسُولَهُ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا مُّبِينًا
ከፈጣሪ ጋር አብረው የተጠቀሱ አካላት ማሻረክ ከሆነ እኛም በተራችን ከባይብል ጥያቄ እንጠይቃለን። ሳኦል ከእግዚአብሔር ጋር እና በሚል መስተጻምር ተያይዟል፦
1ሳሙ 12፥3 እነሆኝ *በእግዚአብሔር እና “በመሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ፊት መስክሩብኝ* የማንን በሬ ወሰድሁ?
1ሳሙ 12፥5 እርሱም፦ በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ *እግዚአብሔር እና “መሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው* አላቸው፤
“ፊት” በሚል በነጠላ ስም እና በአያያዥ መስተጻምር ሳኦል ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ሳኦል ተጋሪ ነውን? የእስራኤል ጉባኤውም ሁሉ ራሳቸውንም አዘንብለው ለእግዚአብሔር እና ለንጉሡ ለዳዊት ሰገዱ፦
1ኛ ዜና መዋዕል 29፥20 ጉባኤውም ሁሉ የአባታቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ባረኩ፥ ራሳቸውንም አዘንብለው *”ለእግዚአብሔር እና ለንጉሡ ሰገዱ”*።
“ሰገዱ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ዳዊት ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ዳዊት ተጋሪ ነውን? እግዚአብሔርን እና ንጉሡን ሰለሞንን ፍራ ተብሎ በአንድ መደብ ተቀምጧል፦
ምሳሌ 24፥21-22 ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔርን እና ንጉሥን *”ፍራ”*፥ ከዓመፀኞችም ጋር አትደባለቅ። *”መከራቸው”* ድንገት ይነሣልና፤ *”ከሁለቱ የሚመጣውን”* ጥፋት ማን ያውቃል?
“ፍራ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ሰለሞን ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ሰለሞን ተጋሪ ነውን? የእስራኤል ሕዝብ በእግዚአብሔር እና በሙሴ አመኑ፦
ዘጸአት 14፥31 ሕዝቡም እግዚአብሔርን ፈሩ፥ *በእግዚአብሔርም በባሪያውም በሙሴ አመኑ*።
“አመኑ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ስለተቀመጠ ሙሴ ተጋሪ ነውን?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥26 ለእነርሱ ከእርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ *በፍርዱም አንድንም አያጋራም*፡፡ مَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا يُشْرِكُ فِي حُكْمِهِ أَحَدًا
“አል-ሐከም” الحَكَم ከአላህ ስሞች አንዱ ሲሆን ትርጉሙ “ፈራጅ ወይም ዳኛ” ማለት ሲሆን “ሁክም” حُكْم ማለትም “ፍርድ” ደግሞ የእርሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ በትክክል ፈራጅ ነው፤ በፍርዱ ቀን ፍርዱ የእርሱ ብቻ ነው፤ እርሱ የፍርዱ ቀን ባለቤት ነው፤ በዚያ ቀን በፍርዱ ማንንም አያጋራም፦
95፥8 *አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? ነው*፡፡ أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِين
10፥109 ወደ አንተም የሚወረደውን ተከተል፡፡ *አላህም በእነርሱ ላይ እስከሚፈርድ ድረስ ታገስ፡፡ እርሱም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነው*፡፡ وَاتَّبِعْ مَا يُوحَىٰ إِلَيْكَ وَاصْبِرْ حَتَّىٰ يَحْكُمَ اللَّهُ ۚ وَهُوَ خَيْرُ الْحَاكِمِينَ
34፥26 «ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ *እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ يَجْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمَّ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِالْحَقِّ وَهُوَ الْفَتَّاحُ الْعَلِيمُ
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
6፥62 *ከዚያም እውነተኛ ወደ ኾነው ጌታቸው ወደ አላህ ይመለሳሉ፡፡ ንቁ! ፍርዱ ለእርሱ ብቻ ነው*፡፡ እርሱም ከተቆጣጣሪዎች ሁሉ ይበልጥ ፈጣን ነው፡፡ ثُمَّ رُدُّوا إِلَى اللَّهِ مَوْلَاهُمُ الْحَقِّ ۚ أَلَا لَهُ الْحُكْمُ وَهُوَ أَسْرَعُ الْحَاسِبِينَ
18፥26 ለእነርሱ ከእርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ *በፍርዱም አንድንም አያጋራም*፡፡ مَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا يُشْرِكُ فِي حُكْمِهِ أَحَدًا
አምላካችን አላህ የፈራጆች ሁሉ ፈራጅ ሲሆን በዱኒያህ ግን ለሁሉም ነብያት ማለትም ለሉጥ፣ ለዩሱፍ፣ ለሙሳ፣ ለዳውድ፣ ለሱለይማን ወዘተ የሚፈርዱበት ፍርድ ሰቷቸዋል፦
21፥74 *ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ وَلُوطًا آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا
12፥22 *ጥንካሬውንም በደረሰ ጊዜ ፍርድን እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንደዚሁም መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
28፥14 ብርታቱንም በደረሰና በተስተካከለ ጊዜ *ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንዲሁም መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ وَاسْتَوَىٰ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
21፥79 *ለሱለይማንም ትክክለኛይቱን ፍርድ አሳወቅነው፡፡ ለሁሉም ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠን*፡፡ فَفَهَّمْنَاهَا سُلَيْمَانَ ۚ وَكُلًّا آتَيْنَا حُكْمًا وَعِلْمًا
አይ አላህ የሚፈርድበት ፍርድ እና ፍጡራን የሚፈርዱበት ፍርድ ይለያያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም ሙግት በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል። አላህ ለሁሉም ፍርድ እና ዕውቀትን እንደሰጠ ለነብያችንም”ﷺ” ቁርኣንን እና ሱናው ፍርድ አድርጎ ሰጥቷል፦
5፥49 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ
5፥42 *ብትፈርድም በመካከላቸው በትክክል ፍረድ፤ አላህ በትክክል ፈራጆችን ይወዳልና*፡፡ وَإِنْ حَكَمْتَ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِالْقِسْطِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
“ፈራጆች” የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ ስለዚህ ለነብያችን”ﷺ” በመታዘዝ እና ለአላህ በመገዛት ፍርድን በዱንያህ እንቀበላለን፤ “አላህ እና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ” የሚለው ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ እንጂ በፍርድ ቀን ስለሚፈረደው ፍርድ በፍጹም አይደለም፦
24፥51 *የምእምናን ቃል የነበረው ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው በመካከላቸው ሊፈርድ በተጠሩ ጊዜ፦ “ሰማን እና ታዘዝንም” ማለት ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا كَانَ قَوْلَ الْمُؤْمِنِينَ إِذَا دُعُوا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ لِيَحْكُمَ بَيْنَهُمْ أَن يَقُولُوا سَمِعْنَا وَأَطَعْنَا
33፥36 *አላህ እና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም! የአላህንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጽ የሆነን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ*፡፡ وَمَا كَانَ لِمُؤْمِنٍ وَلَا مُؤْمِنَةٍ إِذَا قَضَى اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَمْرًا أَن يَكُونَ لَهُمُ الْخِيَرَةُ مِنْ أَمْرِهِمْ ۗ وَمَن يَعْصِ اللَّهَ وَرَسُولَهُ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا مُّبِينًا
ከፈጣሪ ጋር አብረው የተጠቀሱ አካላት ማሻረክ ከሆነ እኛም በተራችን ከባይብል ጥያቄ እንጠይቃለን። ሳኦል ከእግዚአብሔር ጋር እና በሚል መስተጻምር ተያይዟል፦
1ሳሙ 12፥3 እነሆኝ *በእግዚአብሔር እና “በመሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ፊት መስክሩብኝ* የማንን በሬ ወሰድሁ?
1ሳሙ 12፥5 እርሱም፦ በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ *እግዚአብሔር እና “መሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው* አላቸው፤
“ፊት” በሚል በነጠላ ስም እና በአያያዥ መስተጻምር ሳኦል ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ሳኦል ተጋሪ ነውን? የእስራኤል ጉባኤውም ሁሉ ራሳቸውንም አዘንብለው ለእግዚአብሔር እና ለንጉሡ ለዳዊት ሰገዱ፦
1ኛ ዜና መዋዕል 29፥20 ጉባኤውም ሁሉ የአባታቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ባረኩ፥ ራሳቸውንም አዘንብለው *”ለእግዚአብሔር እና ለንጉሡ ሰገዱ”*።
“ሰገዱ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ዳዊት ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ዳዊት ተጋሪ ነውን? እግዚአብሔርን እና ንጉሡን ሰለሞንን ፍራ ተብሎ በአንድ መደብ ተቀምጧል፦
ምሳሌ 24፥21-22 ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔርን እና ንጉሥን *”ፍራ”*፥ ከዓመፀኞችም ጋር አትደባለቅ። *”መከራቸው”* ድንገት ይነሣልና፤ *”ከሁለቱ የሚመጣውን”* ጥፋት ማን ያውቃል?
“ፍራ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ሰለሞን ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ሰለሞን ተጋሪ ነውን? የእስራኤል ሕዝብ በእግዚአብሔር እና በሙሴ አመኑ፦
ዘጸአት 14፥31 ሕዝቡም እግዚአብሔርን ፈሩ፥ *በእግዚአብሔርም በባሪያውም በሙሴ አመኑ*።
“አመኑ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ስለተቀመጠ ሙሴ ተጋሪ ነውን?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ታላቁ አምላክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
42፥4 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ *እርሱም የበላዩ ታላቁ ነው*፡፡ لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۖ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
በክርስትና ስልታዊ ሥነ-መለኮት”systematic theology” ውስጥ "ኢየሱስ አምላክ ነው" ብለው ድምዳሜ ላይ ያደረሳቸው የጳውሎስ ንግግር ነው። “ጳውሎስ ስለ ኢየሱስ አምላክነት ተናግሯል” ይላሉ። እዚህ ድምዳሜ ላይ አደረሰን ከሚሏቸው አናቅጽ መካከል አንዱን አንቀጽ ዳሰሳ"servey" እናደርጋለን፥ የማቀርበው ሙግት አዲሱ ዓለም ዐቀፍ ትርጉምን"NIV" ታሳቢ ያደረገ ነው፦
ቲቶ 2፥13 *የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንን ክብር እና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መገለጥ እየጠበቅን"*። while we wait for the blessed hope the appearing of the glory of our great God and Savior, Jesus Christ, (New International Version)
ግሪኩ፦ προσδεχόμενοι τὴν μακαρίαν ἐλπίδα καὶ ἐπιφάνειαν τῆς δόξης τοῦ μεγάλου Θεοῦ καὶ Σωτῆρος ἡμῶν Χριστοῦ Ἰησοῦ,
እዚህ አንቀጽ "ቴስ ዶክስ ቴዩ መጋላዩ ቴኦዩ" τῆς δόξης τοῦ μεγάλου Θεοῦ ማለት "የታላቁን የአምላካችንን ክብር"the glory of our great God" ማለት ነው፥ ጳውሎስ ሊያስተላልፍ የፈለገው መልእክት፦ "የታላቁ አምላክ ክብር እና የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ የተባረከውን ተስፋችን ነው" የሚል ነው። የታላቁ አምላክ የአብ ክብር በተለያየ ጊዜ ለእስራኤላውያን ይገለጥ ነበር፦
ዘሌዋውያን 9፥6 *የእግዚአብሔርም ክብር ይገለጥላችኋል"*።
ዘሌዋውያን 9፥23 *"የእግዚአብሔርም ክብር ለሕዝቡ ሁሉ ተገለጠ"*።
ዘኍልቍ 14፥10 *"የእግዚአብሔርም ክብር ለእስራኤል ልጆች ሁሉ በመገናኛው ድንኳን ተገለጠ"*።
ኢየሱስ መለኮታዊ ኃይል ተሰጥቶት የሚሠራው ሥራ የእግዚአብሔር ክብር መገለጥ ነው፦
ኢሳይያስ 40፥5 *የእግዚአብሔርም ክብር ይገለጣል"*።
ዮሐንስ 11፥40 ኢየሱስ፦ ብታምኚስ *የእግዚአብሔርን ክብር እንድታዪ አልነገርሁሽምን? አላት*።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ኢየሱስ የሚመጣው በታላቁ አምላክ በአብ ክብር ነው፦
ማቴዎስ 16፥27 *"የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለውና"*።
"በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለውና" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። የእግዚአብሔር ክብር እና ኢየሱስ ደግሞ "ካይ" καὶ ማለትም "እና" በሚል መስተጻምር ተለይተዋል፦
ሐዋርያት ሥራ 7፥55 *የእግዚአብሔርን ክብር "እና" καὶ ኢየሱስን በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አየ"*። (New International Version)
ራእይ 21፥23 ለከተማይቱም *የእግዚአብሔር ክብር ስለሚያበራላት "እና" καὶ መብራትዋ በጉ ስለ ሆነ"*። (New International Version)
ጳውሎስ በፍጹም "ታላቁ አምላክ ይገለጣል" አላለም። ባይሆን የታላቁ አምላክ ክብር እና ኢየሱስ እንደሚገለጡ መናገሩ ቢሆን እንጂ። የግሪክ ሰዋስው ግራንቪል ሻርፕ አንደኛው ላይ የተቀመጠው ሕግ ፦ "ሁለት ስሞች ተመሳሳይ ሙያ ካላቸው፣ ሁለቱም ስሞች "እና" በሚል መስተጻምር ከተያያዙ፣ ከመጀመሪያው ስም ላይ ውስን መስተአምር ከተጠቀመ እና ሁለተኛ ስም ላይ ካልተጠቀመ ሁለቱም ስሞች አንድን ማንነትን የሚያሳዩ ነው" If two nouns of the same case and the two nouns are connected by the word “and,” and the first noun has the article while the second does not, both nouns are referring to the same person"
ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Wallace, Daniel B. (1996). Greek Grammar Beyond the Basics: An Exegetical Syntax of New Testament Greek. Grand Rapids. Page 270-290.
በዚህ ሕግ ከሔድን ውኃ የማይቋጥር ሙግት ነው፦
ኤፌሶን 2፥20 *"በሐዋርያት "እና" በነቢያት"* መሠረት ላይ ታንጻችኋል። ἐποικοδομηθέντες ἐπὶ τῷ θεμελίῳ τῶν ἀποστόλων καὶ προφητῶν
እዚህ አንቀጽ ላይ "አፓስቶሎን" ἀποστόλων ማለትም "ሐዋርያት" ከሚል ስም በፊት "ቶን" τῶν የሚል ውስን መስተአምር ይጠቀማል፣ "ፕሮፌቶን" προφητῶν ማለትም "ነቢያት" በሚለው ስም ግን ውስን መስተአምር አይጠቀምም፣ ሁለቱም ስሞች "እና" በሚል መስተጻምር ተያይዘዋል፣ ሁለት ስሞች ተመሳሳይ ተሳቢ ሙያ አላቸው። ግን ሐዋርያት እና ነቢያት ተመሳሳይ ማንነት አልነበሩም፦
1 ቆሮንቶስ 12፥28 *እግዚአብሔርም በቤተ ክርስቲያን አንዳንዶቹን አስቀድሞ ሐዋርያትን፥ ሁለተኛም ነቢያትን.. አድርጎአል*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
42፥4 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ *እርሱም የበላዩ ታላቁ ነው*፡፡ لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۖ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
በክርስትና ስልታዊ ሥነ-መለኮት”systematic theology” ውስጥ "ኢየሱስ አምላክ ነው" ብለው ድምዳሜ ላይ ያደረሳቸው የጳውሎስ ንግግር ነው። “ጳውሎስ ስለ ኢየሱስ አምላክነት ተናግሯል” ይላሉ። እዚህ ድምዳሜ ላይ አደረሰን ከሚሏቸው አናቅጽ መካከል አንዱን አንቀጽ ዳሰሳ"servey" እናደርጋለን፥ የማቀርበው ሙግት አዲሱ ዓለም ዐቀፍ ትርጉምን"NIV" ታሳቢ ያደረገ ነው፦
ቲቶ 2፥13 *የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንን ክብር እና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መገለጥ እየጠበቅን"*። while we wait for the blessed hope the appearing of the glory of our great God and Savior, Jesus Christ, (New International Version)
ግሪኩ፦ προσδεχόμενοι τὴν μακαρίαν ἐλπίδα καὶ ἐπιφάνειαν τῆς δόξης τοῦ μεγάλου Θεοῦ καὶ Σωτῆρος ἡμῶν Χριστοῦ Ἰησοῦ,
እዚህ አንቀጽ "ቴስ ዶክስ ቴዩ መጋላዩ ቴኦዩ" τῆς δόξης τοῦ μεγάλου Θεοῦ ማለት "የታላቁን የአምላካችንን ክብር"the glory of our great God" ማለት ነው፥ ጳውሎስ ሊያስተላልፍ የፈለገው መልእክት፦ "የታላቁ አምላክ ክብር እና የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ የተባረከውን ተስፋችን ነው" የሚል ነው። የታላቁ አምላክ የአብ ክብር በተለያየ ጊዜ ለእስራኤላውያን ይገለጥ ነበር፦
ዘሌዋውያን 9፥6 *የእግዚአብሔርም ክብር ይገለጥላችኋል"*።
ዘሌዋውያን 9፥23 *"የእግዚአብሔርም ክብር ለሕዝቡ ሁሉ ተገለጠ"*።
ዘኍልቍ 14፥10 *"የእግዚአብሔርም ክብር ለእስራኤል ልጆች ሁሉ በመገናኛው ድንኳን ተገለጠ"*።
ኢየሱስ መለኮታዊ ኃይል ተሰጥቶት የሚሠራው ሥራ የእግዚአብሔር ክብር መገለጥ ነው፦
ኢሳይያስ 40፥5 *የእግዚአብሔርም ክብር ይገለጣል"*።
ዮሐንስ 11፥40 ኢየሱስ፦ ብታምኚስ *የእግዚአብሔርን ክብር እንድታዪ አልነገርሁሽምን? አላት*።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ኢየሱስ የሚመጣው በታላቁ አምላክ በአብ ክብር ነው፦
ማቴዎስ 16፥27 *"የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለውና"*።
"በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለውና" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። የእግዚአብሔር ክብር እና ኢየሱስ ደግሞ "ካይ" καὶ ማለትም "እና" በሚል መስተጻምር ተለይተዋል፦
ሐዋርያት ሥራ 7፥55 *የእግዚአብሔርን ክብር "እና" καὶ ኢየሱስን በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አየ"*። (New International Version)
ራእይ 21፥23 ለከተማይቱም *የእግዚአብሔር ክብር ስለሚያበራላት "እና" καὶ መብራትዋ በጉ ስለ ሆነ"*። (New International Version)
ጳውሎስ በፍጹም "ታላቁ አምላክ ይገለጣል" አላለም። ባይሆን የታላቁ አምላክ ክብር እና ኢየሱስ እንደሚገለጡ መናገሩ ቢሆን እንጂ። የግሪክ ሰዋስው ግራንቪል ሻርፕ አንደኛው ላይ የተቀመጠው ሕግ ፦ "ሁለት ስሞች ተመሳሳይ ሙያ ካላቸው፣ ሁለቱም ስሞች "እና" በሚል መስተጻምር ከተያያዙ፣ ከመጀመሪያው ስም ላይ ውስን መስተአምር ከተጠቀመ እና ሁለተኛ ስም ላይ ካልተጠቀመ ሁለቱም ስሞች አንድን ማንነትን የሚያሳዩ ነው" If two nouns of the same case and the two nouns are connected by the word “and,” and the first noun has the article while the second does not, both nouns are referring to the same person"
ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Wallace, Daniel B. (1996). Greek Grammar Beyond the Basics: An Exegetical Syntax of New Testament Greek. Grand Rapids. Page 270-290.
በዚህ ሕግ ከሔድን ውኃ የማይቋጥር ሙግት ነው፦
ኤፌሶን 2፥20 *"በሐዋርያት "እና" በነቢያት"* መሠረት ላይ ታንጻችኋል። ἐποικοδομηθέντες ἐπὶ τῷ θεμελίῳ τῶν ἀποστόλων καὶ προφητῶν
እዚህ አንቀጽ ላይ "አፓስቶሎን" ἀποστόλων ማለትም "ሐዋርያት" ከሚል ስም በፊት "ቶን" τῶν የሚል ውስን መስተአምር ይጠቀማል፣ "ፕሮፌቶን" προφητῶν ማለትም "ነቢያት" በሚለው ስም ግን ውስን መስተአምር አይጠቀምም፣ ሁለቱም ስሞች "እና" በሚል መስተጻምር ተያይዘዋል፣ ሁለት ስሞች ተመሳሳይ ተሳቢ ሙያ አላቸው። ግን ሐዋርያት እና ነቢያት ተመሳሳይ ማንነት አልነበሩም፦
1 ቆሮንቶስ 12፥28 *እግዚአብሔርም በቤተ ክርስቲያን አንዳንዶቹን አስቀድሞ ሐዋርያትን፥ ሁለተኛም ነቢያትን.. አድርጎአል*።
ይህ አላዋጣ ያላቸው ሥላሴአውያን ግራንቪል ሻርፕ በራሱ መጣጥፍ ላይ ባላስቀመጠው መስፈርት፦ "የሻርፐስ ሕግ ማንነት ለሌለው፣ ለብዜት ስም፣ ለተጸውዖ ስም አይሠራም" ብለው አረፉት። እሺ በነጠላ ስም እንሞግት፦
ኤፌሶን 5፥5 ጣዖትን የሚያመልክ *በክርስቶስ "እና" በአምላክ መንግሥት* ርስት የለውም።
እዚህ አንቀጽ አንቀጽ ላይ "ክርስቶዩ" Χριστοῦ ማለትም "ክርስቶስ" ከሚል ስም በፊት "ቶዩ" τοῦ የሚል ውስን መስተአምር ይጠቀማል፣ "ቴኦዩ" Θεοῦ ማለትም "አምላክ" በሚለው ስም ግን ውስን መስተአምር አይጠቀምም፣ ሁለቱም ስሞች "እና" በሚል መስተጻምር ተያይዘዋል፣ ሁለት ስሞች ተመሳሳይ አገናዛቢ ሙያ አላቸው። ግን ክርስቶስ የተባለው ወልድ እና አምላክ የተባለው አብ ተመሳሳይ ማንነት አልነበሩም። "የክርስቶስ ራስ አምላክ ነው" "ክርስቶስ ለአምላክ ለአባቱ መንግሥትን አሳልፎ ይሰጣል" "ክርስቶስ ለአምላክ ራሱን አሳልፎ ሰጠ" የሚሉ ሐረጋት መኖራቸውን አትዘንጋ፦ 1ኛ ቆሮንቶስ 11፥3 1ኛ ቆሮንቶስ 15፥23-24 ኤፌሶን 5፥2 ። ሙግቱን እቀጥል፦
2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥1 *በአምላክ እና በክርስቶስ ኢየሱስ ፊት"*። τοῦ Θεοῦ καὶ Χριστοῦ Ἰησοῦ,
እዚህ አንቀጽ አንቀጽ ላይ "ቴኦዩ" Θεοῦ ማለትም "አምላክ" ከሚል ስም በፊት "ቶዩ" τοῦ የሚል ውስን መስተአምር ይጠቀማል፣ "ክርስቶዩ" Χριστοῦ ማለትም "ክርስቶስ" በሚለው ስም ግን ውስን መስተአምር አይጠቀምም፣ ሁለቱም ስሞች "እና" በሚል መስተጻምር ተያይዘዋል፣ ሁለት ስሞች ተመሳሳይ አገናዛቢ ሙያ አላቸው። ግን አምላክ የተባለው አብ እና ክርስቶስ የተባለው ወልድ ተመሳሳይ ማንነት አልነበሩም።
በቁና ሰፍረን ብዙ ናሙና ማቅረን ይቻል ነበር፥ ቅሉ ግን አንባቢን ማሰልቸት ነው ብለን ትተነዋል።
እሺ ሙግቱን ጠበብ አርገነው ሻርፐስ ሕግ ትክክል ነው ብለን በግናንቪል ሻርፕ ሕግ ኢየሱስ እራሱ የታላቁ አምላክ ክብር ነው" ቢባል እንኳን አሁንም አያጣላንም፥ ምክንያቱም ወንድ እራሱ የእግዚአብሔር ክብር ተብሏልና፦
1ኛ ቆሮንቶስ 11፥7 *"ወንድ የእግዚአብሔር ምሳሌ እና ክብር ስለ ሆነ ራሱን መከናነብ አይገባውም"*።
ወንድ "የእግዚአብሔር ክብር ነው" ማለት እና "እግዚአብሔር ነው" ማለት በይዘትና በአይነት፥ በመንስኤና በውጤት ሁለት የተለያየ ለየቅል ትርጉም እንዳለው ሁሉ ኢየሱስ "የታላቁ አምላክ ክብር ነው" ማለት እና "ታላቁ አምላክ ነው" ማለት በይዘትና በአይነት፥ በመንስኤና በውጤት ሁለት የተለያየ ለየቅል ትርጉም ነው። የቲቶ ጸሐፊ ጳውሎስ እዛው ዐውድ ላይ አብ አምላክ፥ ወልድን መድኃኒት በማለት "እና" በሚል መስተጻምር ለይቶ አስቀምጧቸዋል፦
ቲቶ 1፥4 *ከአምላካችን Θεοῦ ከአብ "እና" καὶ ከመድኃኒታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ* ጸጋ እና ምሕረት ሰላምም ይሁን።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቴኦዩ" Θεοῦ አገናዛቢ ዘርፍ ሲሆን ልክ እንደ ቲቶ 2፥13 "አምላካች" ተብሎ ሲነበብ አብ አምላክ ወልድ መድኃኒት መሆኑን ያሳያል። ጳውሎስ ገማልያ እግር ስር ተቀምጦ ይማር የነበረ እስራኤላዊ ሰው ነበር፥ እስራኤላውያን ደግሞ አምላካችን የሚሉት የኢየሱስን አባት ታላቁን አምላክ ነው፦
ዮሐንስ 8፥54 *እናንተ አምላካችን የምትሉት አባቴ ነው"*።
መዝሙር 77፥13 *እንደ አምላካችን ያለ ታላቅ አምላክ ማን ነው?*
መዝሙር 86፥10 አቤቱ፥ ድንቅ የምታደርግ *አንተ ታላቅ ነህና፥ "አንተም ብቻህን ታላቅ አምላክ ነህና*።
መዝሙረኛው አንድ ነጠላ ማንነት "አንተ" ብሎ በነጠላ ተውላጠ-ስም ከመጠቀሙ ባሻገር ያንን ነጠላ ማንነት "አንተም ብቻህን ታላቅ አምላክ ነህ" ይለዋል። እውነት ነው፥ እስራኤላውያን አምላካችን የሚሉት ያህዌህ ነው፥ ያህዌህ ብቻውን ታላቅ አምላክ ነው፦
ነህምያ 8፥6 ዕዝራም *ታላቁን አምላክ ያህዌህን ባረከ"*።
መዝሙር 95፥3 *ያህዌህ ታላቅ አምላክ ነውና"*።
በቁርኣን አስተምህሮት የበላዩ ታላቁ ጌታ አላህ ብቻ ነው፥ መሢሑን ታላቁ አምላክ ነው ማለት መሢሑን አላህ ነው ማለት ነው። እነዚህ "መሢሑን አላህ ነው" ያሉ በእርግጥ ካዱ፦
42፥4 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ *እርሱም የበላዩ ታላቁ ነው*፡፡ لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۖ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
69፥52 *የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ*፡፡ فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
5፥72 እነዚያ *«አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው»* ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኤፌሶን 5፥5 ጣዖትን የሚያመልክ *በክርስቶስ "እና" በአምላክ መንግሥት* ርስት የለውም።
እዚህ አንቀጽ አንቀጽ ላይ "ክርስቶዩ" Χριστοῦ ማለትም "ክርስቶስ" ከሚል ስም በፊት "ቶዩ" τοῦ የሚል ውስን መስተአምር ይጠቀማል፣ "ቴኦዩ" Θεοῦ ማለትም "አምላክ" በሚለው ስም ግን ውስን መስተአምር አይጠቀምም፣ ሁለቱም ስሞች "እና" በሚል መስተጻምር ተያይዘዋል፣ ሁለት ስሞች ተመሳሳይ አገናዛቢ ሙያ አላቸው። ግን ክርስቶስ የተባለው ወልድ እና አምላክ የተባለው አብ ተመሳሳይ ማንነት አልነበሩም። "የክርስቶስ ራስ አምላክ ነው" "ክርስቶስ ለአምላክ ለአባቱ መንግሥትን አሳልፎ ይሰጣል" "ክርስቶስ ለአምላክ ራሱን አሳልፎ ሰጠ" የሚሉ ሐረጋት መኖራቸውን አትዘንጋ፦ 1ኛ ቆሮንቶስ 11፥3 1ኛ ቆሮንቶስ 15፥23-24 ኤፌሶን 5፥2 ። ሙግቱን እቀጥል፦
2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥1 *በአምላክ እና በክርስቶስ ኢየሱስ ፊት"*። τοῦ Θεοῦ καὶ Χριστοῦ Ἰησοῦ,
እዚህ አንቀጽ አንቀጽ ላይ "ቴኦዩ" Θεοῦ ማለትም "አምላክ" ከሚል ስም በፊት "ቶዩ" τοῦ የሚል ውስን መስተአምር ይጠቀማል፣ "ክርስቶዩ" Χριστοῦ ማለትም "ክርስቶስ" በሚለው ስም ግን ውስን መስተአምር አይጠቀምም፣ ሁለቱም ስሞች "እና" በሚል መስተጻምር ተያይዘዋል፣ ሁለት ስሞች ተመሳሳይ አገናዛቢ ሙያ አላቸው። ግን አምላክ የተባለው አብ እና ክርስቶስ የተባለው ወልድ ተመሳሳይ ማንነት አልነበሩም።
በቁና ሰፍረን ብዙ ናሙና ማቅረን ይቻል ነበር፥ ቅሉ ግን አንባቢን ማሰልቸት ነው ብለን ትተነዋል።
እሺ ሙግቱን ጠበብ አርገነው ሻርፐስ ሕግ ትክክል ነው ብለን በግናንቪል ሻርፕ ሕግ ኢየሱስ እራሱ የታላቁ አምላክ ክብር ነው" ቢባል እንኳን አሁንም አያጣላንም፥ ምክንያቱም ወንድ እራሱ የእግዚአብሔር ክብር ተብሏልና፦
1ኛ ቆሮንቶስ 11፥7 *"ወንድ የእግዚአብሔር ምሳሌ እና ክብር ስለ ሆነ ራሱን መከናነብ አይገባውም"*።
ወንድ "የእግዚአብሔር ክብር ነው" ማለት እና "እግዚአብሔር ነው" ማለት በይዘትና በአይነት፥ በመንስኤና በውጤት ሁለት የተለያየ ለየቅል ትርጉም እንዳለው ሁሉ ኢየሱስ "የታላቁ አምላክ ክብር ነው" ማለት እና "ታላቁ አምላክ ነው" ማለት በይዘትና በአይነት፥ በመንስኤና በውጤት ሁለት የተለያየ ለየቅል ትርጉም ነው። የቲቶ ጸሐፊ ጳውሎስ እዛው ዐውድ ላይ አብ አምላክ፥ ወልድን መድኃኒት በማለት "እና" በሚል መስተጻምር ለይቶ አስቀምጧቸዋል፦
ቲቶ 1፥4 *ከአምላካችን Θεοῦ ከአብ "እና" καὶ ከመድኃኒታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ* ጸጋ እና ምሕረት ሰላምም ይሁን።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቴኦዩ" Θεοῦ አገናዛቢ ዘርፍ ሲሆን ልክ እንደ ቲቶ 2፥13 "አምላካች" ተብሎ ሲነበብ አብ አምላክ ወልድ መድኃኒት መሆኑን ያሳያል። ጳውሎስ ገማልያ እግር ስር ተቀምጦ ይማር የነበረ እስራኤላዊ ሰው ነበር፥ እስራኤላውያን ደግሞ አምላካችን የሚሉት የኢየሱስን አባት ታላቁን አምላክ ነው፦
ዮሐንስ 8፥54 *እናንተ አምላካችን የምትሉት አባቴ ነው"*።
መዝሙር 77፥13 *እንደ አምላካችን ያለ ታላቅ አምላክ ማን ነው?*
መዝሙር 86፥10 አቤቱ፥ ድንቅ የምታደርግ *አንተ ታላቅ ነህና፥ "አንተም ብቻህን ታላቅ አምላክ ነህና*።
መዝሙረኛው አንድ ነጠላ ማንነት "አንተ" ብሎ በነጠላ ተውላጠ-ስም ከመጠቀሙ ባሻገር ያንን ነጠላ ማንነት "አንተም ብቻህን ታላቅ አምላክ ነህ" ይለዋል። እውነት ነው፥ እስራኤላውያን አምላካችን የሚሉት ያህዌህ ነው፥ ያህዌህ ብቻውን ታላቅ አምላክ ነው፦
ነህምያ 8፥6 ዕዝራም *ታላቁን አምላክ ያህዌህን ባረከ"*።
መዝሙር 95፥3 *ያህዌህ ታላቅ አምላክ ነውና"*።
በቁርኣን አስተምህሮት የበላዩ ታላቁ ጌታ አላህ ብቻ ነው፥ መሢሑን ታላቁ አምላክ ነው ማለት መሢሑን አላህ ነው ማለት ነው። እነዚህ "መሢሑን አላህ ነው" ያሉ በእርግጥ ካዱ፦
42፥4 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ *እርሱም የበላዩ ታላቁ ነው*፡፡ لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۖ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
69፥52 *የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ*፡፡ فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
5፥72 እነዚያ *«አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው»* ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ነጻ ፈቃድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
“ሻእ” شَآء ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
86፥16 *የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው*፡፡ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥47 *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“የሚሻውን” ለሚለው ቃል የገባው “የሻኡ” يَشَاءُ ማለትም “የሚፈቅደውን” ነው። ማንኛውም ነገር ሲከሰት፣ ሲከናወንና ሲሆን አላህ ፈቅዶ ነው፥ ያለ አላህ ፈቃድ ምንም እኩይ ወይም ሰናይ ነገር አይከሰትም፤ አይከናወንም፣ አይሆንም። የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ሆኗል፥ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው።
የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ ብቻ የሚከናወነው “ተሐዚዝ” تحديد ማለት “የተቆረጠ”determination” ይባላል። ይህም ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም። ልጅ እንኳን ሲወልድ ወንድ ወይም ሴት እወልዳለው ብሎ ምርጫ የለውም፤ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፤ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል። ለሚሻው መንታ ያደርጋል፤ የሚሻውን መካን ያደርገዋል። ለፍጡራን ግን ይህንን ለማድረግ ምርጫ የላቸውም፦
42፥49 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል*፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
42፥50 *ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና*፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا ۖ وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ሰው ወንድ ወይም ሴት ለመሆን ለመወለድ ለመሞት ምርጫ የለውም። አላህ የሚሻውን በምርጫው ይህንን ይፈጥራል። በዚህ ምርጫ በሌለው ነገር ሰው አይጠየቅበትም፣ አይቀጣበትም፣ አይሸለምበትም።
ሁለተኛው ፍጥረት በተሰጠው ነጻ ፈቃድና ምርጫ ይጠየቃል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
አላህ በሚሠራው ሥራ አይጠየቅም። እርሱ ፈጣሪ ስለሆነ ፍጡራን ግን በሚሠሩት ሥራ ይጠየቃሉ። አላህ ትዳርን ፈቅዶ ዝሙትን መከልከሉ፥ ንግድን ፈቅዶ አራጣን መከልከሉ፥ መጠጥን ፈቅዶ ኸምርን መከልከሉ፥ ምግብን ፈቅዶ እሪያን መከልከሉ፥ እርሱን እንድናመልክ ፈቅዶ ጣዖትን መከልከሉ ይህ ተጠያቂነትን ያሳያል። መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ የተሰጠን ጸጋ ነው። የዚህ ጸጋ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَاد3َ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው። ነጻ ፈቃድ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻነት ነው። ይህ አላህ የፈቀደልን ነጻ ፈቃድ “ሚሣን” ميسان ማለትም “ነጻነት”Libration” ይባላል። ይህ ጸጋ ሁሉም ሰው ጋር በተፈጥሮ የተቸረ ጸጋ ነው። በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል። የተሰጠን ጸጋ ነጻ ፈቃድ”free will” ይባላል። ሰው በነጻ ፈቃዱ መብቱና ነጻነቱን መጠቀም ይችላል፥ “መብት” ማለት ማድረግ እና አለማድረግ ተጠያቂነት የሌለው ነገር ሲሆን “ነጻነት” ግን ባለማድረግ እና በማድረግ ተጠያቂነት ያለው ነገር ነው።
ሰዎች የሚፈጽሙና የሚያከናውኑት እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ አላህ ፈቅዶ ነው። ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
“ሻእ” شَآء ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
86፥16 *የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው*፡፡ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥47 *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“የሚሻውን” ለሚለው ቃል የገባው “የሻኡ” يَشَاءُ ማለትም “የሚፈቅደውን” ነው። ማንኛውም ነገር ሲከሰት፣ ሲከናወንና ሲሆን አላህ ፈቅዶ ነው፥ ያለ አላህ ፈቃድ ምንም እኩይ ወይም ሰናይ ነገር አይከሰትም፤ አይከናወንም፣ አይሆንም። የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ሆኗል፥ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው።
የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ ብቻ የሚከናወነው “ተሐዚዝ” تحديد ማለት “የተቆረጠ”determination” ይባላል። ይህም ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም። ልጅ እንኳን ሲወልድ ወንድ ወይም ሴት እወልዳለው ብሎ ምርጫ የለውም፤ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፤ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል። ለሚሻው መንታ ያደርጋል፤ የሚሻውን መካን ያደርገዋል። ለፍጡራን ግን ይህንን ለማድረግ ምርጫ የላቸውም፦
42፥49 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል*፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
42፥50 *ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና*፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا ۖ وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ሰው ወንድ ወይም ሴት ለመሆን ለመወለድ ለመሞት ምርጫ የለውም። አላህ የሚሻውን በምርጫው ይህንን ይፈጥራል። በዚህ ምርጫ በሌለው ነገር ሰው አይጠየቅበትም፣ አይቀጣበትም፣ አይሸለምበትም።
ሁለተኛው ፍጥረት በተሰጠው ነጻ ፈቃድና ምርጫ ይጠየቃል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
አላህ በሚሠራው ሥራ አይጠየቅም። እርሱ ፈጣሪ ስለሆነ ፍጡራን ግን በሚሠሩት ሥራ ይጠየቃሉ። አላህ ትዳርን ፈቅዶ ዝሙትን መከልከሉ፥ ንግድን ፈቅዶ አራጣን መከልከሉ፥ መጠጥን ፈቅዶ ኸምርን መከልከሉ፥ ምግብን ፈቅዶ እሪያን መከልከሉ፥ እርሱን እንድናመልክ ፈቅዶ ጣዖትን መከልከሉ ይህ ተጠያቂነትን ያሳያል። መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ የተሰጠን ጸጋ ነው። የዚህ ጸጋ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَاد3َ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው። ነጻ ፈቃድ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻነት ነው። ይህ አላህ የፈቀደልን ነጻ ፈቃድ “ሚሣን” ميسان ማለትም “ነጻነት”Libration” ይባላል። ይህ ጸጋ ሁሉም ሰው ጋር በተፈጥሮ የተቸረ ጸጋ ነው። በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል። የተሰጠን ጸጋ ነጻ ፈቃድ”free will” ይባላል። ሰው በነጻ ፈቃዱ መብቱና ነጻነቱን መጠቀም ይችላል፥ “መብት” ማለት ማድረግ እና አለማድረግ ተጠያቂነት የሌለው ነገር ሲሆን “ነጻነት” ግን ባለማድረግ እና በማድረግ ተጠያቂነት ያለው ነገር ነው።
ሰዎች የሚፈጽሙና የሚያከናውኑት እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ አላህ ፈቅዶ ነው። ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
“ማ የሻኡነ ኢላ አን የሻኣሏህ” وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّه ማለትም “አላህ ካልፈቀደ አትፈቅዱም” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ሰው ይህ ነጻ ፈቃድ ስላለው በፈቃዱ ማመን ወይም መካድ ይችላል፦
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
“የሻም ሰው ይመን፥ የሻም ሰው ይካድ” ዛቻ ነው። በኃላ ይጠየቃል፥ ትሩፋትና ቅጣት ይቀበላል። አምላካችን አላህ እርሱ የሚወደው እምነት እና የሚጠላው ክህደት ይህ ነው ብሎ ሁለቱንም የእምነት መንገድ እና የክህደት መንገድ በተከበረ ቃሉ ነግሮናል፦
39፥7 *ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
90፥10 *ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?* وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
76፥3 *እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን ገለጽንለት*፡፡ إِنَّا هَدَيْنَاهُ السَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا
ቅኑ የእምነት መንገድ ከጠማማው የክህደት መንገድ ተገልጧል፥ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ የመሆን ያለመሆን ምርጫው ተገልጿል። ለዚያ ነው ዛሬ በዓለማችን ላይ ሁለት ተቃራኒ የሆኑ አማኝ እና ከሓዲ ያሉት፦
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
14፥7 ጌታችሁም *«ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም እቀጣችኋለሁ፤ ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ አስታውሱ*፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
“ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ” ማለት ለአማንያን የተዘጋጀ ትሩፋት ጀነት እንዳለ የሚጠቁም ነው፥ “ብትክዱም እቀጣችኋለሁ” ማለት ለከሓድያን የተዘጋጀ ቅጣት ጀሃነም እንዳለ የሚጠቁም ነው። ስለዚህ ቅጣትና ሽልማት፣ የተፈቀና የተከለለ ነገር መኖሩ፥ እኩይና ሰናይ ነገር መኖሩ በራሱ ሰው ነጻ ፈቃድ እንዳለው የሚያሳይ ማስረጃ ነው። አንድ ሰው ነጻ ፈቃድ የለኝም ብሎ ሰው ቢገድል፣ ቢሳደብ፣ ቢማታ ወዘተ አይደለም አላህ በአኺራ ሰዎች በዱንያህ ይጠይቁታል። ኢቭን መብቱን ለማስከበር ግዴታውን መወጣቱ በራሱ ሰው ነጻ ፈቃድ እንዳለው ማስረጃ ነው።
በኢሥላም ዐቂዳህ ውስጥ ሁለት ጠርዘኛ እሳቦት ነበሩ፥ አንደኛው እሳቤ “አል-ጀብሪያህ” الجبرية ማለትም ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ብቻ የሚኖር ነጻ ፈቃድ የሌለው ፍጡር”Necessitarian” ነው የሚሉ እና ሁለተኛው እሳቤ “አል-ቀደሪያህ” القدريه ማለትም ሰው ያለ አላህ ዕውቀትና ፈቃድ ብቻውን በራሱ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር”Libriterian” ነው የሚል ነው። ሁለቱም ጽንፍ ያላቸው እሳቦት በኢሥላም ዐቂዳህ አንዳች ቦታ የላቸውም። ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር ነው። አምላካችን አላህ ለሰው የሰጠው መልካም እና ክፋ የማሰብ፣ የመናገር፣ የማድረግ ነጻ ምርጫ በችሎታችን ልክ ነው፤ ያለ ችሎታችን ልክ አያስገድደንም፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
ኢቭን አላህ ስንፈራው እንኳን የቻልነውን ያክል ነው፥ አላህ የምንፈራው በተረዳነው፣ በገባን፣ በደረስንበትና ባወቅነክ ልክ ነው። ይህ ተገቢ ፍርሃት ነው፦
65፥16 *አላህንም የቻላችሁትን ያክል ፍሩት*፤ ትዕዛዙን ስሙም፤ ታዘዙም፤ ለግሱም፤ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ይሰጣችኋልና። فَاتَّقُوا اللَّهَ مَا اسْتَطَعْتُمْ وَاسْمَعُوا وَأَطِيعُوا وَأَنفِقُوا خَيْرًا لِّأَنفُسِكُمْ
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ተገቢውን መፍራት ፍሩት*፡፡ እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
“የሻም ሰው ይመን፥ የሻም ሰው ይካድ” ዛቻ ነው። በኃላ ይጠየቃል፥ ትሩፋትና ቅጣት ይቀበላል። አምላካችን አላህ እርሱ የሚወደው እምነት እና የሚጠላው ክህደት ይህ ነው ብሎ ሁለቱንም የእምነት መንገድ እና የክህደት መንገድ በተከበረ ቃሉ ነግሮናል፦
39፥7 *ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
90፥10 *ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?* وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
76፥3 *እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን ገለጽንለት*፡፡ إِنَّا هَدَيْنَاهُ السَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا
ቅኑ የእምነት መንገድ ከጠማማው የክህደት መንገድ ተገልጧል፥ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ የመሆን ያለመሆን ምርጫው ተገልጿል። ለዚያ ነው ዛሬ በዓለማችን ላይ ሁለት ተቃራኒ የሆኑ አማኝ እና ከሓዲ ያሉት፦
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
14፥7 ጌታችሁም *«ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም እቀጣችኋለሁ፤ ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ አስታውሱ*፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
“ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ” ማለት ለአማንያን የተዘጋጀ ትሩፋት ጀነት እንዳለ የሚጠቁም ነው፥ “ብትክዱም እቀጣችኋለሁ” ማለት ለከሓድያን የተዘጋጀ ቅጣት ጀሃነም እንዳለ የሚጠቁም ነው። ስለዚህ ቅጣትና ሽልማት፣ የተፈቀና የተከለለ ነገር መኖሩ፥ እኩይና ሰናይ ነገር መኖሩ በራሱ ሰው ነጻ ፈቃድ እንዳለው የሚያሳይ ማስረጃ ነው። አንድ ሰው ነጻ ፈቃድ የለኝም ብሎ ሰው ቢገድል፣ ቢሳደብ፣ ቢማታ ወዘተ አይደለም አላህ በአኺራ ሰዎች በዱንያህ ይጠይቁታል። ኢቭን መብቱን ለማስከበር ግዴታውን መወጣቱ በራሱ ሰው ነጻ ፈቃድ እንዳለው ማስረጃ ነው።
በኢሥላም ዐቂዳህ ውስጥ ሁለት ጠርዘኛ እሳቦት ነበሩ፥ አንደኛው እሳቤ “አል-ጀብሪያህ” الجبرية ማለትም ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ብቻ የሚኖር ነጻ ፈቃድ የሌለው ፍጡር”Necessitarian” ነው የሚሉ እና ሁለተኛው እሳቤ “አል-ቀደሪያህ” القدريه ማለትም ሰው ያለ አላህ ዕውቀትና ፈቃድ ብቻውን በራሱ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር”Libriterian” ነው የሚል ነው። ሁለቱም ጽንፍ ያላቸው እሳቦት በኢሥላም ዐቂዳህ አንዳች ቦታ የላቸውም። ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር ነው። አምላካችን አላህ ለሰው የሰጠው መልካም እና ክፋ የማሰብ፣ የመናገር፣ የማድረግ ነጻ ምርጫ በችሎታችን ልክ ነው፤ ያለ ችሎታችን ልክ አያስገድደንም፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
ኢቭን አላህ ስንፈራው እንኳን የቻልነውን ያክል ነው፥ አላህ የምንፈራው በተረዳነው፣ በገባን፣ በደረስንበትና ባወቅነክ ልክ ነው። ይህ ተገቢ ፍርሃት ነው፦
65፥16 *አላህንም የቻላችሁትን ያክል ፍሩት*፤ ትዕዛዙን ስሙም፤ ታዘዙም፤ ለግሱም፤ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ይሰጣችኋልና። فَاتَّقُوا اللَّهَ مَا اسْتَطَعْتُمْ وَاسْمَعُوا وَأَطِيعُوا وَأَنفِقُوا خَيْرًا لِّأَنفُسِكُمْ
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ተገቢውን መፍራት ፍሩት*፡፡ እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሰው ሲጃጃል እና ሲደናቆር አብሮ መጃጃል እና መደናቆር ያሳፍራል። ነቢያችን”ﷺ” ከሰው ልጆች ሁሉ ያላቃቸው አላህ ነው፦
48፥28 እርሱ ያ መልክተኛውን በመሪ መጽሐፍና በእውነተኛ ሃይማኖት በሃይማኖት ሁሉ ላይ ሊያልቀው የላከ ነው፡፡ መስካሪም በአላህ በቃ፡፡ هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَىٰ وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
ከሰው ልጆች ሁሉ የላቁ መሆናቸው መስካሪም በአላህ በቃ፡፡
ጎግል who is the world best man? ብላችሁ ስትጠይቁት prophet Muhammad የሚላችሁ ሙሥሊሞች ያስገቡትን እንጂ ጎግሉ እራሱ በራሱ ያስቀመጠውን አይደለም። ጎግል ስማቸው ሲጠራ ”ﷺ” ብሎ ሶላዋት አያወርድም። እንኳን እርሳቸው ወሒድ ማን ነው? ብትሉት የእኔን ጽሑፎች ያመጣላችኃል። ያ ማለት ጎግል ወሒድን ወሒድ ነው አለው ብላችሁ ጮቤ ልትረግጡ ነው? ጥንቃቄ እናድርግ! ምክንያቱም ከጎግል የሚገኝ ነገር ሁሉ እውነት አይደለም። ኢሥላም ከሚጠለሽበት አንዱ ፈሳድ ጎግል ነው። አሳቤን በቅነንት ተረድታችሁ ታረሙ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
48፥28 እርሱ ያ መልክተኛውን በመሪ መጽሐፍና በእውነተኛ ሃይማኖት በሃይማኖት ሁሉ ላይ ሊያልቀው የላከ ነው፡፡ መስካሪም በአላህ በቃ፡፡ هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَىٰ وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
ከሰው ልጆች ሁሉ የላቁ መሆናቸው መስካሪም በአላህ በቃ፡፡
ጎግል who is the world best man? ብላችሁ ስትጠይቁት prophet Muhammad የሚላችሁ ሙሥሊሞች ያስገቡትን እንጂ ጎግሉ እራሱ በራሱ ያስቀመጠውን አይደለም። ጎግል ስማቸው ሲጠራ ”ﷺ” ብሎ ሶላዋት አያወርድም። እንኳን እርሳቸው ወሒድ ማን ነው? ብትሉት የእኔን ጽሑፎች ያመጣላችኃል። ያ ማለት ጎግል ወሒድን ወሒድ ነው አለው ብላችሁ ጮቤ ልትረግጡ ነው? ጥንቃቄ እናድርግ! ምክንያቱም ከጎግል የሚገኝ ነገር ሁሉ እውነት አይደለም። ኢሥላም ከሚጠለሽበት አንዱ ፈሳድ ጎግል ነው። አሳቤን በቅነንት ተረድታችሁ ታረሙ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የሙሥሊሞች መጀመሪያ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
"ኢሥላም" إِسْلَام የሚለው ቃል "አሥለመ" أَسْلَمَ ማለትም "ታዘዘ" "አመለከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መታዘዝ" "ማምለክ" ማለት ነው። አላህ ዘንድ ዕውቅና ያለው ሃይማኖት ኢሥላም ብቻ ነው፦
3፥19 *አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት “ኢሥላም” ብቻ ነው*፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
22፥34 *አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱም ብቻ ታዘዙ*፡፡ ለአላህ ተዋራጆችንም አብስራቸው፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا ۗ وَبَشِّرِ الْمُخْبِتِينَ
“አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው” በማለት ከተናገር በኃላ “ለእርሱም ብቻ ታዘዙ” ይላል፥ “ታዘዙ” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አሥሊሙ” أَسْلِمُوا ነው። ኢሥላም ማለት አንድን አምላክ ብቻ በብቸኝነት ማምለክ ማለት ነው።
ሙሥሊም" مُسْلِم የሚለው ቃል ሠለመ" سَلَّمَ "ማለትም "ታዘዘ" "አመለከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ታዛዥ" "አምላኪ" ማለት ነው፦
21፥108 ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *“አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን*? በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” በማለት ከተናገር በኃላ “እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?” ይላል፥ "ታዛዦች" ለሚለው የገባው ቃል "ሙሥሊሙን" مُّسْلِمُون ሲሆን የሙሥሊም ብዙ ቁጥር ነው። ሙሥሊም ማለት አንድን አምላክ ብቻ በብቸኝነት የሚያመልክ ማለት ነው። ኢሥላም እና ሙሥሊም የሚጀምረው ከነቢያችን"ﷺ" ነውን? በፍጹም አይደለም። ሚሽነሪዎች እንደበቀቀን የሚቀጥፉበትን ጥቅስ እስቲ እንይ፦
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
ቁልፉ ያለው "አወል" የሚለው ቃል ላይ ነው። "አወል" أَوَّل ማለት "መጀመሪያ" ማለት ሲሆን በዐረቢኛ ሰዋስው ውስጥ ሁለት ዓይነት መጀመሪያነት አለ፥ አንደኛው "አወሉል ሙጥለቅ" أَوَّل ٱلْمُطْلَق ማለትም “ፍጹማዊ መጀመሪያ“Absolute first” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ "አወሉል ቀሪብ" أَوَّل ٱلْقَرِيب ማለትም "አንጻራዊ መጀመሪያ“Relative first” ነው። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንይ፦
ነጥብ አንድ
"አወሉል ሙጥለቅ"
“ሙጥለቅ” مُطْلَق ማለት "ፍጹም" ማለት ነው፥ በምድር ላይ የመጀመሪያው ነቢይ አደም ነው፦
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1781
አቡ ዘር እንደተረከው፦ *"የአላህ ነቢይ”ﷺ” ሆይ የመጀመሪያው ነቢይ ማን ነው? ብሎ አለ። እርሳቸውም፦ "አደም ነው" አሉ። እርሱም፦ "እርሱ ነቢይ ነበርን? ብሎ አለ። እርሳቸውም፦ "አዎ" አሉ"*። عَن أَبُو ذَرٍّ قُلْتُ : يَا نَبِيَّ اللَّهِ، فَأَيُّ الْأَنْبِيَاءِ كَانَ أَوَّلَ. قَالَ : " آدَمُ ". قَالَ : قُلْتُ : يَا نَبِيَّ اللَّهِ، أَوَنَبِيٌّ كَانَ آدَمُ ؟ قَالَ : " نَعَمْ،
ሸይኹል አልባኒይ ሠነዱን ሶሒሕ ነው ብለውታል። ከአደም በፊት ሰው እና ነቢይ ስለሌለ የአደም ነቢይነት ጅማሮ ነው፥ ይህም ጅማሬ ፍጹማዊ መጀመሪያ ነው። አምላካችን አላህ ወደ አደም ወሕይ አውርዷል፦
20፥115 *"ወደ አደምም ”ከዚህ በፊት” ኪዳንን በእርግጥ አወረድን*፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ
"ከዚህ በፊት" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። "ከዚህ በፊት" ለሚለው የገባው ቃል "ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን ጊዜ ታሳቢ ያደረገ ነው፥ "ከዚህ በፊት" አላህ በአደም ጊዜ "ሙሥሊሞች" ብሎ ሰየመ፦
22፥78 *"እርሱ "ከዚህ በፊት" ሙስሊሞች ብሎ ሰይሟችኋል*፡፡ هُوَ سَمَّاكُمُ الْمُسْلِمِينَ مِن قَبْلُ
አሁንም "ከዚህ በፊት" ለሚለው የገባው ቃል "ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን የአደምን ጊዜ ያስታውሰናል። "እርሱ" የተባለው "አላህ" የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ነው፥ አላህ "ሙሥሊሞች" ብሎ ሰየመ። በመቀጠል ኑሕ፦ ”ከሙስሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ” ብሏል፦
10፥72 “ብትሸሹም አትጎዱኝም ፣ከምንዳም ምንንም አለምናችሁም፡፡ምንዳዬም በአላህ ላይ እንጂ በሌላ አይደለም፣ *”ከሙስሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ”* فَإِن تَوَلَّيْتُمْ فَمَا سَأَلْتُكُم مِّنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَى ٱللَّهِ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ ٱلْمُسْلِمِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
"ኢሥላም" إِسْلَام የሚለው ቃል "አሥለመ" أَسْلَمَ ማለትም "ታዘዘ" "አመለከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መታዘዝ" "ማምለክ" ማለት ነው። አላህ ዘንድ ዕውቅና ያለው ሃይማኖት ኢሥላም ብቻ ነው፦
3፥19 *አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት “ኢሥላም” ብቻ ነው*፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
22፥34 *አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱም ብቻ ታዘዙ*፡፡ ለአላህ ተዋራጆችንም አብስራቸው፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا ۗ وَبَشِّرِ الْمُخْبِتِينَ
“አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው” በማለት ከተናገር በኃላ “ለእርሱም ብቻ ታዘዙ” ይላል፥ “ታዘዙ” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አሥሊሙ” أَسْلِمُوا ነው። ኢሥላም ማለት አንድን አምላክ ብቻ በብቸኝነት ማምለክ ማለት ነው።
ሙሥሊም" مُسْلِم የሚለው ቃል ሠለመ" سَلَّمَ "ማለትም "ታዘዘ" "አመለከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ታዛዥ" "አምላኪ" ማለት ነው፦
21፥108 ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *“አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን*? በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” በማለት ከተናገር በኃላ “እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?” ይላል፥ "ታዛዦች" ለሚለው የገባው ቃል "ሙሥሊሙን" مُّسْلِمُون ሲሆን የሙሥሊም ብዙ ቁጥር ነው። ሙሥሊም ማለት አንድን አምላክ ብቻ በብቸኝነት የሚያመልክ ማለት ነው። ኢሥላም እና ሙሥሊም የሚጀምረው ከነቢያችን"ﷺ" ነውን? በፍጹም አይደለም። ሚሽነሪዎች እንደበቀቀን የሚቀጥፉበትን ጥቅስ እስቲ እንይ፦
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
ቁልፉ ያለው "አወል" የሚለው ቃል ላይ ነው። "አወል" أَوَّل ማለት "መጀመሪያ" ማለት ሲሆን በዐረቢኛ ሰዋስው ውስጥ ሁለት ዓይነት መጀመሪያነት አለ፥ አንደኛው "አወሉል ሙጥለቅ" أَوَّل ٱلْمُطْلَق ማለትም “ፍጹማዊ መጀመሪያ“Absolute first” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ "አወሉል ቀሪብ" أَوَّل ٱلْقَرِيب ማለትም "አንጻራዊ መጀመሪያ“Relative first” ነው። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንይ፦
ነጥብ አንድ
"አወሉል ሙጥለቅ"
“ሙጥለቅ” مُطْلَق ማለት "ፍጹም" ማለት ነው፥ በምድር ላይ የመጀመሪያው ነቢይ አደም ነው፦
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1781
አቡ ዘር እንደተረከው፦ *"የአላህ ነቢይ”ﷺ” ሆይ የመጀመሪያው ነቢይ ማን ነው? ብሎ አለ። እርሳቸውም፦ "አደም ነው" አሉ። እርሱም፦ "እርሱ ነቢይ ነበርን? ብሎ አለ። እርሳቸውም፦ "አዎ" አሉ"*። عَن أَبُو ذَرٍّ قُلْتُ : يَا نَبِيَّ اللَّهِ، فَأَيُّ الْأَنْبِيَاءِ كَانَ أَوَّلَ. قَالَ : " آدَمُ ". قَالَ : قُلْتُ : يَا نَبِيَّ اللَّهِ، أَوَنَبِيٌّ كَانَ آدَمُ ؟ قَالَ : " نَعَمْ،
ሸይኹል አልባኒይ ሠነዱን ሶሒሕ ነው ብለውታል። ከአደም በፊት ሰው እና ነቢይ ስለሌለ የአደም ነቢይነት ጅማሮ ነው፥ ይህም ጅማሬ ፍጹማዊ መጀመሪያ ነው። አምላካችን አላህ ወደ አደም ወሕይ አውርዷል፦
20፥115 *"ወደ አደምም ”ከዚህ በፊት” ኪዳንን በእርግጥ አወረድን*፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ
"ከዚህ በፊት" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። "ከዚህ በፊት" ለሚለው የገባው ቃል "ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን ጊዜ ታሳቢ ያደረገ ነው፥ "ከዚህ በፊት" አላህ በአደም ጊዜ "ሙሥሊሞች" ብሎ ሰየመ፦
22፥78 *"እርሱ "ከዚህ በፊት" ሙስሊሞች ብሎ ሰይሟችኋል*፡፡ هُوَ سَمَّاكُمُ الْمُسْلِمِينَ مِن قَبْلُ
አሁንም "ከዚህ በፊት" ለሚለው የገባው ቃል "ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን የአደምን ጊዜ ያስታውሰናል። "እርሱ" የተባለው "አላህ" የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ነው፥ አላህ "ሙሥሊሞች" ብሎ ሰየመ። በመቀጠል ኑሕ፦ ”ከሙስሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ” ብሏል፦
10፥72 “ብትሸሹም አትጎዱኝም ፣ከምንዳም ምንንም አለምናችሁም፡፡ምንዳዬም በአላህ ላይ እንጂ በሌላ አይደለም፣ *”ከሙስሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ”* فَإِن تَوَلَّيْتُمْ فَمَا سَأَلْتُكُم مِّنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَى ٱللَّهِ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ ٱلْمُسْلِمِينَ
አምላካችን አላህ ለኢብራሂም “አሥሊም” أَسْلِمْ ማለትም “ታዘዝ” ሲለው እርሱም “አሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ማለትም “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 *ጌታው ለእርሱ ”ታዘዝ” ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ ”ታዘዝኩ” አለ*፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ለዓለማት ጌታ መታዘዝ ኢሥላም ነው፥ እርሱም፦ "ጌታችን ሆይ! ለአንተ “ታዛዦችም” አድርገን፡፡ ከዘሮቻችንም ለአንተ ታዛዦች አድርግ" ብሏል፦
2፥128 «ጌታችን ሆይ! *ለአንተ “ታዛዦችም” አድርገን፡፡ ከዘሮቻችንም ለአንተ ታዛዦች “ሕዝቦችን” አድርግ*» رَبَّنَا وَٱجْعَلْنَا مُسْلِمَيْنِ لَكَ وَمِن ذُرِّيَّتِنَآ أُمَّةًۭ مُّسْلِمَةًۭ لَّكَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙሥሊመይኒ” مُسْلِمَيْنِ ሲሆን ሙሰና ነው፥ ሁለቱን አበው ኢብራሂምን እና ኢስማኢልን ያሳያል። በመቀጠል ያዕቁብም ልጆቹን፦ "እናንተ “ሙስሊሞች” ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ" አላቸው፥ እነርሱም፦ "እኛ ለእርሱ ፍፁም “ታዛዦች” አሉ፦
2፥132 በእርሷም በሕግጋቲቱ ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ፡፡ *«ልጆቼ ሆይ! አላህ ለእናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ ”ሙስሊሞች” ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው*፡፡ وَوَصَّىٰ بِهَآ إِبْرَٰهِـۧمُ بَنِيهِ وَيَعْقُوبُ يَٰبَنِىَّ إِنَّ ٱللَّهَ ٱصْطَفَىٰ لَكُمُ ٱلدِّينَ فَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
2፥133 ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከኔ በኋላ ማንን ትገዛላችሁ? ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? *እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም ”ታዛዦች” ኾነን እናመልካለን አሉ*፡፡ أَمْ كُنتُمْ شُهَدَآءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ ٱلْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِنۢ بَعْدِى قَالُوا۟ نَعْبُدُ إِلَٰهَكَ وَإِلَٰهَ ءَابَآئِكَ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ إِلَٰهًۭا وَٰحِدًۭا وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሙሥሊሙን" مُّسْلِمُون እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሙሣም ለሕዝቦቹ “ታዛዦች” እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ አለ፦
10:84 *ሙሳም አለ፡- «ሕዝቦቼ ሆይ! በአላህ አምናችሁ እንደ ሆነ በርሱ ላይ ተጠጉ፡፡ *”ታዛዦች”* እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ"*፡፡ وَقَالَ مُوسَىٰ يَٰقَوْمِ إِن كُنتُمْ ءَامَنتُم بِٱللَّهِ فَعَلَيْهِ تَوَكَّلُوٓا۟ إِن كُنتُم مُّسْلِمِينَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል አሁንም “ሙስሊሚን” مُّسْلِمِين ነው። የዒሣ ሐዋርያትም የጥንቱን አምላክ በብቸኝነት የሚያመልኩ ስለነበሩ፦ "ሙሥሊሙን ነን" ብለዋል፦
5:111 ወደ ሐዋርያትም በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ በማለት ባዘዝኩ ጊዜ አስታውስ፤ አመንን፣ *እኛም *”ሙስሊሞች”* መሆናችንን መስክር አሉ*።وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ٱلْحَوَارِيِّـۧنَ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِى وَبِرَسُولِى قَالُوٓا۟ ءَامَنَّا وَٱشْهَدْ بِأَنَّنَا مُسْلِمُونَ
3:52 ዒሳ ከእነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ፦ ወደ አላህ ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት ፡ -እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ *እኛም ትክክለኛ *”ታዛዦች”* መሆናችንን፥ መስክር፥ አሉ*። فَلَمَّآ أَحَسَّ عِيسَىٰ مِنْهُمُ ٱلْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَٱشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
2፥131 *ጌታው ለእርሱ ”ታዘዝ” ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ ”ታዘዝኩ” አለ*፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ለዓለማት ጌታ መታዘዝ ኢሥላም ነው፥ እርሱም፦ "ጌታችን ሆይ! ለአንተ “ታዛዦችም” አድርገን፡፡ ከዘሮቻችንም ለአንተ ታዛዦች አድርግ" ብሏል፦
2፥128 «ጌታችን ሆይ! *ለአንተ “ታዛዦችም” አድርገን፡፡ ከዘሮቻችንም ለአንተ ታዛዦች “ሕዝቦችን” አድርግ*» رَبَّنَا وَٱجْعَلْنَا مُسْلِمَيْنِ لَكَ وَمِن ذُرِّيَّتِنَآ أُمَّةًۭ مُّسْلِمَةًۭ لَّكَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙሥሊመይኒ” مُسْلِمَيْنِ ሲሆን ሙሰና ነው፥ ሁለቱን አበው ኢብራሂምን እና ኢስማኢልን ያሳያል። በመቀጠል ያዕቁብም ልጆቹን፦ "እናንተ “ሙስሊሞች” ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ" አላቸው፥ እነርሱም፦ "እኛ ለእርሱ ፍፁም “ታዛዦች” አሉ፦
2፥132 በእርሷም በሕግጋቲቱ ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ፡፡ *«ልጆቼ ሆይ! አላህ ለእናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ ”ሙስሊሞች” ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው*፡፡ وَوَصَّىٰ بِهَآ إِبْرَٰهِـۧمُ بَنِيهِ وَيَعْقُوبُ يَٰبَنِىَّ إِنَّ ٱللَّهَ ٱصْطَفَىٰ لَكُمُ ٱلدِّينَ فَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
2፥133 ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከኔ በኋላ ማንን ትገዛላችሁ? ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? *እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም ”ታዛዦች” ኾነን እናመልካለን አሉ*፡፡ أَمْ كُنتُمْ شُهَدَآءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ ٱلْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِنۢ بَعْدِى قَالُوا۟ نَعْبُدُ إِلَٰهَكَ وَإِلَٰهَ ءَابَآئِكَ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ إِلَٰهًۭا وَٰحِدًۭا وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሙሥሊሙን" مُّسْلِمُون እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሙሣም ለሕዝቦቹ “ታዛዦች” እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ አለ፦
10:84 *ሙሳም አለ፡- «ሕዝቦቼ ሆይ! በአላህ አምናችሁ እንደ ሆነ በርሱ ላይ ተጠጉ፡፡ *”ታዛዦች”* እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ"*፡፡ وَقَالَ مُوسَىٰ يَٰقَوْمِ إِن كُنتُمْ ءَامَنتُم بِٱللَّهِ فَعَلَيْهِ تَوَكَّلُوٓا۟ إِن كُنتُم مُّسْلِمِينَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል አሁንም “ሙስሊሚን” مُّسْلِمِين ነው። የዒሣ ሐዋርያትም የጥንቱን አምላክ በብቸኝነት የሚያመልኩ ስለነበሩ፦ "ሙሥሊሙን ነን" ብለዋል፦
5:111 ወደ ሐዋርያትም በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ በማለት ባዘዝኩ ጊዜ አስታውስ፤ አመንን፣ *እኛም *”ሙስሊሞች”* መሆናችንን መስክር አሉ*።وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ٱلْحَوَارِيِّـۧنَ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِى وَبِرَسُولِى قَالُوٓا۟ ءَامَنَّا وَٱشْهَدْ بِأَنَّنَا مُسْلِمُونَ
3:52 ዒሳ ከእነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ፦ ወደ አላህ ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት ፡ -እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ *እኛም ትክክለኛ *”ታዛዦች”* መሆናችንን፥ መስክር፥ አሉ*። فَلَمَّآ أَحَسَّ عِيسَىٰ مِنْهُمُ ٱلْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَٱشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
ነጥብ ሁለት
"አወሉል ቀሪብ"
"ቀሪብ" قَرِيب ማለት "አንጻራዊ" ማለት ነው፥ ከላይ ከነቢያችን"ﷺ" በፊት የነበሩት ነቢያት ሙሥሊም ከነበሩ የነቢያችን"ﷺ" መጀመሪያነት አንጻራዊ ነው፦
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት "ታዘዝኩ"፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
"ታዘዝኩ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ምንድን ነው የታዘዙት? ቁርኣን “ትእዛዝ” ሆኖ ወደ እርሳቸው ወርዷል፦
65፥5 *”ይህ “የአላህ ትእዛዝ ነው”። ወደ እናንተም አወረደው”*። ذَٰلِكَ أَمْرُ ٱللَّهِ أَنزَلَهُۥٓ إِلَيْكُمْ
ይህንን ትእዛዝ ተቀብለው የታዘዙ የመጀመሪያው ታዛዥ እርሳቸው ናቸው፦
6፥14 *«እኔ መጀመሪያ ትእዛዝን ከተቀበለ ሰው ልኾን ታዘዝኩ*”፡፡ ከአጋሪዎችም ፈጽሞ አትኹን ተብያለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّىٓ أُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ أَوَّلَ مَنْ أَسْلَمَ ۖ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
“ትእዛዝን ከተቀበለ” የሚለው ይሰመርበት። “ትእዛዝን የተቀበለ” ለሚለው ቃል የገባው “አሥለመ” أَسْلَمَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ እንግዲህ ቁርኣንን ተቀብሎ ከሠለሙት ሙሥሊሞች መጀመሪያ ነቢያችን”ﷺ” ናቸው ማለት ነው፦
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
3፥20 ቢከራከሩህም፡- *”«ፊቴን ለአላህ ሰጠሁ፤ የተከተሉኝም ሰዎች እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ»* በላቸው፡፡ فَإِنْ حَاجُّوكَ فَقُلْ أَسْلَمْتُ وَجْهِيَ لِلَّهِ وَمَنِ اتَّبَعَنِ
“ሰጠሁ” ለሚለው ቃል የገባው “አሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ሲሆን እርሳቸው ቀጥሎ ተከታዮቻቸው ሁለንተናቸውን ለአላህ ያሠለሙ መሆናቸውን ፍንትው አርጎ ያሳያል። ለአላህ ከሠለሙት ተከታዮቻቸው አንጻር ቅድሚያ የሠለሙ እርሳቸው ናቸው። አምላካችን አላህ ለነቢያችን"ﷺ" እና ለተከታዮቻቸው ኑሕን፣ ኢብራሂምን፣ ሙሳን እና ዒሳንም ያዘዝንበትን ሃይማኖን ኢሥላምን እንድንከተል ነው፦
42፥13 *ለእናንተ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን ያዘዘበትን ደነገገላችሁ፡፡ ያንንም ወደ አንተ ያወረድነውን ያንንም በእርሱ ኢብራሂምን ሙሳንና ዒሳንም ያዘዝንበትን ሃይማኖትን በትክክል አቋቁሙ! በእርሱም አትለያዩ። شَرَعَ لَكُم مِّنَ الدِّينِ مَا وَصَّىٰ بِهِ نُوحًا وَالَّذِي أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ وَمَا وَصَّيْنَا بِهِ إِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَىٰ ۖ أَنْ أَقِيمُوا الدِّينَ وَلَا تَتَفَرَّقُوا فِيهِ
እዚህ ድረስ ከተግባባን በንጽጽር ወደ ባይብል እንግባ! በባይብል የእግዚአብሔር የመጀመሪያ ልጅ እስራኤል ነው፦
ዘጸአት 4፥22 ፈርዖንንም፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ *”እስራኤል የበኵር ልጄ ነው”*።
“በኵር” ማለት "መጀመርያ" ማለት ነው። እስራኤል የእግዚአብሔር የመጀመሪያ ልጅ ሆኖ ሳለ ከእስራኤል መፈጠር በፊት መላእክእት እና አደም የእግዚአብሔር ልጆች ተብለዋል፦
ኢዮብ 38፥7 አጥቢያ ኮከቦች በአንድነት ሲዘምሩ፥ *የእግዚአብሔርም ልጆች* ሁሉ እልል ሲሉ፥
ዘፍጥረት 6፥2 *”የእግዚአብሔር ልጆችም የሰውን ሴቶች ልጆች መልካሞች እንደ ሆኑ አዩ፤ ከመረጡአቸውም ሁሉ ሚስቶችን ለራሳቸው ወሰዱ”*።
ሉቃስ 3፥38 የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ *የእግዚአብሔር ልጅ*።
አይ እስራኤል "መጀመርያ" የተባለበት አንጻራዊ እንጂ ፍጹማዊ አይደለም" ካላችሁን፥ በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉሃል እንደዚህ ነው። ከላይ ያለውንም ነጥብ በዚህ መልክ እና ልክ ተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"አወሉል ቀሪብ"
"ቀሪብ" قَرِيب ማለት "አንጻራዊ" ማለት ነው፥ ከላይ ከነቢያችን"ﷺ" በፊት የነበሩት ነቢያት ሙሥሊም ከነበሩ የነቢያችን"ﷺ" መጀመሪያነት አንጻራዊ ነው፦
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት "ታዘዝኩ"፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
"ታዘዝኩ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ምንድን ነው የታዘዙት? ቁርኣን “ትእዛዝ” ሆኖ ወደ እርሳቸው ወርዷል፦
65፥5 *”ይህ “የአላህ ትእዛዝ ነው”። ወደ እናንተም አወረደው”*። ذَٰلِكَ أَمْرُ ٱللَّهِ أَنزَلَهُۥٓ إِلَيْكُمْ
ይህንን ትእዛዝ ተቀብለው የታዘዙ የመጀመሪያው ታዛዥ እርሳቸው ናቸው፦
6፥14 *«እኔ መጀመሪያ ትእዛዝን ከተቀበለ ሰው ልኾን ታዘዝኩ*”፡፡ ከአጋሪዎችም ፈጽሞ አትኹን ተብያለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّىٓ أُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ أَوَّلَ مَنْ أَسْلَمَ ۖ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
“ትእዛዝን ከተቀበለ” የሚለው ይሰመርበት። “ትእዛዝን የተቀበለ” ለሚለው ቃል የገባው “አሥለመ” أَسْلَمَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ እንግዲህ ቁርኣንን ተቀብሎ ከሠለሙት ሙሥሊሞች መጀመሪያ ነቢያችን”ﷺ” ናቸው ማለት ነው፦
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
3፥20 ቢከራከሩህም፡- *”«ፊቴን ለአላህ ሰጠሁ፤ የተከተሉኝም ሰዎች እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ»* በላቸው፡፡ فَإِنْ حَاجُّوكَ فَقُلْ أَسْلَمْتُ وَجْهِيَ لِلَّهِ وَمَنِ اتَّبَعَنِ
“ሰጠሁ” ለሚለው ቃል የገባው “አሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ሲሆን እርሳቸው ቀጥሎ ተከታዮቻቸው ሁለንተናቸውን ለአላህ ያሠለሙ መሆናቸውን ፍንትው አርጎ ያሳያል። ለአላህ ከሠለሙት ተከታዮቻቸው አንጻር ቅድሚያ የሠለሙ እርሳቸው ናቸው። አምላካችን አላህ ለነቢያችን"ﷺ" እና ለተከታዮቻቸው ኑሕን፣ ኢብራሂምን፣ ሙሳን እና ዒሳንም ያዘዝንበትን ሃይማኖን ኢሥላምን እንድንከተል ነው፦
42፥13 *ለእናንተ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን ያዘዘበትን ደነገገላችሁ፡፡ ያንንም ወደ አንተ ያወረድነውን ያንንም በእርሱ ኢብራሂምን ሙሳንና ዒሳንም ያዘዝንበትን ሃይማኖትን በትክክል አቋቁሙ! በእርሱም አትለያዩ። شَرَعَ لَكُم مِّنَ الدِّينِ مَا وَصَّىٰ بِهِ نُوحًا وَالَّذِي أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ وَمَا وَصَّيْنَا بِهِ إِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَىٰ ۖ أَنْ أَقِيمُوا الدِّينَ وَلَا تَتَفَرَّقُوا فِيهِ
እዚህ ድረስ ከተግባባን በንጽጽር ወደ ባይብል እንግባ! በባይብል የእግዚአብሔር የመጀመሪያ ልጅ እስራኤል ነው፦
ዘጸአት 4፥22 ፈርዖንንም፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ *”እስራኤል የበኵር ልጄ ነው”*።
“በኵር” ማለት "መጀመርያ" ማለት ነው። እስራኤል የእግዚአብሔር የመጀመሪያ ልጅ ሆኖ ሳለ ከእስራኤል መፈጠር በፊት መላእክእት እና አደም የእግዚአብሔር ልጆች ተብለዋል፦
ኢዮብ 38፥7 አጥቢያ ኮከቦች በአንድነት ሲዘምሩ፥ *የእግዚአብሔርም ልጆች* ሁሉ እልል ሲሉ፥
ዘፍጥረት 6፥2 *”የእግዚአብሔር ልጆችም የሰውን ሴቶች ልጆች መልካሞች እንደ ሆኑ አዩ፤ ከመረጡአቸውም ሁሉ ሚስቶችን ለራሳቸው ወሰዱ”*።
ሉቃስ 3፥38 የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ *የእግዚአብሔር ልጅ*።
አይ እስራኤል "መጀመርያ" የተባለበት አንጻራዊ እንጂ ፍጹማዊ አይደለም" ካላችሁን፥ በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉሃል እንደዚህ ነው። ከላይ ያለውንም ነጥብ በዚህ መልክ እና ልክ ተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም