ይህ የኡስታዝ ኢልያስ አሕመድ መጣጥፎችና የተመረጡ ትምህርቶች የሚተላለፉበት (Official) የፌስቡክ ፔጅ ነው። ላይክ እና ፎሎው ይድርጉ፦
https://www.facebook.com/ustathilyas
አሊያም ቴሌ ግራሙ ይህ ነው፥ ይከታቱ፦
@ustazilyas
እመኑኝ ዲንዎን በአግባቡ ያውቁበታል።
https://www.facebook.com/ustathilyas
አሊያም ቴሌ ግራሙ ይህ ነው፥ ይከታቱ፦
@ustazilyas
እመኑኝ ዲንዎን በአግባቡ ያውቁበታል።
መውሊድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
“መውሊድ” مَوْلِد የሚለው ቃል "ወለደ" وَلَدَ ማለትም "ወለደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ልደት” ማለት ነው፥ "የልደት ቀን፣ ቦታ እና በዓል እራሱ "መውሊድ" ይሉታል። በተለይ ነቢያችን”ﷺ” ተወለዱት ተብሎ የሚከበርበት ቀን "መውሊድ" ይባላል። ይህንን የመውሊድ እሳቤ ለማወቅ ከዝንባሌ ነጻ ሆነን ስለ ሸሪዓችን ጠንቅቀህ ማወቅ ይጠበቅብናል፥ “ሸሪዓህ” شَرِيعَة ማለት “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው፥ መፍረድ ያለብንም ከአላህ በወረደው ሸሪዓህ ብቻ ነው፦
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሕግ” ለሚለው ቃል የገባው “ሺርዓህ” شِرْعَة መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። “ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፥ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው። “አሕካም” أَحْكَام ማለት ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሕግጋት” ማለት ነው። በኢሥላም አሕካም በአምስት ዋና ዋና ክፍል ይከፈላል፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فَرْد ማለትም “የታዘዘ” ግዴታ ነው።
2ኛ. “ሙስተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለትም “የተወደደ” ሡናህ ነው።
3ኛ. “ሙባሕ” مُبَاح ማለትም “የተፈቀደ” ሐላል ነው።
4ኛ. “መክሩህ” مَكْرُوه ማለትም “የተጠላ” ድርጊት ነው።
5ኛ. “ሐራም” حَرَام ማለትም “የተከለከለ” ድርጊት ነው።
እነዚህ ሕግጋት ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው መሠረት ብቻ ዒባዳህ ይፈጸማል። “ዒባዳህ” عِبَادَة ማለት “አምልኮ” ማለት ሲሆን፥ ዒባዳህ አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች አሉት፥ እነርሱም፦ ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢትባዕ ናቸው። “ኢትባዕ” إِتْبَاع የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ ማለትም “ተከተለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ነው። ያለ ኢትባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም፥ ኢትባዕ ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
6፥106 *ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን ተከተል*፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢትባዕ” ማለት ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ማለት ነው። ሙሥሊም የተወረደውን ብቻ ሲከተል ሁለት ብቻ ዒድ ያከብራል። “ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፥ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል። ነቢያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፥ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *"አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው"*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *"በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
“መውሊድ” مَوْلِد የሚለው ቃል "ወለደ" وَلَدَ ማለትም "ወለደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ልደት” ማለት ነው፥ "የልደት ቀን፣ ቦታ እና በዓል እራሱ "መውሊድ" ይሉታል። በተለይ ነቢያችን”ﷺ” ተወለዱት ተብሎ የሚከበርበት ቀን "መውሊድ" ይባላል። ይህንን የመውሊድ እሳቤ ለማወቅ ከዝንባሌ ነጻ ሆነን ስለ ሸሪዓችን ጠንቅቀህ ማወቅ ይጠበቅብናል፥ “ሸሪዓህ” شَرِيعَة ማለት “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው፥ መፍረድ ያለብንም ከአላህ በወረደው ሸሪዓህ ብቻ ነው፦
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሕግ” ለሚለው ቃል የገባው “ሺርዓህ” شِرْعَة መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። “ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፥ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው። “አሕካም” أَحْكَام ማለት ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሕግጋት” ማለት ነው። በኢሥላም አሕካም በአምስት ዋና ዋና ክፍል ይከፈላል፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فَرْد ማለትም “የታዘዘ” ግዴታ ነው።
2ኛ. “ሙስተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለትም “የተወደደ” ሡናህ ነው።
3ኛ. “ሙባሕ” مُبَاح ማለትም “የተፈቀደ” ሐላል ነው።
4ኛ. “መክሩህ” مَكْرُوه ማለትም “የተጠላ” ድርጊት ነው።
5ኛ. “ሐራም” حَرَام ማለትም “የተከለከለ” ድርጊት ነው።
እነዚህ ሕግጋት ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው መሠረት ብቻ ዒባዳህ ይፈጸማል። “ዒባዳህ” عِبَادَة ማለት “አምልኮ” ማለት ሲሆን፥ ዒባዳህ አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች አሉት፥ እነርሱም፦ ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢትባዕ ናቸው። “ኢትባዕ” إِتْبَاع የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ ማለትም “ተከተለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ነው። ያለ ኢትባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም፥ ኢትባዕ ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
6፥106 *ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን ተከተል*፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢትባዕ” ማለት ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ማለት ነው። ሙሥሊም የተወረደውን ብቻ ሲከተል ሁለት ብቻ ዒድ ያከብራል። “ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፥ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል። ነቢያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፥ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *"አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው"*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *"በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
አሥ-ሠለፉ አስ-ሷሊሑን የሚያከብሩት እነዚህን ሁለቱን በዓላት ብቻ ነበር። የመጀመሪያው ትውልድ “ሰሓቢይ” صَحَابِيّ ሲባሉ የነቢያችን”ﷺ” ውድ “ባልደረባ”companion” ናቸው፣ ሁለተኛው ትውልድ “ታቢዒይ” تَابِعِيّ ናቸው፣ ሦስተኛው ትውልድ “ታቢዑ አት-ታቢዒን” تَابِع التَابِعِين ናቸው። እነዚህ ሦስት ትውልድ “አሥ-ሠለፉ አስ-ሷሊሑን” ٱلسَلَف ٱلصَالِحُون ማለትም “መልካሞቹ ቀደምት” ይባላሉ፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 83, ሐዲስ 72
ዒምራን ኢብኑ ሑሰይን እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ከእናንተ ምርጡ የእኔ ትውልድ ነው፥ ቀጥሎ ያሉት እነርሱን የሚከተሉት ነው፥ ለጥቆ ያሉት የሚከተሉትን የሚከተሉ ናቸው”*። قَالَ سَمِعْتُ عِمْرَانَ بْنَ حُصَيْنٍ، يُحَدِّثُ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ خَيْرُكُمْ قَرْنِي، ثُمَّ الَّذِينَ يَلُونَهُمْ، ثُمَّ الَّذِينَ يَلُونَهُم
አሥ-ሠለፉ አስ-ሷሊሑን በመንሀጃቸው ውስጥ ስለ መውሊድ አላስተማሩም፥ መውሊድን አልተገበሩትም። “መንሀጅ” مَنْهَج ማለት “ፍኖት” “ፋና” “መንገድ” ማለት ነው። በታሪክ እንደሚታወቀው ለመጀመርያ ጊዜ "የነቢያችን”ﷺ” የልደት ቀን" ተብሎ መከበር የተጀመረው ግብፅ ውስጥ በፋጢሚዩን በአራተኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ ላይ ነው። ስለዚህ ሦስተኛ በዓል መውሊድ መጤ እና ቢድዓ ነው። “ቢድዓህ” بِدْعَة የሚለው ቃል “በደዐ” بَدَّعَ ማለትም “ፈጠረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ፈጠራ” ማለት ነው። ቢድዓህ የኢትባዕ ተቃራኒ ነው። “ቢድዓህ” ማለት አላህ ሳያዘን እና ሳይፈቅድልን ዝንባሌአችንን ተከትለን የምናደርገው አዲስ አምልኮ ማለት ነው። ያለ ኢትባዕ የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ተብሎ የሚደረግ ማንኛውም አዲስ አምልኮ ቢድዓህ ነው፦
ሡነን ነሣኢ መጽሐፍ 19, ሐዲስ 23
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ኹጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ *“አላህ የመራውን ማንም አያጠመውም፥ አላህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፥ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፥ ቢድዓህ ሁሉ ጥመት ነው። ጥመት ሁሉ የእሳት ነው*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ
ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓህ ነው፥ ቢድዓህ ሁሉ ጥመት ነው፥ ጥመት ሁሉ የእሳት ከሆነ ካየን ዘንዳ ቢድዓህ የሚያራምድ ማንኛውም ሰው በዐሊሞች በያን ከተደረገበት “ሙብተዲዕ” مُبْتَدِئ ይባላል። ቢድዓ ደግሞ ምንጩ ዝንባሌን መከተል ነው፥ በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40 *በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ* وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَى
79፥41 *ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
አላህ ከዝንባሌ ይጠብቀን፥ ከቢድዓህ እርቀን በኢትባዕ ብቻ እርሱ የምናመልክ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 83, ሐዲስ 72
ዒምራን ኢብኑ ሑሰይን እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ከእናንተ ምርጡ የእኔ ትውልድ ነው፥ ቀጥሎ ያሉት እነርሱን የሚከተሉት ነው፥ ለጥቆ ያሉት የሚከተሉትን የሚከተሉ ናቸው”*። قَالَ سَمِعْتُ عِمْرَانَ بْنَ حُصَيْنٍ، يُحَدِّثُ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ خَيْرُكُمْ قَرْنِي، ثُمَّ الَّذِينَ يَلُونَهُمْ، ثُمَّ الَّذِينَ يَلُونَهُم
አሥ-ሠለፉ አስ-ሷሊሑን በመንሀጃቸው ውስጥ ስለ መውሊድ አላስተማሩም፥ መውሊድን አልተገበሩትም። “መንሀጅ” مَنْهَج ማለት “ፍኖት” “ፋና” “መንገድ” ማለት ነው። በታሪክ እንደሚታወቀው ለመጀመርያ ጊዜ "የነቢያችን”ﷺ” የልደት ቀን" ተብሎ መከበር የተጀመረው ግብፅ ውስጥ በፋጢሚዩን በአራተኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ ላይ ነው። ስለዚህ ሦስተኛ በዓል መውሊድ መጤ እና ቢድዓ ነው። “ቢድዓህ” بِدْعَة የሚለው ቃል “በደዐ” بَدَّعَ ማለትም “ፈጠረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ፈጠራ” ማለት ነው። ቢድዓህ የኢትባዕ ተቃራኒ ነው። “ቢድዓህ” ማለት አላህ ሳያዘን እና ሳይፈቅድልን ዝንባሌአችንን ተከትለን የምናደርገው አዲስ አምልኮ ማለት ነው። ያለ ኢትባዕ የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ተብሎ የሚደረግ ማንኛውም አዲስ አምልኮ ቢድዓህ ነው፦
ሡነን ነሣኢ መጽሐፍ 19, ሐዲስ 23
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ኹጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ *“አላህ የመራውን ማንም አያጠመውም፥ አላህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፥ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፥ ቢድዓህ ሁሉ ጥመት ነው። ጥመት ሁሉ የእሳት ነው*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ
ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓህ ነው፥ ቢድዓህ ሁሉ ጥመት ነው፥ ጥመት ሁሉ የእሳት ከሆነ ካየን ዘንዳ ቢድዓህ የሚያራምድ ማንኛውም ሰው በዐሊሞች በያን ከተደረገበት “ሙብተዲዕ” مُبْتَدِئ ይባላል። ቢድዓ ደግሞ ምንጩ ዝንባሌን መከተል ነው፥ በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40 *በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ* وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَى
79፥41 *ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
አላህ ከዝንባሌ ይጠብቀን፥ ከቢድዓህ እርቀን በኢትባዕ ብቻ እርሱ የምናመልክ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ተውሒድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *"አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው"* ማለትን ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
የኢሥላም አስኳል ተውሒድ ነው፤ "ተውሒድ" تَوْحِيد የሚለው ቃል "ዋሐደ" وَٰحَدَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አንድነት"oneness" ማለት ነው፤ “ዋሒድ” وَٰحِد ማለት “አንድ”one" ማለት ሲሆን "ተውሒድ" የሚለው ቃል ደግሞ የዋሒድ "መስደር" مصدر ማለትም "ግሳዊ-ስም"Verbal Noun" ነው። ተውሒድ የዋሒድ እሳቤ ነው፤ ለምሳሌ "ሙልክ" مُلْك ማለት "ንግሥና" ማለት ሲሆን መሊክ" مَلِك ማለት "ንጉሥ" ማለት ነው፤ ሙልክ የመሊክ ባሕርይ ነው፤ የንጉሥ እሳቤ ንግሥና እንደሆነ ሁሉ የአንድ እሳቤ አንድነት ነው፦
41፥6 በላቸው *«እኔ መሰላችሁ ሰው ብቻ ነኝ፡፡ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው፥ ወደ እርሱም ቀጥ በሉ ምሕረትንም ለምኑት ማለት ወደ እኔ ይወረድልኛል*፡፡ ለአጋሪዎቹም ወዮላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَاسْتَقِيمُوا إِلَيْهِ وَاسْتَغْفِرُوهُ ۗ وَوَيْلٌ لِّلْمُشْرِكِينَ
18፥110 «ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *"አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው*፥ ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ" ማለትን ነው፡፡ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ رَبِّهِ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًا صَالِحًا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِ أَحَدًا
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *"አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው"* ማለትን ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ታዛዦች" ለሚለው የገባው ቃል "ሙሥሊሙን" مُّسْلِمُون ሲሆን የሙሥሊም ጭብጥ ተውሒድ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ በተጨማሪም "አንድ" ለሚለው ቃል የገባው ቃል “ዋሒድ” وَٰحِد መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ በአላህ አንድነት የሚያምን ሰው “ሙዋሒድ” مُوَٰحِد ይባላል።
"ተውሒድ" በግዕዝ ሊሂቃን ዘንድ "አሐዳዊነት"Monotheism" ማለት ሲሆን "ሙዋሒድ" ደግሞ አሐዳዊ"Monotheist" ማለት ነው። አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፤ በአንድ ምንነቱ ሁለት ወይም ሦስት ማንነት የለውም፤ እርሱ በምንነትም ሆነ በማንነት አንድ ነው። ወደ ነቢያት ሲያወርድ የነበረው ግህደተ-መለኮት “ላ ኢላሀ ኢልላ አና” لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا ማለትም “ከእኔ በቀር አምላክ የለም” የሚል ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራዕይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል፤ አስጠንቅቁ፤ *እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም ፍሩኝም* ማለትን አሳታውቁ በማለት ያወርዳል። يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
20፥14 *«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
ከአንድ በላይ አምላክነትን የሚጋሩ የሆኑ ማንነቶች ቢኖሩ ኖሮ የሚናገረው፦ “ላ ኢላሀ ኢልላ ነህኑ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا نَحْنُ ማለትም “ከእኛ በቀር አምላክ የለም” የሚል ነበር፤ ነገር ግን አላህ ሁሌም በመጀመሪያ መደብ ስለ አምላክነት የሚናገረው፦”ከእኔ በቀር አምላክ የለም” ብሎ ነው። ይህ የተውሒድ ትምህርት በአንድ ጥቅስ ላይ በጥቅሉ ማግኘት ይቻላል፦
19፥65 *እርሱ የሰማያትና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና ተገዛው፡፡ እርሱን በመገዛትም ላይ ታገስ፡፡ ለእርሱ ሞክሼን ታውቃለህን?* رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَاعْبُدْهُ وَاصْطَبِرْ لِعِبَادَتِهِ ۚ هَلْ تَعْلَمُ لَهُ سَمِيًّا
፦ "እርሱ የሰማያትና የምድር፣ በሁለቱም መካካል ላለዉ ሁሉ “ጌታ” ነዉ" ሲል ተውሒደር-ሩቡቢያህን ያሳያል።
፦ “አምልከው፤ እርሱን በማምለክም ላይ ታገሥ" ሲል ተውሒደል-ኡሉሂያህን ያሳያል።
፦ "ለእርሱ ሞክሼን ታዉቃለህን ?" ሲል ደግሞ ተውሒደል-አሥማ ወሲፋትን ያሳያል።
ይህ እሳቤ በጥቅሉ ሲሆን ይህ የተውሒድ ተስተምህሮት በተናጥል ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“አር-ሩቡቢያህ”
“አር-ሩቡቢያህ” الربوبية የሚለው ቃል "ረብብ" رَبّ ማለትም "ጌታ” ለሚለው ቃል መስደር ሲሆን “ጌትነት”Lordship” ማለት ነው፤ አላህ ፍጡራንን ፈጥሮ በብቸኝነት የሚያስተናብር ነው ብሎ በጌትነቱ መነጠል ተውሒደር-ሩቡቢያህን ይባላል፦
6፥164 በላቸው «እርሱ አላህ *የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ* እፈልጋለሁን? قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْء
13፥16 *የሰማያትና የምድር “ጌታ” ማን ነው? በላቸው፤ አላህ ነው በል*። قُلْ مَن رَّبُّ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ قُلِ ٱللَّهُ ۚ
የዓለማቱ ጌታ አላህም፦ "እኔ ጌታችሁ ነኝ" በማለት ይናገራል፦
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
23፥52 ይህችም አንድ መንገድ ስትኾን ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ *እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ*፡፡ وَإِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاتَّقُونِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *"አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው"* ማለትን ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
የኢሥላም አስኳል ተውሒድ ነው፤ "ተውሒድ" تَوْحِيد የሚለው ቃል "ዋሐደ" وَٰحَدَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አንድነት"oneness" ማለት ነው፤ “ዋሒድ” وَٰحِد ማለት “አንድ”one" ማለት ሲሆን "ተውሒድ" የሚለው ቃል ደግሞ የዋሒድ "መስደር" مصدر ማለትም "ግሳዊ-ስም"Verbal Noun" ነው። ተውሒድ የዋሒድ እሳቤ ነው፤ ለምሳሌ "ሙልክ" مُلْك ማለት "ንግሥና" ማለት ሲሆን መሊክ" مَلِك ማለት "ንጉሥ" ማለት ነው፤ ሙልክ የመሊክ ባሕርይ ነው፤ የንጉሥ እሳቤ ንግሥና እንደሆነ ሁሉ የአንድ እሳቤ አንድነት ነው፦
41፥6 በላቸው *«እኔ መሰላችሁ ሰው ብቻ ነኝ፡፡ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው፥ ወደ እርሱም ቀጥ በሉ ምሕረትንም ለምኑት ማለት ወደ እኔ ይወረድልኛል*፡፡ ለአጋሪዎቹም ወዮላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَاسْتَقِيمُوا إِلَيْهِ وَاسْتَغْفِرُوهُ ۗ وَوَيْلٌ لِّلْمُشْرِكِينَ
18፥110 «ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *"አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው*፥ ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ" ማለትን ነው፡፡ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ رَبِّهِ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًا صَالِحًا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِ أَحَدًا
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *"አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው"* ማለትን ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ታዛዦች" ለሚለው የገባው ቃል "ሙሥሊሙን" مُّسْلِمُون ሲሆን የሙሥሊም ጭብጥ ተውሒድ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ በተጨማሪም "አንድ" ለሚለው ቃል የገባው ቃል “ዋሒድ” وَٰحِد መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ በአላህ አንድነት የሚያምን ሰው “ሙዋሒድ” مُوَٰحِد ይባላል።
"ተውሒድ" በግዕዝ ሊሂቃን ዘንድ "አሐዳዊነት"Monotheism" ማለት ሲሆን "ሙዋሒድ" ደግሞ አሐዳዊ"Monotheist" ማለት ነው። አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፤ በአንድ ምንነቱ ሁለት ወይም ሦስት ማንነት የለውም፤ እርሱ በምንነትም ሆነ በማንነት አንድ ነው። ወደ ነቢያት ሲያወርድ የነበረው ግህደተ-መለኮት “ላ ኢላሀ ኢልላ አና” لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا ማለትም “ከእኔ በቀር አምላክ የለም” የሚል ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራዕይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል፤ አስጠንቅቁ፤ *እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም ፍሩኝም* ማለትን አሳታውቁ በማለት ያወርዳል። يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
20፥14 *«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
ከአንድ በላይ አምላክነትን የሚጋሩ የሆኑ ማንነቶች ቢኖሩ ኖሮ የሚናገረው፦ “ላ ኢላሀ ኢልላ ነህኑ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا نَحْنُ ማለትም “ከእኛ በቀር አምላክ የለም” የሚል ነበር፤ ነገር ግን አላህ ሁሌም በመጀመሪያ መደብ ስለ አምላክነት የሚናገረው፦”ከእኔ በቀር አምላክ የለም” ብሎ ነው። ይህ የተውሒድ ትምህርት በአንድ ጥቅስ ላይ በጥቅሉ ማግኘት ይቻላል፦
19፥65 *እርሱ የሰማያትና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና ተገዛው፡፡ እርሱን በመገዛትም ላይ ታገስ፡፡ ለእርሱ ሞክሼን ታውቃለህን?* رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَاعْبُدْهُ وَاصْطَبِرْ لِعِبَادَتِهِ ۚ هَلْ تَعْلَمُ لَهُ سَمِيًّا
፦ "እርሱ የሰማያትና የምድር፣ በሁለቱም መካካል ላለዉ ሁሉ “ጌታ” ነዉ" ሲል ተውሒደር-ሩቡቢያህን ያሳያል።
፦ “አምልከው፤ እርሱን በማምለክም ላይ ታገሥ" ሲል ተውሒደል-ኡሉሂያህን ያሳያል።
፦ "ለእርሱ ሞክሼን ታዉቃለህን ?" ሲል ደግሞ ተውሒደል-አሥማ ወሲፋትን ያሳያል።
ይህ እሳቤ በጥቅሉ ሲሆን ይህ የተውሒድ ተስተምህሮት በተናጥል ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“አር-ሩቡቢያህ”
“አር-ሩቡቢያህ” الربوبية የሚለው ቃል "ረብብ" رَبّ ማለትም "ጌታ” ለሚለው ቃል መስደር ሲሆን “ጌትነት”Lordship” ማለት ነው፤ አላህ ፍጡራንን ፈጥሮ በብቸኝነት የሚያስተናብር ነው ብሎ በጌትነቱ መነጠል ተውሒደር-ሩቡቢያህን ይባላል፦
6፥164 በላቸው «እርሱ አላህ *የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ* እፈልጋለሁን? قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْء
13፥16 *የሰማያትና የምድር “ጌታ” ማን ነው? በላቸው፤ አላህ ነው በል*። قُلْ مَن رَّبُّ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ قُلِ ٱللَّهُ ۚ
የዓለማቱ ጌታ አላህም፦ "እኔ ጌታችሁ ነኝ" በማለት ይናገራል፦
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
23፥52 ይህችም አንድ መንገድ ስትኾን ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ *እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ*፡፡ وَإِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاتَّقُونِ
ነጥብ ሁለት
“አል-ኡሉሂያህ”
“አል-ኡሉሂያ” الالوهية የሚለው ቃል “ኢላህ” إِلَٰه ማለትም “አምላክ“ ለሚለው ቃል መስደር ሲሆን “አምልኮ“ ወይም “አምላክነት”Godhood” ይሆናል፣ ኡሉሂያህ አላህን ከፍጡራን ነጥሎ በብቸኝነት ማምለክ ነው፦
43፥84 *እርሱም ያ በሰማይ ውስጥ ሊያመልኩት የሚገባው፣ በምድርም ውስጥ ሊያመልኩት የሚገባው አምላክ ነው*፤ እርሱም ብልሀተኛው ዐዋቂው ነው። وَهُوَ الَّذِي فِي السَّمَاءِ إِلَـٰهٌ وَفِي الْأَرْضِ إِلَـٰهٌ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْعَلِيمُ
6፥3 *እርሱም ያ በሰማያትና በምድር ሊያመልኩት የሚገባው አላህ ነው*፡፡ وَهُوَ اللَّهُ فِي السَّمَاوَاتِ وَفِي الْأَرْض
አምልኮ የሚገባውም አላህ “እኔንም ብቻ አምልኩኝ” ይላል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
ነጥብ ሦስት
“አል-አሥማ ወስሲፋት”
“አል-አሥማእ ወስሲፋት” أسماء وصفاة ማለት "ስሞችና ባሕርያት" ማለት ሲሆን የአላህን ስሞችና ባሕርያት ከፍጡራን ስምና ባሕርይ ጋር ሳያመሳስሉ፣ ሳያጣምሙ፣ ሳያስተባብሉ መቀበል ነው። አላህ ከፍጡራኑ ጋር የማይመሳሰል “አሥማኡል ሑሥና” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ ማለትም “መልካም ስሞች” አሉት፦
7፥180 *ለአላህም “መልካም ስሞች” አሉት፤ ስትጸልዩ በርሷም ጥሩት*። وَلِلَّهِ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ فَادْعُوهُ بِهَا
17፥110 «አላህን ጥሩ፤ ወይም አልረሕማንን ጥሩ፤ ከሁለቱ ማንኛውንም ብትጠሩ መልካም ነው፡፡ *ለእርሱ መልካም ስሞች አሉትና»* በላቸው፡፡ قُلِ ادْعُوا اللَّهَ أَوِ ادْعُوا الرَّحْمَـٰنَ ۖ أَيًّا مَّا تَدْعُوا فَلَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَى
20፥8 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *ለእርሱ መልካሞች የኾኑ ስሞች አሉት*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው ከኢምንት አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ *ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት*፡፡ هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
አላህ ዛቱን የሚገልጡት ባሕርያት አሉት፤ እነዚህ ባሕርያት የተሰየሙበት 99 ስሞቹ በቁርአን ተገልፀዋል፤ እነዚህ ስሞች ሰዎች ያወጡለት ሳይሆኑ አላህ እራሱ በተከበረ ቃሉ የተናገራቸው ናቸው፤ አላህ ባሕርያቱ ምን ምን እንደሆኑ ነግሮናል፤ አንድ ነው፣ አይሞትም፣ አይተኛም፣ አይደክምም፣ ሰው አይደለም። ነገር ግን በተቃራኒው ሶስት ማንነት አለው፣ ይሞታል፣ ይተኛል፣ ይደክማል፣ ሰው ነው ይበላል ይጠጣል ማለት ለእርሱ የነውርና የጎደሎ ባህርይ ነው፤ የሰማያትና ምድር ጌታ፣ የዙፋኑ ጌታ፣ የማሸነፍ ጌታ “ከሚሉት” ነገር ሁሉ ጠራ፦
43:82 *የሰማያትና ምድር ጌታ የዙፋኑ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
21:22 የዐርሹ ጌታ አላህም *ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
6:100 *ጥራት የተገባው ከሚሉት ነገር የላቀ ነው*። سُبْحَانَهُ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يَصِفُونَ
23:91 *አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
37፥180 የማሸነፍ ጌታ የሆነው ጌታህ *ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّكَ رَبِّ الْعِزَّةِ عَمَّا يَصِفُونَ
“ከሚሉት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የሲፉነ” يَصِفُونَ ማለት “ባህርይ ካደረጉለት”they attribute him” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ባህርይ ካደረጉለት ነገር ሁሉ የጠራ ነው።
በተጨማሪም ይህ የተውሒድ እሳቤ በሐዲስ ይገኛል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 ሐዲስ 2
“ኢብኑ አባስ እንዳስተላለፈው ነቢዩ”ﷺ” ሙአዝን ወደ የመን በላኩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ *”ከመጽሐፍ ባለቤቶች የሆኑ ሕዝቦች ታገኛለህ፡፡ በቅድሚያ አላህን አንድ ነው እንዲሉ ትጠራቸዋለህ"* ። مَوْلَى ابْنِ عَبَّاسٍ يَقُولُ سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ، يَقُولُ لَمَّا بَعَثَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مُعَاذًا نَحْوَ الْيَمَنِ قَالَ لَهُ “ إِنَّكَ تَقْدَمُ عَلَى قَوْمٍ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ فَلْيَكُنْ أَوَّلَ مَا تَدْعُوهُمْ إِلَى أَنْ يُوَحِّدُوا اللَّهَ تَعَالَى
“ዩወሐዱ” يُوَحِّدُوا የሚመለው ቃል “አል ሙዳሪዕ” المضارع ማለትም “የአሁኑ ጊዜ ግስ” ሲሆን ሲሆን “ተውሒድ” የሚለው ቃል ከዚህ ተመዞ የሚወጣ መስደር ነው፡፡
ነገር ግን ሥላሴ የሚለው ቃል ብቻ ሳይሆን ቃሉ የወከለው እሳቤ ባይብል ላይ የለም። “ሥላሴ” የሚለው ቃል “ሠለሰ” ከሚል ስርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን "ሦስትነት"threeness" ማለት ነው፤ “ሥሉስ” ማለትም “ሥስት”three" ማለት ሲሆን ሥላሴ ደግሞ የሥሉስ ግሳዊ-ስም ነው፤ እግዚአብሔር ሦስት አካል አለው፤ ወይም በአካል ሦስት ነው አሊያም አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ አንድም አምላክ ናቸው የሚል እሳቤ በባይብል ላይ ሽታው የለም። ከዚያ በተቃራኒው እግዚአብሔር እኔ የሚል አንድ ማንነት ነው፣ አብ ብቻውን አንድ እና አንድ አምላክ ብቻ ነው፦
ዘዳግም 6፥4 እስራኤል ሆይ ስማ! *አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው*።
ማርቆስ 12፥29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ ስማ! *ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው*።
1 ቆሮንቶስ 8፥4 *ከአንዱም በቀር ማንም አምላክ እንደሌለ እናውቃለን*።
1 ቆሮንቶስ 8፥6 ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን *አንድ አምላክ አብ አለን*፥
አላህ ከሽርክ ጠብቆ በተውሒድ ያጽናን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“አል-ኡሉሂያህ”
“አል-ኡሉሂያ” الالوهية የሚለው ቃል “ኢላህ” إِلَٰه ማለትም “አምላክ“ ለሚለው ቃል መስደር ሲሆን “አምልኮ“ ወይም “አምላክነት”Godhood” ይሆናል፣ ኡሉሂያህ አላህን ከፍጡራን ነጥሎ በብቸኝነት ማምለክ ነው፦
43፥84 *እርሱም ያ በሰማይ ውስጥ ሊያመልኩት የሚገባው፣ በምድርም ውስጥ ሊያመልኩት የሚገባው አምላክ ነው*፤ እርሱም ብልሀተኛው ዐዋቂው ነው። وَهُوَ الَّذِي فِي السَّمَاءِ إِلَـٰهٌ وَفِي الْأَرْضِ إِلَـٰهٌ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْعَلِيمُ
6፥3 *እርሱም ያ በሰማያትና በምድር ሊያመልኩት የሚገባው አላህ ነው*፡፡ وَهُوَ اللَّهُ فِي السَّمَاوَاتِ وَفِي الْأَرْض
አምልኮ የሚገባውም አላህ “እኔንም ብቻ አምልኩኝ” ይላል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
ነጥብ ሦስት
“አል-አሥማ ወስሲፋት”
“አል-አሥማእ ወስሲፋት” أسماء وصفاة ማለት "ስሞችና ባሕርያት" ማለት ሲሆን የአላህን ስሞችና ባሕርያት ከፍጡራን ስምና ባሕርይ ጋር ሳያመሳስሉ፣ ሳያጣምሙ፣ ሳያስተባብሉ መቀበል ነው። አላህ ከፍጡራኑ ጋር የማይመሳሰል “አሥማኡል ሑሥና” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ ማለትም “መልካም ስሞች” አሉት፦
7፥180 *ለአላህም “መልካም ስሞች” አሉት፤ ስትጸልዩ በርሷም ጥሩት*። وَلِلَّهِ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ فَادْعُوهُ بِهَا
17፥110 «አላህን ጥሩ፤ ወይም አልረሕማንን ጥሩ፤ ከሁለቱ ማንኛውንም ብትጠሩ መልካም ነው፡፡ *ለእርሱ መልካም ስሞች አሉትና»* በላቸው፡፡ قُلِ ادْعُوا اللَّهَ أَوِ ادْعُوا الرَّحْمَـٰنَ ۖ أَيًّا مَّا تَدْعُوا فَلَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَى
20፥8 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *ለእርሱ መልካሞች የኾኑ ስሞች አሉት*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው ከኢምንት አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ *ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት*፡፡ هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
አላህ ዛቱን የሚገልጡት ባሕርያት አሉት፤ እነዚህ ባሕርያት የተሰየሙበት 99 ስሞቹ በቁርአን ተገልፀዋል፤ እነዚህ ስሞች ሰዎች ያወጡለት ሳይሆኑ አላህ እራሱ በተከበረ ቃሉ የተናገራቸው ናቸው፤ አላህ ባሕርያቱ ምን ምን እንደሆኑ ነግሮናል፤ አንድ ነው፣ አይሞትም፣ አይተኛም፣ አይደክምም፣ ሰው አይደለም። ነገር ግን በተቃራኒው ሶስት ማንነት አለው፣ ይሞታል፣ ይተኛል፣ ይደክማል፣ ሰው ነው ይበላል ይጠጣል ማለት ለእርሱ የነውርና የጎደሎ ባህርይ ነው፤ የሰማያትና ምድር ጌታ፣ የዙፋኑ ጌታ፣ የማሸነፍ ጌታ “ከሚሉት” ነገር ሁሉ ጠራ፦
43:82 *የሰማያትና ምድር ጌታ የዙፋኑ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
21:22 የዐርሹ ጌታ አላህም *ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
6:100 *ጥራት የተገባው ከሚሉት ነገር የላቀ ነው*። سُبْحَانَهُ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يَصِفُونَ
23:91 *አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
37፥180 የማሸነፍ ጌታ የሆነው ጌታህ *ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّكَ رَبِّ الْعِزَّةِ عَمَّا يَصِفُونَ
“ከሚሉት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የሲፉነ” يَصِفُونَ ማለት “ባህርይ ካደረጉለት”they attribute him” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ባህርይ ካደረጉለት ነገር ሁሉ የጠራ ነው።
በተጨማሪም ይህ የተውሒድ እሳቤ በሐዲስ ይገኛል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 ሐዲስ 2
“ኢብኑ አባስ እንዳስተላለፈው ነቢዩ”ﷺ” ሙአዝን ወደ የመን በላኩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ *”ከመጽሐፍ ባለቤቶች የሆኑ ሕዝቦች ታገኛለህ፡፡ በቅድሚያ አላህን አንድ ነው እንዲሉ ትጠራቸዋለህ"* ። مَوْلَى ابْنِ عَبَّاسٍ يَقُولُ سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ، يَقُولُ لَمَّا بَعَثَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مُعَاذًا نَحْوَ الْيَمَنِ قَالَ لَهُ “ إِنَّكَ تَقْدَمُ عَلَى قَوْمٍ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ فَلْيَكُنْ أَوَّلَ مَا تَدْعُوهُمْ إِلَى أَنْ يُوَحِّدُوا اللَّهَ تَعَالَى
“ዩወሐዱ” يُوَحِّدُوا የሚመለው ቃል “አል ሙዳሪዕ” المضارع ማለትም “የአሁኑ ጊዜ ግስ” ሲሆን ሲሆን “ተውሒድ” የሚለው ቃል ከዚህ ተመዞ የሚወጣ መስደር ነው፡፡
ነገር ግን ሥላሴ የሚለው ቃል ብቻ ሳይሆን ቃሉ የወከለው እሳቤ ባይብል ላይ የለም። “ሥላሴ” የሚለው ቃል “ሠለሰ” ከሚል ስርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን "ሦስትነት"threeness" ማለት ነው፤ “ሥሉስ” ማለትም “ሥስት”three" ማለት ሲሆን ሥላሴ ደግሞ የሥሉስ ግሳዊ-ስም ነው፤ እግዚአብሔር ሦስት አካል አለው፤ ወይም በአካል ሦስት ነው አሊያም አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ አንድም አምላክ ናቸው የሚል እሳቤ በባይብል ላይ ሽታው የለም። ከዚያ በተቃራኒው እግዚአብሔር እኔ የሚል አንድ ማንነት ነው፣ አብ ብቻውን አንድ እና አንድ አምላክ ብቻ ነው፦
ዘዳግም 6፥4 እስራኤል ሆይ ስማ! *አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው*።
ማርቆስ 12፥29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ ስማ! *ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው*።
1 ቆሮንቶስ 8፥4 *ከአንዱም በቀር ማንም አምላክ እንደሌለ እናውቃለን*።
1 ቆሮንቶስ 8፥6 ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን *አንድ አምላክ አብ አለን*፥
አላህ ከሽርክ ጠብቆ በተውሒድ ያጽናን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቴኦክራሲ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ ይዟል፤ ይህም ዘይቤ መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘይቤ ነው። “ፓለቲካ” πολιτικά የሚለው የግሪክ ቃል “ፓሊቲኮስ” πολιτικός ማለትም “ዜግነት”citizen” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ፓሊስ” πόλις ማለትም “ከተማ” እና “ፓሊተስ” πολίτης ማለትም “ፓሊስይ” ያቀፈ የአስተዳደር ጥበብ ነው፤ በጥንቷ ሄለናዊ ግሪክ ከተማ የምትመራበት ፓሊሲይ ፓለቲካ ይባል ነበር። በጥቅሉ ፓለቲካ ማለት በፓሊስይ ማለትም በመርሕ ዜጎችም የሚመራ ሥነ-መንግሥት ጥናት ነው፤ ሕገ-መንግሥት”constitution” ማለት ደግሞ የመንግሥት መርሕ፣ ሕግ እና መመሪያ ነው፤ “መንግሥት” አገዛዝ” “ኃይል” “ሥልጣን” በግሪክ “ክራቶስ” κράτος ይባላል፤ “ክራሲ” የሚለው ቃል “ክራቶስ” ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን የመንግሥት ቅርፅ መዳረሻ ቅጥያ ሆኖ ሲመጣ የተለያየ የመንግሥት እርከን ይሆናል፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ፕሉቶ-ክራሲ”
“ፕሉቶ-ክራሲ” ማለት “የሃብት አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ፕሉቶስ” πλοῦτος ማለት “ሃብት” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ሃብት ያላቸው ሃብታሞች ሃብት ስላላቸው በሃብታቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሁለት
“አርስቶ-ክራሲ”
“አርስቶ-ክራሲ” ማለት “የልዕልና አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አርስቶስ” ἄριστος ማለት “ልዕልና” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ልዕልና ያላቸው ልዑላን በልዕልናቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ እኛ ምርጥ ዘር ነን የሚል አቋም አላቸው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሥስት
“አውቶ-ክራሲ”
“አውቶ-ክራሲ” ማለት “የኃይል አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አውቶስ” αὐτός ማለት “ኃይል” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ኃይል ያላቸው ኃያላን በኃይላቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በተለይ የሞናርኪስም እሳቤ በሳውዲ፣ በዖማን፣ በሲዊዘርላድ፣ በደቡብ ኮርያ ወዘተ ያለ እሳቤ ነው፤ ይህ እሳቤ እየወደቀ ነው፤ ቅርብ ቀን ኢንሻላህ ሙሉ ለሙሉ ይወድቃል።
ነጥብ አራት
“ዲሞ-ክራሲ”
“ዲሞ-ክራሲ” ማለት “የሕዝብ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ዴሞስ” δημο ማለት “ሕዝብ” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በሕዝብ ምርጫ በተወካዮች ምክር ቤት ወይም በክልል ምክር ቤት ውስጥ የተመረጠው ሰው የሚገዛበት ሥርዓት ነው፤ ሕገ-መንግሥቱን የሚያረቁት ከአእምሮ አፍልቀው ነው።
ነጥብ አምስት
“ቴክኖ-ክራሲ”
“ቴክኖ-ክራሲ” ማለት “የሙያ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴክኖስ” τέχνη ማለት “ሙያ”skill” ወይም “እደ-ሙያ”craft” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በእያንዳንዱ ሚኒስትሪ ሚኒስቴ መሆን ያለበት የሙያው ባለቤት ነው የሚል እሳቤ ነው፤ ለምሳሌ በጤና ሚኒስትሪ ሜዲካል ያጠና ዶክተር፤ በትምህርት ሚኒስቴር ፔዳጎጂ ያጠና ሚኒስተር፣ በግብርና ሚኒስትሪ ግብርና ያጠና ሚኒስቴር ወዘተ የሚመራበት እሳቤ ነው። “ሚንስትሪ” ማለት “አገልግሎት” ማለት ሲሆን “ሚንስተር” ማለት “አገልጋይ” ማለት ነው፤ ይህ እሳቤ በአንጻራዊ ተመራጭ ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ ይዟል፤ ይህም ዘይቤ መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘይቤ ነው። “ፓለቲካ” πολιτικά የሚለው የግሪክ ቃል “ፓሊቲኮስ” πολιτικός ማለትም “ዜግነት”citizen” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ፓሊስ” πόλις ማለትም “ከተማ” እና “ፓሊተስ” πολίτης ማለትም “ፓሊስይ” ያቀፈ የአስተዳደር ጥበብ ነው፤ በጥንቷ ሄለናዊ ግሪክ ከተማ የምትመራበት ፓሊሲይ ፓለቲካ ይባል ነበር። በጥቅሉ ፓለቲካ ማለት በፓሊስይ ማለትም በመርሕ ዜጎችም የሚመራ ሥነ-መንግሥት ጥናት ነው፤ ሕገ-መንግሥት”constitution” ማለት ደግሞ የመንግሥት መርሕ፣ ሕግ እና መመሪያ ነው፤ “መንግሥት” አገዛዝ” “ኃይል” “ሥልጣን” በግሪክ “ክራቶስ” κράτος ይባላል፤ “ክራሲ” የሚለው ቃል “ክራቶስ” ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን የመንግሥት ቅርፅ መዳረሻ ቅጥያ ሆኖ ሲመጣ የተለያየ የመንግሥት እርከን ይሆናል፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ፕሉቶ-ክራሲ”
“ፕሉቶ-ክራሲ” ማለት “የሃብት አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ፕሉቶስ” πλοῦτος ማለት “ሃብት” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ሃብት ያላቸው ሃብታሞች ሃብት ስላላቸው በሃብታቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሁለት
“አርስቶ-ክራሲ”
“አርስቶ-ክራሲ” ማለት “የልዕልና አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አርስቶስ” ἄριστος ማለት “ልዕልና” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ልዕልና ያላቸው ልዑላን በልዕልናቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ እኛ ምርጥ ዘር ነን የሚል አቋም አላቸው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሥስት
“አውቶ-ክራሲ”
“አውቶ-ክራሲ” ማለት “የኃይል አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አውቶስ” αὐτός ማለት “ኃይል” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ኃይል ያላቸው ኃያላን በኃይላቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በተለይ የሞናርኪስም እሳቤ በሳውዲ፣ በዖማን፣ በሲዊዘርላድ፣ በደቡብ ኮርያ ወዘተ ያለ እሳቤ ነው፤ ይህ እሳቤ እየወደቀ ነው፤ ቅርብ ቀን ኢንሻላህ ሙሉ ለሙሉ ይወድቃል።
ነጥብ አራት
“ዲሞ-ክራሲ”
“ዲሞ-ክራሲ” ማለት “የሕዝብ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ዴሞስ” δημο ማለት “ሕዝብ” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በሕዝብ ምርጫ በተወካዮች ምክር ቤት ወይም በክልል ምክር ቤት ውስጥ የተመረጠው ሰው የሚገዛበት ሥርዓት ነው፤ ሕገ-መንግሥቱን የሚያረቁት ከአእምሮ አፍልቀው ነው።
ነጥብ አምስት
“ቴክኖ-ክራሲ”
“ቴክኖ-ክራሲ” ማለት “የሙያ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴክኖስ” τέχνη ማለት “ሙያ”skill” ወይም “እደ-ሙያ”craft” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በእያንዳንዱ ሚኒስትሪ ሚኒስቴ መሆን ያለበት የሙያው ባለቤት ነው የሚል እሳቤ ነው፤ ለምሳሌ በጤና ሚኒስትሪ ሜዲካል ያጠና ዶክተር፤ በትምህርት ሚኒስቴር ፔዳጎጂ ያጠና ሚኒስተር፣ በግብርና ሚኒስትሪ ግብርና ያጠና ሚኒስቴር ወዘተ የሚመራበት እሳቤ ነው። “ሚንስትሪ” ማለት “አገልግሎት” ማለት ሲሆን “ሚንስተር” ማለት “አገልጋይ” ማለት ነው፤ ይህ እሳቤ በአንጻራዊ ተመራጭ ነው።
ነጥብ ሥድስት
“ቴኦ-ክራሲ”
“ቴኦ-ክራሲ” ማለት “የአምላክ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴኦስ” θεός ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ ከአንድ እስከ ስድስት ያየናቸው የአገዛዝ ቅርጽ ምክር ቤት ውስጥ ያሉትን ሕገ-መንግሥት የሚያረቁት ከሰው አእምሮ ነው፤ ነገር ግን በቴኦክራሲ ቅርጽ መመሪያው መለኮታዊ ብቻ ነው። “መጅሊስ” مجلس የሚለው የዐረቢኛ ቃል “ሲኖዶስ” σῠ́νοδος የሚለው የግሪክ ቃል ትርጉማቸው “ምክር ቤት”council” ማለት ነው፤ እዚህ ምክር ቤት ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ ሸሪዓህ ነው፤ “ሸሪዓህ” شَرِيعَة የሚለው ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም “ሕግ” ከሚለው የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው፦
45፥18 *ከዚያም ከነገሩ ከሃይማኖት “በትክክለኛይቱ ሕግ” ላይ አደረግንህ*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ
5፥48 *ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን*፡፡ لِكُلٍّ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةً وَمِنْهَاجًا
አላህ ለሁሉም መልእክተኞች “ሕግ” እና “መንገድ” አድርጓል፤ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ማለትም “ፋና” ማለት ሲሆን “መንሃጅ” منہاج የሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይ ነው፤ ይህ ሕግ የሚዋቀረው ውቅር አራት ሲሆኑ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ቁርኣን” قرآن ማለትም የአላህ ቃል፣
2ኛ. “ሡናህ” سنة የነብያችን”ﷺ” ሰሒህ ሐዲስ፣
3ኛ. “ቂያሥ” قياس “ማመጣጠን”Analogy”
4ኛ. “ኢጅማዕ” إجماع ማለትም የዐሊሞች ስብስብ ናቸው።
ስለዚህ ፍርድ ከአላህ በወረደው ሕግ ይፈረዳል፦
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
“ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፤ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው፤ “አሕካም” أحكام ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ነው፤ በኢስላም “ሕጎች” በአምስት ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فرض ማለትም “የታዘዘ”
2ኛ. “ሙሥተሐብ” مستحب” ማለትም “የተወደደ”
3ኛ. “ሙባሕ” مباح ማለትም “የተፈቀደ”
4ኛ. “መክሩህ” مكروه” ማለትም “የተጠላ”
5ኛ. “ሐራም” حرام” ማለትም “የተከለከለ” ናቸው።
“ፊቅህ” فقه ማለት “ጥልቅ መረዳት” ማለት ሲሆን የሥነ-ሕግ ጥናት”the study of law” ነው፤ ሕግ አዋቂ ደግሞ “ፈቂህ” فقيه ይባላል፤ “ፊቅህ” ማለት ቋንቋዊ ትርጉሙ “መረዳት” ማለት ነው፦
6፥98 *”ለሚያወቁ” ሕዝቦች አንቀጾችን በእርግጥ ዘረዘርን*፡፡ قَدْ فَصَّلْنَا الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَفْقَهُونَ
“ሚያወቁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የፍቀሁነ” يَفْقَهُونَ ሲሆን “ሚረዱ” ማለት ነው። ሙስሊሙ የስልጣን ባለቤቶች ለሆኑት ለአሚሮቻችን ይታዘዛል፤ የሚያወዘግብ ነገር ካለ ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ መረጃ እና ማስረጃ ማግኘት ነው፦
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ መልክተኛው እና *ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ*፡፡ በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ *የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት*፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
ነጥብ ስድስት ኢስላም የያዘውን ፓለቲካዊ ዘይቤ ቴኦ-ክራሲ ነው። እንደሚታወቀው የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” በኢስላም “አል-አኺሩል ዘማን” لَلْآخِر لَلْزَمَان ይባላል፤ የመጨረሻው ዘመን ምልክቶች በሁለት ይከፈላሉ፤ አንዱ ንዑሣን ምልክቶች ሲሆኑ ሁለተኛ ዐበይት ምልክቶች ናቸው፤ የኺላፋህ ሥርዓት ተመልሶ መምጣት ከንዑሳን ምልክቶች አንዱ ሲሆን በነብያችን”ﷺ” ትንቢት ውስጥ እንዲህ ተቀምጧል፦
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 14, ሐዲስ 163
ሑደይፋህ ኢብኑል-የማን እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ነብይነት አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም በነብይነት ሚንሃጅ ኺላፋህ ይጀመርና አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም ዘውዳዊ ንግሥና ቦታውን ይይዝና አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም የአንባገነን ንግሥና ይነሳልና አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም በስተመጨረሻም በነብይነት ሚንሃጅ ኺላፋህ ከእንደገና ይመጣል*። فَقَالَ حُذَيْفَةُ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ – صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ -: « تَكُونُ النُّبُوَّةُ فِيكُمْ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ تَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ خِلَافَةٌ عَلَى مِنْهَاجِ النُّبُوَّةِ فَتَكُونُ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ تَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ مُلْكًا عَاضًّا فَيَكُونُ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ يَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ مُلْكًا جَبْرِيَّةً فَتَكُونُ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ تَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ خِلَافَةً عَلَى مِنْهَاجِ النُّبُوَّةِ
የነብያችን”ﷺ” ነብይነት ቆይታው እንደ ጎርጎሮሳውን አቆጣጠር ከ 610-632 ድህረ-ልደት ነበር፤ ከዚያም በነብያችን”ﷺ” ፋና አል-ኺላፈቱ አር-ረሺዳህ ከ 632-661 ድህረ-ልደት ነበር፤ ከዚያ የበኑ ኡመያድ ሥርወ-መንግሥት እና የበኑ ዐባሥ ሥርወ-መንግሥት ዘውዳዊ ንግሥና ሆኖ ከ 661-1258 ድህረ-ልደት ነበር፤ ከዚያም ከ 1258 ድህረ-ልደት እስከ ዘመናችን የአንባገነኖቹ ነገሥታት ጊዜ ውስጥ ነን፤ ከዚያም ኢንሻላህ በነብያችን”ﷺ” ፋና እንደገና የኺላፋህ ሥርዓት ይመለሳል፤ አላህ ቴኦክራሲን ያምጣልን! አሚን።
الإسلام هو الحل
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ቴኦ-ክራሲ”
“ቴኦ-ክራሲ” ማለት “የአምላክ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴኦስ” θεός ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ ከአንድ እስከ ስድስት ያየናቸው የአገዛዝ ቅርጽ ምክር ቤት ውስጥ ያሉትን ሕገ-መንግሥት የሚያረቁት ከሰው አእምሮ ነው፤ ነገር ግን በቴኦክራሲ ቅርጽ መመሪያው መለኮታዊ ብቻ ነው። “መጅሊስ” مجلس የሚለው የዐረቢኛ ቃል “ሲኖዶስ” σῠ́νοδος የሚለው የግሪክ ቃል ትርጉማቸው “ምክር ቤት”council” ማለት ነው፤ እዚህ ምክር ቤት ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ ሸሪዓህ ነው፤ “ሸሪዓህ” شَرِيعَة የሚለው ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም “ሕግ” ከሚለው የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው፦
45፥18 *ከዚያም ከነገሩ ከሃይማኖት “በትክክለኛይቱ ሕግ” ላይ አደረግንህ*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ
5፥48 *ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን*፡፡ لِكُلٍّ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةً وَمِنْهَاجًا
አላህ ለሁሉም መልእክተኞች “ሕግ” እና “መንገድ” አድርጓል፤ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ማለትም “ፋና” ማለት ሲሆን “መንሃጅ” منہاج የሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይ ነው፤ ይህ ሕግ የሚዋቀረው ውቅር አራት ሲሆኑ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ቁርኣን” قرآن ማለትም የአላህ ቃል፣
2ኛ. “ሡናህ” سنة የነብያችን”ﷺ” ሰሒህ ሐዲስ፣
3ኛ. “ቂያሥ” قياس “ማመጣጠን”Analogy”
4ኛ. “ኢጅማዕ” إجماع ማለትም የዐሊሞች ስብስብ ናቸው።
ስለዚህ ፍርድ ከአላህ በወረደው ሕግ ይፈረዳል፦
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
“ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፤ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው፤ “አሕካም” أحكام ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ነው፤ በኢስላም “ሕጎች” በአምስት ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فرض ማለትም “የታዘዘ”
2ኛ. “ሙሥተሐብ” مستحب” ማለትም “የተወደደ”
3ኛ. “ሙባሕ” مباح ማለትም “የተፈቀደ”
4ኛ. “መክሩህ” مكروه” ማለትም “የተጠላ”
5ኛ. “ሐራም” حرام” ማለትም “የተከለከለ” ናቸው።
“ፊቅህ” فقه ማለት “ጥልቅ መረዳት” ማለት ሲሆን የሥነ-ሕግ ጥናት”the study of law” ነው፤ ሕግ አዋቂ ደግሞ “ፈቂህ” فقيه ይባላል፤ “ፊቅህ” ማለት ቋንቋዊ ትርጉሙ “መረዳት” ማለት ነው፦
6፥98 *”ለሚያወቁ” ሕዝቦች አንቀጾችን በእርግጥ ዘረዘርን*፡፡ قَدْ فَصَّلْنَا الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَفْقَهُونَ
“ሚያወቁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የፍቀሁነ” يَفْقَهُونَ ሲሆን “ሚረዱ” ማለት ነው። ሙስሊሙ የስልጣን ባለቤቶች ለሆኑት ለአሚሮቻችን ይታዘዛል፤ የሚያወዘግብ ነገር ካለ ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ መረጃ እና ማስረጃ ማግኘት ነው፦
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ መልክተኛው እና *ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ*፡፡ በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ *የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት*፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
ነጥብ ስድስት ኢስላም የያዘውን ፓለቲካዊ ዘይቤ ቴኦ-ክራሲ ነው። እንደሚታወቀው የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” በኢስላም “አል-አኺሩል ዘማን” لَلْآخِر لَلْزَمَان ይባላል፤ የመጨረሻው ዘመን ምልክቶች በሁለት ይከፈላሉ፤ አንዱ ንዑሣን ምልክቶች ሲሆኑ ሁለተኛ ዐበይት ምልክቶች ናቸው፤ የኺላፋህ ሥርዓት ተመልሶ መምጣት ከንዑሳን ምልክቶች አንዱ ሲሆን በነብያችን”ﷺ” ትንቢት ውስጥ እንዲህ ተቀምጧል፦
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 14, ሐዲስ 163
ሑደይፋህ ኢብኑል-የማን እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ነብይነት አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም በነብይነት ሚንሃጅ ኺላፋህ ይጀመርና አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም ዘውዳዊ ንግሥና ቦታውን ይይዝና አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም የአንባገነን ንግሥና ይነሳልና አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም በስተመጨረሻም በነብይነት ሚንሃጅ ኺላፋህ ከእንደገና ይመጣል*። فَقَالَ حُذَيْفَةُ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ – صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ -: « تَكُونُ النُّبُوَّةُ فِيكُمْ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ تَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ خِلَافَةٌ عَلَى مِنْهَاجِ النُّبُوَّةِ فَتَكُونُ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ تَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ مُلْكًا عَاضًّا فَيَكُونُ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ يَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ مُلْكًا جَبْرِيَّةً فَتَكُونُ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ تَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ خِلَافَةً عَلَى مِنْهَاجِ النُّبُوَّةِ
የነብያችን”ﷺ” ነብይነት ቆይታው እንደ ጎርጎሮሳውን አቆጣጠር ከ 610-632 ድህረ-ልደት ነበር፤ ከዚያም በነብያችን”ﷺ” ፋና አል-ኺላፈቱ አር-ረሺዳህ ከ 632-661 ድህረ-ልደት ነበር፤ ከዚያ የበኑ ኡመያድ ሥርወ-መንግሥት እና የበኑ ዐባሥ ሥርወ-መንግሥት ዘውዳዊ ንግሥና ሆኖ ከ 661-1258 ድህረ-ልደት ነበር፤ ከዚያም ከ 1258 ድህረ-ልደት እስከ ዘመናችን የአንባገነኖቹ ነገሥታት ጊዜ ውስጥ ነን፤ ከዚያም ኢንሻላህ በነብያችን”ﷺ” ፋና እንደገና የኺላፋህ ሥርዓት ይመለሳል፤ አላህ ቴኦክራሲን ያምጣልን! አሚን።
الإسلام هو الحل
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ነሲሓህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
9፥91 በደካሞች ላይ በበሽተኞችም ላይ በነዚያም የሚያወጡት ገንዘብ በማያገኙት ላይ *ለአላህ እና ለመልክተኛው ፍጹም ታዛዦች* ከኾኑ ባይወጡም ኃጢኣት የለባቸውም፡፡ በበጎ አድራጊዎች ላይ የወቀሳ መንገድ ምንም የለባቸውም፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ لَّيْسَ عَلَى ٱلضُّعَفَآءِ وَلَا عَلَى ٱلْمَرْضَىٰ وَلَا عَلَى ٱلَّذِينَ لَا يَجِدُونَ مَا يُنفِقُونَ حَرَجٌ إِذَا نَصَحُوا۟ لِلَّهِ وَرَسُولِهِۦ ۚ مَا عَلَى ٱلْمُحْسِنِينَ مِن سَبِيلٍۢ ۚ وَٱللَّهُ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
“ነሲሓህ” نَّصِيحَة ማለት “ምክር” “ንጹሕ” “ቅንነት” “ፍጹምነት” “ታዛዥነት” የሚል ፍቺ አለው፥ “ናሲሕ” نَاصِح ማለት። ደግሞ “መካሪ” ማለት ነው፦
7፥68 «የጌታዬን መልክቶች አደርስላችኋለሁ፡፡ እኔም ለእናንተ ታማኝ *መካሪ* ነኝ፡፡» أُبَلِّغُكُمْ رِسَالَاتِ رَبِّي وَأَنَا لَكُمْ نَاصِحٌ أَمِينٌ
“ኑስሕ” نُصْح ማለት በራሱ “ምክር” ማለት ነው፦
11፥34 «ለእናንተም ልመክራችሁ ብሻ አላህ ሊያጠማችሁ ሽቶ እንደ ኾነ *ምክሬ* አይጠቅማችሁም፡፡ እርሱ ጌታችሁ ነው፡፡ ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ» አላቸው፡፡ وَلَا يَنفَعُكُمْ نُصْحِي إِنْ أَرَدتُّ أَنْ أَنصَحَ لَكُمْ إِن كَانَ اللَّهُ يُرِيدُ أَن يُغْوِيَكُمْ ۚ هُوَ رَبُّكُمْ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
7፥62 «የጌታዬን መልክቶች አደርስላችኋለሁ፡፡ ለእናንተም *እመክራችኋለሁ*፡፡ ከአላህም በኩል የማታውቁትን ዐውቃለሁ፡፡» أُبَلِّغُكُمْ رِسَالَاتِ رَبِّي وَأَنصَحُ لَكُمْ وَأَعْلَمُ مِنَ اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
“እመክራችኋለሁ” የሚለው ቃል “አንሰሑ” أَنْصَحُ ሲሆን ምክር በሚል መጥቷል። ይህ ቃል እንደየ ዐውዱ ቃሉ የሚወክለው ትርጉም ይለያያል፥ ለምሳሌ “ነሡሕ” نَّصُوح የሚለው ቃል “ንጹሕ” የሚለው ትርጉም ይዞ መጥቷል፦
66፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ንጹሕ* የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا تُوبُوا إِلَى اللَّهِ تَوْبَةً نَّصُوحًا
በሌላ ዓረፍተ-ነገር ላይ ደግሞ “ፍጹም ታዛዥነት” በሚል የግስ መደብ መጥቷል፦
9፥91 በደካሞች ላይ በበሽተኞችም ላይ በነዚያም የሚያወጡት ገንዘብ በማያገኙት ላይ *ለአላህ እና ለመልክተኛው ፍጹም ታዛዦች* ከኾኑ ባይወጡም ኃጢኣት የለባቸውም፡፡ በበጎ አድራጊዎች ላይ የወቀሳ መንገድ ምንም የለባቸውም፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ لَّيْسَ عَلَى ٱلضُّعَفَآءِ وَلَا عَلَى ٱلْمَرْضَىٰ وَلَا عَلَى ٱلَّذِينَ لَا يَجِدُونَ مَا يُنفِقُونَ حَرَجٌ إِذَا نَصَحُوا۟ لِلَّهِ وَرَسُولِهِۦ ۚ مَا عَلَى ٱلْمُحْسِنِينَ مِن سَبِيلٍۢ ۚ وَٱللَّهُ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
“ፍጹም መታዘዝ” ለሚለው ቃል የመጣው “ነሰሑ” نَصَحُوا۟ ሲሆን ለአላህ እና ለመልእክተኛው “ቅንነትን”sincerity” ለማመልከት መጥቷል። በተመሳሳይም በነቢያችን”ﷺ” ንግግር ውስጥ “ነሲሓህ” نَّصِيحَة ማለት “ቅንነት” በሚል መጥቷል፦
ሡነን ነሣኢ መጽሐፍ 39 , ሐዲስ 49
ተሚም አድ-ዳሪይ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “ዲን ነሲሓህ ነው። ባልደረቦችም፦ "የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ነሲሓህ ለማን ነው? ብለው አሉ። እርሳቸው፦ “ለአላህ፣ ለመጽሐፍቱ፣ ለመልእክተኞቹ፣ ለሙስሊሞች ኢማም እና ለጋራ ሕዝቦቻቸው” አሉ። عَنْ تَمِيمٍ الدَّارِيِّ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّمَا الدِّينُ النَّصِيحَةُ ” . قَالُوا لِمَنْ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ ” لِلَّهِ وَلِكِتَابِهِ وَلِرَسُولِهِ وَلأَئِمَّةِ الْمُسْلِمِينَ وَعَامَّتِهِمْ .
እምላካችን አላህ በምክርና በመመካከር የምንመክርና የምንመካከር ሙእሚን ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
9፥91 በደካሞች ላይ በበሽተኞችም ላይ በነዚያም የሚያወጡት ገንዘብ በማያገኙት ላይ *ለአላህ እና ለመልክተኛው ፍጹም ታዛዦች* ከኾኑ ባይወጡም ኃጢኣት የለባቸውም፡፡ በበጎ አድራጊዎች ላይ የወቀሳ መንገድ ምንም የለባቸውም፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ لَّيْسَ عَلَى ٱلضُّعَفَآءِ وَلَا عَلَى ٱلْمَرْضَىٰ وَلَا عَلَى ٱلَّذِينَ لَا يَجِدُونَ مَا يُنفِقُونَ حَرَجٌ إِذَا نَصَحُوا۟ لِلَّهِ وَرَسُولِهِۦ ۚ مَا عَلَى ٱلْمُحْسِنِينَ مِن سَبِيلٍۢ ۚ وَٱللَّهُ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
“ነሲሓህ” نَّصِيحَة ማለት “ምክር” “ንጹሕ” “ቅንነት” “ፍጹምነት” “ታዛዥነት” የሚል ፍቺ አለው፥ “ናሲሕ” نَاصِح ማለት። ደግሞ “መካሪ” ማለት ነው፦
7፥68 «የጌታዬን መልክቶች አደርስላችኋለሁ፡፡ እኔም ለእናንተ ታማኝ *መካሪ* ነኝ፡፡» أُبَلِّغُكُمْ رِسَالَاتِ رَبِّي وَأَنَا لَكُمْ نَاصِحٌ أَمِينٌ
“ኑስሕ” نُصْح ማለት በራሱ “ምክር” ማለት ነው፦
11፥34 «ለእናንተም ልመክራችሁ ብሻ አላህ ሊያጠማችሁ ሽቶ እንደ ኾነ *ምክሬ* አይጠቅማችሁም፡፡ እርሱ ጌታችሁ ነው፡፡ ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ» አላቸው፡፡ وَلَا يَنفَعُكُمْ نُصْحِي إِنْ أَرَدتُّ أَنْ أَنصَحَ لَكُمْ إِن كَانَ اللَّهُ يُرِيدُ أَن يُغْوِيَكُمْ ۚ هُوَ رَبُّكُمْ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
7፥62 «የጌታዬን መልክቶች አደርስላችኋለሁ፡፡ ለእናንተም *እመክራችኋለሁ*፡፡ ከአላህም በኩል የማታውቁትን ዐውቃለሁ፡፡» أُبَلِّغُكُمْ رِسَالَاتِ رَبِّي وَأَنصَحُ لَكُمْ وَأَعْلَمُ مِنَ اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
“እመክራችኋለሁ” የሚለው ቃል “አንሰሑ” أَنْصَحُ ሲሆን ምክር በሚል መጥቷል። ይህ ቃል እንደየ ዐውዱ ቃሉ የሚወክለው ትርጉም ይለያያል፥ ለምሳሌ “ነሡሕ” نَّصُوح የሚለው ቃል “ንጹሕ” የሚለው ትርጉም ይዞ መጥቷል፦
66፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ንጹሕ* የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا تُوبُوا إِلَى اللَّهِ تَوْبَةً نَّصُوحًا
በሌላ ዓረፍተ-ነገር ላይ ደግሞ “ፍጹም ታዛዥነት” በሚል የግስ መደብ መጥቷል፦
9፥91 በደካሞች ላይ በበሽተኞችም ላይ በነዚያም የሚያወጡት ገንዘብ በማያገኙት ላይ *ለአላህ እና ለመልክተኛው ፍጹም ታዛዦች* ከኾኑ ባይወጡም ኃጢኣት የለባቸውም፡፡ በበጎ አድራጊዎች ላይ የወቀሳ መንገድ ምንም የለባቸውም፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ لَّيْسَ عَلَى ٱلضُّعَفَآءِ وَلَا عَلَى ٱلْمَرْضَىٰ وَلَا عَلَى ٱلَّذِينَ لَا يَجِدُونَ مَا يُنفِقُونَ حَرَجٌ إِذَا نَصَحُوا۟ لِلَّهِ وَرَسُولِهِۦ ۚ مَا عَلَى ٱلْمُحْسِنِينَ مِن سَبِيلٍۢ ۚ وَٱللَّهُ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
“ፍጹም መታዘዝ” ለሚለው ቃል የመጣው “ነሰሑ” نَصَحُوا۟ ሲሆን ለአላህ እና ለመልእክተኛው “ቅንነትን”sincerity” ለማመልከት መጥቷል። በተመሳሳይም በነቢያችን”ﷺ” ንግግር ውስጥ “ነሲሓህ” نَّصِيحَة ማለት “ቅንነት” በሚል መጥቷል፦
ሡነን ነሣኢ መጽሐፍ 39 , ሐዲስ 49
ተሚም አድ-ዳሪይ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “ዲን ነሲሓህ ነው። ባልደረቦችም፦ "የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ነሲሓህ ለማን ነው? ብለው አሉ። እርሳቸው፦ “ለአላህ፣ ለመጽሐፍቱ፣ ለመልእክተኞቹ፣ ለሙስሊሞች ኢማም እና ለጋራ ሕዝቦቻቸው” አሉ። عَنْ تَمِيمٍ الدَّارِيِّ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّمَا الدِّينُ النَّصِيحَةُ ” . قَالُوا لِمَنْ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ ” لِلَّهِ وَلِكِتَابِهِ وَلِرَسُولِهِ وَلأَئِمَّةِ الْمُسْلِمِينَ وَعَامَّتِهِمْ .
እምላካችን አላህ በምክርና በመመካከር የምንመክርና የምንመካከር ሙእሚን ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በሃይማኖት ማስገደድ የለም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
እዚህ ቪድዮ የምትመከቱአቸው ስለ ኢሥላም ተነግሯቸው ሸሃዳ የያዙ ክርስቲያኖች ናቸው። ነገር ግን ሚድያ ላይ ተገደው እንደሰለሙ እንደ በቀቀን እይተደጋገመ እየተቀጠፈ ነው። እሥልምናን በምን እናጠልሸው ነው? አይሳካላችሁም። አንተ እራስክ ተገደህ ብትቀይር ልብህ ካልተቀየረ እስልምናውን አላህ ዘንድ ተቀባይነት የለውም። ወደ ኢሥላም በሦስት ምክንያት የሚገባ ሰው እሥልምናው ተቀባይነት የለውም። አንደኛ ለተቃራኒው ጾታ ብሎ፣ ሁለተኛ ለገንዘብ ብሎ፣ ሦስተኛ ተገዶ። ኢሥላም በግድ እመኑ ብሎ ምንሽርና ዝናር አይታጠቅም፥ በቀረርቶ፣ በሽለላ በፉከራ አያስገድድም፤ ምክንያቱም በሃይማኖት ማስገደድ የለም፤ የፈለገ ያምናል፥ ያልፈለገ ይክዳል፥ በኃላ የትንሳኤ ቀን የሚተሳሰበው አላህ ነው፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
10፥99 ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ *ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን?* وَلَوْ شَآءَ رَبُّكَ لَـَٔامَنَ مَن فِى ٱلْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا ۚ أَفَأَنتَ تُكْرِهُ ٱلنَّاسَ حَتَّىٰ يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ
11፥28 «ሕዝቦቼ ሆይ! ንገሩኝ ከጌታዬ በግልጽ ማስረጃ ላይ ብሆን ከእርሱም ዘንድ የሆነን ችሮታ ነብይነት ቢሰጠኝ እና በእናንተ ላይ ብትደበቅባችሁ *እናንተ ለእርሷ ጠይዎች ስትሆኑ እርሷን በመቀበል እናስገድዳችኋለን?*» አላቸው፡፡ قَالَ يَٰقَوْمِ أَرَءَيْتُمْ إِن كُنتُ عَلَىٰ بَيِّنَةٍۢ مِّن رَّبِّى وَءَاتَىٰنِى رَحْمَةًۭ مِّنْ عِندِهِۦ فَعُمِّيَتْ عَلَيْكُمْ أَنُلْزِمُكُمُوهَا وَأَنتُمْ لَهَا كَٰرِهُونَ
ነቢያችንም”ﷺ” ከጌታቸው ወደ እርሳቸው የወረደውን መልእክት ግልጽ ማድረስ እንጅ ሌላ የለባቸውም፦
17፥15 *መልእክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም*፡፡ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا
5፥67 *አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ፡፡ ባትሠራም መልክቱን አላደረስክም*፡፡ َيَا أَيُّهَا الرَّسُولُ بَلِّغْ مَا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ ۖ وَإِن لَّمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ رِسَالَتَهُ
5፥99 *በመልእክተኛው ላይ ማድረስ እንጅ ሌላ የለበትም፡፡ አላህም የምትገልጹትን ነገር የምትደብቁትንም ሁሉ ያውቃል*፡፡ مَّا عَلَى الرَّسُولِ إِلَّا الْبَلَاغُ ۗ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا تُبْدُونَ وَمَا تَكْتُمُونَ
16፥82 *ከኢስላም ቢሸሹም በአንተ ላይ ያለብህ ግልጽ ማድረስ ብቻ ነው*፡፡ فَإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّمَا عَلَيْكَ الْبَلَاغُ الْمُبِينُ
የባልቴት እና የወይዛዝርት የቡና ወሬ ከትልቅ እስከ ደቂቅ ያለ አንዳች ከልካይ ማዛመቱ ይገርማል። እኛም እውነትን መግለጥ ሐሰትን ማጋለጥ ተቀዳሚ ተግባራችን ይሁን! ሚድያ ለውሸት ምን ያህል አሉታዊ ተጽዕኖ እንዳለው ካያችሁ ለእውነት አውንታዊ ተጽዕኖ ለማምጣት ሁላችንም ሼር እናርገው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
እዚህ ቪድዮ የምትመከቱአቸው ስለ ኢሥላም ተነግሯቸው ሸሃዳ የያዙ ክርስቲያኖች ናቸው። ነገር ግን ሚድያ ላይ ተገደው እንደሰለሙ እንደ በቀቀን እይተደጋገመ እየተቀጠፈ ነው። እሥልምናን በምን እናጠልሸው ነው? አይሳካላችሁም። አንተ እራስክ ተገደህ ብትቀይር ልብህ ካልተቀየረ እስልምናውን አላህ ዘንድ ተቀባይነት የለውም። ወደ ኢሥላም በሦስት ምክንያት የሚገባ ሰው እሥልምናው ተቀባይነት የለውም። አንደኛ ለተቃራኒው ጾታ ብሎ፣ ሁለተኛ ለገንዘብ ብሎ፣ ሦስተኛ ተገዶ። ኢሥላም በግድ እመኑ ብሎ ምንሽርና ዝናር አይታጠቅም፥ በቀረርቶ፣ በሽለላ በፉከራ አያስገድድም፤ ምክንያቱም በሃይማኖት ማስገደድ የለም፤ የፈለገ ያምናል፥ ያልፈለገ ይክዳል፥ በኃላ የትንሳኤ ቀን የሚተሳሰበው አላህ ነው፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
10፥99 ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ *ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን?* وَلَوْ شَآءَ رَبُّكَ لَـَٔامَنَ مَن فِى ٱلْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا ۚ أَفَأَنتَ تُكْرِهُ ٱلنَّاسَ حَتَّىٰ يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ
11፥28 «ሕዝቦቼ ሆይ! ንገሩኝ ከጌታዬ በግልጽ ማስረጃ ላይ ብሆን ከእርሱም ዘንድ የሆነን ችሮታ ነብይነት ቢሰጠኝ እና በእናንተ ላይ ብትደበቅባችሁ *እናንተ ለእርሷ ጠይዎች ስትሆኑ እርሷን በመቀበል እናስገድዳችኋለን?*» አላቸው፡፡ قَالَ يَٰقَوْمِ أَرَءَيْتُمْ إِن كُنتُ عَلَىٰ بَيِّنَةٍۢ مِّن رَّبِّى وَءَاتَىٰنِى رَحْمَةًۭ مِّنْ عِندِهِۦ فَعُمِّيَتْ عَلَيْكُمْ أَنُلْزِمُكُمُوهَا وَأَنتُمْ لَهَا كَٰرِهُونَ
ነቢያችንም”ﷺ” ከጌታቸው ወደ እርሳቸው የወረደውን መልእክት ግልጽ ማድረስ እንጅ ሌላ የለባቸውም፦
17፥15 *መልእክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም*፡፡ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا
5፥67 *አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ፡፡ ባትሠራም መልክቱን አላደረስክም*፡፡ َيَا أَيُّهَا الرَّسُولُ بَلِّغْ مَا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ ۖ وَإِن لَّمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ رِسَالَتَهُ
5፥99 *በመልእክተኛው ላይ ማድረስ እንጅ ሌላ የለበትም፡፡ አላህም የምትገልጹትን ነገር የምትደብቁትንም ሁሉ ያውቃል*፡፡ مَّا عَلَى الرَّسُولِ إِلَّا الْبَلَاغُ ۗ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا تُبْدُونَ وَمَا تَكْتُمُونَ
16፥82 *ከኢስላም ቢሸሹም በአንተ ላይ ያለብህ ግልጽ ማድረስ ብቻ ነው*፡፡ فَإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّمَا عَلَيْكَ الْبَلَاغُ الْمُبِينُ
የባልቴት እና የወይዛዝርት የቡና ወሬ ከትልቅ እስከ ደቂቅ ያለ አንዳች ከልካይ ማዛመቱ ይገርማል። እኛም እውነትን መግለጥ ሐሰትን ማጋለጥ ተቀዳሚ ተግባራችን ይሁን! ሚድያ ለውሸት ምን ያህል አሉታዊ ተጽዕኖ እንዳለው ካያችሁ ለእውነት አውንታዊ ተጽዕኖ ለማምጣት ሁላችንም ሼር እናርገው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሱረቱል ፋቲሓህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
15፥87 *ከሚደጋገሙ የኾኑን ሰባትን እና ታላቁንም ቁርኣን በእርግጥ ሰጠንህ*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَاكَ سَبْعًا مِّنَ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنَ الْعَظِيمَ
አምላካችን አላህ “ሙርሲል” مُرْسِل ማለትም “ላኪ” ነው፤ ነብያችን”ﷺ” ደግሞ “ረሱል” رِسَالَة ማለትም “መልክተኛው” ናቸው፤ እንዲሁ ቁርኣን የአላህ “ሪሳላ” رِسَالَ ማለትም “መልእክት” ነው። የመልእክቱ “ሙአለፍ” مؤلف ማለትም “አመንጪ”author” አምላካችን አላህ ሲሆን፤ ነብያችን”ﷺ” ደግሞ የመልእክቱ “ሙራሲል” مراسل ማለት “አስተላላፊ”reporter” ናቸው፤ አምላካችን አላህ ለነብያችን”ﷺ”፦ “ቁል” قُلْ ማለትም “በል” በሚል ትዕዛዛዊ ግስ ያዛቸዋል፦
112፥1 *በል «እርሱ አላህ አንድ ነው*፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
13፥30 እንደዚሁ ከበፊትዋ ብዙ ሕዝቦች በእርግጥ ያለፉ ወደኾነችው ሕዝብ እነርሱ በአልረሕማን የሚክዱ ሲኾኑ ያንን *ወደ አንተ ያወረድነውን ቁርኣን በእነርሱ ላይ ታነብላቸው ዘንድ ላክንህ፡፡ «እርሱ አልረሕማን ጌታዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ፡፡ መመለሻዬም ወደ እርሱ ብቻ ነው» በላቸው*፡፡ كَذَٰلِكَ أَرْسَلْنَاكَ فِي أُمَّةٍ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهَا أُمَمٌ لِّتَتْلُوَ عَلَيْهِمُ الَّذِي أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ وَهُمْ يَكْفُرُونَ بِالرَّحْمَـٰنِ ۚ قُلْ هُوَ رَبِّي لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ وَإِلَيْهِ مَتَابِ
“ወደ አንተ ያወረድነውን ቁርኣን በእነርሱ ላይ ታነብላቸው ዘንድ ላክንህ” የሚለው ሃይለ-ቃል ቁርኣንን አውራጅና ነብያችንን”ﷺ” ላኪው አላህ እራሱ “በል” ማለቱን እንረዳለን፤ በመቀጠል እዛው አንቀጽ ላይ “ቁል” قُلْ ብሎ መናገሩ በራሱ “በል” የሚለው ማንነት አላህ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ በተጨማሪም “በልን” ወደ ነብያችን”ﷺ” የሚጥለው እራሱ እንደሆነ ይናገራል፦
73፥5 *እኛ በአንተ ላይ ከባድ ቃልን እንጥላለንና*፡፡ إِنَّا سَنُلْقِي عَلَيْكَ قَوْلًا ثَقِيلًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ቃል” ለሚለው የተቀመው ቃላት “ቀውል” قَوْل ሲሆን “ቁል” قُلْ ከሚል ትዕዛዛዊ ግስ የመጣ ነው፤ ስለዚህ “በል” እያለ የሚያስነብባቸው እራሱ አላህ ነው፤ ሱረቱል ፋቲሓህ የሚደጋገሙ ሰባት አንቀጾች ናት፤ ምክንያቱም ሱረቱል ፋቲሓህ ሰባት አናቅጽ አላት፤ በተጨማሪም ነብያችን”ﷺ” ሱረቱል ፋቲሓህ የሚደጋገሙ ሰባት አንቀጾች ናት ብለው ነግረውናል፦
15፥87 *ከሚደጋገሙ የኾኑን ሰባትን እና ታላቁንም ቁርኣን በእርግጥ ሰጠንህ*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَاكَ سَبْعًا مِّنَ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنَ الْعَظِيمَ
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 28
አቢ ሠዒድ ኢብኑ ሙዐላ እንደተረከው *ሶላት ላይ ሆኜ ነብዩ”ﷺ” ጠሩኝ፤ ነገር ግን ጥሪያቸውን አልመለስኩላቸውም፤ በኃላ ላይ፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ሶላት ላይ ነበርኩኝ” አልኩኝ፤ እሳቸውም፦ አላህ፦ “(መልእክተኛው) በጠራችሁ ጊዜ ለአላህ እና ለመልክተኛው ታዘዙ”8፥24 አላለምን? ከዚያም፦ “በቁርኣን ውስጥ ታላቂቱን ሱራህ ላስተምርህን? እርሷም፦ “ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው የምትለዋ የሚደጋገሙ የሆኑ ሰባት ሱረቱል ፋቲሐህን እና ታላቁ ቁርኣንን ተሰጠኝ”*። عَنْ أَبِي سَعِيدِ بْنِ الْمُعَلَّى، قَالَ كُنْتُ أُصَلِّي فَدَعَانِي النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَلَمْ أُجِبْهُ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنِّي كُنْتُ أُصَلِّي. قَالَ ” أَلَمْ يَقُلِ اللَّهُ {اسْتَجِيبُوا لِلَّهِ وَلِلرَّسُولِ إِذَا دَعَاكُمْ} ثُمَّ قَالَ أَلاَ أُعَلِّمُكَ أَعْظَمَ سُورَةٍ فِي الْقُرْآنِ قَبْلَ أَنْ تَخْرُجَ مِنَ الْمَسْجِدِ ”. فَأَخَذَ بِيَدِي فَلَمَّا أَرَدْنَا أَنْ نَخْرُجَ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّكَ قُلْتَ لأُعَلِّمَنَّكَ أَعْظَمَ سُورَةٍ مِنَ الْقُرْآنِ. قَالَ ”{الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ} هِيَ السَّبْعُ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنُ الْعَظِيمُ الَّذِي أُوتِيتُهُ ”.
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3415
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *አል-ሐምዱሊሏህ የቁርኣን እናት፣ የመጽሐፉ እናት እና ሰባት የተደጋገሙ ናት*። عَنِ ابْنِ أَبِي ذِئْبٍ، عَنِ الْمَقْبُرِيِّ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْحَمْدُ لِلَّهِ أُمُّ الْقُرْآنِ وَأُمُّ الْكِتَابِ وَالسَّبْعُ الْمَثَانِي ”
ሱረቱል ፋቲሓህ ላይ ከሚሽነሪዎች የሚነሳው ጥያቄ “ቀጥተኛውን መንገድ ምራን“ የሚለው የአላህ ንግግር ከሆነ አላህ ማንን ነው ምራን የሚለው? የሚል ነው፤ መልሱ “ቀጥተኛውን መንገድ ምራን” እኛ እንድንል ለእኛ ያለው ነው፤ ይህንም “ቁል” قُلْ የሚል ትዕዛዛዊ ግስ “ሙስተቲር” ْمُسْتَتِر ማለትም “ህቡዕ-ግስ”headen verb” ሆኖ የመጣ ነው፦
1፥6 *ቀጥተኛውን መንገድ ምራን*፡፡ اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
15፥87 *ከሚደጋገሙ የኾኑን ሰባትን እና ታላቁንም ቁርኣን በእርግጥ ሰጠንህ*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَاكَ سَبْعًا مِّنَ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنَ الْعَظِيمَ
አምላካችን አላህ “ሙርሲል” مُرْسِل ማለትም “ላኪ” ነው፤ ነብያችን”ﷺ” ደግሞ “ረሱል” رِسَالَة ማለትም “መልክተኛው” ናቸው፤ እንዲሁ ቁርኣን የአላህ “ሪሳላ” رِسَالَ ማለትም “መልእክት” ነው። የመልእክቱ “ሙአለፍ” مؤلف ማለትም “አመንጪ”author” አምላካችን አላህ ሲሆን፤ ነብያችን”ﷺ” ደግሞ የመልእክቱ “ሙራሲል” مراسل ማለት “አስተላላፊ”reporter” ናቸው፤ አምላካችን አላህ ለነብያችን”ﷺ”፦ “ቁል” قُلْ ማለትም “በል” በሚል ትዕዛዛዊ ግስ ያዛቸዋል፦
112፥1 *በል «እርሱ አላህ አንድ ነው*፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
13፥30 እንደዚሁ ከበፊትዋ ብዙ ሕዝቦች በእርግጥ ያለፉ ወደኾነችው ሕዝብ እነርሱ በአልረሕማን የሚክዱ ሲኾኑ ያንን *ወደ አንተ ያወረድነውን ቁርኣን በእነርሱ ላይ ታነብላቸው ዘንድ ላክንህ፡፡ «እርሱ አልረሕማን ጌታዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ፡፡ መመለሻዬም ወደ እርሱ ብቻ ነው» በላቸው*፡፡ كَذَٰلِكَ أَرْسَلْنَاكَ فِي أُمَّةٍ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهَا أُمَمٌ لِّتَتْلُوَ عَلَيْهِمُ الَّذِي أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ وَهُمْ يَكْفُرُونَ بِالرَّحْمَـٰنِ ۚ قُلْ هُوَ رَبِّي لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ وَإِلَيْهِ مَتَابِ
“ወደ አንተ ያወረድነውን ቁርኣን በእነርሱ ላይ ታነብላቸው ዘንድ ላክንህ” የሚለው ሃይለ-ቃል ቁርኣንን አውራጅና ነብያችንን”ﷺ” ላኪው አላህ እራሱ “በል” ማለቱን እንረዳለን፤ በመቀጠል እዛው አንቀጽ ላይ “ቁል” قُلْ ብሎ መናገሩ በራሱ “በል” የሚለው ማንነት አላህ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ በተጨማሪም “በልን” ወደ ነብያችን”ﷺ” የሚጥለው እራሱ እንደሆነ ይናገራል፦
73፥5 *እኛ በአንተ ላይ ከባድ ቃልን እንጥላለንና*፡፡ إِنَّا سَنُلْقِي عَلَيْكَ قَوْلًا ثَقِيلًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ቃል” ለሚለው የተቀመው ቃላት “ቀውል” قَوْل ሲሆን “ቁል” قُلْ ከሚል ትዕዛዛዊ ግስ የመጣ ነው፤ ስለዚህ “በል” እያለ የሚያስነብባቸው እራሱ አላህ ነው፤ ሱረቱል ፋቲሓህ የሚደጋገሙ ሰባት አንቀጾች ናት፤ ምክንያቱም ሱረቱል ፋቲሓህ ሰባት አናቅጽ አላት፤ በተጨማሪም ነብያችን”ﷺ” ሱረቱል ፋቲሓህ የሚደጋገሙ ሰባት አንቀጾች ናት ብለው ነግረውናል፦
15፥87 *ከሚደጋገሙ የኾኑን ሰባትን እና ታላቁንም ቁርኣን በእርግጥ ሰጠንህ*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَاكَ سَبْعًا مِّنَ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنَ الْعَظِيمَ
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 28
አቢ ሠዒድ ኢብኑ ሙዐላ እንደተረከው *ሶላት ላይ ሆኜ ነብዩ”ﷺ” ጠሩኝ፤ ነገር ግን ጥሪያቸውን አልመለስኩላቸውም፤ በኃላ ላይ፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ሶላት ላይ ነበርኩኝ” አልኩኝ፤ እሳቸውም፦ አላህ፦ “(መልእክተኛው) በጠራችሁ ጊዜ ለአላህ እና ለመልክተኛው ታዘዙ”8፥24 አላለምን? ከዚያም፦ “በቁርኣን ውስጥ ታላቂቱን ሱራህ ላስተምርህን? እርሷም፦ “ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው የምትለዋ የሚደጋገሙ የሆኑ ሰባት ሱረቱል ፋቲሐህን እና ታላቁ ቁርኣንን ተሰጠኝ”*። عَنْ أَبِي سَعِيدِ بْنِ الْمُعَلَّى، قَالَ كُنْتُ أُصَلِّي فَدَعَانِي النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَلَمْ أُجِبْهُ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنِّي كُنْتُ أُصَلِّي. قَالَ ” أَلَمْ يَقُلِ اللَّهُ {اسْتَجِيبُوا لِلَّهِ وَلِلرَّسُولِ إِذَا دَعَاكُمْ} ثُمَّ قَالَ أَلاَ أُعَلِّمُكَ أَعْظَمَ سُورَةٍ فِي الْقُرْآنِ قَبْلَ أَنْ تَخْرُجَ مِنَ الْمَسْجِدِ ”. فَأَخَذَ بِيَدِي فَلَمَّا أَرَدْنَا أَنْ نَخْرُجَ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّكَ قُلْتَ لأُعَلِّمَنَّكَ أَعْظَمَ سُورَةٍ مِنَ الْقُرْآنِ. قَالَ ”{الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ} هِيَ السَّبْعُ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنُ الْعَظِيمُ الَّذِي أُوتِيتُهُ ”.
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3415
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *አል-ሐምዱሊሏህ የቁርኣን እናት፣ የመጽሐፉ እናት እና ሰባት የተደጋገሙ ናት*። عَنِ ابْنِ أَبِي ذِئْبٍ، عَنِ الْمَقْبُرِيِّ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْحَمْدُ لِلَّهِ أُمُّ الْقُرْآنِ وَأُمُّ الْكِتَابِ وَالسَّبْعُ الْمَثَانِي ”
ሱረቱል ፋቲሓህ ላይ ከሚሽነሪዎች የሚነሳው ጥያቄ “ቀጥተኛውን መንገድ ምራን“ የሚለው የአላህ ንግግር ከሆነ አላህ ማንን ነው ምራን የሚለው? የሚል ነው፤ መልሱ “ቀጥተኛውን መንገድ ምራን” እኛ እንድንል ለእኛ ያለው ነው፤ ይህንም “ቁል” قُلْ የሚል ትዕዛዛዊ ግስ “ሙስተቲር” ْمُسْتَتِر ማለትም “ህቡዕ-ግስ”headen verb” ሆኖ የመጣ ነው፦
1፥6 *ቀጥተኛውን መንገድ ምራን*፡፡ اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
“ኢህዲና” اهْدِنَا ማለትም “ምራን” ብዙ ቁጥር ሲሆን ይህ ባለቤት ግስ አማኞችን ያመለክታል፤ ተሳቢው ግስ ደግሞ መሪውን አላህን ያመለክታል፤ ስለዚህ “ቁሉ” قُلُوا የሚለው ሙስተቲር ሆኖ የመጣ ነው፤ ለምሳሌ በሱረቱል በቀራህ 2፥187 ላይ “ከተበ” كَتَبَ ማለትም “ጻፈ” የሚለውን ወደ ኢንግሊሽ ሲቀየር “He wrote” ነው፣ “He” ደግሞ ወደ ዐረቢኛ “ሁወ” هُوَ ማለትም “እርሱ” ነው፤ “ሁወ” هُوَ የሚለው “ከተበ” كَتَبَ ላይ ሙስተቲር ሆኖ የመጣ ነው፤ “ቁል” ወይም “ቁሉ” ተደብቀው በሙስተቲር የሚመጡበት ብዙ ቦታ ነው፦
11፥2 *አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስጠንቃቂ እና አብሳሪ ነኝ*፡፡ أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا اللَّهَ ۚ إِنَّنِي لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌ وَبَشِيرٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ቁል” የሚለው የለም፤ ያ ማለት “አስጠንቃቂ እና አብሳሪ ነኝ” የሚለው አላህ ነው ማለት ቂልነት ነው፤ ምክንያቱም “ሚንሁ” مِّنْهُ የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ “ሚን” مِّن ማለት “ከ” ሲሆን መስተዋድድ ነው፤ በሚን ላይ “ሁ” هُ ማለት “እርሱ” የሚል ተሳቢ አለ፤ “እርሱ” የተባለው ላኪ አላህ ነው “አስጠንቃቂ እና አብሳሪ ነኝ” የሚሉት ደግሞ የተላኩት ነብያችን”ﷺ” ናቸው፦
35፥24 *እኛ አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አድርገን በእውነቱ ላክንህ*፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ بِالْحَقِّ بَشِيرًا وَنَذِيرًا
7፥188 *እኔ ለሚያምኑ ሕዝቦች አስጠንቃቂ እና አብሳሪ እንጂ ሌላ አይደለሁም» በላቸው*፡፡ قُل لَّا أَمْلِكُ لِنَفْسِي نَفْعًا وَلَا ضَرًّا إِلَّا مَا شَاءَ اللَّهُ ۚ وَلَوْ كُنتُ أَعْلَمُ الْغَيْبَ لَاسْتَكْثَرْتُ مِنَ الْخَيْرِ وَمَا مَسَّنِيَ السُّوءُ ۚ إِنْ أَنَا إِلَّا نَذِيرٌ وَبَشِيرٌ لِّقَوْمٍ يُؤْمِنُونَ
“በል” ሳይል በአንድ አንቀጽ ላይ በውስጠ ታዋቂነት “እኔም በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም” ይልና፤ ሌላ አንቀጽ ላይ “እኔም በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም በል” የሚል ይጠቀማል፦
6፥104 *እኔም በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም*፡፡ وَمَا أَنَا عَلَيْكُم بِحَفِيظٍ
6፥66 *በላቸው፡- «በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም፡፡»* قُل لَّسْتُ عَلَيْكُم بِوَكِيلٍ
“በል” ሳይል በአንድ አንቀጽ ላይ በውስጠ ታዋቂነት “እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ” ይልና፤ ሌላ አንቀጽ ላይ “እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ በል” የሚል ይጠቀማል፦
6፥163 *«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ»*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ
39፥11 *በል* «እኔ አላህን ሃይማኖትን ለርሱ ያጠራሁ ኾኜ እንድግገዛው ታዘዝኩ፡፡ قُلْ إِنِّي أُمِرْتُ أَنْ أَعْبُدَ اللَّهَ مُخْلِصًا لَّهُ الدِّينَ
39፥12 *«የሙስሊሞችም መጀመሪያ እንድኾን ታዘዝኩ፡፡»* وَأُمِرْتُ لِأَنْ أَكُونَ أَوَّلَ الْمُسْلِمِينَ
ይህንን ከተረዳን ሱረቱል ፋቲሓህ ላይ “አንተን” ብለው በሚሉት ላይ “በል” ሳይል ሌላ አንቀጽ ላይ “አንተ በል” የሚል ይጠቀማል፦
3፥26 *በል*፡- «የንግስና ባለቤት የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፍፋለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታልቃለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታዋርዳለህ፡፡ መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ በችሎታህ ነው፤ *”አንተ”* በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና፡፡ قُلِ اللَّهُمَّ مَالِكَ الْمُلْكِ تُؤْتِي الْمُلْكَ مَن تَشَاءُ وَتَنزِعُ الْمُلْكَ مِمَّن تَشَاءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَاءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَاءُ ۖ بِيَدِكَ الْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
11፥2 *አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስጠንቃቂ እና አብሳሪ ነኝ*፡፡ أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا اللَّهَ ۚ إِنَّنِي لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌ وَبَشِيرٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ቁል” የሚለው የለም፤ ያ ማለት “አስጠንቃቂ እና አብሳሪ ነኝ” የሚለው አላህ ነው ማለት ቂልነት ነው፤ ምክንያቱም “ሚንሁ” مِّنْهُ የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ “ሚን” مِّن ማለት “ከ” ሲሆን መስተዋድድ ነው፤ በሚን ላይ “ሁ” هُ ማለት “እርሱ” የሚል ተሳቢ አለ፤ “እርሱ” የተባለው ላኪ አላህ ነው “አስጠንቃቂ እና አብሳሪ ነኝ” የሚሉት ደግሞ የተላኩት ነብያችን”ﷺ” ናቸው፦
35፥24 *እኛ አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አድርገን በእውነቱ ላክንህ*፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ بِالْحَقِّ بَشِيرًا وَنَذِيرًا
7፥188 *እኔ ለሚያምኑ ሕዝቦች አስጠንቃቂ እና አብሳሪ እንጂ ሌላ አይደለሁም» በላቸው*፡፡ قُل لَّا أَمْلِكُ لِنَفْسِي نَفْعًا وَلَا ضَرًّا إِلَّا مَا شَاءَ اللَّهُ ۚ وَلَوْ كُنتُ أَعْلَمُ الْغَيْبَ لَاسْتَكْثَرْتُ مِنَ الْخَيْرِ وَمَا مَسَّنِيَ السُّوءُ ۚ إِنْ أَنَا إِلَّا نَذِيرٌ وَبَشِيرٌ لِّقَوْمٍ يُؤْمِنُونَ
“በል” ሳይል በአንድ አንቀጽ ላይ በውስጠ ታዋቂነት “እኔም በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም” ይልና፤ ሌላ አንቀጽ ላይ “እኔም በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም በል” የሚል ይጠቀማል፦
6፥104 *እኔም በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም*፡፡ وَمَا أَنَا عَلَيْكُم بِحَفِيظٍ
6፥66 *በላቸው፡- «በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም፡፡»* قُل لَّسْتُ عَلَيْكُم بِوَكِيلٍ
“በል” ሳይል በአንድ አንቀጽ ላይ በውስጠ ታዋቂነት “እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ” ይልና፤ ሌላ አንቀጽ ላይ “እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ በል” የሚል ይጠቀማል፦
6፥163 *«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ»*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ
39፥11 *በል* «እኔ አላህን ሃይማኖትን ለርሱ ያጠራሁ ኾኜ እንድግገዛው ታዘዝኩ፡፡ قُلْ إِنِّي أُمِرْتُ أَنْ أَعْبُدَ اللَّهَ مُخْلِصًا لَّهُ الدِّينَ
39፥12 *«የሙስሊሞችም መጀመሪያ እንድኾን ታዘዝኩ፡፡»* وَأُمِرْتُ لِأَنْ أَكُونَ أَوَّلَ الْمُسْلِمِينَ
ይህንን ከተረዳን ሱረቱል ፋቲሓህ ላይ “አንተን” ብለው በሚሉት ላይ “በል” ሳይል ሌላ አንቀጽ ላይ “አንተ በል” የሚል ይጠቀማል፦
3፥26 *በል*፡- «የንግስና ባለቤት የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፍፋለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታልቃለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታዋርዳለህ፡፡ መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ በችሎታህ ነው፤ *”አንተ”* በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና፡፡ قُلِ اللَّهُمَّ مَالِكَ الْمُلْكِ تُؤْتِي الْمُلْكَ مَن تَشَاءُ وَتَنزِعُ الْمُلْكَ مِمَّن تَشَاءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَاءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَاءُ ۖ بِيَدِكَ الْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
በተጨማሪም ነብያችን”ﷺ” በሐዲስ ላይ ሱረቱል ፋቲሓን የሚለው የአላህ ባሪያ ወደ አላህ መሆኑን በግልጽ እና በማያሻማ መልኩ ነግረውናል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 4 ሐዲስ 41
አቢ ሁረይራ”ረ.ዐ” እንደተረከው *ነብዩ”ﷺ” አሉ፦ “የቁርአን እናት ሳያነብ የሰገደ ሰው ሶላቱ ጎዶሎ ነው”* አንድ ሰው ለአቢ ሁረይራ፦ “ከአሰጋጁ በኋላ ብንሆንም እንኳን”? አለው፤ እርሱም አለ፦ “ለራስህ አንብብ ምክንያቱም ነብዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁና፦ *”ኃያሉና የተከበረው አላህ እንዲህ ብሏል፦ “ሶላትን በእኔ እና በባሪያዬ መካከል ለሁለት ከፍየዋለሁ እናም ባሪያዬ የጠየቀውን ያገኛል*፤ ባሪያው፦ *”ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው” ሲል አላህ፦ “ባሪያዬ አመሰገነኝ” ይላል*፤ ባሪያው፦ *”እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ” ሲል ደግሞ አላህ፦ “ባሪያዬ አሞገሰኝ’ ይላል*፤ ባሪያው፦ *”የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው” ሲል አላህ፦ ባሪያዬ አላቀኝ” ይላል*፤ ባሪያው፦ *”አንተን ብቻ እንግገዛለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን” በሚል ግዜ አላህ፦ “ይህ በእኔ እና በባሪያዬ መካከል ነው እናም ባሪያዬ የጠየቀውን ያገኛል” ይላል*፤ ባሪያው፦ *”ቀጥተኛውን መንገድ ምራን የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ምራን” በሚል ግዜ ደግሞ አላህ፦ “ይህ ለባሪያዬ ነው፤ እናም ባሪያዬ የጠየቀውን ያገኛል” ይላል*፡፡ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” مَنْ صَلَّى صَلاَةً لَمْ يَقْرَأْ فِيهَا بِأُمِّ الْقُرْآنِ فَهْىَ خِدَاجٌ – ثَلاَثًا – غَيْرُ تَمَامٍ ” . فَقِيلَ لأَبِي هُرَيْرَةَ إِنَّا نَكُونُ وَرَاءَ الإِمَامِ . فَقَالَ اقْرَأْ بِهَا فِي نَفْسِكَ فَإِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ” قَالَ اللَّهُ تَعَالَى قَسَمْتُ الصَّلاَةَ بَيْنِي وَبَيْنَ عَبْدِي نِصْفَيْنِ وَلِعَبْدِي مَا سَأَلَ فَإِذَا قَالَ الْعَبْدُ { الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ} . قَالَ اللَّهُ تَعَالَى حَمِدَنِي عَبْدِي وَإِذَا قَالَ { الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ} . قَالَ اللَّهُ تَعَالَى أَثْنَى عَلَىَّ عَبْدِي . وَإِذَا قَالَ { مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ} . قَالَ مَجَّدَنِي عَبْدِي – وَقَالَ مَرَّةً فَوَّضَ إِلَىَّ عَبْدِي – فَإِذَا قَالَ { إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ} . قَالَ هَذَا بَيْنِي وَبَيْنَ عَبْدِي وَلِعَبْدِي مَا سَأَلَ . فَإِذَا قَالَ { اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ * صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلاَ الضَّالِّينَ} . قَالَ هَذَا لِعَبْدِي وَلِعَبْدِي مَا سَأَلَ ” . قَالَ سُفْيَانُ حَدَّثَنِي بِهِ الْعَلاَءُ بْنُ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ يَعْقُوبَ دَخَلْتُ عَلَيْهِ وَهُوَ مَرِيضٌ فِي بَيْتِهِ فَسَأَلْتُهُ أَنَا عَنْهُ .
በዚህ መልኩ መረዳት ካልቻላችሁ የተለያየ ናሙና ከባይብል ላቅርብ፦
ዮሐንስ 20፥17 ኢየሱስም፦ ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ፤ ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ፦ እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ *ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው* አላት።
ወደ አምላኩ አራጊው ኢየሱስ ሆኖ ሳለ “ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው” ሲላት አራጊዋ መቅደላዊት ማርያም ሆና ነውን? አይ “ይላል” በይ ለማለት ተፈልጎ ነው ከተባለ “ይላል” የሚለውን የት አለ? በውስጠ-ታዋቂነት ይኖራል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ሱረቱል ፋቲሐህንም በዚህ መልኩ መረዳት ይቻላል። ያለበለዚያ አራጊዋ መቅደላዊት ማርያም ትሆናለች። ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ መልክና ልክ ተረዱት። ሕዝቅኤል፦ “እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ” በል ተብሏል፦
ሕዝቅኤል 11፥16 ስለዚህ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ፥ ወደ አገሮችም በትኛቸዋለሁ፤ ይሁን እንጂ፥ በመጡባቸው አገሮች በእነዚያ ትንሽ መቅደስ እሆናቸዋለሁ በል።
“እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ” የሚለው ሕዝቅኤል ነውን? አይ አይ “ይላል” በል ለማለት ተፈልጎ ነው ከሆነ መልሱ፥ “ይላል” የሚለው የት አለ? ስንል በውስጠ ታዋቂነት አለ ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት። እግዚአብሔርም ሙሴን፦ “እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ” በላቸው” አለው፦
ዘጸአት 16 ፥11-12 *እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦* የእስራኤልን ልጆች ማንጐራጐር ሰማሁ፦ ወደ ማታ ሥጋን ትበላላችሁ፥ ማለዳም እንጀራን ትጠግባላችሁ፤ *እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ” በላቸው*።
“እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ” የሚለው ሙሴ ነውን? አይ “ይላል” በል ለማለት ተፈልጎ ነው ከሆነ መልሱ፥ “ይላል” የሚለው የት አለ? ስንል በውስጠ ታዋቂነት አለ ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ ሒሳብ ተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 4 ሐዲስ 41
አቢ ሁረይራ”ረ.ዐ” እንደተረከው *ነብዩ”ﷺ” አሉ፦ “የቁርአን እናት ሳያነብ የሰገደ ሰው ሶላቱ ጎዶሎ ነው”* አንድ ሰው ለአቢ ሁረይራ፦ “ከአሰጋጁ በኋላ ብንሆንም እንኳን”? አለው፤ እርሱም አለ፦ “ለራስህ አንብብ ምክንያቱም ነብዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁና፦ *”ኃያሉና የተከበረው አላህ እንዲህ ብሏል፦ “ሶላትን በእኔ እና በባሪያዬ መካከል ለሁለት ከፍየዋለሁ እናም ባሪያዬ የጠየቀውን ያገኛል*፤ ባሪያው፦ *”ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው” ሲል አላህ፦ “ባሪያዬ አመሰገነኝ” ይላል*፤ ባሪያው፦ *”እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ” ሲል ደግሞ አላህ፦ “ባሪያዬ አሞገሰኝ’ ይላል*፤ ባሪያው፦ *”የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው” ሲል አላህ፦ ባሪያዬ አላቀኝ” ይላል*፤ ባሪያው፦ *”አንተን ብቻ እንግገዛለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን” በሚል ግዜ አላህ፦ “ይህ በእኔ እና በባሪያዬ መካከል ነው እናም ባሪያዬ የጠየቀውን ያገኛል” ይላል*፤ ባሪያው፦ *”ቀጥተኛውን መንገድ ምራን የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ምራን” በሚል ግዜ ደግሞ አላህ፦ “ይህ ለባሪያዬ ነው፤ እናም ባሪያዬ የጠየቀውን ያገኛል” ይላል*፡፡ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” مَنْ صَلَّى صَلاَةً لَمْ يَقْرَأْ فِيهَا بِأُمِّ الْقُرْآنِ فَهْىَ خِدَاجٌ – ثَلاَثًا – غَيْرُ تَمَامٍ ” . فَقِيلَ لأَبِي هُرَيْرَةَ إِنَّا نَكُونُ وَرَاءَ الإِمَامِ . فَقَالَ اقْرَأْ بِهَا فِي نَفْسِكَ فَإِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ” قَالَ اللَّهُ تَعَالَى قَسَمْتُ الصَّلاَةَ بَيْنِي وَبَيْنَ عَبْدِي نِصْفَيْنِ وَلِعَبْدِي مَا سَأَلَ فَإِذَا قَالَ الْعَبْدُ { الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ} . قَالَ اللَّهُ تَعَالَى حَمِدَنِي عَبْدِي وَإِذَا قَالَ { الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ} . قَالَ اللَّهُ تَعَالَى أَثْنَى عَلَىَّ عَبْدِي . وَإِذَا قَالَ { مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ} . قَالَ مَجَّدَنِي عَبْدِي – وَقَالَ مَرَّةً فَوَّضَ إِلَىَّ عَبْدِي – فَإِذَا قَالَ { إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ} . قَالَ هَذَا بَيْنِي وَبَيْنَ عَبْدِي وَلِعَبْدِي مَا سَأَلَ . فَإِذَا قَالَ { اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ * صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلاَ الضَّالِّينَ} . قَالَ هَذَا لِعَبْدِي وَلِعَبْدِي مَا سَأَلَ ” . قَالَ سُفْيَانُ حَدَّثَنِي بِهِ الْعَلاَءُ بْنُ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ يَعْقُوبَ دَخَلْتُ عَلَيْهِ وَهُوَ مَرِيضٌ فِي بَيْتِهِ فَسَأَلْتُهُ أَنَا عَنْهُ .
በዚህ መልኩ መረዳት ካልቻላችሁ የተለያየ ናሙና ከባይብል ላቅርብ፦
ዮሐንስ 20፥17 ኢየሱስም፦ ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ፤ ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ፦ እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ *ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው* አላት።
ወደ አምላኩ አራጊው ኢየሱስ ሆኖ ሳለ “ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው” ሲላት አራጊዋ መቅደላዊት ማርያም ሆና ነውን? አይ “ይላል” በይ ለማለት ተፈልጎ ነው ከተባለ “ይላል” የሚለውን የት አለ? በውስጠ-ታዋቂነት ይኖራል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ሱረቱል ፋቲሐህንም በዚህ መልኩ መረዳት ይቻላል። ያለበለዚያ አራጊዋ መቅደላዊት ማርያም ትሆናለች። ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ መልክና ልክ ተረዱት። ሕዝቅኤል፦ “እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ” በል ተብሏል፦
ሕዝቅኤል 11፥16 ስለዚህ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ፥ ወደ አገሮችም በትኛቸዋለሁ፤ ይሁን እንጂ፥ በመጡባቸው አገሮች በእነዚያ ትንሽ መቅደስ እሆናቸዋለሁ በል።
“እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ” የሚለው ሕዝቅኤል ነውን? አይ አይ “ይላል” በል ለማለት ተፈልጎ ነው ከሆነ መልሱ፥ “ይላል” የሚለው የት አለ? ስንል በውስጠ ታዋቂነት አለ ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት። እግዚአብሔርም ሙሴን፦ “እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ” በላቸው” አለው፦
ዘጸአት 16 ፥11-12 *እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦* የእስራኤልን ልጆች ማንጐራጐር ሰማሁ፦ ወደ ማታ ሥጋን ትበላላችሁ፥ ማለዳም እንጀራን ትጠግባላችሁ፤ *እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ” በላቸው*።
“እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ” የሚለው ሙሴ ነውን? አይ “ይላል” በል ለማለት ተፈልጎ ነው ከሆነ መልሱ፥ “ይላል” የሚለው የት አለ? ስንል በውስጠ ታዋቂነት አለ ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ ሒሳብ ተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቁርኣን ትንቢት
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
36፥36 ያ ምድር ከምታበቅለው፣ ከራሶቻቸውም፣ *ከማያውቁትም ነገር ጥንዶችን ሁሏንም የፈጠረ ጥራት ይገባው*፡፡ سُبْحَانَ الَّذِي خَلَقَ الْأَزْوَاجَ كُلَّهَا مِمَّا تُنبِتُ الْأَرْضُ وَمِنْ أَنفُسِهِمْ وَمِمَّا لَا يَعْلَمُونَ
“ዘውጅ” زَوْج የሚለው ቃል. "ዘወጀ" زَوَّجَ ማለትም "ተጠናዳ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጥንድ” “ባል” “ሚስት” ተብሎ ተቀምጧል፦
58:1 አላህ የዚያችን *በባልዋ* ነገር የምትከራከርህንና ወደአላህ የምታስሙተውን ቃል በእርግጥ ሰማ። قَدْ سَمِعَ ٱللَّهُ قَوْلَ ٱلَّتِى تُجَٰدِلُكَ فِى زَوْجِهَا وَتَشْتَكِىٓ إِلَى ٱللَّهِ وَٱللَّهُ يَسْمَعُ تَحَاوُرَكُمَآ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ سَمِيعٌۢ بَصِيرٌ
7:19 አዳምም ሆይ! አንተም *ሚስትህም* ከገነት ተቀመጡ፤ وَيَٰٓـَٔادَمُ ٱسْكُنْ أَنتَ وَزَوْجُكَ ٱلْجَنَّةَ فَكُلَا مِنْ حَيْثُ شِئْتُمَا وَلَا تَقْرَبَا هَٰذِهِ ٱلشَّجَرَةَ فَتَكُونَا مِنَ ٱلظَّٰلِمِينَ
35:11 አላህም ከዐፈር፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ፈጠራችሁ፤ *ከዚያም ጥንዶች አደረጋችሁ*፤ وَٱللَّهُ خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍۢ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍۢ ثُمَّ جَعَلَكُمْ أَزْوَٰجًۭا
53:45 እርሱም *ሁለቱን ዓይነቶችን ወንድ እና ሴትን ፈጠረ*። وَأَنَّهُۥ خَلَقَ ٱلزَّوْجَيْنِ ٱلذَّكَرَ وَٱلْأُنثَىٰ
“ዘውጀይኒ” زَّوْجَيْنِ ሙሰና ሲሆን ሁለት የወንድ እና የሴት ዓይነቶች በሚል መጥቷል፥ “ባልዋ” ለሚለው ቃል የገባው “ዘውጂሃ” زَوْجِهَا መሆኑ እና “ሚስትህ” ለሚለው ቃል የገባው ደግሞ “ዘውጅከ” َزَوْجُكَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። "ተዝዊጅ" تَزْوِيج ማለት በራሱ "ጥንድነት" ማለት ሲሆን "ዘዋጅ" زَوَاج ማለት ደግሞ "ጋብቻ" "ሰርግ" ማለት ነው። እዚህ ድረስ ከተግባባን አምላካችን አላህ ለእኛ ከእጽዋት ልክ እንደ ሰው የተባእት እና የእንስት ህዋስ”gamete” ፈጥሯል። አላህ በዕፅዋት መካከል ጥንድ የሆኑ ተቃራኒ ጾታዎች እንዳሉ ለማመልከት “ዘውጀይኒ” زَوْجَيْنِ በማለት ይናገራል፦
13፥3 እርሱም ያ ምድርን የዘረጋ በእሷም ተራራዎችን እና ወንዞችን ያደረገ *በውስጧም "ከ"ፍሬዎች ሁሉ ሁለት ሁለት ጥንዶችን ያደረገ ነው*፡፡ ሌሊትን በቀን ይሸፍናል፡፡ *በዚህም ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች ታምራቶች አሉ*፡፡ وَهُوَ الَّذِي مَدَّ الْأَرْضَ وَجَعَلَ فِيهَا رَوَاسِيَ وَأَنْهَارًا ۖ وَمِن كُلِّ الثَّمَرَاتِ جَعَلَ فِيهَا زَوْجَيْنِ اثْنَيْنِ ۖ يُغْشِي اللَّيْلَ النَّهَارَ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
“ኩል” كُلٌّ ማለትም “ሁሉ” የሚለው ቃል ፍጹማዊ “Absolute” ሆኖ ሲመጣ “ሙጥለቅ” مُطْلَق ሲባል፥ በአንጻራዊ “Relative” ሆኖ ሲመጣ ደግሞ “ቀሪብ” قَرِيب ይባላል፥ እዚህ አንቀጽ ላይ "ኩል" ቀሪብ ሆኖ የምናውቀው "ሁሉ" በሚለው ገላጭ ቅጽል መነሻ ላይ "ሚን" مِن ማለትም "ከ" የሚል መስተዋድድ መኖሩ ነው። "ከ"ፍሬዎች ሁሉ" ማለት እና "ፍሬዎች ሁሉ" ማለት ሁለት ለየቅል ትርጉም አላቸው፥ ከፍራፍሬዎች መካከል ጥንድ ያልሆኑ በከፊል መኖራቸው ይህንኑ ያሳያል። ነቢያችን”ﷺ” በተላኩበት ጊዜ ላይ "ዕፅዋት ጾታ አላቸው" ብሎ ማንም ሰው ዐያውቅም ነበር፥ በዚህ ጊዜ አምላካችን አላህ ሁሉን ዐዋቂ በመሆኑ “ዘውጀይኒ” በማለት ዕፅዋት ጥንዶች እንደሆኑ ነግሮናል፦
36፥36 ያ ምድር ከምታበቅለው፣ ከራሶቻቸውም፣ *ከማያውቁትም ነገር ጥንዶችን ሁሏንም የፈጠረ ጥራት ይገባው*፡፡ سُبْحَانَ الَّذِي خَلَقَ الْأَزْوَاجَ كُلَّهَا مِمَّا تُنبِتُ الْأَرْضُ وَمِنْ أَنفُسِهِمْ وَمِمَّا لَا يَعْلَمُونَ
"ከማያውቁትም ነገር ጥንዶችን" ማለት በቁርኣን መውረድ ጊዜ የዕጽዋት ጥንድነት ዐለመታወቁን ያሳያል። አምላካችን አላህ ጊዜው ሲደርስ በ 19ኛው ክፍለ ዘመን ላይ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች ታምራት ይሆን ዘንድ ዕፅዋት ጾታ እንዳላቸው ዐሳውቆናል። “ጋይኒ” γυνή ማለት “ሴቴ” ማለት ሲሆን ይህቺ የዕፅዋት እንቁላል ህዋስ”gynoecious” በሥነ-ሕይወት ጥናት “ካርፔልስ”carpels” ትባላለች፥ “አንድሮ” ἀνήρ ማለት “ወንዴ” ማለት ሲሆን የዕፅዋት የዘር ህዋስ”Androecium” በሥነ-ሕይወት ጥናት “ስቴመንስ”stamens” ይባላል። ቁርኣን ከያዛቸው መካከል “አል-ገይቡል ሙሥተቅበል” ٱلْغَيْب ٱلْمُسْتَقْبَل ማለትም “መጻእያት የሩቅ ወሬ” ነው፥ ይህንን ትንቢት ከጊዜ በኋላ በእርግጥ ታውቁታላችሁ ባለን መሠረት ዛሬ በዘመናችን ዐውቀነዋል፦
38፥88 *«ትንቢቱንም ከጊዜ በኋላ በእርግጥ ታውቁታላችሁ፡፡* وَلَتَعْلَمُنَّ نَبَأَهُ بَعْدَ حِينٍ
6፥67 *ለትንቢት ሁሉ የሚደርስበት መርጊያ አለው፡፡ ወደፊትም ታውቁታላችሁ*፡፡ لِّكُلِّ نَبَإٍ مُّسْتَقَرٌّ ۚ وَسَوْفَ تَعْلَمُونَ
አምላካችን አላህ የነገረን "ከፍሬዎች ሁሉ ሁለት ሁለት ጥንዶችን" መሆናቸውን ብቻ ሳይሆን በዕጽዋት ውስጥ "ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች ታምራቶች አሉ" ይህንን ታምራት "ወደፊት ያሳያችኋል፥ ታውቁታላችሁ" ብሎ በነገረን መሠረት ዛሬ ይህንን ዐይተንማል፥ ዐውቀንማል። ምስጋናም ለአላህ ነው፦
13፥3 እርሱም ያ ምድርን የዘረጋ በእሷም ተራራዎችን እና ወንዞችን ያደረገ *በውስጧም "ከ"ፍሬዎች ሁሉ ሁለት ሁለት ጥንዶችን ያደረገ ነው*፡፡ ሌሊትን በቀን ይሸፍናል፡፡ *በዚህም ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች ታምራቶች አሉ*፡፡ وَهُوَ الَّذِي مَدَّ الْأَرْضَ وَجَعَلَ فِيهَا رَوَاسِيَ وَأَنْهَارًا ۖ وَمِن كُلِّ الثَّمَرَاتِ جَعَلَ فِيهَا زَوْجَيْنِ اثْنَيْنِ ۖ يُغْشِي اللَّيْلَ النَّهَارَ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
6፥93 ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ *"ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፡፡ «ታውቁታላችሁ»* በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
36፥36 ያ ምድር ከምታበቅለው፣ ከራሶቻቸውም፣ *ከማያውቁትም ነገር ጥንዶችን ሁሏንም የፈጠረ ጥራት ይገባው*፡፡ سُبْحَانَ الَّذِي خَلَقَ الْأَزْوَاجَ كُلَّهَا مِمَّا تُنبِتُ الْأَرْضُ وَمِنْ أَنفُسِهِمْ وَمِمَّا لَا يَعْلَمُونَ
“ዘውጅ” زَوْج የሚለው ቃል. "ዘወጀ" زَوَّجَ ማለትም "ተጠናዳ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጥንድ” “ባል” “ሚስት” ተብሎ ተቀምጧል፦
58:1 አላህ የዚያችን *በባልዋ* ነገር የምትከራከርህንና ወደአላህ የምታስሙተውን ቃል በእርግጥ ሰማ። قَدْ سَمِعَ ٱللَّهُ قَوْلَ ٱلَّتِى تُجَٰدِلُكَ فِى زَوْجِهَا وَتَشْتَكِىٓ إِلَى ٱللَّهِ وَٱللَّهُ يَسْمَعُ تَحَاوُرَكُمَآ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ سَمِيعٌۢ بَصِيرٌ
7:19 አዳምም ሆይ! አንተም *ሚስትህም* ከገነት ተቀመጡ፤ وَيَٰٓـَٔادَمُ ٱسْكُنْ أَنتَ وَزَوْجُكَ ٱلْجَنَّةَ فَكُلَا مِنْ حَيْثُ شِئْتُمَا وَلَا تَقْرَبَا هَٰذِهِ ٱلشَّجَرَةَ فَتَكُونَا مِنَ ٱلظَّٰلِمِينَ
35:11 አላህም ከዐፈር፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ፈጠራችሁ፤ *ከዚያም ጥንዶች አደረጋችሁ*፤ وَٱللَّهُ خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍۢ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍۢ ثُمَّ جَعَلَكُمْ أَزْوَٰجًۭا
53:45 እርሱም *ሁለቱን ዓይነቶችን ወንድ እና ሴትን ፈጠረ*። وَأَنَّهُۥ خَلَقَ ٱلزَّوْجَيْنِ ٱلذَّكَرَ وَٱلْأُنثَىٰ
“ዘውጀይኒ” زَّوْجَيْنِ ሙሰና ሲሆን ሁለት የወንድ እና የሴት ዓይነቶች በሚል መጥቷል፥ “ባልዋ” ለሚለው ቃል የገባው “ዘውጂሃ” زَوْجِهَا መሆኑ እና “ሚስትህ” ለሚለው ቃል የገባው ደግሞ “ዘውጅከ” َزَوْجُكَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። "ተዝዊጅ" تَزْوِيج ማለት በራሱ "ጥንድነት" ማለት ሲሆን "ዘዋጅ" زَوَاج ማለት ደግሞ "ጋብቻ" "ሰርግ" ማለት ነው። እዚህ ድረስ ከተግባባን አምላካችን አላህ ለእኛ ከእጽዋት ልክ እንደ ሰው የተባእት እና የእንስት ህዋስ”gamete” ፈጥሯል። አላህ በዕፅዋት መካከል ጥንድ የሆኑ ተቃራኒ ጾታዎች እንዳሉ ለማመልከት “ዘውጀይኒ” زَوْجَيْنِ በማለት ይናገራል፦
13፥3 እርሱም ያ ምድርን የዘረጋ በእሷም ተራራዎችን እና ወንዞችን ያደረገ *በውስጧም "ከ"ፍሬዎች ሁሉ ሁለት ሁለት ጥንዶችን ያደረገ ነው*፡፡ ሌሊትን በቀን ይሸፍናል፡፡ *በዚህም ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች ታምራቶች አሉ*፡፡ وَهُوَ الَّذِي مَدَّ الْأَرْضَ وَجَعَلَ فِيهَا رَوَاسِيَ وَأَنْهَارًا ۖ وَمِن كُلِّ الثَّمَرَاتِ جَعَلَ فِيهَا زَوْجَيْنِ اثْنَيْنِ ۖ يُغْشِي اللَّيْلَ النَّهَارَ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
“ኩል” كُلٌّ ማለትም “ሁሉ” የሚለው ቃል ፍጹማዊ “Absolute” ሆኖ ሲመጣ “ሙጥለቅ” مُطْلَق ሲባል፥ በአንጻራዊ “Relative” ሆኖ ሲመጣ ደግሞ “ቀሪብ” قَرِيب ይባላል፥ እዚህ አንቀጽ ላይ "ኩል" ቀሪብ ሆኖ የምናውቀው "ሁሉ" በሚለው ገላጭ ቅጽል መነሻ ላይ "ሚን" مِن ማለትም "ከ" የሚል መስተዋድድ መኖሩ ነው። "ከ"ፍሬዎች ሁሉ" ማለት እና "ፍሬዎች ሁሉ" ማለት ሁለት ለየቅል ትርጉም አላቸው፥ ከፍራፍሬዎች መካከል ጥንድ ያልሆኑ በከፊል መኖራቸው ይህንኑ ያሳያል። ነቢያችን”ﷺ” በተላኩበት ጊዜ ላይ "ዕፅዋት ጾታ አላቸው" ብሎ ማንም ሰው ዐያውቅም ነበር፥ በዚህ ጊዜ አምላካችን አላህ ሁሉን ዐዋቂ በመሆኑ “ዘውጀይኒ” በማለት ዕፅዋት ጥንዶች እንደሆኑ ነግሮናል፦
36፥36 ያ ምድር ከምታበቅለው፣ ከራሶቻቸውም፣ *ከማያውቁትም ነገር ጥንዶችን ሁሏንም የፈጠረ ጥራት ይገባው*፡፡ سُبْحَانَ الَّذِي خَلَقَ الْأَزْوَاجَ كُلَّهَا مِمَّا تُنبِتُ الْأَرْضُ وَمِنْ أَنفُسِهِمْ وَمِمَّا لَا يَعْلَمُونَ
"ከማያውቁትም ነገር ጥንዶችን" ማለት በቁርኣን መውረድ ጊዜ የዕጽዋት ጥንድነት ዐለመታወቁን ያሳያል። አምላካችን አላህ ጊዜው ሲደርስ በ 19ኛው ክፍለ ዘመን ላይ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች ታምራት ይሆን ዘንድ ዕፅዋት ጾታ እንዳላቸው ዐሳውቆናል። “ጋይኒ” γυνή ማለት “ሴቴ” ማለት ሲሆን ይህቺ የዕፅዋት እንቁላል ህዋስ”gynoecious” በሥነ-ሕይወት ጥናት “ካርፔልስ”carpels” ትባላለች፥ “አንድሮ” ἀνήρ ማለት “ወንዴ” ማለት ሲሆን የዕፅዋት የዘር ህዋስ”Androecium” በሥነ-ሕይወት ጥናት “ስቴመንስ”stamens” ይባላል። ቁርኣን ከያዛቸው መካከል “አል-ገይቡል ሙሥተቅበል” ٱلْغَيْب ٱلْمُسْتَقْبَل ማለትም “መጻእያት የሩቅ ወሬ” ነው፥ ይህንን ትንቢት ከጊዜ በኋላ በእርግጥ ታውቁታላችሁ ባለን መሠረት ዛሬ በዘመናችን ዐውቀነዋል፦
38፥88 *«ትንቢቱንም ከጊዜ በኋላ በእርግጥ ታውቁታላችሁ፡፡* وَلَتَعْلَمُنَّ نَبَأَهُ بَعْدَ حِينٍ
6፥67 *ለትንቢት ሁሉ የሚደርስበት መርጊያ አለው፡፡ ወደፊትም ታውቁታላችሁ*፡፡ لِّكُلِّ نَبَإٍ مُّسْتَقَرٌّ ۚ وَسَوْفَ تَعْلَمُونَ
አምላካችን አላህ የነገረን "ከፍሬዎች ሁሉ ሁለት ሁለት ጥንዶችን" መሆናቸውን ብቻ ሳይሆን በዕጽዋት ውስጥ "ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች ታምራቶች አሉ" ይህንን ታምራት "ወደፊት ያሳያችኋል፥ ታውቁታላችሁ" ብሎ በነገረን መሠረት ዛሬ ይህንን ዐይተንማል፥ ዐውቀንማል። ምስጋናም ለአላህ ነው፦
13፥3 እርሱም ያ ምድርን የዘረጋ በእሷም ተራራዎችን እና ወንዞችን ያደረገ *በውስጧም "ከ"ፍሬዎች ሁሉ ሁለት ሁለት ጥንዶችን ያደረገ ነው*፡፡ ሌሊትን በቀን ይሸፍናል፡፡ *በዚህም ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች ታምራቶች አሉ*፡፡ وَهُوَ الَّذِي مَدَّ الْأَرْضَ وَجَعَلَ فِيهَا رَوَاسِيَ وَأَنْهَارًا ۖ وَمِن كُلِّ الثَّمَرَاتِ جَعَلَ فِيهَا زَوْجَيْنِ اثْنَيْنِ ۖ يُغْشِي اللَّيْلَ النَّهَارَ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
6፥93 ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ *"ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፡፡ «ታውቁታላችሁ»* በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቁርኣን ትንቢት
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥8 *"ፈረሶችንም፣ በቅሎዎችንም፣ አህዮችንም ልትቀመጡዋቸውና ልታጌጡባቸው ፈጠረላችሁ፡፡ የማታውቁትንም ድንቅ ነገር ይፈጥራል"*፡፡ وَالْخَيْلَ وَالْبِغَالَ وَالْحَمِيرَ لِتَرْكَبُوهَا وَزِينَةً ۚ وَيَخْلُقُ مَا لَا تَعْلَمُونَ
ቁርአን በወረደበት ጊዜ ባሕላዊ መጓጓዣ ፈረሶች፣ በቅሎዎች፣ አህዮች ናቸው፦
16፥8 *"ፈረሶችንም፣ በቅሎዎችንም፣ አህዮችንም ልትቀመጡዋቸው እና ልታጌጡባቸው ፈጠረላችሁ፡፡ የማታውቁትንም ድንቅ ነገር ይፈጥራል"*፡፡ وَالْخَيْلَ وَالْبِغَالَ وَالْحَمِيرَ لِتَرْكَبُوهَا وَزِينَةً ۚ وَيَخْلُقُ مَا لَا تَعْلَمُونَ
”ልትቀመጡ” የሚለው ቃል “ሊተረከቡ” لِتَرْكَبُو ሲሆን “ረኪበ" رَكِبَ ማለትም “ጋለበ” “ተጓዘ” "ተሳፈረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ልትጋልቡ" "ልትጓዙ" "ልትሳፈሩ" የሚል ፍቺ አለው፦
40፥79 አላህ ያ ለእናንተ ግመልን ከብትንና ፍየልን ከእርሷ ከፊሏን *"ልትጋልቡ የፈጠረላችሁ ነው"*፡፡ ከእርሷም ትበላላችሁ፡፡ اللَّهُ الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَنْعَامَ لِتَرْكَبُوا مِنْهَا وَمِنْهَا تَأْكُلُونَ
36፥42 ከመሰሉም በእርሱ *የሚሳፈሩበትን ለእነርሱ ፈጠርንላቸው"*፡፡ وَخَلَقْنَا لَهُم مِّن مِّثْلِهِ مَا يَرْكَبُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የርከቡነ" يَرْكَبُونَ የሚለው ቃል "ረኪበ رَكِبَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ቁርአን በወረደበት ጊዜ ፈረሶች፣ በቅሎዎች፣ አህዮች ለሰዎች መጋለቢያ፣ መጓጓዣ፣ መሳፈሪያ እንደ ነበሩ፥ በዚህ ዘመን አዲስ መጋለቢያ፣ መጓጓዣ፣ መሳፈሪያ ፈጥሯል። የዘመናችን መጓጓዣ“Trans-port” የሆኑትን የአየር መጓጓዣ”Air- port”፣ የየብስ መጓጓዣ”Geo-port” እና የባህር መጓጓዣ”Hydro-port” ተፈጥረዋል። የአየር መጓጓዣ እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 1799 ድኅረ-ልደት የንስር ወፍ ንድፍ ታይቶ አይሮፕላን የተሠራ ነው፣ የየብስ መጓጓዣ በ 1768 ድኅረ-ልደት አውቶ ሞቢል መኪና የፈረስ ንድፍ ታይቶ ሲሆን በተመሳሳይ ባቡርም በ 1550 ድኅረ-ልደት የአባጨጓሬ ንድፍ ታይቶ የተሠራ ነው፣ የባህር መጓጓዣ ባለ ሞተር “engine” መርከብ 1805 ድኅረ-ልደት የዶልፊን አሳ ንድፍ ታይቶ የተሠራ ነው። አምላካችን አላህ ይህ ክስተት ከመከሰቱ በፊት "የማታውቁትንም ድንቅ ነገር ይፈጥራል" ይለናል። "ይፈጥራል" ለሚለው የገባው ቃል "የኽሉቁ" يَخْلُقُ ሲሆን የወደፊት ግስ ሙሥተቅበል ነው። አላህ ኑሕ የሠራውን መርከብ "ፈጠርን" ብሏል፦
11፥37 አላህም፦ «በጥበቃችንና በትእዛዛችንም ሆነህ *መርከቢቱን ሥራ*፡፡ በእነዚያም በበደሉት ሰዎች ነገር አታናግረኝ እነሱ በእርግጥ ሰማጮች ናቸውና» አለው፡፡ وَاصْنَعِ الْفُلْكَ بِأَعْيُنِنَا وَوَحْيِنَا وَلَا تُخَاطِبْنِي فِي الَّذِينَ ظَلَمُوا ۚ إِنَّهُم مُّغْرَقُونَ
36፥41እኛም የቀድሞ ትውልዳቸውን *በተሞላች መርከብ* ውስጥ የጫን መኾናችን ለእነርሱ ምልክት ነው፡፡ وَآيَةٌ لَّهُمْ أَنَّا حَمَلْنَا ذُرِّيَّتَهُمْ فِي الْفُلْكِ الْمَشْحُونِ
36፥42 ከመሰሉም በእርሱ *የሚሳፈሩበትን ለእነርሱ ፈጠርንላቸው"*፡፡ وَخَلَقْنَا لَهُم مِّن مِّثْلِهِ مَا يَرْكَبُونَ
አላህ ኑሕ የሠራውን መርከብ "ፈጠርን" ካለ ዛሬ በዘመናችን ቁርኣን በወረደበት ጊዜ ያልነበሩትንና የማይታወቁትን ሰዎች የሠሩዋቸውን የአየር መጓጓዣ አይሮፕላን፣ የየብስ መጓጓዣ አውቶ ሞቢል መኪናና ባቡር፣ የባህር መጓጓዣ ባለ ሞተር “engine” መርከብ "ይፈጥራል" ብሎ ማስቀመጡ የሚያጅብ ነው። የሠው ሥራን እራሱ አላህ የፈጠረው ነው፥ “ፊዕል” فِعْل ማለት “ድርጊት”action” ማለት ሲሆን አራት ነገር ናቸው፥ እነርሱም፦ ጊዜ፣ ቦታ፣ ቁስ እና ነጻ ምርጫ ናቸው። እነዚህን ነገሮች የፈጠረው አላህ ነው፤ አላህ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፥ አላህ እኛንም እኛ የምንሠራውን ሁሉ የፈጠረ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
37፥96 *አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን*፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَكُمْ وَمَا تَعْمَلُون
"የማታውቁትንም ድንቅ ነገር ይፈጥራል" መጻኢ የሩቅ ወሬ ስለሆነ ትንቢት ነው፦
38፥88 *«ትንቢቱንም ከጊዜ በኋላ በእርግጥ ታውቁታላችሁ፡፡* وَلَتَعْلَمُنَّ نَبَأَهُ بَعْدَ حِينٍ
6፥67 *ለትንቢት ሁሉ የሚደርስበት መርጊያ አለው፡፡ ወደፊትም ታውቁታላችሁ*፡፡ لِّكُلِّ نَبَإٍ مُّسْتَقَرٌّ ۚ وَسَوْفَ تَعْلَمُونَ
"ትንቢቱንም ከጊዜ በኋላ ወደፊት ታውቁታላችሁ" ብሎ በነገረን መሠረት የአየር መጓጓዣ አይሮፕላን፣ ጀት፣ ኢልኮፕተር፥ የየብስ መጓጓዣ አውቶ ሞቢል መኪና፣ ባቡር፣ ሜትሮ፣ ፔንደል፥ የባህር መጓጓዣ ባለ ሞተር መርከብ በዘመናችን ዐይተናል። አል-ሐምዱሊሏህ!
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥8 *"ፈረሶችንም፣ በቅሎዎችንም፣ አህዮችንም ልትቀመጡዋቸውና ልታጌጡባቸው ፈጠረላችሁ፡፡ የማታውቁትንም ድንቅ ነገር ይፈጥራል"*፡፡ وَالْخَيْلَ وَالْبِغَالَ وَالْحَمِيرَ لِتَرْكَبُوهَا وَزِينَةً ۚ وَيَخْلُقُ مَا لَا تَعْلَمُونَ
ቁርአን በወረደበት ጊዜ ባሕላዊ መጓጓዣ ፈረሶች፣ በቅሎዎች፣ አህዮች ናቸው፦
16፥8 *"ፈረሶችንም፣ በቅሎዎችንም፣ አህዮችንም ልትቀመጡዋቸው እና ልታጌጡባቸው ፈጠረላችሁ፡፡ የማታውቁትንም ድንቅ ነገር ይፈጥራል"*፡፡ وَالْخَيْلَ وَالْبِغَالَ وَالْحَمِيرَ لِتَرْكَبُوهَا وَزِينَةً ۚ وَيَخْلُقُ مَا لَا تَعْلَمُونَ
”ልትቀመጡ” የሚለው ቃል “ሊተረከቡ” لِتَرْكَبُو ሲሆን “ረኪበ" رَكِبَ ማለትም “ጋለበ” “ተጓዘ” "ተሳፈረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ልትጋልቡ" "ልትጓዙ" "ልትሳፈሩ" የሚል ፍቺ አለው፦
40፥79 አላህ ያ ለእናንተ ግመልን ከብትንና ፍየልን ከእርሷ ከፊሏን *"ልትጋልቡ የፈጠረላችሁ ነው"*፡፡ ከእርሷም ትበላላችሁ፡፡ اللَّهُ الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَنْعَامَ لِتَرْكَبُوا مِنْهَا وَمِنْهَا تَأْكُلُونَ
36፥42 ከመሰሉም በእርሱ *የሚሳፈሩበትን ለእነርሱ ፈጠርንላቸው"*፡፡ وَخَلَقْنَا لَهُم مِّن مِّثْلِهِ مَا يَرْكَبُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የርከቡነ" يَرْكَبُونَ የሚለው ቃል "ረኪበ رَكِبَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ቁርአን በወረደበት ጊዜ ፈረሶች፣ በቅሎዎች፣ አህዮች ለሰዎች መጋለቢያ፣ መጓጓዣ፣ መሳፈሪያ እንደ ነበሩ፥ በዚህ ዘመን አዲስ መጋለቢያ፣ መጓጓዣ፣ መሳፈሪያ ፈጥሯል። የዘመናችን መጓጓዣ“Trans-port” የሆኑትን የአየር መጓጓዣ”Air- port”፣ የየብስ መጓጓዣ”Geo-port” እና የባህር መጓጓዣ”Hydro-port” ተፈጥረዋል። የአየር መጓጓዣ እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 1799 ድኅረ-ልደት የንስር ወፍ ንድፍ ታይቶ አይሮፕላን የተሠራ ነው፣ የየብስ መጓጓዣ በ 1768 ድኅረ-ልደት አውቶ ሞቢል መኪና የፈረስ ንድፍ ታይቶ ሲሆን በተመሳሳይ ባቡርም በ 1550 ድኅረ-ልደት የአባጨጓሬ ንድፍ ታይቶ የተሠራ ነው፣ የባህር መጓጓዣ ባለ ሞተር “engine” መርከብ 1805 ድኅረ-ልደት የዶልፊን አሳ ንድፍ ታይቶ የተሠራ ነው። አምላካችን አላህ ይህ ክስተት ከመከሰቱ በፊት "የማታውቁትንም ድንቅ ነገር ይፈጥራል" ይለናል። "ይፈጥራል" ለሚለው የገባው ቃል "የኽሉቁ" يَخْلُقُ ሲሆን የወደፊት ግስ ሙሥተቅበል ነው። አላህ ኑሕ የሠራውን መርከብ "ፈጠርን" ብሏል፦
11፥37 አላህም፦ «በጥበቃችንና በትእዛዛችንም ሆነህ *መርከቢቱን ሥራ*፡፡ በእነዚያም በበደሉት ሰዎች ነገር አታናግረኝ እነሱ በእርግጥ ሰማጮች ናቸውና» አለው፡፡ وَاصْنَعِ الْفُلْكَ بِأَعْيُنِنَا وَوَحْيِنَا وَلَا تُخَاطِبْنِي فِي الَّذِينَ ظَلَمُوا ۚ إِنَّهُم مُّغْرَقُونَ
36፥41እኛም የቀድሞ ትውልዳቸውን *በተሞላች መርከብ* ውስጥ የጫን መኾናችን ለእነርሱ ምልክት ነው፡፡ وَآيَةٌ لَّهُمْ أَنَّا حَمَلْنَا ذُرِّيَّتَهُمْ فِي الْفُلْكِ الْمَشْحُونِ
36፥42 ከመሰሉም በእርሱ *የሚሳፈሩበትን ለእነርሱ ፈጠርንላቸው"*፡፡ وَخَلَقْنَا لَهُم مِّن مِّثْلِهِ مَا يَرْكَبُونَ
አላህ ኑሕ የሠራውን መርከብ "ፈጠርን" ካለ ዛሬ በዘመናችን ቁርኣን በወረደበት ጊዜ ያልነበሩትንና የማይታወቁትን ሰዎች የሠሩዋቸውን የአየር መጓጓዣ አይሮፕላን፣ የየብስ መጓጓዣ አውቶ ሞቢል መኪናና ባቡር፣ የባህር መጓጓዣ ባለ ሞተር “engine” መርከብ "ይፈጥራል" ብሎ ማስቀመጡ የሚያጅብ ነው። የሠው ሥራን እራሱ አላህ የፈጠረው ነው፥ “ፊዕል” فِعْل ማለት “ድርጊት”action” ማለት ሲሆን አራት ነገር ናቸው፥ እነርሱም፦ ጊዜ፣ ቦታ፣ ቁስ እና ነጻ ምርጫ ናቸው። እነዚህን ነገሮች የፈጠረው አላህ ነው፤ አላህ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፥ አላህ እኛንም እኛ የምንሠራውን ሁሉ የፈጠረ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
37፥96 *አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን*፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَكُمْ وَمَا تَعْمَلُون
"የማታውቁትንም ድንቅ ነገር ይፈጥራል" መጻኢ የሩቅ ወሬ ስለሆነ ትንቢት ነው፦
38፥88 *«ትንቢቱንም ከጊዜ በኋላ በእርግጥ ታውቁታላችሁ፡፡* وَلَتَعْلَمُنَّ نَبَأَهُ بَعْدَ حِينٍ
6፥67 *ለትንቢት ሁሉ የሚደርስበት መርጊያ አለው፡፡ ወደፊትም ታውቁታላችሁ*፡፡ لِّكُلِّ نَبَإٍ مُّسْتَقَرٌّ ۚ وَسَوْفَ تَعْلَمُونَ
"ትንቢቱንም ከጊዜ በኋላ ወደፊት ታውቁታላችሁ" ብሎ በነገረን መሠረት የአየር መጓጓዣ አይሮፕላን፣ ጀት፣ ኢልኮፕተር፥ የየብስ መጓጓዣ አውቶ ሞቢል መኪና፣ ባቡር፣ ሜትሮ፣ ፔንደል፥ የባህር መጓጓዣ ባለ ሞተር መርከብ በዘመናችን ዐይተናል። አል-ሐምዱሊሏህ!
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቁርኣን ትንቢት
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው*፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
"ዘራህ" ذَرَّة የሚለው ቃል "ደቂቅ" ንዑስ" "ኢምንት" "ብናኝ"Atom" ማለት ሲሆን ጥቃቅን ነገር ነው፦
99፥7 *የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል*፡፡ فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُ
99፥8 *"የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል"*፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُ
"ብናኝ" ለሚለው የገባው ቃል "ዘራህ" ذَرَّة መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ዐረቦች ከጥቃቅን ፍጥረት አነስተኛ የሚሉት "ጉንዳን" ነበር። ነገር ግን ቁርኣኑ "ጉንዳን" ለሚለው ቃል የሚጠቀመው "ዘራህ" ذَرَّة ሳይሆን "ነምል" نَّمْل ነው፦
27፥18 *በጉንዳንም ሸለቆ በመጡ ጊዜ አንዲት ጉንዳን «እናንተ ጉንዳኖች ሆይ! ወደ መኖሪያዎቻችሁ ግቡ፡፡ ሱለይማንና ሰራዊቱ እነርሱ የማያውቁ ሲኾኑ አይሰባብሩዋችሁ» አለች*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا أَتَوْا عَلَىٰ وَادِ النَّمْلِ قَالَتْ نَمْلَةٌ يَا أَيُّهَا النَّمْلُ ادْخُلُوا مَسَاكِنَكُمْ لَا يَحْطِمَنَّكُمْ سُلَيْمَانُ وَجُنُودُهُ وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
ሲቀጥል "ጉንዳን" በሰማያትና በምድር ውስጥ አይገኝም። ብናኝ"Atom" ግን በሰማያትና በምድር ውስጥ አለ፦
34፥3 እነዚያ የካዱትም «ሰዓቲቱ አትመጣብንም» አሉ፡፡ በላቸው «አይደለም፤ ሩቁን ሁሉ ዐዋቂ በኾነው ጌታዬ እምላለሁ፡፡ በእርግጥ ትመጣባችኋለች፡፡ *"የብናኝ ክብደት ያክል እንኳ በሰማያትና በምድር ውስጥ ከእርሱ አይርቅም፡፡ ከይህ ያነሰም ኾነ የበለጠ የለም* በግልጹ መጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ቢኾን እንጅ፡፡» وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَا تَأْتِينَا السَّاعَةُ ۖ قُلْ بَلَىٰ وَرَبِّي لَتَأْتِيَنَّكُمْ عَالِمِ الْغَيْبِ ۖ لَا يَعْزُبُ عَنْهُ مِثْقَالُ ذَرَّةٍ فِي السَّمَاوَاتِ وَلَا فِي الْأَرْضِ وَلَا أَصْغَرُ مِن ذَٰلِكَ وَلَا أَكْبَرُ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ በግልጹ መጽሐፍ በተጠበቀው ሰሌዳ ውስጥ ከብናኝ ያነሰም ኾነ የተለቀ ፍጥረት የተመዘገበ መሆኑን ፍትንትውና ቁልጭ አርጎ ያሳያል። "ዛሊከ" ذَٰلِكَ ማለትም "ይህ" የሚለው አመልካች ተውላጠ-ስም "ዘራህ" ذَرَّة የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ነው፥ ከአተም ያነሰ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለ ነገር ኤሌክትሮን፣ ፕሮቶን፣ ኒውትሮን ነው። ከአተም ያነሰ ነገር አለ ተብሎ ስለማይታመን "አቶም" ወይም "አተም" የሚለው ቃል እራሱ "አቶሞስ" ἄτομον ከሚል የግቲክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙ "የማይከፋፈል”indivisible” ማለት ነው። አቶም ሁሉም ቁስ የተገነባበት መሰረታዊ ንዑስ ነው፥ እስከ አስራ ዘጠነኛው ክፍለ-ዘመን ከአቶም ወደ ታች ፍጥረት አለ ተብሎ አይታመንም ነበር። የፊዚክስ ምሁር ጆን ዳልተን እንኳን አቶም በውስጡ ፍጥረት አለው ብሎ አያምንም ነበር፥ ነገር ግን እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 1897 ድኅረ-ልደት ላይ ጆን ቶምሶን፣ በ 1911 ድኅረ-ልደት ላይ ኤርነስት ራዘርፎርድ ወዘተ ከአተም ያነሱ የቁስ መጠን ክፍፍሎች“particle” አግኝተው ገለጡ። እነዚህም፦ ኤሌክትሮን፣ ፕሮቶን፣ ኒውትሮን፣ ፈርሚኦን፣ ሌፕቶን፣ ቦሶን፣ ፎቶን፣ ዲላቶን፣ ሳክሲኦን፣ አክሲኦን የመሳሰሉት ናቸው። በተለይ ኤሌክትሮን፣ ፕሮቶን እና ኒውትሮን በሁሉም ቁስ ላይ የሚገኙ ከአቶም በታች የሚገኙ ናቸው። እስከ 1897 ድኅረ-ልደት ድረስ ከአተም ወደ ታች ፍጥረት የለም ተብሎ ቢታመንም፣ አላህ ግን በቁርአን ከአቶም በታች ያሉት ፍጥረቶች በእውቀቱ መዝገብ ላይ ተጽፎ እንዳለ ነግሮናል። ከአተም በታች በሰማያትና በምድር ውስጥ ለምእመናን ሁሉ እርግጠኛ ታምራቶች አሉ፦
45፥3 *"በሰማያትና በምድር ውስጥ ለምእመናን ሁሉ እርግጠኛ ታምራቶች አሉ*። إِنَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَآيَاتٍ لِّلْمُؤْمِنِينَ
10፥6 ሌሊትና ቀን በመተካካታቸው አላህም *በሰማያትና በምድር ውስጥ በፈጠረው ሁሉ ለሚጠነቀቁ ሕዝቦች ታምራቶች አሉ*፡፡ إِنَّ فِي اخْتِلَافِ اللَّيْلِ وَالنَّهَارِ وَمَا خَلَقَ اللَّهُ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَّقُونَ
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው*፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
"ዘራህ" ذَرَّة የሚለው ቃል "ደቂቅ" ንዑስ" "ኢምንት" "ብናኝ"Atom" ማለት ሲሆን ጥቃቅን ነገር ነው፦
99፥7 *የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል*፡፡ فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُ
99፥8 *"የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል"*፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُ
"ብናኝ" ለሚለው የገባው ቃል "ዘራህ" ذَرَّة መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ዐረቦች ከጥቃቅን ፍጥረት አነስተኛ የሚሉት "ጉንዳን" ነበር። ነገር ግን ቁርኣኑ "ጉንዳን" ለሚለው ቃል የሚጠቀመው "ዘራህ" ذَرَّة ሳይሆን "ነምል" نَّمْل ነው፦
27፥18 *በጉንዳንም ሸለቆ በመጡ ጊዜ አንዲት ጉንዳን «እናንተ ጉንዳኖች ሆይ! ወደ መኖሪያዎቻችሁ ግቡ፡፡ ሱለይማንና ሰራዊቱ እነርሱ የማያውቁ ሲኾኑ አይሰባብሩዋችሁ» አለች*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا أَتَوْا عَلَىٰ وَادِ النَّمْلِ قَالَتْ نَمْلَةٌ يَا أَيُّهَا النَّمْلُ ادْخُلُوا مَسَاكِنَكُمْ لَا يَحْطِمَنَّكُمْ سُلَيْمَانُ وَجُنُودُهُ وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
ሲቀጥል "ጉንዳን" በሰማያትና በምድር ውስጥ አይገኝም። ብናኝ"Atom" ግን በሰማያትና በምድር ውስጥ አለ፦
34፥3 እነዚያ የካዱትም «ሰዓቲቱ አትመጣብንም» አሉ፡፡ በላቸው «አይደለም፤ ሩቁን ሁሉ ዐዋቂ በኾነው ጌታዬ እምላለሁ፡፡ በእርግጥ ትመጣባችኋለች፡፡ *"የብናኝ ክብደት ያክል እንኳ በሰማያትና በምድር ውስጥ ከእርሱ አይርቅም፡፡ ከይህ ያነሰም ኾነ የበለጠ የለም* በግልጹ መጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ቢኾን እንጅ፡፡» وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَا تَأْتِينَا السَّاعَةُ ۖ قُلْ بَلَىٰ وَرَبِّي لَتَأْتِيَنَّكُمْ عَالِمِ الْغَيْبِ ۖ لَا يَعْزُبُ عَنْهُ مِثْقَالُ ذَرَّةٍ فِي السَّمَاوَاتِ وَلَا فِي الْأَرْضِ وَلَا أَصْغَرُ مِن ذَٰلِكَ وَلَا أَكْبَرُ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ በግልጹ መጽሐፍ በተጠበቀው ሰሌዳ ውስጥ ከብናኝ ያነሰም ኾነ የተለቀ ፍጥረት የተመዘገበ መሆኑን ፍትንትውና ቁልጭ አርጎ ያሳያል። "ዛሊከ" ذَٰلِكَ ማለትም "ይህ" የሚለው አመልካች ተውላጠ-ስም "ዘራህ" ذَرَّة የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ነው፥ ከአተም ያነሰ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለ ነገር ኤሌክትሮን፣ ፕሮቶን፣ ኒውትሮን ነው። ከአተም ያነሰ ነገር አለ ተብሎ ስለማይታመን "አቶም" ወይም "አተም" የሚለው ቃል እራሱ "አቶሞስ" ἄτομον ከሚል የግቲክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙ "የማይከፋፈል”indivisible” ማለት ነው። አቶም ሁሉም ቁስ የተገነባበት መሰረታዊ ንዑስ ነው፥ እስከ አስራ ዘጠነኛው ክፍለ-ዘመን ከአቶም ወደ ታች ፍጥረት አለ ተብሎ አይታመንም ነበር። የፊዚክስ ምሁር ጆን ዳልተን እንኳን አቶም በውስጡ ፍጥረት አለው ብሎ አያምንም ነበር፥ ነገር ግን እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 1897 ድኅረ-ልደት ላይ ጆን ቶምሶን፣ በ 1911 ድኅረ-ልደት ላይ ኤርነስት ራዘርፎርድ ወዘተ ከአተም ያነሱ የቁስ መጠን ክፍፍሎች“particle” አግኝተው ገለጡ። እነዚህም፦ ኤሌክትሮን፣ ፕሮቶን፣ ኒውትሮን፣ ፈርሚኦን፣ ሌፕቶን፣ ቦሶን፣ ፎቶን፣ ዲላቶን፣ ሳክሲኦን፣ አክሲኦን የመሳሰሉት ናቸው። በተለይ ኤሌክትሮን፣ ፕሮቶን እና ኒውትሮን በሁሉም ቁስ ላይ የሚገኙ ከአቶም በታች የሚገኙ ናቸው። እስከ 1897 ድኅረ-ልደት ድረስ ከአተም ወደ ታች ፍጥረት የለም ተብሎ ቢታመንም፣ አላህ ግን በቁርአን ከአቶም በታች ያሉት ፍጥረቶች በእውቀቱ መዝገብ ላይ ተጽፎ እንዳለ ነግሮናል። ከአተም በታች በሰማያትና በምድር ውስጥ ለምእመናን ሁሉ እርግጠኛ ታምራቶች አሉ፦
45፥3 *"በሰማያትና በምድር ውስጥ ለምእመናን ሁሉ እርግጠኛ ታምራቶች አሉ*። إِنَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَآيَاتٍ لِّلْمُؤْمِنِينَ
10፥6 ሌሊትና ቀን በመተካካታቸው አላህም *በሰማያትና በምድር ውስጥ በፈጠረው ሁሉ ለሚጠነቀቁ ሕዝቦች ታምራቶች አሉ*፡፡ إِنَّ فِي اخْتِلَافِ اللَّيْلِ وَالنَّهَارِ وَمَا خَلَقَ اللَّهُ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَّقُونَ
ኤሌክትሮን፣ ፕሮቶን እና ኒውትሮን በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳችን አካላት ውስጥ ያሉ ታምራቶች ናቸው፥ አላህ እነዚህ ታምራት ወደፊት እንደሚያሳየን እና እንደሚያሳውቀትን ቃል ገብቶልን ነበር፦
6፥93 ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ *"ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፡፡ «ታውቁታላችሁ»* በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
41፥53 እርሱም ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው ድረስ *"በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን*"፡፡ ጌታህም እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃቸውምን? سَنُرِيهِمْ آيَاتِنَا فِي الْآفَاقِ وَفِي أَنفُسِهِمْ حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَهُمْ أَنَّهُ الْحَقُّ ۗ أَوَلَمْ يَكْفِ بِرَبِّكَ أَنَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃንምን? ቁርኣን ሐቅ መሆኑ ለሁሉም የሚገለጸው የትንሳኤ ቀን ነው። ቁርኣን እውነት ሆኖ በመጣላቸው ጊዜ እነዚያ የካዱት፦ “ይህ ግልጽ ድግምት ነው” አሉ። ነገር ግን አላህ በትንሳኤ ቀን ስለ ቁርኣኑ፦ “ይህ እውነት አይደለምን? ብሎ ይጠይቃቸዋል፥ እነርሱም፦ “እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን” ይላሉ፦
46፥7 *”በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ”*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
46፥34 *”እነዚያም የካዱት ሰዎች በእሳት ላይ በሚቀረቡ ቀን «ይህ እውነት አይደለምን?» ይባላሉ፡፡ «እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን» ይላሉ፡፡ አላህም «ትክዱ በነበራችሁት ምክንያት ቅጣቱን ቅመሱ» ይላቸዋል”*፡፡ وَيَوْمَ يُعْرَضُ الَّذِينَ كَفَرُوا عَلَى النَّارِ أَلَيْسَ هَـٰذَا بِالْحَقِّ ۖ قَالُوا بَلَىٰ وَرَبِّنَا ۚ قَالَ فَذُوقُوا الْعَذَابَ بِمَا كُنتُمْ تَكْفُرُونَ
ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳችን ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቹን በዘመናችን እያሳየን ነው፥ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ማሳየቱ ይቀጥላል። ዛሬ የስሥ-ምርምር ጥናት ተመራማሪዎች በአጽናፎች ያሉትን ፈለኮች፣ ፕላኔቶች፣ ምህዳሮች፣ ፍኖተ-ሃሊብ፣ ክላስተሮች፣ አድማሳትን ወዘተ መርምረው አይተዋል። በራሶቻቸውም ያሉትን ሥነ-አካል"Physiology"፣ ሥነ-ልቦና"Psychology፣ ሥነ-ሕይወት"Biology፣ የወንድ ጾታ ጥናት"Andrology፣ የሴት ጾታ ጥናት"gynaecology" ወዘተ መርምረው አይተዋል። ይህን ቁርኣን በወረደበት ጊዜ የማይታሰብ ነው፥ ነገር ግን አላህ፦ "በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን" ብሎ ቃል በገባው መሠረት ተፈጽሟል። ቁርኣንስ ይህንን የሩቅ ወሬ ቀደም ብሎ እንዴት ሊይዝ ቻለ? መልሱ "ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አላህ ቁርኣንን ስላወረደው" ነው፦
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው*፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
6፥93 ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ *"ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፡፡ «ታውቁታላችሁ»* በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
41፥53 እርሱም ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው ድረስ *"በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን*"፡፡ ጌታህም እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃቸውምን? سَنُرِيهِمْ آيَاتِنَا فِي الْآفَاقِ وَفِي أَنفُسِهِمْ حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَهُمْ أَنَّهُ الْحَقُّ ۗ أَوَلَمْ يَكْفِ بِرَبِّكَ أَنَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃንምን? ቁርኣን ሐቅ መሆኑ ለሁሉም የሚገለጸው የትንሳኤ ቀን ነው። ቁርኣን እውነት ሆኖ በመጣላቸው ጊዜ እነዚያ የካዱት፦ “ይህ ግልጽ ድግምት ነው” አሉ። ነገር ግን አላህ በትንሳኤ ቀን ስለ ቁርኣኑ፦ “ይህ እውነት አይደለምን? ብሎ ይጠይቃቸዋል፥ እነርሱም፦ “እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን” ይላሉ፦
46፥7 *”በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ”*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
46፥34 *”እነዚያም የካዱት ሰዎች በእሳት ላይ በሚቀረቡ ቀን «ይህ እውነት አይደለምን?» ይባላሉ፡፡ «እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን» ይላሉ፡፡ አላህም «ትክዱ በነበራችሁት ምክንያት ቅጣቱን ቅመሱ» ይላቸዋል”*፡፡ وَيَوْمَ يُعْرَضُ الَّذِينَ كَفَرُوا عَلَى النَّارِ أَلَيْسَ هَـٰذَا بِالْحَقِّ ۖ قَالُوا بَلَىٰ وَرَبِّنَا ۚ قَالَ فَذُوقُوا الْعَذَابَ بِمَا كُنتُمْ تَكْفُرُونَ
ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳችን ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቹን በዘመናችን እያሳየን ነው፥ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ማሳየቱ ይቀጥላል። ዛሬ የስሥ-ምርምር ጥናት ተመራማሪዎች በአጽናፎች ያሉትን ፈለኮች፣ ፕላኔቶች፣ ምህዳሮች፣ ፍኖተ-ሃሊብ፣ ክላስተሮች፣ አድማሳትን ወዘተ መርምረው አይተዋል። በራሶቻቸውም ያሉትን ሥነ-አካል"Physiology"፣ ሥነ-ልቦና"Psychology፣ ሥነ-ሕይወት"Biology፣ የወንድ ጾታ ጥናት"Andrology፣ የሴት ጾታ ጥናት"gynaecology" ወዘተ መርምረው አይተዋል። ይህን ቁርኣን በወረደበት ጊዜ የማይታሰብ ነው፥ ነገር ግን አላህ፦ "በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን" ብሎ ቃል በገባው መሠረት ተፈጽሟል። ቁርኣንስ ይህንን የሩቅ ወሬ ቀደም ብሎ እንዴት ሊይዝ ቻለ? መልሱ "ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አላህ ቁርኣንን ስላወረደው" ነው፦
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው*፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ክርስቲያን
“ክርስቲያን” የሚለው ቃል “ክርስቲያኖስ” Χριστιανός ከሚል የግሪኩ ቃል የመጣ ነው። በግሪኩ አዲስ ኪዳን ሦስት ቦታ የሐዋርያት ሥራ 11፥26 የሐዋርያት ሥራ 26፥28 1ኛ ጴጥሮስ 4፥16 ይገኛል። በአማርኛ ባይብል ላይ አራት ቦታ የሐዋርያት ሥራ 11፥26 የሐዋርያት ሥራ 26፥28 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥6 1ኛ ጴጥሮስ 4፥16 ላይ ይገኛል።
“ክርስቲያኖስ” Χριστιανός ማለት ትርጉሙ “ክርስቶሶች” “ክርስቶሳውያን” “ቅቡዓን” ማለት ነው። ይህ ስም የወጣው በአንጾኪያ በፓጋኖቹ ለደቀመዛሙርቱ የወጣ የሽሙጥና የለበጣ ስም ነው እንጂ ክርስቲያን የሚለው መጠሪያ ነብያት ሆኑ ኢየሱስ ዐያውቁትም። ይህንን ጉዳይ የፕሮቴስታንት አስተማሪ ፓስተር ያሬድ ጥላሁን እና የኦርቶዶክስ መምህር ምሕረተ-አብ አሰፋ ፍርጥ አርገው እንቁጭን ይነግሩናል፥ እስቲ እናዳምጥ!
ተጨማሪ ትምህርት ለመከታተል እዚህ ጎራ ይበሉ፦
https://tttttt.me/Wahidcom
“ክርስቲያን” የሚለው ቃል “ክርስቲያኖስ” Χριστιανός ከሚል የግሪኩ ቃል የመጣ ነው። በግሪኩ አዲስ ኪዳን ሦስት ቦታ የሐዋርያት ሥራ 11፥26 የሐዋርያት ሥራ 26፥28 1ኛ ጴጥሮስ 4፥16 ይገኛል። በአማርኛ ባይብል ላይ አራት ቦታ የሐዋርያት ሥራ 11፥26 የሐዋርያት ሥራ 26፥28 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥6 1ኛ ጴጥሮስ 4፥16 ላይ ይገኛል።
“ክርስቲያኖስ” Χριστιανός ማለት ትርጉሙ “ክርስቶሶች” “ክርስቶሳውያን” “ቅቡዓን” ማለት ነው። ይህ ስም የወጣው በአንጾኪያ በፓጋኖቹ ለደቀመዛሙርቱ የወጣ የሽሙጥና የለበጣ ስም ነው እንጂ ክርስቲያን የሚለው መጠሪያ ነብያት ሆኑ ኢየሱስ ዐያውቁትም። ይህንን ጉዳይ የፕሮቴስታንት አስተማሪ ፓስተር ያሬድ ጥላሁን እና የኦርቶዶክስ መምህር ምሕረተ-አብ አሰፋ ፍርጥ አርገው እንቁጭን ይነግሩናል፥ እስቲ እናዳምጥ!
ተጨማሪ ትምህርት ለመከታተል እዚህ ጎራ ይበሉ፦
https://tttttt.me/Wahidcom
የቁርኣን ትንቢት
ገቢር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
10፥92 *ዛሬማ፦ "ከኋላህ ላሉት ተዓምር ትሆን ዘንድ በድን ሆነህ ከባሕሩ እናወጣሃለን" ተባለ፡፡ ከሰዎችም ብዙዎቹ ከተዓምራታችን በእርግጥ ዘንጊዎች ናቸው*፡፡ فَالْيَوْمَ نُنَجِّيكَ بِبَدَنِكَ لِتَكُونَ لِمَنْ خَلْفَكَ آيَةً ۚ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ عَنْ آيَاتِنَا لَغَافِلُونَ
"አል-የቂን" الْيَقِين ማለት "እርግጠኝነት" ማለት ነው፥ አል-የቂን ሦስት ደረጃዎች አሉት፥ እነርሱም፦ ዒልመል የቂን፣ ዐይነል የቂን፣ ሐቁል-የቂን ናቸው። "ዒልመል የቂን" عِلْمَ الْيَقِين ማለት የወደፊቱን ክንውን አምላካችን አላህ በነገረን ዕውቀት የምናረጋግጥበት ነው። "ዐይነል የቂን" عَيْنَ الْيَقِين ማለት አምላካችን አላህ ቀድሞ የነገረን ዕውቀት ጊዜ ደርሶ ሲከናወን በዓይናችን በማየት የምናረጋግጥበት ነው። "ሐቁል የቂን" حَقُّ الْيَقِين ማለት አምላካችን አላህ ቀድሞ የነገረን ዕውቀት ጊዜ ደርሶ ሲከናወን በሕዋሳችን አጣጥመን የምናረጋግጥበት ነው። እንደሚታወቀው አላህ በሙሣ ዘመን ለፈርዖን እና ለቤተሰቡ ማስጠንቀቂያ ተሰጧቸው ነበር፦
11፥97 *ወደ ፈርዖንና ወደ ሰዎቹ ላክነው፡፡ የፈርዖንንም ነገር ሕዝቦቹ ተከተሉ፡፡ የፈርዖን ነገርም ቀጥተኛ አልነበረም*፡፡ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ فَاتَّبَعُوا أَمْرَ فِرْعَوْنَ ۖ وَمَا أَمْرُ فِرْعَوْنَ بِرَشِيدٍ
54፥41 *"የፈርዖንንም ቤተሰቦች ማስጠንቀቂያዎች በእርግጥ መጡባቸው*፡፡ وَلَقَدْ جَاءَ آلَ فِرْعَوْنَ النُّذُرُ
ፈርዖን እና ቤተሰቡ ከአላህ የመጣውን መልእክት ሲያስተባብሉ እና የእስራኤልን ልጆች ሊያጠፉ ሲመጡ በባሕር ውስጥ ሰጠሙ፦
17፥103 ከምድርም ሊቀሰቅሳቸው አሰበ፡፡ *"እርሱን እና ከእርሱ ጋር የነበሩትንም ሰዎች ሁሉንም አሰጠምናቸው*፡፡ فَأَرَادَ أَن يَسْتَفِزَّهُم مِّنَ الْأَرْضِ فَأَغْرَقْنَاهُ وَمَن مَّعَهُ جَمِيعًا
2፥50 *በእናንተም ምክንያት ባሕሩን በከፈልን ጊዜ አስታውሱ፡፡ ወዲያውም አዳንናችሁ፡፡ የፈርዖንንም ቤተሰቦች እናንተ የምትመለከቱ ኾናችሁ አሰጠምናቸው*፡፡ وَإِذْ فَرَقْنَا بِكُمُ الْبَحْرَ فَأَنجَيْنَاكُمْ وَأَغْرَقْنَا آلَ فِرْعَوْنَ وَأَنتُمْ تَنظُرُونَ
10፥90 *የእስራኤልንም ልጆች ባሕሩን አሳለፍናቸው፡፡ ፈርዖንና ሰራዊቱም ወሰን ለማለፍና ለመበደል ተከተሏቸው፡፡ መስጠምም ባገኘው ጊዜ፡- «አመንኩ፡፡ እነሆ ከዚያ የእስራኤል ልጆች በርሱ ከአመኑበት በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ እኔም ከታዛዦቹ ነኝ» አለ*፡፡ وَجَاوَزْنَا بِبَنِي إِسْرَائِيلَ الْبَحْرَ فَأَتْبَعَهُمْ فِرْعَوْنُ وَجُنُودُهُ بَغْيًا وَعَدْوًا ۖ حَتَّىٰ إِذَا أَدْرَكَهُ الْغَرَقُ قَالَ آمَنتُ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا الَّذِي آمَنَتْ بِهِ بَنُو إِسْرَائِيلَ وَأَنَا مِنَ الْمُسْلِمِينَ
አምላካችን አላህ ለፈርዖን፦ "ከኋላህ ላሉት ተዓምር ትሆን ዘንድ በድን ሆነህ ከባሕሩ እናወጣሃለን" አለው፦
10፥92 *ዛሬማ፦ "ከኋላህ ላሉት ተዓምር ትሆን ዘንድ በድን ሆነህ ከባሕሩ እናወጣሃለን" ተባለ፡፡ ከሰዎችም ብዙዎቹ ከተዓምራታችን በእርግጥ ዘንጊዎች ናቸው*፡፡ فَالْيَوْمَ نُنَجِّيكَ بِبَدَنِكَ لِتَكُونَ لِمَنْ خَلْفَكَ آيَةً ۚ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ عَنْ آيَاتِنَا لَغَافِلُونَ
"ዛሬ" የተባለው አላህ ለፈርዖን የተናገረበት ቀን ነው፥ ያኔ "ኑነጂከ" نُنَجِّيكَ ማለትም "እናወጣሃለን" ብሎት ትንቢት ተናግሮ ነበር፥ ይህ ዒልመል የቂን ነው። ለምን? በኃላ ላሉት ታምር ይሆን ዘንድ፥ ከሰዎችም ብዙዎቹ ከአላህ ታምራት በእርግጥ ዘንጊዎች ናቸው። አምላካችን አላህ "እናወጣሃለን" ብሎ በተናገረው መሠረት የፈርዖን በድን ከኤርትራ ባሕር እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 1975 ድኅረ-ልደት አውጥቶታል። ይህን የማውጣቱ መርሐ-ግብር የፈጸሙት ዶክተር ሞሪስ ሞካየ ናቸው፥ ይህ ዐይነል የቂን ነው። የፈርዖን በድንን ይቱብ ላይ ማየት ይቻላል፦
https://youtu.be/-dxDmbgEdcc
ይህ የአላህ ታምር ነው፥ በኃላ ላሉት ታምር ይሆን ዘንድ አላህ በዶክተር ሞሪስ ሞካየ አወጣው። አምላካችን አላህ ስለራሱ ፦ "ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፥ ታውቁታላችሁ" በል በማለት ቃል በገባልን መሠረት ለእኛ ታምር ይሆን ዘንድ የፈርዖን በድን ከኤርትራ ባሕር በማውጣት አሳይቶናል፥ ዐሳውቆናል። ምስጋናም ለአላህ ነው፦
6፥93 ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ *"ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፡፡ «ታውቁታላችሁ»* በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ገቢር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
10፥92 *ዛሬማ፦ "ከኋላህ ላሉት ተዓምር ትሆን ዘንድ በድን ሆነህ ከባሕሩ እናወጣሃለን" ተባለ፡፡ ከሰዎችም ብዙዎቹ ከተዓምራታችን በእርግጥ ዘንጊዎች ናቸው*፡፡ فَالْيَوْمَ نُنَجِّيكَ بِبَدَنِكَ لِتَكُونَ لِمَنْ خَلْفَكَ آيَةً ۚ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ عَنْ آيَاتِنَا لَغَافِلُونَ
"አል-የቂን" الْيَقِين ማለት "እርግጠኝነት" ማለት ነው፥ አል-የቂን ሦስት ደረጃዎች አሉት፥ እነርሱም፦ ዒልመል የቂን፣ ዐይነል የቂን፣ ሐቁል-የቂን ናቸው። "ዒልመል የቂን" عِلْمَ الْيَقِين ማለት የወደፊቱን ክንውን አምላካችን አላህ በነገረን ዕውቀት የምናረጋግጥበት ነው። "ዐይነል የቂን" عَيْنَ الْيَقِين ማለት አምላካችን አላህ ቀድሞ የነገረን ዕውቀት ጊዜ ደርሶ ሲከናወን በዓይናችን በማየት የምናረጋግጥበት ነው። "ሐቁል የቂን" حَقُّ الْيَقِين ማለት አምላካችን አላህ ቀድሞ የነገረን ዕውቀት ጊዜ ደርሶ ሲከናወን በሕዋሳችን አጣጥመን የምናረጋግጥበት ነው። እንደሚታወቀው አላህ በሙሣ ዘመን ለፈርዖን እና ለቤተሰቡ ማስጠንቀቂያ ተሰጧቸው ነበር፦
11፥97 *ወደ ፈርዖንና ወደ ሰዎቹ ላክነው፡፡ የፈርዖንንም ነገር ሕዝቦቹ ተከተሉ፡፡ የፈርዖን ነገርም ቀጥተኛ አልነበረም*፡፡ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ فَاتَّبَعُوا أَمْرَ فِرْعَوْنَ ۖ وَمَا أَمْرُ فِرْعَوْنَ بِرَشِيدٍ
54፥41 *"የፈርዖንንም ቤተሰቦች ማስጠንቀቂያዎች በእርግጥ መጡባቸው*፡፡ وَلَقَدْ جَاءَ آلَ فِرْعَوْنَ النُّذُرُ
ፈርዖን እና ቤተሰቡ ከአላህ የመጣውን መልእክት ሲያስተባብሉ እና የእስራኤልን ልጆች ሊያጠፉ ሲመጡ በባሕር ውስጥ ሰጠሙ፦
17፥103 ከምድርም ሊቀሰቅሳቸው አሰበ፡፡ *"እርሱን እና ከእርሱ ጋር የነበሩትንም ሰዎች ሁሉንም አሰጠምናቸው*፡፡ فَأَرَادَ أَن يَسْتَفِزَّهُم مِّنَ الْأَرْضِ فَأَغْرَقْنَاهُ وَمَن مَّعَهُ جَمِيعًا
2፥50 *በእናንተም ምክንያት ባሕሩን በከፈልን ጊዜ አስታውሱ፡፡ ወዲያውም አዳንናችሁ፡፡ የፈርዖንንም ቤተሰቦች እናንተ የምትመለከቱ ኾናችሁ አሰጠምናቸው*፡፡ وَإِذْ فَرَقْنَا بِكُمُ الْبَحْرَ فَأَنجَيْنَاكُمْ وَأَغْرَقْنَا آلَ فِرْعَوْنَ وَأَنتُمْ تَنظُرُونَ
10፥90 *የእስራኤልንም ልጆች ባሕሩን አሳለፍናቸው፡፡ ፈርዖንና ሰራዊቱም ወሰን ለማለፍና ለመበደል ተከተሏቸው፡፡ መስጠምም ባገኘው ጊዜ፡- «አመንኩ፡፡ እነሆ ከዚያ የእስራኤል ልጆች በርሱ ከአመኑበት በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ እኔም ከታዛዦቹ ነኝ» አለ*፡፡ وَجَاوَزْنَا بِبَنِي إِسْرَائِيلَ الْبَحْرَ فَأَتْبَعَهُمْ فِرْعَوْنُ وَجُنُودُهُ بَغْيًا وَعَدْوًا ۖ حَتَّىٰ إِذَا أَدْرَكَهُ الْغَرَقُ قَالَ آمَنتُ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا الَّذِي آمَنَتْ بِهِ بَنُو إِسْرَائِيلَ وَأَنَا مِنَ الْمُسْلِمِينَ
አምላካችን አላህ ለፈርዖን፦ "ከኋላህ ላሉት ተዓምር ትሆን ዘንድ በድን ሆነህ ከባሕሩ እናወጣሃለን" አለው፦
10፥92 *ዛሬማ፦ "ከኋላህ ላሉት ተዓምር ትሆን ዘንድ በድን ሆነህ ከባሕሩ እናወጣሃለን" ተባለ፡፡ ከሰዎችም ብዙዎቹ ከተዓምራታችን በእርግጥ ዘንጊዎች ናቸው*፡፡ فَالْيَوْمَ نُنَجِّيكَ بِبَدَنِكَ لِتَكُونَ لِمَنْ خَلْفَكَ آيَةً ۚ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ عَنْ آيَاتِنَا لَغَافِلُونَ
"ዛሬ" የተባለው አላህ ለፈርዖን የተናገረበት ቀን ነው፥ ያኔ "ኑነጂከ" نُنَجِّيكَ ማለትም "እናወጣሃለን" ብሎት ትንቢት ተናግሮ ነበር፥ ይህ ዒልመል የቂን ነው። ለምን? በኃላ ላሉት ታምር ይሆን ዘንድ፥ ከሰዎችም ብዙዎቹ ከአላህ ታምራት በእርግጥ ዘንጊዎች ናቸው። አምላካችን አላህ "እናወጣሃለን" ብሎ በተናገረው መሠረት የፈርዖን በድን ከኤርትራ ባሕር እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 1975 ድኅረ-ልደት አውጥቶታል። ይህን የማውጣቱ መርሐ-ግብር የፈጸሙት ዶክተር ሞሪስ ሞካየ ናቸው፥ ይህ ዐይነል የቂን ነው። የፈርዖን በድንን ይቱብ ላይ ማየት ይቻላል፦
https://youtu.be/-dxDmbgEdcc
ይህ የአላህ ታምር ነው፥ በኃላ ላሉት ታምር ይሆን ዘንድ አላህ በዶክተር ሞሪስ ሞካየ አወጣው። አምላካችን አላህ ስለራሱ ፦ "ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፥ ታውቁታላችሁ" በል በማለት ቃል በገባልን መሠረት ለእኛ ታምር ይሆን ዘንድ የፈርዖን በድን ከኤርትራ ባሕር በማውጣት አሳይቶናል፥ ዐሳውቆናል። ምስጋናም ለአላህ ነው፦
6፥93 ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ *"ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፡፡ «ታውቁታላችሁ»* በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም