ነቢያችን"ﷺ" አይመለኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
48፥9 *"በአላህ እና በመልክተኛውም ልታምኑ፣ ልትረዱትም፣ ልታከብሩትም። አላህን በጧትና ከቀትር በኋላ ልታወድሱትም ላክነው"*፡፡ لِّتُؤْمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَتُعَزِّرُوهُ وَتُوَقِّرُوهُ وَتُسَبِّحُوهُ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
በክርስትና የቀጥታ አምልኮ የሚያመልኩት ሦስት አካላትን እና የኢየሱስን ሰውነት ሲሆን፥ የተዛዋዋሪ አምልኮ የሚያመልኩት ደግሞ ቅዱሳን ሰዎችን እና ቅዱሳን መላእክትን ነው። ይህንን ግሳንግስ የአምልኮ እሳቤ ለመሸፈን፦ "እናንተ ሙሥሊሞች ነቢያችሁን ታመልካላችሁ" ብለው አረፉት። እዚህ ድምዳሜ ላይ አደረሰን ያሉትን አንቀጽ ጥልልና ጥንፍፍ አርገን እስቲ እንመልከት። ነቢያችን"ﷺ" የተላኩበት ዓላማ በአላህ አምላክነት እና በእርሳቸው ነቢይነት እንድናምን፣ እርሳቸውን ልንረዳና ልናከብር፣ አላህን በጧትና ከቀትር በኋላ እንድናወድሰው ነው፦
48፥9 *"በአላህ እና በመልክተኛውም ልታምኑ፣ ልትረዱትም፣ ልታከብሩትም። አላህን በጧትና ከቀትር በኋላ ልታወድሱትም ላክነው"*፡፡ لِّتُؤْمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَتُعَزِّرُوهُ وَتُوَقِّرُوهُ وَتُسَبِّحُوهُ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
አላህ አንድ አምላክ እንደሆነ፥ ከእርሱም በቀር አምላክ እንደሌለ ማመን እና ነቢያችን"ﷺ" ከእርሱ የተላኩ መልእክተኛ መሆናቸውን ማመን ፈርድ ነው፦
48፥13 *"በአላህ እና በመልክተኛው ያላመነም ሰው እኛ ለከሓዲዎች እሳትን አዘጋጅተናል"*፡፡ وَمَن لَّمْ يُؤْمِن بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ فَإِنَّا أَعْتَدْنَا لِلْكَافِرِينَ سَعِيرًا
"ቱዐዘሩ" تُعَزِّرُو ማለት "ልትረዱ" ማለት ሲሆን "ቱዐዘሩ" تُعَزِّرُو በሚል ግስ ላይ "ሁ" هُ ማለትም "እርሱ" የሚል ተሳቢ ተውላጠ-ስም ነቢያችንን"ﷺ" ለማመልከት የገባ ነው፥ በተመሳሳይም "ቱወቀሩ" تُوَقِّرُو ማለት "ልታከብሩ" ማለት ሲሆን "ቱወቀሩ" تُوَقِّرُو በሚል ግስ ላይ "ሁ" هُ ማለትም "እርሱ" የሚል ተሳቢ ተውላጠ-ስም ነቢያችንን"ﷺ" ለማመልከት የገባ ነው። መርዳትና ማክበር በሌላ አንቀጽም ለነቢያችን"ﷺ" አገልግሎት ላይ ውሏል፦
7፥157 እነዚያም በእርሱ ያመኑ *"ያከበሩትም የረዱትም"* ያንንም ከእርሱ ጋር የተወረደውን ብርሃን የተከተሉ እነዚያ እነሱ የሚያድኑ ናቸው፡፡ فَالَّذِينَ آمَنُوا بِهِ وَعَزَّرُوهُ وَنَصَرُوهُ وَاتَّبَعُوا النُّورَ الَّذِي أُنزِلَ مَعَهُ ۙ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
ቀጥሎ "ቱሠበሑሁ" تُسَبِّحُوهُ ማለት ግን "ልታጠሩት" ማለት ነው። “ሡብሓን” سُبْحَٰن የሚለው ቃል “ሠበሐ” سَبَّحَ ማለትም “አመሰገነ” ወይም “አጠራ” “አወደሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማህሌት” “ውዳሴ” “ስብሐት” ማለት ነው፥ “ተሥቢሕ” تَسْبِيح ማለት ደግሞ “ተስብሖት” ማለት ነው። በጧት በምናነጋ ጊዜ እና ከቀትር በኋላ በምናመሽ ጊዜ ተሥቢሕ የምናቀርበው ለአላህ ብቻ ነው፦
33፥42 *በቀኑ መጀመሪያና መጨረሻም አጥሩት*፡፡ وَسَبِّحُوهُ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
30፥17 አላህንም በምታመሹ ጊዜ በምታነጉም ጊዜ አጥሩት”*፡፡ فَسُبْحَانَ اللَّهِ حِينَ تُمْسُونَ وَحِينَ تُصْبِحُونَ
"ሁ" هُ ማለትም "እርሱ" የሚለው ተውላጠ-ስም 48፥9 የአንቀጹ መነሻ ላይ "አላህ" اللَّه የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ነው፥ በተጨማሪም 30፥17 ላይ የምናጠራው አላህን እንደሆነ ተናግሯል። “አጥሩ” ለሚለው ቃል የገባው “ሡብሓነ” سُبْحَانَ ሲሆን ለአላህ የምናቀርበው ስብሐት ከላይ አንቀጹ ላይ እንደተቀመጠው “ሡብሓነ አሏህ” سُبْحَانَ اللَّه ነው። ስለዚህ "በጧትና ከቀትር በኋላ ልታወድሱትም" የተባለው ነቢያችን"ﷺ" ሳይሆኑ አላህ ነው። ምክንያቱም ተሥቢሕ እራሱ አምልኮ ነው፥ ነቢያችን"ﷺ" ደግሞ ይከበራሉ እንጂ አይመለኩም። "ቱሠበሑሁ" تُسَبِّحُوهُ የተባለው አላህ እንደሆነ የነቢያችን"ﷺ" ዘመድ እና ባልደረባ ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." ተናግሯል፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ዐባሥ ሱረቱል ፈትሕ 48፥9
*"ልታጠሩትም" ማለት "አላህ ልታጠሩት" ማለት ነው፥ "በጧትና ከቀትር በኋላ" ማለት "ጠዋትና ማታ" ማለት ነው"*።
{ وتسبحوه} أي تسبحون اللّه، { بكرة وأصيلاً} أي أول النهار وآخره،
አላህ እራሱ ነቢያችንን"ﷺ" "ሠበሕ" سَبِّح ማለትም "አሞግስ" ይላቸዋል፥ የሚሞገሰው ደግሞ ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታ ብቻ ነው። ሙሥሊሞች አላህ ስሙ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ በጧት እና በማታ ለእርሱ ያጠራሉ፥ በአላህ ቤቶች በመስጊዶችም ውስጥ ከአላህ ጋር አንድንም ማንነትና ምንነት አይገዙም፦
87፥1 *"ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታህን ስም አሞግሥ"*፡፡ سَبِّحِ اسْمَ رَبِّكَ الْأَعْلَى
24፥36 *"አላህ እንድትከበር እና ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ አወድሱት፡፡ በውስጧ በጧት እና በማታ ለእርሱ ያጠራሉ"*፡፡ فِي بُيُوتٍ أَذِنَ اللَّهُ أَن تُرْفَعَ وَيُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ يُسَبِّحُ لَهُ فِيهَا بِالْغُدُوِّ وَالْآصَالِ
72፥18 *"እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው፡፡ በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ" ማለትን ተወረደለኝ"*፡፡ وَأَنَّ الْمَسَاجِدَ لِلَّهِ فَلَا تَدْعُوا مَعَ اللَّهِ أَحَدًا
ስለዚህ "ሙሥሊሞች ነቢያችሁን ታመልካላችሁ" የሚለው ግንዛቤ ቁርኣኑን በትክክል ካለመረዳት እና ዳተኛና ቸልተኛ ከመሆን የሚመጣ የተውረገረገ፣ የተንሸዋረረ፣ የደፈረሰ፣ የተሳከረ ስሑት ግንባቤ ነው። ከጸለምተኛ ግንዛቤ ወጥታችሁ አብርኆተኛ እንድትሆኑ አላህ ይርዳችሁ! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
48፥9 *"በአላህ እና በመልክተኛውም ልታምኑ፣ ልትረዱትም፣ ልታከብሩትም። አላህን በጧትና ከቀትር በኋላ ልታወድሱትም ላክነው"*፡፡ لِّتُؤْمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَتُعَزِّرُوهُ وَتُوَقِّرُوهُ وَتُسَبِّحُوهُ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
በክርስትና የቀጥታ አምልኮ የሚያመልኩት ሦስት አካላትን እና የኢየሱስን ሰውነት ሲሆን፥ የተዛዋዋሪ አምልኮ የሚያመልኩት ደግሞ ቅዱሳን ሰዎችን እና ቅዱሳን መላእክትን ነው። ይህንን ግሳንግስ የአምልኮ እሳቤ ለመሸፈን፦ "እናንተ ሙሥሊሞች ነቢያችሁን ታመልካላችሁ" ብለው አረፉት። እዚህ ድምዳሜ ላይ አደረሰን ያሉትን አንቀጽ ጥልልና ጥንፍፍ አርገን እስቲ እንመልከት። ነቢያችን"ﷺ" የተላኩበት ዓላማ በአላህ አምላክነት እና በእርሳቸው ነቢይነት እንድናምን፣ እርሳቸውን ልንረዳና ልናከብር፣ አላህን በጧትና ከቀትር በኋላ እንድናወድሰው ነው፦
48፥9 *"በአላህ እና በመልክተኛውም ልታምኑ፣ ልትረዱትም፣ ልታከብሩትም። አላህን በጧትና ከቀትር በኋላ ልታወድሱትም ላክነው"*፡፡ لِّتُؤْمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَتُعَزِّرُوهُ وَتُوَقِّرُوهُ وَتُسَبِّحُوهُ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
አላህ አንድ አምላክ እንደሆነ፥ ከእርሱም በቀር አምላክ እንደሌለ ማመን እና ነቢያችን"ﷺ" ከእርሱ የተላኩ መልእክተኛ መሆናቸውን ማመን ፈርድ ነው፦
48፥13 *"በአላህ እና በመልክተኛው ያላመነም ሰው እኛ ለከሓዲዎች እሳትን አዘጋጅተናል"*፡፡ وَمَن لَّمْ يُؤْمِن بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ فَإِنَّا أَعْتَدْنَا لِلْكَافِرِينَ سَعِيرًا
"ቱዐዘሩ" تُعَزِّرُو ማለት "ልትረዱ" ማለት ሲሆን "ቱዐዘሩ" تُعَزِّرُو በሚል ግስ ላይ "ሁ" هُ ማለትም "እርሱ" የሚል ተሳቢ ተውላጠ-ስም ነቢያችንን"ﷺ" ለማመልከት የገባ ነው፥ በተመሳሳይም "ቱወቀሩ" تُوَقِّرُو ማለት "ልታከብሩ" ማለት ሲሆን "ቱወቀሩ" تُوَقِّرُو በሚል ግስ ላይ "ሁ" هُ ማለትም "እርሱ" የሚል ተሳቢ ተውላጠ-ስም ነቢያችንን"ﷺ" ለማመልከት የገባ ነው። መርዳትና ማክበር በሌላ አንቀጽም ለነቢያችን"ﷺ" አገልግሎት ላይ ውሏል፦
7፥157 እነዚያም በእርሱ ያመኑ *"ያከበሩትም የረዱትም"* ያንንም ከእርሱ ጋር የተወረደውን ብርሃን የተከተሉ እነዚያ እነሱ የሚያድኑ ናቸው፡፡ فَالَّذِينَ آمَنُوا بِهِ وَعَزَّرُوهُ وَنَصَرُوهُ وَاتَّبَعُوا النُّورَ الَّذِي أُنزِلَ مَعَهُ ۙ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
ቀጥሎ "ቱሠበሑሁ" تُسَبِّحُوهُ ማለት ግን "ልታጠሩት" ማለት ነው። “ሡብሓን” سُبْحَٰن የሚለው ቃል “ሠበሐ” سَبَّحَ ማለትም “አመሰገነ” ወይም “አጠራ” “አወደሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማህሌት” “ውዳሴ” “ስብሐት” ማለት ነው፥ “ተሥቢሕ” تَسْبِيح ማለት ደግሞ “ተስብሖት” ማለት ነው። በጧት በምናነጋ ጊዜ እና ከቀትር በኋላ በምናመሽ ጊዜ ተሥቢሕ የምናቀርበው ለአላህ ብቻ ነው፦
33፥42 *በቀኑ መጀመሪያና መጨረሻም አጥሩት*፡፡ وَسَبِّحُوهُ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
30፥17 አላህንም በምታመሹ ጊዜ በምታነጉም ጊዜ አጥሩት”*፡፡ فَسُبْحَانَ اللَّهِ حِينَ تُمْسُونَ وَحِينَ تُصْبِحُونَ
"ሁ" هُ ማለትም "እርሱ" የሚለው ተውላጠ-ስም 48፥9 የአንቀጹ መነሻ ላይ "አላህ" اللَّه የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ነው፥ በተጨማሪም 30፥17 ላይ የምናጠራው አላህን እንደሆነ ተናግሯል። “አጥሩ” ለሚለው ቃል የገባው “ሡብሓነ” سُبْحَانَ ሲሆን ለአላህ የምናቀርበው ስብሐት ከላይ አንቀጹ ላይ እንደተቀመጠው “ሡብሓነ አሏህ” سُبْحَانَ اللَّه ነው። ስለዚህ "በጧትና ከቀትር በኋላ ልታወድሱትም" የተባለው ነቢያችን"ﷺ" ሳይሆኑ አላህ ነው። ምክንያቱም ተሥቢሕ እራሱ አምልኮ ነው፥ ነቢያችን"ﷺ" ደግሞ ይከበራሉ እንጂ አይመለኩም። "ቱሠበሑሁ" تُسَبِّحُوهُ የተባለው አላህ እንደሆነ የነቢያችን"ﷺ" ዘመድ እና ባልደረባ ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." ተናግሯል፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ዐባሥ ሱረቱል ፈትሕ 48፥9
*"ልታጠሩትም" ማለት "አላህ ልታጠሩት" ማለት ነው፥ "በጧትና ከቀትር በኋላ" ማለት "ጠዋትና ማታ" ማለት ነው"*።
{ وتسبحوه} أي تسبحون اللّه، { بكرة وأصيلاً} أي أول النهار وآخره،
አላህ እራሱ ነቢያችንን"ﷺ" "ሠበሕ" سَبِّح ማለትም "አሞግስ" ይላቸዋል፥ የሚሞገሰው ደግሞ ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታ ብቻ ነው። ሙሥሊሞች አላህ ስሙ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ በጧት እና በማታ ለእርሱ ያጠራሉ፥ በአላህ ቤቶች በመስጊዶችም ውስጥ ከአላህ ጋር አንድንም ማንነትና ምንነት አይገዙም፦
87፥1 *"ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታህን ስም አሞግሥ"*፡፡ سَبِّحِ اسْمَ رَبِّكَ الْأَعْلَى
24፥36 *"አላህ እንድትከበር እና ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ አወድሱት፡፡ በውስጧ በጧት እና በማታ ለእርሱ ያጠራሉ"*፡፡ فِي بُيُوتٍ أَذِنَ اللَّهُ أَن تُرْفَعَ وَيُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ يُسَبِّحُ لَهُ فِيهَا بِالْغُدُوِّ وَالْآصَالِ
72፥18 *"እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው፡፡ በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ" ማለትን ተወረደለኝ"*፡፡ وَأَنَّ الْمَسَاجِدَ لِلَّهِ فَلَا تَدْعُوا مَعَ اللَّهِ أَحَدًا
ስለዚህ "ሙሥሊሞች ነቢያችሁን ታመልካላችሁ" የሚለው ግንዛቤ ቁርኣኑን በትክክል ካለመረዳት እና ዳተኛና ቸልተኛ ከመሆን የሚመጣ የተውረገረገ፣ የተንሸዋረረ፣ የደፈረሰ፣ የተሳከረ ስሑት ግንባቤ ነው። ከጸለምተኛ ግንዛቤ ወጥታችሁ አብርኆተኛ እንድትሆኑ አላህ ይርዳችሁ! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘረኝነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
“ዘረኝነት”racism” ማለት የራስን ቋንቋና ዘውግ አተልቆ የሌላውን ማሳነስ፣ ማግለል፣ መቃረን እና ማራከስ ነው። ዘረኝነት ትዳርን፣ ቤተሰብን፣ ጉርብትናን፣ ማህበረሰብን፣ ሃይማኖት፣ መንግሥትን፣ አገርን የሚበትን ክፉ በሽታ ነው። ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው “ዝንባሌ”inclination” ነው። እኛ ሁላችንም የአንድ አባት የአደም፥ የአንድ እናት የሐዋ ልጆች ነን። ታዲያ የአንድ እናት እና አባት ልጆች ከሆንን አንዱን ዘር ማብለጥ ሌላውን ማሳነስ ጠባብነት አይደለምን? አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ ወዘተ ቋንቋ ነው፤ የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
ቋንቋዎች ይዘውት የመጡት ታሪክ፣ ባህል፣ ልማድ፣ ትውፊት፣ ወግ፣ ክህሎት እና ሙዳየ-ቃላት “ዘውግ” ethnic” ሆኗል፤ ይህ እራሱ የቻለ ውበት ነው። ዘረኝነት ግን ከቋንቋ አሊያም ከቀለም የሚመጣ ሳይሆን የልብና የአስተሳሰብ በሽታ ነው። የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ እንጂ መኩሪያ ወይም ማብጠልጠሊያ አይደለም፤ ዘረኝነት በዲንያ በአላህ ዘንድ ዋጋ የሚያሳጣ ሲሆን በአኺራም ደግሞ ለጀሃነም ይዳርጋል፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 344
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ዐዘ ወጀል ከእናንተ የዘመነ-ጃሂሊያን ኩራት አስወግዷል፤ ይህም በዘር መኩራት ነው። ይህ ለጥንቁቁ አማኝም ወይም ለአደገኛው ካሃዲ አንድ ብቻ ነው። እናንተ የአደም ልጆች ናችሁ፤ አደም ከአፈር ነው የመጣው፤ ሰዎች በዘራቸው የሚኮሩ ከሆነ ጀሃነምን ይሞሏታል፤ ወይም አላህ ዘንድ ዋጋቸው ጥንዚዛ በአፍንጫው ከሚሽከረከር ጉድፍ ያነሰ ከሆኑት ይሆናል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ قَدْ أَذْهَبَ عَنْكُمْ عُبِّيَّةَ الْجَاهِلِيَّةِ وَفَخْرَهَا بِالآبَاءِ مُؤْمِنٌ تَقِيٌّ وَفَاجِرٌ شَقِيٌّ أَنْتُمْ بَنُو آدَمَ وَآدَمُ مِنْ تُرَابٍ لَيَدَعَنَّ رِجَالٌ فَخْرَهُمْ بِأَقْوَامٍ إِنَّمَا هُمْ فَحْمٌ مِنْ فَحْمِ جَهَنَّمَ أَوْ لَيَكُونُنَّ أَهْوَنَ عَلَى اللَّهِ مِنَ الْجِعْلاَنِ الَّتِي تَدْفَعُ بِأَنْفِهَا النَّتْنَ ”
የአደም ልጆች የአንድ አባት እና እናት ልጆች ነን ብሎ ማስተንተን መጠበብ ሲሆን በዘረኝነት አራንቋ መለከፍ መጥበብ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 150
ጁንደብ ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም ሰው ግልጽ ባልሆነ ነገር፣ በዘረኝነት ጥብቅና፣ በዘረኝነት መንገድ የተጋደለ ግድያው የጃህሊያ ነው*። عَنْ جُنْدُبِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ قَاتَلَ تَحْتَ رَايَةٍ عُمِّيَّةٍ يُقَاتِلُ عَصَبِيَّةً وَيَغْضَبُ لِعَصَبِيَّةٍ فَقِتْلَتُهُ جَاهِلِيَّةٌ ”
“ጃህሊያህ” جَاهِلِيَّةٌ ማለት “መሃይምነት” ማለት ነው፤ ቅድመ-ቁርኣን ያለው ጊዜ ዘመነ-ጃህሊያህ ይባላል፤ በእርግጥም በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የነበረችው ዘረኝነት ጥንብ ናት፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 81
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንዳስተላለፈው፦ “በጉዞ ከነቢዩ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው፤ አንሷሩም፦ “አንሷሪ ሆይ! አለ፤ ሙሃጅሩም፦ “ሙሃጅር ሆይ! አለ። ከዚያም የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”ይህ የጃህሊያህ አጠራር አይደለምን? አሉ፤ እነርሱም፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው” አሉ፤ እርሳቸው፦ “እርሷን(ዘረኝነትን) ተዋት ጥንብ ናት” አሉ*። جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ يَقُولُ كُنَّا مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي غَزَاةٍ فَكَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ فَقَالَ الأَنْصَارِيُّ يَا لَلأَنْصَارِ وَقَالَ الْمُهَاجِرِيُّ يَا لَلْمُهَاجِرِينَ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” مَا بَالُ دَعْوَى الْجَاهِلِيَّةِ ” . قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ كَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ . فَقَالَ ” دَعُوهَا فَإِنَّهَا مُنْتِنَةٌ
“ሙሃጅር” مُهَاجِر ማለት “ስደተኛ” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱትን ሶሓብይን ያመለክታል፤ “አንሷር” أَنْصَارٍ ማለት “ረዳት” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱት የተቀበሉ የመዲና ሶሓብይን ያመለክታል። አንዱ ዘር ተነስቶ ሌላውን ዘር ሲበድል የተበደለው ያልበደለውን በዘሩ ብቻ በቁርሾ ለመበቀል መነሳት ጠባብነት ነው፤ በኢስላም የቀደሙት ትውልድ በሰሩት ወንጀል የአሁኑን ትውልድ መጠየቅ ወይም መቅጣት እራሱ ሕግ መተላለፍ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 162
ዐብደላህ እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦.. *ሰው በአባቱ ወይም በወንድሙ ወንጀል አይቀጣም*። وَلاَ يُؤْخَذُ الرَّجُلُ بِجَرِيرَةِ أَبِيهِ وَلاَ بِجَرِيرَةِ أَخِيهِ ”
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
“ዘረኝነት”racism” ማለት የራስን ቋንቋና ዘውግ አተልቆ የሌላውን ማሳነስ፣ ማግለል፣ መቃረን እና ማራከስ ነው። ዘረኝነት ትዳርን፣ ቤተሰብን፣ ጉርብትናን፣ ማህበረሰብን፣ ሃይማኖት፣ መንግሥትን፣ አገርን የሚበትን ክፉ በሽታ ነው። ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው “ዝንባሌ”inclination” ነው። እኛ ሁላችንም የአንድ አባት የአደም፥ የአንድ እናት የሐዋ ልጆች ነን። ታዲያ የአንድ እናት እና አባት ልጆች ከሆንን አንዱን ዘር ማብለጥ ሌላውን ማሳነስ ጠባብነት አይደለምን? አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ ወዘተ ቋንቋ ነው፤ የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
ቋንቋዎች ይዘውት የመጡት ታሪክ፣ ባህል፣ ልማድ፣ ትውፊት፣ ወግ፣ ክህሎት እና ሙዳየ-ቃላት “ዘውግ” ethnic” ሆኗል፤ ይህ እራሱ የቻለ ውበት ነው። ዘረኝነት ግን ከቋንቋ አሊያም ከቀለም የሚመጣ ሳይሆን የልብና የአስተሳሰብ በሽታ ነው። የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ እንጂ መኩሪያ ወይም ማብጠልጠሊያ አይደለም፤ ዘረኝነት በዲንያ በአላህ ዘንድ ዋጋ የሚያሳጣ ሲሆን በአኺራም ደግሞ ለጀሃነም ይዳርጋል፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 344
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ዐዘ ወጀል ከእናንተ የዘመነ-ጃሂሊያን ኩራት አስወግዷል፤ ይህም በዘር መኩራት ነው። ይህ ለጥንቁቁ አማኝም ወይም ለአደገኛው ካሃዲ አንድ ብቻ ነው። እናንተ የአደም ልጆች ናችሁ፤ አደም ከአፈር ነው የመጣው፤ ሰዎች በዘራቸው የሚኮሩ ከሆነ ጀሃነምን ይሞሏታል፤ ወይም አላህ ዘንድ ዋጋቸው ጥንዚዛ በአፍንጫው ከሚሽከረከር ጉድፍ ያነሰ ከሆኑት ይሆናል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ قَدْ أَذْهَبَ عَنْكُمْ عُبِّيَّةَ الْجَاهِلِيَّةِ وَفَخْرَهَا بِالآبَاءِ مُؤْمِنٌ تَقِيٌّ وَفَاجِرٌ شَقِيٌّ أَنْتُمْ بَنُو آدَمَ وَآدَمُ مِنْ تُرَابٍ لَيَدَعَنَّ رِجَالٌ فَخْرَهُمْ بِأَقْوَامٍ إِنَّمَا هُمْ فَحْمٌ مِنْ فَحْمِ جَهَنَّمَ أَوْ لَيَكُونُنَّ أَهْوَنَ عَلَى اللَّهِ مِنَ الْجِعْلاَنِ الَّتِي تَدْفَعُ بِأَنْفِهَا النَّتْنَ ”
የአደም ልጆች የአንድ አባት እና እናት ልጆች ነን ብሎ ማስተንተን መጠበብ ሲሆን በዘረኝነት አራንቋ መለከፍ መጥበብ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 150
ጁንደብ ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም ሰው ግልጽ ባልሆነ ነገር፣ በዘረኝነት ጥብቅና፣ በዘረኝነት መንገድ የተጋደለ ግድያው የጃህሊያ ነው*። عَنْ جُنْدُبِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ قَاتَلَ تَحْتَ رَايَةٍ عُمِّيَّةٍ يُقَاتِلُ عَصَبِيَّةً وَيَغْضَبُ لِعَصَبِيَّةٍ فَقِتْلَتُهُ جَاهِلِيَّةٌ ”
“ጃህሊያህ” جَاهِلِيَّةٌ ማለት “መሃይምነት” ማለት ነው፤ ቅድመ-ቁርኣን ያለው ጊዜ ዘመነ-ጃህሊያህ ይባላል፤ በእርግጥም በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የነበረችው ዘረኝነት ጥንብ ናት፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 81
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንዳስተላለፈው፦ “በጉዞ ከነቢዩ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው፤ አንሷሩም፦ “አንሷሪ ሆይ! አለ፤ ሙሃጅሩም፦ “ሙሃጅር ሆይ! አለ። ከዚያም የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”ይህ የጃህሊያህ አጠራር አይደለምን? አሉ፤ እነርሱም፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው” አሉ፤ እርሳቸው፦ “እርሷን(ዘረኝነትን) ተዋት ጥንብ ናት” አሉ*። جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ يَقُولُ كُنَّا مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي غَزَاةٍ فَكَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ فَقَالَ الأَنْصَارِيُّ يَا لَلأَنْصَارِ وَقَالَ الْمُهَاجِرِيُّ يَا لَلْمُهَاجِرِينَ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” مَا بَالُ دَعْوَى الْجَاهِلِيَّةِ ” . قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ كَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ . فَقَالَ ” دَعُوهَا فَإِنَّهَا مُنْتِنَةٌ
“ሙሃጅር” مُهَاجِر ማለት “ስደተኛ” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱትን ሶሓብይን ያመለክታል፤ “አንሷር” أَنْصَارٍ ማለት “ረዳት” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱት የተቀበሉ የመዲና ሶሓብይን ያመለክታል። አንዱ ዘር ተነስቶ ሌላውን ዘር ሲበድል የተበደለው ያልበደለውን በዘሩ ብቻ በቁርሾ ለመበቀል መነሳት ጠባብነት ነው፤ በኢስላም የቀደሙት ትውልድ በሰሩት ወንጀል የአሁኑን ትውልድ መጠየቅ ወይም መቅጣት እራሱ ሕግ መተላለፍ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 162
ዐብደላህ እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦.. *ሰው በአባቱ ወይም በወንድሙ ወንጀል አይቀጣም*። وَلاَ يُؤْخَذُ الرَّجُلُ بِجَرِيرَةِ أَبِيهِ وَلاَ بِجَرِيرَةِ أَخِيهِ ”
በተጨማሪም አንድ ሰው ባጠፋው ብዙኃኑን ዘር ማንቋሸሽ ወይም ማዋረድ ሐራም ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 106
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከሰዎች መካከል ትልቁ ውሸታም ሌላው ሰው ማንቋሸሽ እና መላውን ዘር ማዋረድ ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ أَعْظَمَ النَّاسِ فِرْيَةً لَرَجُلٌ هَاجَى رَجُلاً فَهَجَا الْقَبِيلَةَ بِأَسْرِهَا
እረ እሩቅ ሳንሄድ ወደ ዘረኝነት የሚጣራ፣ በዘረኝነት መንገድ የሚታገል፣ በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ሰው ከነብያችን”ﷺ” ሱናህ ውጪ ነው፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 349
ጁበይር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ወደ ዘረኝነት የሚጣራ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ የሚታገኝ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ከእኛ አይደለም*። عَنْ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ مِنَّا مَنْ دَعَا إِلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ قَاتَلَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ مَاتَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ ”
በድንበር፣ በክልል፣ በወሰን የከፋፈሉን ሰዎች ናቸው። ምድር እኮ የአላህ ናት። እንግዲህ ዲኑል ኢሥላምን የመሰለ ሰውን የሚያስተሳስር የአላህ ገመድ እያለ በዘረኝነት፣ በጎጠኝነት፣ በጠርዘኝነት፣ በቡድንተኝነት መለያየት “አትለያዩ” ያለን አላህ አለመታዘዝ ነው። ዛሬ በመሃይምነት አራንቋ ተጠቅተን በማህበራዊ ሚድያ ዘረኝነትን ስናራግብ እንውላለን፤ ኢስላም ዓለም-ዐቀፍ ሆኖ ሳለ ምነው ጠበብንሳ? ምነው ይህ ያህል ኢማናችን ወረደሳ? የኢሥላም ልዕልና ከዘር፣ ከብሔር፣ ከቋንቋ፣ ከቀለም፣ ከፓለቲካ በላይ ነው። አላህ ሁላችንም ያስተካክለን፥ ሂዳያ ይስጠን፣ ከጥንቧ ዘረኝነት ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 106
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከሰዎች መካከል ትልቁ ውሸታም ሌላው ሰው ማንቋሸሽ እና መላውን ዘር ማዋረድ ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ أَعْظَمَ النَّاسِ فِرْيَةً لَرَجُلٌ هَاجَى رَجُلاً فَهَجَا الْقَبِيلَةَ بِأَسْرِهَا
እረ እሩቅ ሳንሄድ ወደ ዘረኝነት የሚጣራ፣ በዘረኝነት መንገድ የሚታገል፣ በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ሰው ከነብያችን”ﷺ” ሱናህ ውጪ ነው፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 349
ጁበይር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ወደ ዘረኝነት የሚጣራ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ የሚታገኝ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ከእኛ አይደለም*። عَنْ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ مِنَّا مَنْ دَعَا إِلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ قَاتَلَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ مَاتَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ ”
በድንበር፣ በክልል፣ በወሰን የከፋፈሉን ሰዎች ናቸው። ምድር እኮ የአላህ ናት። እንግዲህ ዲኑል ኢሥላምን የመሰለ ሰውን የሚያስተሳስር የአላህ ገመድ እያለ በዘረኝነት፣ በጎጠኝነት፣ በጠርዘኝነት፣ በቡድንተኝነት መለያየት “አትለያዩ” ያለን አላህ አለመታዘዝ ነው። ዛሬ በመሃይምነት አራንቋ ተጠቅተን በማህበራዊ ሚድያ ዘረኝነትን ስናራግብ እንውላለን፤ ኢስላም ዓለም-ዐቀፍ ሆኖ ሳለ ምነው ጠበብንሳ? ምነው ይህ ያህል ኢማናችን ወረደሳ? የኢሥላም ልዕልና ከዘር፣ ከብሔር፣ ከቋንቋ፣ ከቀለም፣ ከፓለቲካ በላይ ነው። አላህ ሁላችንም ያስተካክለን፥ ሂዳያ ይስጠን፣ ከጥንቧ ዘረኝነት ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አል-ሑሩፉል ሙቀጧዓት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
10፥1 *"አሊፍ ላም ሯ"* ይህቺ ጥበብ ከተመላው መጽሐፍ አንቀጾች ናት፡፡ الر ۚ تِلْكَ آيَاتُ الْكِتَابِ الْحَكِيمِ
ነቢያችን"ﷺ" በቁርኣን ከተሰጣቸው አንዱ አንድ ቃላት ሰፊ ትርጉም ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 7
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በነቢያት ላይ በስድስት ነገር ከብሬአለው፥ እርሱም፦ "ጀዋሚዓል ከሊም ተሰቶኛል፣ በጠላት ልብ ውስጥም ፍርሀት እንዲጣል በመደረግ ተረዳኹኝ፣ የምርኮ ገንዘብ ሐላል ሆነውልኛል፣ ምድር በጠቅላላ ጡሀራና የመስገጃ ክልል ተደረገልኝ፣ ለፍጡራን ሁሉ ተላኩኝ፣ የነቢያት መደምደሚያ ሆንኩኝ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " فُضِّلْتُ عَلَى الأَنْبِيَاءِ بِسِتٍّ أُعْطِيتُ جَوَامِعَ الْكَلِمِ وَنُصِرْتُ بِالرُّعْبِ وَأُحِلَّتْ لِيَ الْغَنَائِمُ وَجُعِلَتْ لِيَ الأَرْضُ مَسْجِدًا وَطَهُورًا وَأُرْسِلْتُ إِلَى الْخَلْقِ كَافَّةً وَخُتِمَ بِيَ النَّبِيُّون
"ጀዋሚዓል ከሊም" جَوَامِعَ الْكَلِم የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ የጀዋሚዕ እና የከሊም ነው። "ጀዋሚዕ" جَوَامِع ማለት "ብዛት" ማለት ሲሆን በነጠላ "ጃሚዕ" جَامِع ሲሆን ደግሞ "ብዙ" ማለት ነው። "ከሊም" كَلِم ወይም "ከሊማት" كَلِمَات ማለት "ቃላት" ማለት ሲሆን በነጠላ "ከሊማህ" كَلِمَة ሲሆን ደግሞ "ቃል" ማለት ነው። "ጀዋሚዓል ከሊም" ማለት "አንድ ቃል ሆኖ ብዛት ቃላት ያለው ትርጉም" ማለት ነው። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ ሰለ አል-ሑሩፉል ሙቀጧዓት ሙሉ ትርጉም የሚያውቀው አላህ ብቻ ነው፥ ነገር ግን መጠነኛ ዕውቀት ከቀደምት ሠለፍ ተገኝቷል።
"አል-ሑሩፉል ሙቀጧዓት" الْحُرُوف الْمُقَطَّعَات ማለት "አጽርዖተ-ፊደላት" ወይም "አጫጭር ፊደላት" ማለት ነው። በቁርኣን ከ 114 ምዕራፎች ውስጥ በ 29 ምዕራፎች መግቢያ ላይ ስላሉ "ፈዋቲሕ" فَوَاتِح ማለትም "ከፋች" ይባላሉ። እነዚህም ሐርፎች 14 ናቸው፥ እነርሱም "አሊፍ" أ "ላም" ل "ሚም" م "ሯ" ر "ኑን" ن ወዘተ ናቸው። እነዚህ ሐርፎች ለምሳሌ "አሊፍ" أ የሚለው ሐርፍ "አና" أَنَا ለሚለው ቃል ምጻረ-ቃል ነው፣ "ላም" ل የሚለው ሐርፍ "አሏህ" الله ለሚለው ቃል ምጻረ-ቃል ነው፣ "ሚም" م የሚለው ሐርፍ "ዐሊም" عَلِيم ለሚለው ቃል ምጻረ-ቃል ነው፣ "ሯ" ر የሚለው ሐርፍ "በሲር" بَصِير ለሚለው ቃል ምጻረ-ቃል ነው፣ "ኑን" ن የሚለው ሐርፍ "ሑት" حُوت ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ ነው። ይህ በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ነው፥ እስቲ አንዳንድ ናሙናዎችን በመጠኑ እንይ፦
29፥1 *"አሊፍ ላም ሚም"* الم
ከላይ በተቀመጠው መሠረት "አሊፍ ላም ሚም" الم ማለት "አና አሏሁ ዐሊም" أَنَا اللَّهُ عَلِيم ማለት ነው፥ ትርጉሙም "እኔ አላህ ዐዋቂ ነኝ" ማለት ነው። ይህንን ኢብኑ ዐባሥ ሲያስቀምጠው እንዲህ ይላል፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ዐባሥ 29፥1 "ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"የላቀው አላህ ንግግር ስለ አሊፍ ላም ሚም ማለት "እኔ አላህ ነኝ፥ ዐውቃለው" ማለት ነው"*። عن ابن عباس في قوله تعالى : " الۤـمۤ " ، أي : أنا الله أعلم
ሌላ ናሙና፦
10፥1 *"አሊፍ ላም ሯ"* ይህቺ ጥበብ ከተመላው መጽሐፍ አንቀጾች ናት፡፡ الر ۚ تِلْكَ آيَاتُ الْكِتَابِ الْحَكِيمِ
ከላይ በተቀመጠው መሠረት "አሊፍ ላም ሯ" الر ማለት "አና አሏሁ በሲር" أَنَا اللَّهُ بَصِير ማለት ነው፥ ትርጉሙም "እኔ አላህ ተመልካች ነኝ" ማለት ነው። ይህንን ኢብኑ ዐባሥ ሲያስቀምጠው እንዲህ ይላል፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ዐባሥ 10፥1 "ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"የላቀው አላህ ንግግር ስለ አሊፍ ላም ሯ ማለት "እኔ አላህ ነኝ፥ ዐያለው" ማለት ነው"*። عن ابن عباس في قوله تعالى : " الر " ، أي : أنا الله أرى
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
10፥1 *"አሊፍ ላም ሯ"* ይህቺ ጥበብ ከተመላው መጽሐፍ አንቀጾች ናት፡፡ الر ۚ تِلْكَ آيَاتُ الْكِتَابِ الْحَكِيمِ
ነቢያችን"ﷺ" በቁርኣን ከተሰጣቸው አንዱ አንድ ቃላት ሰፊ ትርጉም ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 7
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በነቢያት ላይ በስድስት ነገር ከብሬአለው፥ እርሱም፦ "ጀዋሚዓል ከሊም ተሰቶኛል፣ በጠላት ልብ ውስጥም ፍርሀት እንዲጣል በመደረግ ተረዳኹኝ፣ የምርኮ ገንዘብ ሐላል ሆነውልኛል፣ ምድር በጠቅላላ ጡሀራና የመስገጃ ክልል ተደረገልኝ፣ ለፍጡራን ሁሉ ተላኩኝ፣ የነቢያት መደምደሚያ ሆንኩኝ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " فُضِّلْتُ عَلَى الأَنْبِيَاءِ بِسِتٍّ أُعْطِيتُ جَوَامِعَ الْكَلِمِ وَنُصِرْتُ بِالرُّعْبِ وَأُحِلَّتْ لِيَ الْغَنَائِمُ وَجُعِلَتْ لِيَ الأَرْضُ مَسْجِدًا وَطَهُورًا وَأُرْسِلْتُ إِلَى الْخَلْقِ كَافَّةً وَخُتِمَ بِيَ النَّبِيُّون
"ጀዋሚዓል ከሊም" جَوَامِعَ الْكَلِم የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ የጀዋሚዕ እና የከሊም ነው። "ጀዋሚዕ" جَوَامِع ማለት "ብዛት" ማለት ሲሆን በነጠላ "ጃሚዕ" جَامِع ሲሆን ደግሞ "ብዙ" ማለት ነው። "ከሊም" كَلِم ወይም "ከሊማት" كَلِمَات ማለት "ቃላት" ማለት ሲሆን በነጠላ "ከሊማህ" كَلِمَة ሲሆን ደግሞ "ቃል" ማለት ነው። "ጀዋሚዓል ከሊም" ማለት "አንድ ቃል ሆኖ ብዛት ቃላት ያለው ትርጉም" ማለት ነው። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ ሰለ አል-ሑሩፉል ሙቀጧዓት ሙሉ ትርጉም የሚያውቀው አላህ ብቻ ነው፥ ነገር ግን መጠነኛ ዕውቀት ከቀደምት ሠለፍ ተገኝቷል።
"አል-ሑሩፉል ሙቀጧዓት" الْحُرُوف الْمُقَطَّعَات ማለት "አጽርዖተ-ፊደላት" ወይም "አጫጭር ፊደላት" ማለት ነው። በቁርኣን ከ 114 ምዕራፎች ውስጥ በ 29 ምዕራፎች መግቢያ ላይ ስላሉ "ፈዋቲሕ" فَوَاتِح ማለትም "ከፋች" ይባላሉ። እነዚህም ሐርፎች 14 ናቸው፥ እነርሱም "አሊፍ" أ "ላም" ل "ሚም" م "ሯ" ر "ኑን" ن ወዘተ ናቸው። እነዚህ ሐርፎች ለምሳሌ "አሊፍ" أ የሚለው ሐርፍ "አና" أَنَا ለሚለው ቃል ምጻረ-ቃል ነው፣ "ላም" ل የሚለው ሐርፍ "አሏህ" الله ለሚለው ቃል ምጻረ-ቃል ነው፣ "ሚም" م የሚለው ሐርፍ "ዐሊም" عَلِيم ለሚለው ቃል ምጻረ-ቃል ነው፣ "ሯ" ر የሚለው ሐርፍ "በሲር" بَصِير ለሚለው ቃል ምጻረ-ቃል ነው፣ "ኑን" ن የሚለው ሐርፍ "ሑት" حُوت ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ ነው። ይህ በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ነው፥ እስቲ አንዳንድ ናሙናዎችን በመጠኑ እንይ፦
29፥1 *"አሊፍ ላም ሚም"* الم
ከላይ በተቀመጠው መሠረት "አሊፍ ላም ሚም" الم ማለት "አና አሏሁ ዐሊም" أَنَا اللَّهُ عَلِيم ማለት ነው፥ ትርጉሙም "እኔ አላህ ዐዋቂ ነኝ" ማለት ነው። ይህንን ኢብኑ ዐባሥ ሲያስቀምጠው እንዲህ ይላል፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ዐባሥ 29፥1 "ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"የላቀው አላህ ንግግር ስለ አሊፍ ላም ሚም ማለት "እኔ አላህ ነኝ፥ ዐውቃለው" ማለት ነው"*። عن ابن عباس في قوله تعالى : " الۤـمۤ " ، أي : أنا الله أعلم
ሌላ ናሙና፦
10፥1 *"አሊፍ ላም ሯ"* ይህቺ ጥበብ ከተመላው መጽሐፍ አንቀጾች ናት፡፡ الر ۚ تِلْكَ آيَاتُ الْكِتَابِ الْحَكِيمِ
ከላይ በተቀመጠው መሠረት "አሊፍ ላም ሯ" الر ማለት "አና አሏሁ በሲር" أَنَا اللَّهُ بَصِير ማለት ነው፥ ትርጉሙም "እኔ አላህ ተመልካች ነኝ" ማለት ነው። ይህንን ኢብኑ ዐባሥ ሲያስቀምጠው እንዲህ ይላል፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ዐባሥ 10፥1 "ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"የላቀው አላህ ንግግር ስለ አሊፍ ላም ሯ ማለት "እኔ አላህ ነኝ፥ ዐያለው" ማለት ነው"*። عن ابن عباس في قوله تعالى : " الر " ، أي : أنا الله أرى
ሌላ ናሙና፦
68፥1 *"ኑን"* በብርእ እምላለሁ በዚያም መልአኮች በሚጽፉት፡፡ ن ۚ وَالْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ
እዚህ ሱራህ ላይ ስለ የዓሣው ባለቤት ስለ ዩኑስ ስለሚናገር ይህ መግቢያ "ኑን" ይላል፦
68፥48 ለጌታህም ፍርድ ታገሥ! በመበሳጨትና ባለ መታገሥ *"እንደ ዓሣው ባለቤትም"* አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡ فَاصْبِرْ لِحُكْمِ رَبِّكَ وَلَا تَكُن كَصَاحِبِ الْحُوتِ إِذْ نَادَىٰ وَهُوَ مَكْظُومٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዓሣ" ለሚለው ቃል የገባው "ሑት" حُوت ሲሆን በሌላ ሱራህ ላይ "ዓሣ" ለማለት የገባው "ኑን" نُّون ነው፦
21፥87 *"የዓሳውንም ባለቤት ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ وَذَا النُّونِ إِذ ذَّهَبَ مُغَاضِبًا
ስለ አስራ አራቱም ሐርፎች ለመናገር ሰፊ ጊዜና ቦታ ይፈልጋል፥ ግን ለማሟሻ ያክል ይህ በቂ ነው። ይህ ትርጓሜ ከኢብኑ ዐባሥ የተገኘ ሪዋያህ ነው፥ ይህንን ትርጓሜ አምላካችን አላህ ያስተማረው ትርጓሜ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 171
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ያዙኛና እንዲህ አሉ፦ *"አላህ ሆይ! ጥበብን እና የመጽሐፉ ትርጉም አስተምረው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ ضَمَّنِي رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ إِلَيْهِ وَقَالَ " اللَّهُمَّ عَلِّمْهُ الْحِكْمَةَ وَتَأْوِيلَ الْكِتَابِ
"ትርጉም" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ተእዊል" تَأْوِيل ነው። "ሙሕከማት" مُّحْكَمَات ማለት "ግልጽ"clear" ማለት ነው፥ የመጽሐፉ መሠረት የሆኑት የኢሥላም እና የኢማን መሠረት ግልጾች አናቅጽ ናቸው። "ሙተሻቢያት" مُتَشَابِهَات ማለት "ምሳሌአዊ"allegorical" ማለት ነው፥ ምሳሌአዊ አናቅጽን ትርጉም አላህ እና በዕውቀትም የጠለቁት እንጂ ሌላ ማንም ዐያውቀውም፦
3፥7 *"እርሱ ያ በአንተ ላይ መጽሐፉን ያወረደ ነው፡፡ ከእርሱ ከመጽሐፉ ግልጽ የኾኑ አንቀጾች አሉ፡፡ እነርሱ የመጽሐፉ መሠረቶች ናቸው፡፡ ሌሎችም ምሳሌአዊ አንቀጾች አሉ፡፡ እነዚያማ በልቦቻቸው ውስጥ ጥመት ያለባቸው ሰዎች ማሳሳትን ለመፈለግ እና ትርጉሙን ለመፈለግ ከእርሱ ሙተሻቢውን ይከታተላሉ፡፡ ፍቺውን አላህ እና በዕውቀትም የጠለቁት ብቻ እንጅ ሌላ አያውቀውም፡፡ እነርሱም፦ «በእርሱ አምነናል፤ ሁሉም ከጌታችን ዘንድ ነው» ይላሉ፡፡ የአእምሮ ባለቤቶችም እንጅ ሌላው አይገሰጽም"*፡፡ هُوَ الَّذِي أَنزَلَ عَلَيْكَ الْكِتَابَ مِنْهُ آيَاتٌ مُّحْكَمَاتٌ هُنَّ أُمُّ الْكِتَابِ وَأُخَرُ مُتَشَابِهَاتٌ ۖ فَأَمَّا الَّذِينَ فِي قُلُوبِهِمْ زَيْغٌ فَيَتَّبِعُونَ مَا تَشَابَهَ مِنْهُ ابْتِغَاءَ الْفِتْنَةِ وَابْتِغَاءَ تَأْوِيلِهِ ۗ وَمَا يَعْلَمُ تَأْوِيلَهُ إِلَّا اللَّهُ ۗ وَالرَّاسِخُونَ فِي الْعِلْمِ يَقُولُونَ آمَنَّا بِهِ كُلٌّ مِّنْ عِندِ رَبِّنَا ۗ وَمَا يَذَّكَّرُ إِلَّا أُولُو الْأَلْبَابِ
ከላይ ያቀረብኩት ከዐረቢኛው ጋር ተቀራራቢ ትርጉም ያለውን የሻኪር ትርጉም"translation" ነው። ይህ አተረጓጎም የቁርኣንን መሠረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ በማወቅ የጠለቁት ያውቁታል። ስለ አል-ሑሩፉል ሙቀጧዓት እሳቤ በግርድፉና በሌጣው ለመጨበጥ እንጂ ደርዝና ፈርጅ ባለው መልኩ ለማሳወቅ እንዳልሆነ አንባቢ ግምት ውስጥ ያስገባልኝ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
68፥1 *"ኑን"* በብርእ እምላለሁ በዚያም መልአኮች በሚጽፉት፡፡ ن ۚ وَالْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ
እዚህ ሱራህ ላይ ስለ የዓሣው ባለቤት ስለ ዩኑስ ስለሚናገር ይህ መግቢያ "ኑን" ይላል፦
68፥48 ለጌታህም ፍርድ ታገሥ! በመበሳጨትና ባለ መታገሥ *"እንደ ዓሣው ባለቤትም"* አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡ فَاصْبِرْ لِحُكْمِ رَبِّكَ وَلَا تَكُن كَصَاحِبِ الْحُوتِ إِذْ نَادَىٰ وَهُوَ مَكْظُومٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዓሣ" ለሚለው ቃል የገባው "ሑት" حُوت ሲሆን በሌላ ሱራህ ላይ "ዓሣ" ለማለት የገባው "ኑን" نُّون ነው፦
21፥87 *"የዓሳውንም ባለቤት ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ وَذَا النُّونِ إِذ ذَّهَبَ مُغَاضِبًا
ስለ አስራ አራቱም ሐርፎች ለመናገር ሰፊ ጊዜና ቦታ ይፈልጋል፥ ግን ለማሟሻ ያክል ይህ በቂ ነው። ይህ ትርጓሜ ከኢብኑ ዐባሥ የተገኘ ሪዋያህ ነው፥ ይህንን ትርጓሜ አምላካችን አላህ ያስተማረው ትርጓሜ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 171
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ያዙኛና እንዲህ አሉ፦ *"አላህ ሆይ! ጥበብን እና የመጽሐፉ ትርጉም አስተምረው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ ضَمَّنِي رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ إِلَيْهِ وَقَالَ " اللَّهُمَّ عَلِّمْهُ الْحِكْمَةَ وَتَأْوِيلَ الْكِتَابِ
"ትርጉም" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ተእዊል" تَأْوِيل ነው። "ሙሕከማት" مُّحْكَمَات ማለት "ግልጽ"clear" ማለት ነው፥ የመጽሐፉ መሠረት የሆኑት የኢሥላም እና የኢማን መሠረት ግልጾች አናቅጽ ናቸው። "ሙተሻቢያት" مُتَشَابِهَات ማለት "ምሳሌአዊ"allegorical" ማለት ነው፥ ምሳሌአዊ አናቅጽን ትርጉም አላህ እና በዕውቀትም የጠለቁት እንጂ ሌላ ማንም ዐያውቀውም፦
3፥7 *"እርሱ ያ በአንተ ላይ መጽሐፉን ያወረደ ነው፡፡ ከእርሱ ከመጽሐፉ ግልጽ የኾኑ አንቀጾች አሉ፡፡ እነርሱ የመጽሐፉ መሠረቶች ናቸው፡፡ ሌሎችም ምሳሌአዊ አንቀጾች አሉ፡፡ እነዚያማ በልቦቻቸው ውስጥ ጥመት ያለባቸው ሰዎች ማሳሳትን ለመፈለግ እና ትርጉሙን ለመፈለግ ከእርሱ ሙተሻቢውን ይከታተላሉ፡፡ ፍቺውን አላህ እና በዕውቀትም የጠለቁት ብቻ እንጅ ሌላ አያውቀውም፡፡ እነርሱም፦ «በእርሱ አምነናል፤ ሁሉም ከጌታችን ዘንድ ነው» ይላሉ፡፡ የአእምሮ ባለቤቶችም እንጅ ሌላው አይገሰጽም"*፡፡ هُوَ الَّذِي أَنزَلَ عَلَيْكَ الْكِتَابَ مِنْهُ آيَاتٌ مُّحْكَمَاتٌ هُنَّ أُمُّ الْكِتَابِ وَأُخَرُ مُتَشَابِهَاتٌ ۖ فَأَمَّا الَّذِينَ فِي قُلُوبِهِمْ زَيْغٌ فَيَتَّبِعُونَ مَا تَشَابَهَ مِنْهُ ابْتِغَاءَ الْفِتْنَةِ وَابْتِغَاءَ تَأْوِيلِهِ ۗ وَمَا يَعْلَمُ تَأْوِيلَهُ إِلَّا اللَّهُ ۗ وَالرَّاسِخُونَ فِي الْعِلْمِ يَقُولُونَ آمَنَّا بِهِ كُلٌّ مِّنْ عِندِ رَبِّنَا ۗ وَمَا يَذَّكَّرُ إِلَّا أُولُو الْأَلْبَابِ
ከላይ ያቀረብኩት ከዐረቢኛው ጋር ተቀራራቢ ትርጉም ያለውን የሻኪር ትርጉም"translation" ነው። ይህ አተረጓጎም የቁርኣንን መሠረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ በማወቅ የጠለቁት ያውቁታል። ስለ አል-ሑሩፉል ሙቀጧዓት እሳቤ በግርድፉና በሌጣው ለመጨበጥ እንጂ ደርዝና ፈርጅ ባለው መልኩ ለማሳወቅ እንዳልሆነ አንባቢ ግምት ውስጥ ያስገባልኝ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የፍጥረት በኵር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
በ 325 ድህረ-ልደት በኒቂያ ጉባኤ በአትናቴዎስ እና በአርዮስ መካከል ውይይት ከተደረገ በኃላ የአርዮስ ተከታዮች ከዐበይት የሥላሴያውያን መሪዎች ግዝት እና ግዞት ደርሶባቸዋል፤ የአርዮስ እሳቤ ባዕዳና እንግዳ ኢያም ያረጀና ያፈጀ እሳቤ ሳይሆን ጳውሎሳዊ እሳቤ ነው፤ በግሪክ ኮይኔ “ፕሮቶኮስ” πρωτότοκος ማለት “በኵር” “ቀዳማይ” “መጀመሪያ” ማለት ነው፦
ቆላስይስ 1፥15 እርሱም የማይታይ አምላክ መልክ እና *”የፍጥረት ሁሉ በኵር ነው”*። who is the image of the invisible God, the firstborn of all creation; (English Revised Version)
ግሪክ፦ πρωτότοκος πάσης κτίσεως
“ፓሰስ” πάσης ማለት “ሁሉ” ማለት ነው፤ “የፍጥረት ሁሉ በኵር” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርት፤ “ክቲሶስ” κτίσεως ማለት “ፍጥረት” ማለት ነው። “ፍጡር” በነጠላ “ፍጥረት” በብዜት ነው፤ የፍጥረት ሁሉ በኵር ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ነው። ይህንን ናሙና ለመረዳት አንድ ተመሳሳይ ሰዋስው እንይ፦
ራእይ 1፥5 ከታመነውም ምስክር *”የሙታንም በኵር”* and from Jesus Christ, who is the faithful witness, the firstborn of the dead, (English Revised Version)
ግሪክ፦ πρωτότοκος τῶν νεκρῶν
“ኔክሮን” νεκρῶν ማለት “ሙታን” ማለት ነው። “ሙት” በነጠላ “ሙታን” በብዜት ነው፤ የሙታን በኵር ማለት መጀመሪያ የተነሳ ማለት ከሆነ የፍጥረት በኩር ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ካልሆነ ምን ማለት ነው? እንቀጥል፦
1 ቆሮንቶስ 15፥20 አሁን ግን *”ክርስቶስ ላንቀላፉት በኵር ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል”*።
ግሪክ፦ Νυνὶ δὲ Χριστὸς ἐγήγερται ἐκ νεκρῶν, ἀπαρχὴ τῶν κεκοιμημένων.
“በኵር” የሚለው የግሪኩ ቃል “አፕ-አርኬ” ἀπαρχὴ ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “አፓ” ἀπό ማለትም “ከ” እና “አርኬ” ἀρχή ማለትም “መጀመሪያ” ነው፤ ላንቀላፉት ሙታን “መጀመሪያ” ነው ማለት መጀመሪያ የተነሳ ማለት ከሆነ የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ነው፦
ራእይ 3፥14 አሜን የሆነው፥ የታመነውና እውነተኛው ምስክር፥ *”የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ”* የነበረው እንዲህ ይላል፦ the beginning of the creation of God. (English Revised Version)
ግሪኩ፦ ἡ ἀρχὴ τῆς κτίσεως τοῦ θεοῦ:
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
በ 325 ድህረ-ልደት በኒቂያ ጉባኤ በአትናቴዎስ እና በአርዮስ መካከል ውይይት ከተደረገ በኃላ የአርዮስ ተከታዮች ከዐበይት የሥላሴያውያን መሪዎች ግዝት እና ግዞት ደርሶባቸዋል፤ የአርዮስ እሳቤ ባዕዳና እንግዳ ኢያም ያረጀና ያፈጀ እሳቤ ሳይሆን ጳውሎሳዊ እሳቤ ነው፤ በግሪክ ኮይኔ “ፕሮቶኮስ” πρωτότοκος ማለት “በኵር” “ቀዳማይ” “መጀመሪያ” ማለት ነው፦
ቆላስይስ 1፥15 እርሱም የማይታይ አምላክ መልክ እና *”የፍጥረት ሁሉ በኵር ነው”*። who is the image of the invisible God, the firstborn of all creation; (English Revised Version)
ግሪክ፦ πρωτότοκος πάσης κτίσεως
“ፓሰስ” πάσης ማለት “ሁሉ” ማለት ነው፤ “የፍጥረት ሁሉ በኵር” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርት፤ “ክቲሶስ” κτίσεως ማለት “ፍጥረት” ማለት ነው። “ፍጡር” በነጠላ “ፍጥረት” በብዜት ነው፤ የፍጥረት ሁሉ በኵር ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ነው። ይህንን ናሙና ለመረዳት አንድ ተመሳሳይ ሰዋስው እንይ፦
ራእይ 1፥5 ከታመነውም ምስክር *”የሙታንም በኵር”* and from Jesus Christ, who is the faithful witness, the firstborn of the dead, (English Revised Version)
ግሪክ፦ πρωτότοκος τῶν νεκρῶν
“ኔክሮን” νεκρῶν ማለት “ሙታን” ማለት ነው። “ሙት” በነጠላ “ሙታን” በብዜት ነው፤ የሙታን በኵር ማለት መጀመሪያ የተነሳ ማለት ከሆነ የፍጥረት በኩር ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ካልሆነ ምን ማለት ነው? እንቀጥል፦
1 ቆሮንቶስ 15፥20 አሁን ግን *”ክርስቶስ ላንቀላፉት በኵር ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል”*።
ግሪክ፦ Νυνὶ δὲ Χριστὸς ἐγήγερται ἐκ νεκρῶν, ἀπαρχὴ τῶν κεκοιμημένων.
“በኵር” የሚለው የግሪኩ ቃል “አፕ-አርኬ” ἀπαρχὴ ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “አፓ” ἀπό ማለትም “ከ” እና “አርኬ” ἀρχή ማለትም “መጀመሪያ” ነው፤ ላንቀላፉት ሙታን “መጀመሪያ” ነው ማለት መጀመሪያ የተነሳ ማለት ከሆነ የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ነው፦
ራእይ 3፥14 አሜን የሆነው፥ የታመነውና እውነተኛው ምስክር፥ *”የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ”* የነበረው እንዲህ ይላል፦ the beginning of the creation of God. (English Revised Version)
ግሪኩ፦ ἡ ἀρχὴ τῆς κτίσεως τοῦ θεοῦ:
የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “መጀመሪያ” ለሚለው የገባው ቃል ልክ እንደ የሙታን መጀመሪያ “አርኬ” ἀρχή መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሌላው የእንስሳ በኵር ማለት ከእንስሳ የመጀመሪያው እንስሳ ማለት ነው፦
ዘሌዋውያን 27፥26 ለእግዚአብሔር ግን የሚቀርበውን *”የእንስሳ በኵር”* ማንም ይቀድሰው ዘንድ አይቻለውም፤ በሬ ቢሆን ወይም በግ ለእግዚአብሔር ነው።
የእንስሳ በኵር ማለት ከእንስሳ የመጀመሪያው እንስሳ ማለት ከሆነ የፍጥረት በኵር ማለት ከፍጥረት የመጀመሪያው ፍጡር ማለት ነው፤ ፍጥረት የሚለው አዲስ ፍጥረትን ነው የሚያመለክተው ብንል ኢየሱስ የአዲስ ፍጥረት በኩር ነው፦
ሮሜ 8፥29 *ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ*፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤
2ኛ ቆሮንቶስ 5፥17 ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን *”አዲስ ፍጥረት ነው”*፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።
“ሁሉም አዲስ ሆኗል” የሚለዉ ይሰመርበት፤ “ሁሉ” አንጻራዊ ከሆነ “የፍጥረት “ሁሉ” መጀመሪያ” ማለት የአዲስ ፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ማለት ነው፤ ግን ፍጥረት የሚለው አጠቃላይ ፍጥረትን ያመለክታል ከተባለ የፍጥረት በኵር ማለት ከሁሉ አስቀድሞ የተፈጠረ ማለት ነው፦
ምሳሌ 8፥22 *እግዚአብሔር ከሁሉ በፊት ፈጠረኝ*፥ (1980 አዲስ ትርጉም)
ግዕዝ፦
ምሳሌ 8፥22 “ፈጠረኒ እግዚእ መቅድመ ተግባሩ”
ኢንግሊሽ፦
Proverbs 8፥22 “The LORD made me as he began his planning, (International Standard Version)
ዕብራይስጥ፦
ምሳሌ 8፥22 יְהוָה–קָנָנִי, רֵאשִׁית דַּרְכּוֹ: קֶדֶם מִפְעָלָיו מֵאָז.
ግሪክ ሰፕቱአጀንት፦
Proverbs 8፥22 κύριος ἔκτισέν με ἀρχὴν ὁδῶν αὐτοῦ εἰς ἔργα αὐτοῦ
በተለይ በግሪኩ ሰፕቱአጀንት”LXX” ላይ “ኪትዞ” ἔκτισέν ማለት “ፈጠረኝ” ማለት ነው፤ በተመሳሳይ ዕብራይስጡ “ቃናኒ” קָ֭נָנִי ማለት “አስገኘኝ” ማለት ነው።
በዚህም አለ በዚያ ኢየሱስ ፍጡር መሆኑ አርዮሳዊ ብቻ ሳይሆን ጳውሎሳዊ አሊያም ባይብላዊ እሳቤ ነው። አምላካችን አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል፤ ከተፈጠሩት አንዱ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዘሌዋውያን 27፥26 ለእግዚአብሔር ግን የሚቀርበውን *”የእንስሳ በኵር”* ማንም ይቀድሰው ዘንድ አይቻለውም፤ በሬ ቢሆን ወይም በግ ለእግዚአብሔር ነው።
የእንስሳ በኵር ማለት ከእንስሳ የመጀመሪያው እንስሳ ማለት ከሆነ የፍጥረት በኵር ማለት ከፍጥረት የመጀመሪያው ፍጡር ማለት ነው፤ ፍጥረት የሚለው አዲስ ፍጥረትን ነው የሚያመለክተው ብንል ኢየሱስ የአዲስ ፍጥረት በኩር ነው፦
ሮሜ 8፥29 *ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ*፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤
2ኛ ቆሮንቶስ 5፥17 ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን *”አዲስ ፍጥረት ነው”*፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።
“ሁሉም አዲስ ሆኗል” የሚለዉ ይሰመርበት፤ “ሁሉ” አንጻራዊ ከሆነ “የፍጥረት “ሁሉ” መጀመሪያ” ማለት የአዲስ ፍጥረት ሁሉ መጀመሪያ ማለት ነው፤ ግን ፍጥረት የሚለው አጠቃላይ ፍጥረትን ያመለክታል ከተባለ የፍጥረት በኵር ማለት ከሁሉ አስቀድሞ የተፈጠረ ማለት ነው፦
ምሳሌ 8፥22 *እግዚአብሔር ከሁሉ በፊት ፈጠረኝ*፥ (1980 አዲስ ትርጉም)
ግዕዝ፦
ምሳሌ 8፥22 “ፈጠረኒ እግዚእ መቅድመ ተግባሩ”
ኢንግሊሽ፦
Proverbs 8፥22 “The LORD made me as he began his planning, (International Standard Version)
ዕብራይስጥ፦
ምሳሌ 8፥22 יְהוָה–קָנָנִי, רֵאשִׁית דַּרְכּוֹ: קֶדֶם מִפְעָלָיו מֵאָז.
ግሪክ ሰፕቱአጀንት፦
Proverbs 8፥22 κύριος ἔκτισέν με ἀρχὴν ὁδῶν αὐτοῦ εἰς ἔργα αὐτοῦ
በተለይ በግሪኩ ሰፕቱአጀንት”LXX” ላይ “ኪትዞ” ἔκτισέν ማለት “ፈጠረኝ” ማለት ነው፤ በተመሳሳይ ዕብራይስጡ “ቃናኒ” קָ֭נָנִי ማለት “አስገኘኝ” ማለት ነው።
በዚህም አለ በዚያ ኢየሱስ ፍጡር መሆኑ አርዮሳዊ ብቻ ሳይሆን ጳውሎሳዊ አሊያም ባይብላዊ እሳቤ ነው። አምላካችን አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል፤ ከተፈጠሩት አንዱ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአላህ ስሞች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥180 *ለአላህም መልካም ስሞች አሉት፥ ስትጠሩት በእርሷም ጥሩት"*። وَلِلَّهِ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَى فَادْعُوهُ بِهَا
"ኢሥም" اِسْم የሚለው ቃል "ሠማ" سَمَّى ማለትም "ጠራ" "ሰየመ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መጠሪያ" ወይም "ስም" ማለት ነው፥ የኢሥም ብዙ ቁጥር "አሥማእ" أَسْمَاء ነው። "ስም" የአንድ ማንነት ወይም ምንነት "መጠሪያ" ነው። "አሏህ" ٱللَّه የሚለው ስም "ኢሥሙል ዐለም" اِسْم العَلَم ማለትም "የተጸውዖ ስም"proper name" ነው፥ ትርጉሙ "አምልኮ የሚገባው” ማለት ነው። ይህ ስም ስም 2699 ጊዜ በቁርኣን ተወስቷል፥ ይህ ስም የፈጣሪ ማንነት ስም ነው፦
34፥24 *«ከሰማያትና ከምድር ዝናብንና በቃይን የሚሰጣችሁ ማነው?» በላቸው፡፡ «አላህ ነው፡፡ እኛ ወይም እናንተ በትክክለኛው መንገድ ላይ ወይም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ነን» በላቸው"*፡፡ قُلْ مَن يَرْزُقُكُم مِّنَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ قُلِ اللَّهُ ۖ وَإِنَّا أَوْ إِيَّاكُمْ لَعَلَىٰ هُدًى أَوْ فِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ
29፥61 *"ሰማያትን እና ምድርን የፈጠረ፥ ፀሐይን እና ጨረቃንም የገራ ማን እንደኾነ ብትጠይቃቸው «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል"*፡፡ ታድያ እንዴት ይመለሳሉ፡፡ وَلَئِن سَأَلْتَهُم مَّنْ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَسَخَّرَ الشَّمْسَ وَالْقَمَرَ لَيَقُولُنَّ اللَّهُ ۖ فَأَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ
"መን" مَّنْ ማለት "ማን" ማለት ሲሆን ማንነትን ያሳያል፥ የፈጠረ ማን ነው? ለሚለው ጥያቄ መልሱ "አሏህ" ነው ማለቱ ይህንን ያሳያል፥ "እኔ አላህ እኔ ነኝ" ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፦
20፥14 *«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
“አና” أَنَا ማለት “እኔ” ማለት ሲሆን አንድ ነጠላ ማንነትን የሚያሳይ ነጠላ ተውላጠ-ስም ነው፥ ይህ አንድ ማንነት አላህ ሲሆን ምንነቱ ደግሞ አምላክ ስለሆነ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” በማለት ይናገራል፦
91፥5 *"በሰማይቱም በገነባትም"*። وَالسَّمَاءِ وَمَا بَنَاهَا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ማ" مَا ማለትም "ምንድን" የሚለው "ኢሥሙል መውሱል" اِسْم المَوْصُول ማለትም "አንጻራዊ ተውላጠ-ስም" ሲሆን ምንነትን ያሳያል። አላህ ምንነቱን የሚገልጹ ከፍጡራኑ ጋር የማይመሳሰል “አሥማኡል ሑሥና” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ ማለትም “መልካም ስሞች” አሉት፦
17፥180 *ለአላህም መልካም ስሞች አሉት፥ ስትጠሩት በእርሷም ጥሩት"*። وَلِلَّهِ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَى فَادْعُوهُ بِهَا
17፥110 *"አላህን ጥሩ ወይም አልረሕማንን ጥሩ፥ ማንኛውንም ብትጠሩ ለእርሱ መልካም ስሞች አሉትና በላቸው"* قُلِ ادْعُوا اللَّهَ أَوِ ادْعُوا الرَّحْمَنَ أَيًّا مَا تَدْعُوا فَلَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَى
20፥8 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *”ለእርሱ መልካሞች የኾኑ ስሞች አሉት”*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
29፥24 *"እርሱ አላህ ፈጣሪው ከኢምንት አስገኚው ቅርጽን አሳማሪው ነው፤ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት"*። هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَى
አላህ ምንድን ነው? ተብሎ ሲጠየቅ ባሕርያቱ የተሰየሙበትን ስሞች በመጥራት “አል-ኻሊቅ” الْخَالِق “አስ-ሰመድ” الصَّمَد “አል-ገኒይ” الْغَنِيّ “አል-ለጢፍ” اللَّطِيف እያልን እንዘረዝራለን። በቁርኣን የተጠቀሱት እነዚህ የአላህ መልካም ስሞች ዘጠና ዘጠኝ ናቸው፥ እነርሱን እያፈዘ አላህን የሚጠራ መዳረሻው ጀነት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 48, ሐዲስ 5
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ ዘጠና ዘጠኝ ስሞች አሉት፥ እነርሱን ያፈዘ ጀነት ገባ። አላህ አንድ ነው፥ አንድን ይወዳል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لِلَّهِ تِسْعَةٌ وَتِسْعُونَ اسْمًا مَنْ حَفِظَهَا دَخَلَ الْجَنَّةَ وَإِنَّ اللَّهَ وِتْرٌ يُحِبُّ الْوِتْرَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥180 *ለአላህም መልካም ስሞች አሉት፥ ስትጠሩት በእርሷም ጥሩት"*። وَلِلَّهِ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَى فَادْعُوهُ بِهَا
"ኢሥም" اِسْم የሚለው ቃል "ሠማ" سَمَّى ማለትም "ጠራ" "ሰየመ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መጠሪያ" ወይም "ስም" ማለት ነው፥ የኢሥም ብዙ ቁጥር "አሥማእ" أَسْمَاء ነው። "ስም" የአንድ ማንነት ወይም ምንነት "መጠሪያ" ነው። "አሏህ" ٱللَّه የሚለው ስም "ኢሥሙል ዐለም" اِسْم العَلَم ማለትም "የተጸውዖ ስም"proper name" ነው፥ ትርጉሙ "አምልኮ የሚገባው” ማለት ነው። ይህ ስም ስም 2699 ጊዜ በቁርኣን ተወስቷል፥ ይህ ስም የፈጣሪ ማንነት ስም ነው፦
34፥24 *«ከሰማያትና ከምድር ዝናብንና በቃይን የሚሰጣችሁ ማነው?» በላቸው፡፡ «አላህ ነው፡፡ እኛ ወይም እናንተ በትክክለኛው መንገድ ላይ ወይም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ነን» በላቸው"*፡፡ قُلْ مَن يَرْزُقُكُم مِّنَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ قُلِ اللَّهُ ۖ وَإِنَّا أَوْ إِيَّاكُمْ لَعَلَىٰ هُدًى أَوْ فِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ
29፥61 *"ሰማያትን እና ምድርን የፈጠረ፥ ፀሐይን እና ጨረቃንም የገራ ማን እንደኾነ ብትጠይቃቸው «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል"*፡፡ ታድያ እንዴት ይመለሳሉ፡፡ وَلَئِن سَأَلْتَهُم مَّنْ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَسَخَّرَ الشَّمْسَ وَالْقَمَرَ لَيَقُولُنَّ اللَّهُ ۖ فَأَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ
"መን" مَّنْ ማለት "ማን" ማለት ሲሆን ማንነትን ያሳያል፥ የፈጠረ ማን ነው? ለሚለው ጥያቄ መልሱ "አሏህ" ነው ማለቱ ይህንን ያሳያል፥ "እኔ አላህ እኔ ነኝ" ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፦
20፥14 *«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
“አና” أَنَا ማለት “እኔ” ማለት ሲሆን አንድ ነጠላ ማንነትን የሚያሳይ ነጠላ ተውላጠ-ስም ነው፥ ይህ አንድ ማንነት አላህ ሲሆን ምንነቱ ደግሞ አምላክ ስለሆነ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” በማለት ይናገራል፦
91፥5 *"በሰማይቱም በገነባትም"*። وَالسَّمَاءِ وَمَا بَنَاهَا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ማ" مَا ማለትም "ምንድን" የሚለው "ኢሥሙል መውሱል" اِسْم المَوْصُول ማለትም "አንጻራዊ ተውላጠ-ስም" ሲሆን ምንነትን ያሳያል። አላህ ምንነቱን የሚገልጹ ከፍጡራኑ ጋር የማይመሳሰል “አሥማኡል ሑሥና” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ ማለትም “መልካም ስሞች” አሉት፦
17፥180 *ለአላህም መልካም ስሞች አሉት፥ ስትጠሩት በእርሷም ጥሩት"*። وَلِلَّهِ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَى فَادْعُوهُ بِهَا
17፥110 *"አላህን ጥሩ ወይም አልረሕማንን ጥሩ፥ ማንኛውንም ብትጠሩ ለእርሱ መልካም ስሞች አሉትና በላቸው"* قُلِ ادْعُوا اللَّهَ أَوِ ادْعُوا الرَّحْمَنَ أَيًّا مَا تَدْعُوا فَلَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَى
20፥8 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *”ለእርሱ መልካሞች የኾኑ ስሞች አሉት”*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
29፥24 *"እርሱ አላህ ፈጣሪው ከኢምንት አስገኚው ቅርጽን አሳማሪው ነው፤ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት"*። هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَى
አላህ ምንድን ነው? ተብሎ ሲጠየቅ ባሕርያቱ የተሰየሙበትን ስሞች በመጥራት “አል-ኻሊቅ” الْخَالِق “አስ-ሰመድ” الصَّمَد “አል-ገኒይ” الْغَنِيّ “አል-ለጢፍ” اللَّطِيف እያልን እንዘረዝራለን። በቁርኣን የተጠቀሱት እነዚህ የአላህ መልካም ስሞች ዘጠና ዘጠኝ ናቸው፥ እነርሱን እያፈዘ አላህን የሚጠራ መዳረሻው ጀነት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 48, ሐዲስ 5
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ ዘጠና ዘጠኝ ስሞች አሉት፥ እነርሱን ያፈዘ ጀነት ገባ። አላህ አንድ ነው፥ አንድን ይወዳል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لِلَّهِ تِسْعَةٌ وَتِسْعُونَ اسْمًا مَنْ حَفِظَهَا دَخَلَ الْجَنَّةَ وَإِنَّ اللَّهَ وِتْرٌ يُحِبُّ الْوِتْرَ
"የአላህ ስሞች ዘጠና ዘጠኝ ናቸው" ተብለው በቁጥር ስላልተወሰኑ "አላህ ዘጠና ዘጠኝ ስሞች አሉት" ተብሎ ተቀምጧል። ያ ማለት አላህ በቁርኣን ያልገለጻቸው ግን እርሱ ብቻ የሚያውቃቸው ስሞች እንዳሉት እሙንና ቅቡል ነው፦
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 267
ዐብደላህ ኢብን መስዑድ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛም"ﷺ" አሉ፡- *"አንድ የአላህ ባሪያ ጭንቀትና ሃዘን ሲገጥመው፦ "አላህ ሆይ! እኔ ባሪያህ የባሪያህ ልጅ ነኝ፥ ማንነቴ በአንተ ቁጥጥር ሥር ነው። ውሳኔክ በእኔ ላይ ተፈጻሚ ነው፥ ፍርድህም ፍትሐዊ ነው። እኔም የአንተ በሆኑት ራስህን በሰየምክበት ስሞችክ ሁሉና በመጽሐፍህም ውስጥ በጠቀስከው፣ አንተ ዘንድም ብቻክን ባወቅከውና ከፍጡሮችህም ለማንኛውም ባላሳወከው ስሞችህ እለምንሀለሁ" አይልም አላህ ጭንቀቱንና ሃዘኑን ቢያስወግድለትና በምትኩም ደስታን ቢለግሰው እንጂ"*። عَنْ عَبْدِ اللهِ ابن مسعود رضي الله عنه، قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : " مَا قَالَ عَبْدٌ قَطُّ إِذَا أَصَابَهُ هَمٌّ وَحَزَنٌ : اللَّهُمَّ إِنِّي عَبْدُكَ ، وَابْنُ عَبْدِكَ ، ابْنُ أَمَتِكَ ، نَاصِيَتِي بِيَدِكَ ، مَاضٍ فِيَّ حُكْمُكَ ، عَدْلٌ فِيَّ قَضَاؤُكَ ، أَسْأَلُكَ بِكُلِّ اسْمٍ هُوَ لَكَ ، سَمَّيْتَ بِهِ نَفْسَكَ ، أَوْ أَنْزَلْتَهُ فِي كِتَابِكَ ، أَوْ عَلَّمْتَهُ أَحَدًا مِنْ خَلْقِكَ ، أَوِ اسْتَأْثَرْتَ بِهِ فِي عِلْمِ الْغَيْبِ عِنْدَكَ ،.... إِلاَّ أَذْهَبَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ هَمَّهُ ، وَأَبْدَلَهُ مَكَانَ حُزْنِهِ فَرَحًا
ነገር ግን በቁርኣን የተገለጹት ከፍጡራን ጋር የማይመሳሰሉ የአላህ ስሞች "ኢሥሙል መዕሪፍ" اِسْم اللمَعْرِف ይባላሉ፥ እነዚህን ስሞች በቋንቋችን ተርጉመን መሓሪው፣ አዛኙ፣ ንጉሡ፣ ይቅርባዩ ወዘተ እያልን መጥራት እንችላለን። በቁርኣን ከተጠቀሱት ከአላህ ዘጠና ዘጠኝ መልካም ስሞች መካከል ትልቁ ስም "አል-ኢሥሙል አዕዘም" ٱلْإِسْمُ ٱلْأَعْظَم ይባላል። ይህ ታላቁ ስሙ “አል-ሐዩል ቀዩም” الْحَيُّ الْقَيُّومُ ሲሆን ትርጉሙ “ሕያው አስተናባሪ" ማለት ነዉ፥ ይህ ታላቁ ስሙ በሦስት ሱራዎች በሱረቱል በቀራህ 2፥255 በሱረቱል አለ ዒምራን 3፥2 እና በሱረቱ አጥ-ጧሃ 20፥111 ውስጥ ይገኛል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 30
ኪታቡል ዱዓእ ባብ 9
አል-ቃሢም እንደተረከው፦ *“የአላህ ታላቁ ስም በእርሱ አላህን ከጠሩት ጥሪውን ይመልሳል፥ ይህም በሦስት ሱራህ በአል-ቀራ፣ በአለ-ዒምራን እና አጥ-ጧሀ ውስጥ ይገኛል"*። عَنِ الْقَاسِمِ، قَالَ اسْمُ اللَّهِ الأَعْظَمُ الَّذِي إِذَا دُعِيَ بِهِ أَجَابَ فِي سُوَرٍ ثَلاَثٍ الْبَقَرَةِ وَآلِ عِمْرَانَ وَطَهَ
ታላቁ ሙፈሢር ኢብኑ ከሲር አያቱል ኩርሲይ ላይ ስለሚገኘው ታላቁ ስም እንዲህ ይላል፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 2፥255 "ኢማም አሕመድ በዘገበው ሐዲስ አሥማ ቢንት የዚድ ኢብኑ አሥ-ሠከን እንደተረከችው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"ሁለቱ አናቅጽ፦ 2፥255 "አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው" እና 3፥1-2 "አሊፍ ላም ሚም አላህ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፥ እርሱ ሕያው ሁሉን ነገር አስተናባሪ ነው" የሚሉት የአላህን ታላቁ ስም ይዘዋል"*። እንዲሁ በአቢ ዳውድ፣ በአት-ቲርሚዚይ፣ በኢብኑ ማጃህ እንደተዘገበው ሐሠን እና ሰሒሕ ናቸው።
በሌላ ዘገባ አቢ መርዱውያህ እንደዘገበው አቢ ኡማማህ"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" አሉ፦ *"የአላህ ታላቁ ስም በእርሱ አላህን ከጠሩት ጥሪውን ይመልሳል፥ ይህም በሦስት ሱራህ በአል-ቀራ፣ በአለ-ዒምራን እና አጥ-ጧሀ ውስጥ ይገኛል"*።
حديث آخر في اشتماله على اسم الله الأعظم : قال الإمام أحمد : حدثنا محمد بن بكر ، أخبرنا عبيد الله بن أبي زياد ، حدثنا شهر بن حوشب عن أسماء بنت يزيد بن السكن قالت : سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول في هاتين الآيتين ( الله لا إله إلا هو الحي القيوم ) و ( الم الله لا إله إلا هو الحي القيوم ) [ آل عمران : 1 ، " إن فيهما اسم الله الأعظم " .
وكذا رواه أبو داود عن مسدد ، والترمذي عن علي بن خشرم ، وابن ماجه عن أبي بكر بن أبي شيبة ، ثلاثتهم عن عيسى بن يونس عن عبيد الله بن أبي زياد به ، وقال الترمذي : حسن صحيح .
حديث آخر في معنى هذا عن أبي أمامة رضي الله عنه : قال ابن مردويه : أخبرنا عبد الرحمن بن نمير ، أخبرنا إسحاق بن إبراهيم بن إسماعيل ، أخبرنا هشام بن عمار ، أخبرنا الوليد بن مسلم ، أخبرنا عبد الله بن العلاء بن زيد : أنه سمع القاسم بن عبد الرحمن يحدث عن أبي أمامة يرفعه قال : " اسم الله الأعظم الذي إذا دعي به أجاب في ثلاث : سورة البقرة وآل عمران وطه "
አምላካችን አላህ በስሞቹ ዘክረነው ጀነት የምንገባ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 267
ዐብደላህ ኢብን መስዑድ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛም"ﷺ" አሉ፡- *"አንድ የአላህ ባሪያ ጭንቀትና ሃዘን ሲገጥመው፦ "አላህ ሆይ! እኔ ባሪያህ የባሪያህ ልጅ ነኝ፥ ማንነቴ በአንተ ቁጥጥር ሥር ነው። ውሳኔክ በእኔ ላይ ተፈጻሚ ነው፥ ፍርድህም ፍትሐዊ ነው። እኔም የአንተ በሆኑት ራስህን በሰየምክበት ስሞችክ ሁሉና በመጽሐፍህም ውስጥ በጠቀስከው፣ አንተ ዘንድም ብቻክን ባወቅከውና ከፍጡሮችህም ለማንኛውም ባላሳወከው ስሞችህ እለምንሀለሁ" አይልም አላህ ጭንቀቱንና ሃዘኑን ቢያስወግድለትና በምትኩም ደስታን ቢለግሰው እንጂ"*። عَنْ عَبْدِ اللهِ ابن مسعود رضي الله عنه، قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : " مَا قَالَ عَبْدٌ قَطُّ إِذَا أَصَابَهُ هَمٌّ وَحَزَنٌ : اللَّهُمَّ إِنِّي عَبْدُكَ ، وَابْنُ عَبْدِكَ ، ابْنُ أَمَتِكَ ، نَاصِيَتِي بِيَدِكَ ، مَاضٍ فِيَّ حُكْمُكَ ، عَدْلٌ فِيَّ قَضَاؤُكَ ، أَسْأَلُكَ بِكُلِّ اسْمٍ هُوَ لَكَ ، سَمَّيْتَ بِهِ نَفْسَكَ ، أَوْ أَنْزَلْتَهُ فِي كِتَابِكَ ، أَوْ عَلَّمْتَهُ أَحَدًا مِنْ خَلْقِكَ ، أَوِ اسْتَأْثَرْتَ بِهِ فِي عِلْمِ الْغَيْبِ عِنْدَكَ ،.... إِلاَّ أَذْهَبَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ هَمَّهُ ، وَأَبْدَلَهُ مَكَانَ حُزْنِهِ فَرَحًا
ነገር ግን በቁርኣን የተገለጹት ከፍጡራን ጋር የማይመሳሰሉ የአላህ ስሞች "ኢሥሙል መዕሪፍ" اِسْم اللمَعْرِف ይባላሉ፥ እነዚህን ስሞች በቋንቋችን ተርጉመን መሓሪው፣ አዛኙ፣ ንጉሡ፣ ይቅርባዩ ወዘተ እያልን መጥራት እንችላለን። በቁርኣን ከተጠቀሱት ከአላህ ዘጠና ዘጠኝ መልካም ስሞች መካከል ትልቁ ስም "አል-ኢሥሙል አዕዘም" ٱلْإِسْمُ ٱلْأَعْظَم ይባላል። ይህ ታላቁ ስሙ “አል-ሐዩል ቀዩም” الْحَيُّ الْقَيُّومُ ሲሆን ትርጉሙ “ሕያው አስተናባሪ" ማለት ነዉ፥ ይህ ታላቁ ስሙ በሦስት ሱራዎች በሱረቱል በቀራህ 2፥255 በሱረቱል አለ ዒምራን 3፥2 እና በሱረቱ አጥ-ጧሃ 20፥111 ውስጥ ይገኛል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 30
ኪታቡል ዱዓእ ባብ 9
አል-ቃሢም እንደተረከው፦ *“የአላህ ታላቁ ስም በእርሱ አላህን ከጠሩት ጥሪውን ይመልሳል፥ ይህም በሦስት ሱራህ በአል-ቀራ፣ በአለ-ዒምራን እና አጥ-ጧሀ ውስጥ ይገኛል"*። عَنِ الْقَاسِمِ، قَالَ اسْمُ اللَّهِ الأَعْظَمُ الَّذِي إِذَا دُعِيَ بِهِ أَجَابَ فِي سُوَرٍ ثَلاَثٍ الْبَقَرَةِ وَآلِ عِمْرَانَ وَطَهَ
ታላቁ ሙፈሢር ኢብኑ ከሲር አያቱል ኩርሲይ ላይ ስለሚገኘው ታላቁ ስም እንዲህ ይላል፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 2፥255 "ኢማም አሕመድ በዘገበው ሐዲስ አሥማ ቢንት የዚድ ኢብኑ አሥ-ሠከን እንደተረከችው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"ሁለቱ አናቅጽ፦ 2፥255 "አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው" እና 3፥1-2 "አሊፍ ላም ሚም አላህ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፥ እርሱ ሕያው ሁሉን ነገር አስተናባሪ ነው" የሚሉት የአላህን ታላቁ ስም ይዘዋል"*። እንዲሁ በአቢ ዳውድ፣ በአት-ቲርሚዚይ፣ በኢብኑ ማጃህ እንደተዘገበው ሐሠን እና ሰሒሕ ናቸው።
በሌላ ዘገባ አቢ መርዱውያህ እንደዘገበው አቢ ኡማማህ"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" አሉ፦ *"የአላህ ታላቁ ስም በእርሱ አላህን ከጠሩት ጥሪውን ይመልሳል፥ ይህም በሦስት ሱራህ በአል-ቀራ፣ በአለ-ዒምራን እና አጥ-ጧሀ ውስጥ ይገኛል"*።
حديث آخر في اشتماله على اسم الله الأعظم : قال الإمام أحمد : حدثنا محمد بن بكر ، أخبرنا عبيد الله بن أبي زياد ، حدثنا شهر بن حوشب عن أسماء بنت يزيد بن السكن قالت : سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول في هاتين الآيتين ( الله لا إله إلا هو الحي القيوم ) و ( الم الله لا إله إلا هو الحي القيوم ) [ آل عمران : 1 ، " إن فيهما اسم الله الأعظم " .
وكذا رواه أبو داود عن مسدد ، والترمذي عن علي بن خشرم ، وابن ماجه عن أبي بكر بن أبي شيبة ، ثلاثتهم عن عيسى بن يونس عن عبيد الله بن أبي زياد به ، وقال الترمذي : حسن صحيح .
حديث آخر في معنى هذا عن أبي أمامة رضي الله عنه : قال ابن مردويه : أخبرنا عبد الرحمن بن نمير ، أخبرنا إسحاق بن إبراهيم بن إسماعيل ، أخبرنا هشام بن عمار ، أخبرنا الوليد بن مسلم ، أخبرنا عبد الله بن العلاء بن زيد : أنه سمع القاسم بن عبد الرحمن يحدث عن أبي أمامة يرفعه قال : " اسم الله الأعظم الذي إذا دعي به أجاب في ثلاث : سورة البقرة وآل عمران وطه "
አምላካችን አላህ በስሞቹ ዘክረነው ጀነት የምንገባ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢየሱስ ይመለካልን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ *ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
“ዒባዳ” عبادة የሚለው ቃል “ዓበደ عَبَدَ “አመለከ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው፤ አምልኮ የሚገባው አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው፤ አላህ ዒሳን በል ብሎ ያዘዘው ቃል፦ “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ *ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ነገር ግን በተቃራኒው ክርስቲያኖች ኢየሱስን በቀጥታ ያመልካሉ፤ “አምልኮ” የሚለው ቃል በእብራይስጥ “አቫድ” עָבַד ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ላትሬኦ” λατρεύω ነው፤ ይህም ለአንዱ አምላክ ብቻ በሙሉ ሁለንተና የሚቀርብ ልመና፣ ስእለት፣ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ስግደት፣ መገዛት ፣ አገልግሎት Adoration ነው። ኢየሱስ፦ አምልኩኝ ያለበት፣ ሀዋርያት እና ነብያት፦ ኢየሱስን አምልኩ ያለበት እና ሰዎች ኢየሱስን ያመለኩበት አንድ አንቀጽ የለም። ነገር ግን ኢየሱስ የሚመለክ መሆኑን የሚጠቁሙ ጥቅሶች አሉ ይላሉ፤ እውን ይህ ጥቅስ ኢየሱስ ይመለካል ይላልን? እስቲ ጥቅሱን እንየው፦
ዳንኤል 7፥13-14 በሌሊት ራእይ አየሁ፤ እነሆም፥ “የሰው ልጅ የሚመስል” ከሰማይ ደመናት ጋር መጣ በዘመናት ወደ ሸመገለውም ደረሰ፤ ወደ ፊቱም አቀረቡት። ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የሚናገሩ ሁሉ “ይገዙለት” δουλεύσουσιν ዘንድ ግዛትና ክብር መንግሥትም “ተሰጠው”፤ ግዛቱም የማያልፍ የዘላለም ግዛት ነው፥ መንግሥቱም የማይጠፋ ነው።
ነጥብ አንድ
“የሰው ልጅ የሚመስል”
ዳንኤል በራእይ አራትም ታላላቅ አራዊት ከባሕር ሲወጡ አየ፤ እነዚህ አራቱ ታላላቅ አራዊት ከምድር የሚነሡ አራት ነገሥታት ናቸው፤ በራእይ ያየው “የሰው ልጅ የሚመስል” ደግሞ “የልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ” ነው፦
ዳንኤል 7፥27 መንግሥትም ግዛትም ከሰማይም ሁሉ በታች ያሉ የመንግሥታት ታላቅነት *”ለልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ”* ይሰጣል፤ መንግሥቱ የዘላለም መንግሥት ነው፥ ግዛቶችም ሁሉ “ይገዙለታል* δουλεύσουσι ይታዘዙለትማል።
ዳንኤል 7፥18 ነገር ግን *”የልዑሉ ቅዱሳን”* መንግሥቱን ይወስዳሉ፥ እስከ ዘላለም ዓለምም መንግሥቱን ይወርሳሉ።
ዳንኤል 7፥22 *”በዘመናት የሸመገለው እስኪመጣ ድረስ፥ ፍርድም ለልዑሉ ቅዱሳን እስኪሰጥ ድረስ”*፥ ቅዱሳኑም መንግሥቱን የሚወስዱበት ዘመን እስኪመጣ ድረስ አሸነፋቸውም።
ዘጸአት 19፥6 *”እናንተም የካህናት መንግሥት የተቀደሰም ሕዝብ ትሆኑልኛላችሁ”*። ለእስራኤል ልጆች የምትነግራቸው ቃል ይህ ነው።
የአይሁድ ኮሜንቴርይ፦ “የሰው ልጅ የሚመስል” የተባለው ዐውዱ ላይ የእስራኤል ሕዝብ ነው” ብለው የፈሠሩት። ዐውዱ ላይ የሰው ልጅ የሚመስል የልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ መሆኑን ፍትንው አርጎ ከዘጋ በኃላ ሌላ ትርጉም እንዳንሰጥ “የነገሩም ፍጻሜ እስከዚህ ድረስ ነው” በማለት ይቋጫል፦
ዳንኤል 7፥28 የነገሩም ፍጻሜ እስከዚህ ድረስ ነው።
ነጥብ ሁለት
“ተሰጠው”
ሙግቱን ጠበብ አድርገነው ዳንኤል ላይ “የሰው ልጅ የሚመስል” የተባለው ኢየሱስ ነው ቢባል እንኳን አሁንም ፍጡር ከመሆን የዘለለ ማንነት የለውም። ምክንያቱም በሃረጉ ውስጥ “ተሰጠው” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ሰጪው ደግሞ “በዘመናት የሸመገለው” አብ ነው፤ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ የአባቱን ዙፋን ሰጥቶታል፦
ማቴዎስ 28፥18 ኢየሱስም ቀረበና እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦ *ሥልጣን ሁሉ* በሰማይና በምድር *ተሰጠኝ*።
ሉቃስ 10፥22 *ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል*፥
ሉቃስ 1፥32 እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ *ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል*፤
ሰው እና የሰው ልጅ የተባለው ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ተለይቶ ፍጡር ነው፤ ታዲያ ይልቁንስ *ብስብስ የሆነ ሰው፥ ትልም የሆነ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ፊት ምንኛ ያንስ?
ዮሐንስ 13:31 ከወጣም በኋላ ኢየሱስ እንዲ አለ። *አሁን የሰው ልጅ ከበረ እግዚእብሔርም ሰለ እርሱ ከበረ*፤
ኢዮብ 25፥6 ይልቁንስ *ብስብስ የሆነ ሰው፥ ትልም የሆነ የሰው ልጅ ምንኛ ያንስ*!
የሰው ልጅ የሚመስል የሚባለው ኢየሱስ ነው ብንል እንኳን ኢየሱስ የሚመስለው አለ የሰው ልጅ የሚመስል ተብሏልና፤ ሰውን ይመስላል፤ ነገር ግን ነገር ግን ያ የሚመለከው አንዱ አምላክ የሚመስለው አለን? የለም፦
ኢዮብ 23:13 *እርሱ ግን ብቻውን ነው፤ እርሱንስ የሚመስለው ማን ነው?*
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ *ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
“ዒባዳ” عبادة የሚለው ቃል “ዓበደ عَبَدَ “አመለከ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው፤ አምልኮ የሚገባው አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው፤ አላህ ዒሳን በል ብሎ ያዘዘው ቃል፦ “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ *ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ነገር ግን በተቃራኒው ክርስቲያኖች ኢየሱስን በቀጥታ ያመልካሉ፤ “አምልኮ” የሚለው ቃል በእብራይስጥ “አቫድ” עָבַד ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ላትሬኦ” λατρεύω ነው፤ ይህም ለአንዱ አምላክ ብቻ በሙሉ ሁለንተና የሚቀርብ ልመና፣ ስእለት፣ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ስግደት፣ መገዛት ፣ አገልግሎት Adoration ነው። ኢየሱስ፦ አምልኩኝ ያለበት፣ ሀዋርያት እና ነብያት፦ ኢየሱስን አምልኩ ያለበት እና ሰዎች ኢየሱስን ያመለኩበት አንድ አንቀጽ የለም። ነገር ግን ኢየሱስ የሚመለክ መሆኑን የሚጠቁሙ ጥቅሶች አሉ ይላሉ፤ እውን ይህ ጥቅስ ኢየሱስ ይመለካል ይላልን? እስቲ ጥቅሱን እንየው፦
ዳንኤል 7፥13-14 በሌሊት ራእይ አየሁ፤ እነሆም፥ “የሰው ልጅ የሚመስል” ከሰማይ ደመናት ጋር መጣ በዘመናት ወደ ሸመገለውም ደረሰ፤ ወደ ፊቱም አቀረቡት። ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የሚናገሩ ሁሉ “ይገዙለት” δουλεύσουσιν ዘንድ ግዛትና ክብር መንግሥትም “ተሰጠው”፤ ግዛቱም የማያልፍ የዘላለም ግዛት ነው፥ መንግሥቱም የማይጠፋ ነው።
ነጥብ አንድ
“የሰው ልጅ የሚመስል”
ዳንኤል በራእይ አራትም ታላላቅ አራዊት ከባሕር ሲወጡ አየ፤ እነዚህ አራቱ ታላላቅ አራዊት ከምድር የሚነሡ አራት ነገሥታት ናቸው፤ በራእይ ያየው “የሰው ልጅ የሚመስል” ደግሞ “የልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ” ነው፦
ዳንኤል 7፥27 መንግሥትም ግዛትም ከሰማይም ሁሉ በታች ያሉ የመንግሥታት ታላቅነት *”ለልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ”* ይሰጣል፤ መንግሥቱ የዘላለም መንግሥት ነው፥ ግዛቶችም ሁሉ “ይገዙለታል* δουλεύσουσι ይታዘዙለትማል።
ዳንኤል 7፥18 ነገር ግን *”የልዑሉ ቅዱሳን”* መንግሥቱን ይወስዳሉ፥ እስከ ዘላለም ዓለምም መንግሥቱን ይወርሳሉ።
ዳንኤል 7፥22 *”በዘመናት የሸመገለው እስኪመጣ ድረስ፥ ፍርድም ለልዑሉ ቅዱሳን እስኪሰጥ ድረስ”*፥ ቅዱሳኑም መንግሥቱን የሚወስዱበት ዘመን እስኪመጣ ድረስ አሸነፋቸውም።
ዘጸአት 19፥6 *”እናንተም የካህናት መንግሥት የተቀደሰም ሕዝብ ትሆኑልኛላችሁ”*። ለእስራኤል ልጆች የምትነግራቸው ቃል ይህ ነው።
የአይሁድ ኮሜንቴርይ፦ “የሰው ልጅ የሚመስል” የተባለው ዐውዱ ላይ የእስራኤል ሕዝብ ነው” ብለው የፈሠሩት። ዐውዱ ላይ የሰው ልጅ የሚመስል የልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ መሆኑን ፍትንው አርጎ ከዘጋ በኃላ ሌላ ትርጉም እንዳንሰጥ “የነገሩም ፍጻሜ እስከዚህ ድረስ ነው” በማለት ይቋጫል፦
ዳንኤል 7፥28 የነገሩም ፍጻሜ እስከዚህ ድረስ ነው።
ነጥብ ሁለት
“ተሰጠው”
ሙግቱን ጠበብ አድርገነው ዳንኤል ላይ “የሰው ልጅ የሚመስል” የተባለው ኢየሱስ ነው ቢባል እንኳን አሁንም ፍጡር ከመሆን የዘለለ ማንነት የለውም። ምክንያቱም በሃረጉ ውስጥ “ተሰጠው” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ሰጪው ደግሞ “በዘመናት የሸመገለው” አብ ነው፤ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ የአባቱን ዙፋን ሰጥቶታል፦
ማቴዎስ 28፥18 ኢየሱስም ቀረበና እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦ *ሥልጣን ሁሉ* በሰማይና በምድር *ተሰጠኝ*።
ሉቃስ 10፥22 *ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል*፥
ሉቃስ 1፥32 እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ *ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል*፤
ሰው እና የሰው ልጅ የተባለው ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ተለይቶ ፍጡር ነው፤ ታዲያ ይልቁንስ *ብስብስ የሆነ ሰው፥ ትልም የሆነ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ፊት ምንኛ ያንስ?
ዮሐንስ 13:31 ከወጣም በኋላ ኢየሱስ እንዲ አለ። *አሁን የሰው ልጅ ከበረ እግዚእብሔርም ሰለ እርሱ ከበረ*፤
ኢዮብ 25፥6 ይልቁንስ *ብስብስ የሆነ ሰው፥ ትልም የሆነ የሰው ልጅ ምንኛ ያንስ*!
የሰው ልጅ የሚመስል የሚባለው ኢየሱስ ነው ብንል እንኳን ኢየሱስ የሚመስለው አለ የሰው ልጅ የሚመስል ተብሏልና፤ ሰውን ይመስላል፤ ነገር ግን ነገር ግን ያ የሚመለከው አንዱ አምላክ የሚመስለው አለን? የለም፦
ኢዮብ 23:13 *እርሱ ግን ብቻውን ነው፤ እርሱንስ የሚመስለው ማን ነው?*
ነጥብ ሶስት
“ይገዙለት”
“ይገዙለት” ተብሎ በግሪክ ሰፕቱጀንት”LXX” ላይ የሰፈረው ቃል “ዱልኦስ” δοῦλος ነው፦
ዳንኤል 7፥14 ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የሚናገሩ ሁሉ “ይገዙለት” δουλεύσουσιν ዘንድ ግዛትና ክብር መንግሥትም “ተሰጠው”፤ ግዛቱም የማያልፍ የዘላለም ግዛት ነው፥ መንግሥቱም የማይጠፋ ነው።
“ይገዙለት” ተብሎ መገዛት የተገባው የሰው ልጅ የሚስመለው የልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ እንደሆነ ዐውዱ ላይ ፍንትውና ቁልጭ ብሎ ተቀምጧል፦
ዳንኤል 7፥27 መንግሥትም ግዛትም ከሰማይም ሁሉ በታች ያሉ የመንግሥታት ታላቅነት “ለልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ” ይሰጣል፤ መንግሥቱ የዘላለም መንግሥት ነው፥ ግዛቶችም ሁሉ “ይገዙለታል* δουλεύσουσι ይታዘዙለትማል።
አይ የሰው ልጅ የሚመስል የተባለው ኢየሱስ ነው፤ “ይገዙለት” ማለት “ያመልኩት” ዘንድ ማለት ነው ብላችሁ ከፈሰራችሁት የማትወጡት ገደል ውስጥ ትገባላችሁ፤ እንግዲያውስ የሚመለኩ አበዛዛቸው፦
ኢየሩሳሌም፦
ኢሳይያስ 60:12 ለአንቺም “የማይገዛ” δουλεύσουσί ሕዝብና መንግሥት ይጠፋል፥ እነዚያ አሕዛብም ፈጽመው ይጠፋሉ።
ያዕቆብ፦
ዘፍጥረት 25፥23 እግዚአብሔርም አላት፦ ሁለት ወገኖች በማኅፀንሽ ናቸው፥ ሁለቱም ሕዝብ ከሆድሽ ይከፈላሉ፤ ሕዝብም ከሕዝብ ይበረታል፤ ታላቁም ለታናሹ “ይገዛል” δουλεύσει ።
ዘፍጥረት 27፥29 አሕዛብ “ይገዙልህ” δουλευσάτωσάν ሕዝብም ይስገዱልህ፤
ሮሜ 8፥12 ለእርስዋ፦ ታላቁ ለታናሹ “ይገዛል” δουλεύσει ተባለላት።
“እርስ በእርስ”፦
ገላትያ 5፥13 ነገር ግን በፍቅር እርስ በእርሳችሁ “አገልግሉ” δουλεύετε ። KJV
ልብ አድርጉ ሁሉም ጋር መገዛት ተብሎ በግሪኩ ኮይኔ የቀረቡት ቃላት አንድ አይነት ነው።
በተለይ የክርስትና የዐቂዳህ መጽሐፍ የሆነው ሃይማኖተ-አበው ስጋ ፍጡር ነው ይሉን እና ተመልሰው አምላክ ነው ይላሉ፦
ሃይማኖተ-አበው ዘመጠሊጎን 44፥3
ዘመጠሊጎን አለ፦ “ወለሊሁ ሐነፀ ሥጋሁ ውስጠ ከርሠ ድንግል ወኢተሳተፎ መኑሂ በፈጢረ ሥጋሁ አላ ለሊሁ ባሕቲቱ ፈጠሮ”
ትርጉም፦ ” እርሱ ሥጋውን በድንግል ማሕፀን ፈጠረ፤ ሥጋውን በመፍጠር ማንም አጋዥ አልሆነውም፤ እርሱ እራሱ ፈጠረው እንጂ”
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 78፥31
ቄርሎስም አለ፦ “ወዓዲ ንቤ እስመ ሥጋሁ ለእግዚእነ ክርስቶስ አምላክ ውእቱ”
ትርጉም፦ ” ዳግመኛ የጌታችን የክርስቶስ ስጋ አምላክ እንደሆነ እንናገራለን”
ይህንን ህሊና ይቀበለዋል? ስጋው ምግብ ሲበላ የሚበላው ምግብ ሰውነት ሲሆን ይመለካልን? ሲከሳ ወይም ያ ምግብ ከሰውነት ሲወጣ አይመለክምን? ደሙ ስጋ ውስጥ እያለ የሚመለክ ሲፈስ የማይመለክ ነውን? ይህንን ውስብስብ ትምህርት እንኳን ልታስረዱን ይቅርና ለራሳችሁ አልገባችሁም። ኢየሱስ መመለክ የሚገባው እርሱ ሳይሆን የእርሱ አምላክ እንደሆነ በግልፅ ተናግሯል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ *እርሱንም ብቻ አምልክ* λατρεύσεις ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
አንድ ነጠላ ማንነት”person” ብቻ የሚመለክ መሆኑን ለማሳየት “እርሱ” የሚለው ነጠላ ተሳቢ-ተውላጠ ስም እና “ብቻ” በሚል ገላጭ”adjective” የሚመለከው ለኢየሱስ ንግስና የሰጠው ጌታ አምላክ ብቻ መሆኑን ያሳያል፤ ይህ ጌታም አምላክ አንድ ጌታ ነው፤ ይህ አንድ ጌታ ለእስራላልውያን የመረጠውን ኢየሱስን የላከ ነው፦
ሉቃስ 1፥32 እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ *ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል*፤
ማርቆስ 12፥29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው*፥
ሐዋ ሥራ 3፥20 እንግዲህ *ከጌታ ፊት* የመጽናናት ዘመን እንድትመጣላችሁ አስቀድሞም ለእናንተ *የመረጠውን ኢየሱስ ክርስቶስን እንዲልክላችሁ*፥ ኃጢአታችሁ ይደመሰስ ዘንድ ንስሐ ግቡ ተመለሱም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“ይገዙለት”
“ይገዙለት” ተብሎ በግሪክ ሰፕቱጀንት”LXX” ላይ የሰፈረው ቃል “ዱልኦስ” δοῦλος ነው፦
ዳንኤል 7፥14 ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የሚናገሩ ሁሉ “ይገዙለት” δουλεύσουσιν ዘንድ ግዛትና ክብር መንግሥትም “ተሰጠው”፤ ግዛቱም የማያልፍ የዘላለም ግዛት ነው፥ መንግሥቱም የማይጠፋ ነው።
“ይገዙለት” ተብሎ መገዛት የተገባው የሰው ልጅ የሚስመለው የልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ እንደሆነ ዐውዱ ላይ ፍንትውና ቁልጭ ብሎ ተቀምጧል፦
ዳንኤል 7፥27 መንግሥትም ግዛትም ከሰማይም ሁሉ በታች ያሉ የመንግሥታት ታላቅነት “ለልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ” ይሰጣል፤ መንግሥቱ የዘላለም መንግሥት ነው፥ ግዛቶችም ሁሉ “ይገዙለታል* δουλεύσουσι ይታዘዙለትማል።
አይ የሰው ልጅ የሚመስል የተባለው ኢየሱስ ነው፤ “ይገዙለት” ማለት “ያመልኩት” ዘንድ ማለት ነው ብላችሁ ከፈሰራችሁት የማትወጡት ገደል ውስጥ ትገባላችሁ፤ እንግዲያውስ የሚመለኩ አበዛዛቸው፦
ኢየሩሳሌም፦
ኢሳይያስ 60:12 ለአንቺም “የማይገዛ” δουλεύσουσί ሕዝብና መንግሥት ይጠፋል፥ እነዚያ አሕዛብም ፈጽመው ይጠፋሉ።
ያዕቆብ፦
ዘፍጥረት 25፥23 እግዚአብሔርም አላት፦ ሁለት ወገኖች በማኅፀንሽ ናቸው፥ ሁለቱም ሕዝብ ከሆድሽ ይከፈላሉ፤ ሕዝብም ከሕዝብ ይበረታል፤ ታላቁም ለታናሹ “ይገዛል” δουλεύσει ።
ዘፍጥረት 27፥29 አሕዛብ “ይገዙልህ” δουλευσάτωσάν ሕዝብም ይስገዱልህ፤
ሮሜ 8፥12 ለእርስዋ፦ ታላቁ ለታናሹ “ይገዛል” δουλεύσει ተባለላት።
“እርስ በእርስ”፦
ገላትያ 5፥13 ነገር ግን በፍቅር እርስ በእርሳችሁ “አገልግሉ” δουλεύετε ። KJV
ልብ አድርጉ ሁሉም ጋር መገዛት ተብሎ በግሪኩ ኮይኔ የቀረቡት ቃላት አንድ አይነት ነው።
በተለይ የክርስትና የዐቂዳህ መጽሐፍ የሆነው ሃይማኖተ-አበው ስጋ ፍጡር ነው ይሉን እና ተመልሰው አምላክ ነው ይላሉ፦
ሃይማኖተ-አበው ዘመጠሊጎን 44፥3
ዘመጠሊጎን አለ፦ “ወለሊሁ ሐነፀ ሥጋሁ ውስጠ ከርሠ ድንግል ወኢተሳተፎ መኑሂ በፈጢረ ሥጋሁ አላ ለሊሁ ባሕቲቱ ፈጠሮ”
ትርጉም፦ ” እርሱ ሥጋውን በድንግል ማሕፀን ፈጠረ፤ ሥጋውን በመፍጠር ማንም አጋዥ አልሆነውም፤ እርሱ እራሱ ፈጠረው እንጂ”
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 78፥31
ቄርሎስም አለ፦ “ወዓዲ ንቤ እስመ ሥጋሁ ለእግዚእነ ክርስቶስ አምላክ ውእቱ”
ትርጉም፦ ” ዳግመኛ የጌታችን የክርስቶስ ስጋ አምላክ እንደሆነ እንናገራለን”
ይህንን ህሊና ይቀበለዋል? ስጋው ምግብ ሲበላ የሚበላው ምግብ ሰውነት ሲሆን ይመለካልን? ሲከሳ ወይም ያ ምግብ ከሰውነት ሲወጣ አይመለክምን? ደሙ ስጋ ውስጥ እያለ የሚመለክ ሲፈስ የማይመለክ ነውን? ይህንን ውስብስብ ትምህርት እንኳን ልታስረዱን ይቅርና ለራሳችሁ አልገባችሁም። ኢየሱስ መመለክ የሚገባው እርሱ ሳይሆን የእርሱ አምላክ እንደሆነ በግልፅ ተናግሯል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ *እርሱንም ብቻ አምልክ* λατρεύσεις ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
አንድ ነጠላ ማንነት”person” ብቻ የሚመለክ መሆኑን ለማሳየት “እርሱ” የሚለው ነጠላ ተሳቢ-ተውላጠ ስም እና “ብቻ” በሚል ገላጭ”adjective” የሚመለከው ለኢየሱስ ንግስና የሰጠው ጌታ አምላክ ብቻ መሆኑን ያሳያል፤ ይህ ጌታም አምላክ አንድ ጌታ ነው፤ ይህ አንድ ጌታ ለእስራላልውያን የመረጠውን ኢየሱስን የላከ ነው፦
ሉቃስ 1፥32 እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ *ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል*፤
ማርቆስ 12፥29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው*፥
ሐዋ ሥራ 3፥20 እንግዲህ *ከጌታ ፊት* የመጽናናት ዘመን እንድትመጣላችሁ አስቀድሞም ለእናንተ *የመረጠውን ኢየሱስ ክርስቶስን እንዲልክላችሁ*፥ ኃጢአታችሁ ይደመሰስ ዘንድ ንስሐ ግቡ ተመለሱም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ከሁሉ በላይ የሆነ አምላክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
87፥1 *ከሁሉ በላይ የሆነዉን ጌታህን* ስም አሞግሥ። سَبِّحِ ٱسْمَ رَبِّكَ ٱلْأَعْلَى
በክርስትና ስልታዊ ሥነ-መለኮት”systematic theology” የአምላክ ሰው መሆን አስተምህሮት “ተሰግዎት”Incarnation” ሲባል፥ በአገራችን “ሚስጥረ-ስጋዌ” ይሉታል። “ስጋዌ” የሚለው ቃል “ስግው” ማለትም “ስጋ” ከሚለው የመጣ ነው፥ መለኮት በትስብእት ተገለጠ ብለው ድምዳሜ ላይ ያደረሳቸው የጳውሎስ ንግግር ነው። ለእኛ ለሙሥሊሞች ጳውሎስ የኢየሱስ ሐዋርያ ሳይሆን የግሪክንና የሮምን ዶክትሪን ከኢየሱስ ደክትሪን ጋር ለማስማማት የታገለ ጥሩ ፈላስፋ ነው። ነገር ግን ለክርስቲያኖች እንደ ነብይ ስለሚታይ የእርሱ ትምህርት ለሙሥሊም ማስረጃ ባይሆንም ለእነርሱ ግን መረጃ አድርገን እናቀርባለን። ብዙ ጊዜ ጳውሎስ ኢየሱስን ቁጭ የሚያደርገው ከአንዱ አምላክ ከአብ ነጥሎ ነው፥ ነገር ግን ክርስቲያኖች በተቃራኒው "ጳውሎስ ስለ ኢየሱስ አምላክነት ተናግሯል" ይላሉ። እዚህ ድምዳሜ ላይ አደረሰን ከሚሏቸው አናቅጽ መካከል አንዱን ጥቅስ በአጽንዖትና በአንክሮት እንመልከት፦
ሮሜ 9፥5 አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ *"ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ ከሁሉ በላይ የሆነ አምላክ እርሱ ለዘላለም የተባረከ ይሁን! አሜን*"። καὶ ἐξ ὁ Χριστὸς τὸ κατὰ σάρκα ὁ ὢν ἐπὶ πάντων Θεὸς εὐλογητὸς εἰς τοὺς αἰῶνας ἀμήν.
Whose are the fathers, and of whom as concerning the flesh Christ came. God, who is over all be blessed for ever. Amen.” Reivised standard version 1971 ,
ግሪኩ ላይ "ኤስቲን" ἐστιν ማለትም "ነው" የሚል ቃል የለም። አዲሱ መደበኛ ትርጉም የግርጌ ማስታወሻ "ከሁሉ በላይ የሆነ አምላክ እርሱም ለዘላለም የተባረከ ይሁን" የሚል ፍቺ እንዳለው እሩቅ ሳንሄድ የዐማርኛ ምሁራን ይነግሩናል። በ 1971 ዕትም Reivised standard version "ይሁን"be" ብሎ አስቀጦጣታል "be blessed for ever"። "አሜን" የሚለው ቃል ለምስጋና የመጣ እስከሆነ ድረስ "ለዘላም የተባረከ ይሁን" ማለት ምስጋና ነው። ማነው ለዘላም የተባረከ ይሁን የተባለው? ስንል ለዘላም የተባረከ ይሁን የተባለው "ከሁሉ በላይ" የሆነ አምላክ ነው። እርሱም ከኢየሱስ እና ከመላው ፍጥረት ሁሉ በላይ የሆነው አብ ነው፦
ኤፌሶን 4፥6 *ከሁሉ በላይ የሚሆን πάντων በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ*።
ዮሐንስ 10፥29 *"የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ πάντων ይበልጣል"*።
ዮሐንስ 14፥28 የምትወዱኝስ ብትሆኑ *ከእኔ አብ ይበልጣልና* ወደ አብ በመሄዴ ደስ ባላችሁ ነበር።
ኢየሱስን የሚበልጠው አብ "ፓንቶን" πάντων ማለትም "ከሁሉ በላይ" ተብሏል። ልብ አድርግ "ክርስቶስ በሥጋ መጣ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በስጋ የመጣው አምላክ ሳይሆን ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። ክርስቶስን ከዳዊት ዘር ያመጣው አምጪ አምላክ ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 13፥23 *"ከዚህም ሰው ዘር "አምላክ" Θεὸς እንደ ተስፋው ቃል ለእስራኤል መድኃኒትን እርሱም ኢየሱስን አመጣ"*።
"አመጣ" የሚለው ቃል ይሰመርበት። አምጪው አምላክ መጪው ኢየሱስ ከሆነ፥ ክርስቶስን በስጋ ያመጣው አምጪው "ከሁሉ በላይ የሆነ አምላክ ለዘላለም የተባረከ ይሁን" መልእክቱ ይህ ነው። "ለዘላለም የተባረከ" ደግሞ የኢየሱስ ክርስቶስ አባት እና አምላክ ነው፦
2ኛ ቆሮንቶስ 11፥31 *"ለዘላም የተባረከ εὐλογητὸς εἰς τοὺς αἰῶνας ἀμήν የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት"* እንዳልዋሽ ያውቃል።
ጳውሎስ አይሁዳዊ ነው፥ የሚሞግተውም የአይሁድ ዳራ ይዞ ነው። "ቶዩስ አዩናስ" τοὺς αἰῶνας ማለት "ከዘላለም እስከ ዘላለም" ማለት ነው፦
መዝሙር 41፥13 *"ከዘላለም እስከ ዘላለም የእስራኤል አምላክ ያህዌህ ይባረክ"። አሜን አሜን*።
መዝሙር 106፥48 *"ከዘላለም እስከ ዘላለም የእስራኤል አምላክ ያህዌህ ይባረክ፤ ሕዝብም ሁሉ አሜን ይበል"*። ሃሌ ሉያ።
ከዘላለም እስከ ዘላለም የተባረከ የእስራኤል አምላክ ያህዌህ ከሆነ፥ እስራኤላውያን አምላካችን የሚሉት ያህዌህን ነው፥ አምላካችን የሚሉት ኢየሱስን ሳይሆን አባቱን እንደሆነ እራሱ ኢየሱስ ተናግሯል፦
ዘዳግም 6፥4 *እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን ያህዌህ አንድ ያህዌህ ነው"*።
ዮሐንስ 8፥54 *"እናንተ አምላካችን የምትሉት አባቴ ነው"*።
የሮሜ መልእክት ጸሐፊ ክርስቶስን ለአምላክ ተቀበላችሁት፣ አምላክ የክርስቶስ አባት ነው፣ የክርስቶስ ራስ አምላክ ነው፣ ክርስቶስ የአምላክ ነው፣ ክርስቶስ በአምላክ ፊት ይታያል ወዘተ እያለ ለማምታታት ተመልሶ ክርስቶስ አምላክ ነው አይልም፦
ሮሜ 15፥7 ስለዚህ *"ክርስቶስ ለአምላክ Θεὸς ክብር እንደ ተቀበላችሁ"* እንዲሁ እርስ በርሳችሁ ተቀባበሉ።
ሮሜ 15፥6 በአንድ ልብ ሆናችሁ በአንድ አፍ *"አምላክን Θεὸς፥ እርሱም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት"*፥ ታከብሩ ዘንድ፥
1ኛ ቆሮንቶስ 11፥3 ነገር ግን የወንድ ሁሉ ራስ ክርስቶስ፥ የሴትም ራስ ወንድ፥ የክርስቶስም ራስ አምላክ Θεὸς እንደ ሆነ ልታውቁ እወዳለሁ"*"*
1ኛ ቆሮንቶስ 3፥23 *"ሁሉ የእናንተ ነው፥ እናንተም የክርስቶስ ናችሁ ክርስቶስም የአምላክ Θεὸς ነው*።
ዕብራውያን 9፥24 *"ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን በአምላክ Θεὸς *ፊት* ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ"*።
ክርስቶስ አምላክ ሳይሆን የአምላክ ነው። አምላክ ክርስቶስ ሳይሆን የክርስቶስ አባት እና ራስ ነው። አምላክ በአምላክ ፊት ከታየ ሁለት አምላክ ሊሆን ነው፥ ቅሉ ግን በአምላክ ፊት ስለ አማንያን የሚታየው ክርስቶስ ነው። "ክርስቶስ" ማለት እራሱ "የተቀባ" ማለት ነው፥ ቀቢ አምላክ ተቀቢ ሰው ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 10፥38 *"አምላክ Θεὸς የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ አምላክ Θεὸς ከእርሱ ጋር ነበረና"*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
87፥1 *ከሁሉ በላይ የሆነዉን ጌታህን* ስም አሞግሥ። سَبِّحِ ٱسْمَ رَبِّكَ ٱلْأَعْلَى
በክርስትና ስልታዊ ሥነ-መለኮት”systematic theology” የአምላክ ሰው መሆን አስተምህሮት “ተሰግዎት”Incarnation” ሲባል፥ በአገራችን “ሚስጥረ-ስጋዌ” ይሉታል። “ስጋዌ” የሚለው ቃል “ስግው” ማለትም “ስጋ” ከሚለው የመጣ ነው፥ መለኮት በትስብእት ተገለጠ ብለው ድምዳሜ ላይ ያደረሳቸው የጳውሎስ ንግግር ነው። ለእኛ ለሙሥሊሞች ጳውሎስ የኢየሱስ ሐዋርያ ሳይሆን የግሪክንና የሮምን ዶክትሪን ከኢየሱስ ደክትሪን ጋር ለማስማማት የታገለ ጥሩ ፈላስፋ ነው። ነገር ግን ለክርስቲያኖች እንደ ነብይ ስለሚታይ የእርሱ ትምህርት ለሙሥሊም ማስረጃ ባይሆንም ለእነርሱ ግን መረጃ አድርገን እናቀርባለን። ብዙ ጊዜ ጳውሎስ ኢየሱስን ቁጭ የሚያደርገው ከአንዱ አምላክ ከአብ ነጥሎ ነው፥ ነገር ግን ክርስቲያኖች በተቃራኒው "ጳውሎስ ስለ ኢየሱስ አምላክነት ተናግሯል" ይላሉ። እዚህ ድምዳሜ ላይ አደረሰን ከሚሏቸው አናቅጽ መካከል አንዱን ጥቅስ በአጽንዖትና በአንክሮት እንመልከት፦
ሮሜ 9፥5 አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ *"ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ ከሁሉ በላይ የሆነ አምላክ እርሱ ለዘላለም የተባረከ ይሁን! አሜን*"። καὶ ἐξ ὁ Χριστὸς τὸ κατὰ σάρκα ὁ ὢν ἐπὶ πάντων Θεὸς εὐλογητὸς εἰς τοὺς αἰῶνας ἀμήν.
Whose are the fathers, and of whom as concerning the flesh Christ came. God, who is over all be blessed for ever. Amen.” Reivised standard version 1971 ,
ግሪኩ ላይ "ኤስቲን" ἐστιν ማለትም "ነው" የሚል ቃል የለም። አዲሱ መደበኛ ትርጉም የግርጌ ማስታወሻ "ከሁሉ በላይ የሆነ አምላክ እርሱም ለዘላለም የተባረከ ይሁን" የሚል ፍቺ እንዳለው እሩቅ ሳንሄድ የዐማርኛ ምሁራን ይነግሩናል። በ 1971 ዕትም Reivised standard version "ይሁን"be" ብሎ አስቀጦጣታል "be blessed for ever"። "አሜን" የሚለው ቃል ለምስጋና የመጣ እስከሆነ ድረስ "ለዘላም የተባረከ ይሁን" ማለት ምስጋና ነው። ማነው ለዘላም የተባረከ ይሁን የተባለው? ስንል ለዘላም የተባረከ ይሁን የተባለው "ከሁሉ በላይ" የሆነ አምላክ ነው። እርሱም ከኢየሱስ እና ከመላው ፍጥረት ሁሉ በላይ የሆነው አብ ነው፦
ኤፌሶን 4፥6 *ከሁሉ በላይ የሚሆን πάντων በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ*።
ዮሐንስ 10፥29 *"የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ πάντων ይበልጣል"*።
ዮሐንስ 14፥28 የምትወዱኝስ ብትሆኑ *ከእኔ አብ ይበልጣልና* ወደ አብ በመሄዴ ደስ ባላችሁ ነበር።
ኢየሱስን የሚበልጠው አብ "ፓንቶን" πάντων ማለትም "ከሁሉ በላይ" ተብሏል። ልብ አድርግ "ክርስቶስ በሥጋ መጣ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በስጋ የመጣው አምላክ ሳይሆን ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። ክርስቶስን ከዳዊት ዘር ያመጣው አምጪ አምላክ ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 13፥23 *"ከዚህም ሰው ዘር "አምላክ" Θεὸς እንደ ተስፋው ቃል ለእስራኤል መድኃኒትን እርሱም ኢየሱስን አመጣ"*።
"አመጣ" የሚለው ቃል ይሰመርበት። አምጪው አምላክ መጪው ኢየሱስ ከሆነ፥ ክርስቶስን በስጋ ያመጣው አምጪው "ከሁሉ በላይ የሆነ አምላክ ለዘላለም የተባረከ ይሁን" መልእክቱ ይህ ነው። "ለዘላለም የተባረከ" ደግሞ የኢየሱስ ክርስቶስ አባት እና አምላክ ነው፦
2ኛ ቆሮንቶስ 11፥31 *"ለዘላም የተባረከ εὐλογητὸς εἰς τοὺς αἰῶνας ἀμήν የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት"* እንዳልዋሽ ያውቃል።
ጳውሎስ አይሁዳዊ ነው፥ የሚሞግተውም የአይሁድ ዳራ ይዞ ነው። "ቶዩስ አዩናስ" τοὺς αἰῶνας ማለት "ከዘላለም እስከ ዘላለም" ማለት ነው፦
መዝሙር 41፥13 *"ከዘላለም እስከ ዘላለም የእስራኤል አምላክ ያህዌህ ይባረክ"። አሜን አሜን*።
መዝሙር 106፥48 *"ከዘላለም እስከ ዘላለም የእስራኤል አምላክ ያህዌህ ይባረክ፤ ሕዝብም ሁሉ አሜን ይበል"*። ሃሌ ሉያ።
ከዘላለም እስከ ዘላለም የተባረከ የእስራኤል አምላክ ያህዌህ ከሆነ፥ እስራኤላውያን አምላካችን የሚሉት ያህዌህን ነው፥ አምላካችን የሚሉት ኢየሱስን ሳይሆን አባቱን እንደሆነ እራሱ ኢየሱስ ተናግሯል፦
ዘዳግም 6፥4 *እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን ያህዌህ አንድ ያህዌህ ነው"*።
ዮሐንስ 8፥54 *"እናንተ አምላካችን የምትሉት አባቴ ነው"*።
የሮሜ መልእክት ጸሐፊ ክርስቶስን ለአምላክ ተቀበላችሁት፣ አምላክ የክርስቶስ አባት ነው፣ የክርስቶስ ራስ አምላክ ነው፣ ክርስቶስ የአምላክ ነው፣ ክርስቶስ በአምላክ ፊት ይታያል ወዘተ እያለ ለማምታታት ተመልሶ ክርስቶስ አምላክ ነው አይልም፦
ሮሜ 15፥7 ስለዚህ *"ክርስቶስ ለአምላክ Θεὸς ክብር እንደ ተቀበላችሁ"* እንዲሁ እርስ በርሳችሁ ተቀባበሉ።
ሮሜ 15፥6 በአንድ ልብ ሆናችሁ በአንድ አፍ *"አምላክን Θεὸς፥ እርሱም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት"*፥ ታከብሩ ዘንድ፥
1ኛ ቆሮንቶስ 11፥3 ነገር ግን የወንድ ሁሉ ራስ ክርስቶስ፥ የሴትም ራስ ወንድ፥ የክርስቶስም ራስ አምላክ Θεὸς እንደ ሆነ ልታውቁ እወዳለሁ"*"*
1ኛ ቆሮንቶስ 3፥23 *"ሁሉ የእናንተ ነው፥ እናንተም የክርስቶስ ናችሁ ክርስቶስም የአምላክ Θεὸς ነው*።
ዕብራውያን 9፥24 *"ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን በአምላክ Θεὸς *ፊት* ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ"*።
ክርስቶስ አምላክ ሳይሆን የአምላክ ነው። አምላክ ክርስቶስ ሳይሆን የክርስቶስ አባት እና ራስ ነው። አምላክ በአምላክ ፊት ከታየ ሁለት አምላክ ሊሆን ነው፥ ቅሉ ግን በአምላክ ፊት ስለ አማንያን የሚታየው ክርስቶስ ነው። "ክርስቶስ" ማለት እራሱ "የተቀባ" ማለት ነው፥ ቀቢ አምላክ ተቀቢ ሰው ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 10፥38 *"አምላክ Θεὸς የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ አምላክ Θεὸς ከእርሱ ጋር ነበረና"*።
ክርስቶስ አምላክ ሳይሆን አምላክ የቀባው እና አምላክ ከእርሱ ጋር የነበረ ሰው ነው። አምላክ አምላክን ለመርዳት አብሮት ነበር ማለት መድበለ-አማልክት ይሆናል። አይ አምላክ በክርስቶስ ሆኖ የዕርቅ ሥራ ሠራ እንጂ አምላክ ክርስቶስ አይደለም፦
2ኛ ቆሮንቶስ 5፥19 *"አምላክ Θεὸς በክርስቶስ ሆኖ"* ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና።
"አምላክ በአምላክ ሆኖ" ትርጉም አይሰጥም፥ ሁለት አምላክ ይሆናል። "አንድ ሰው ከሌላ ሰው ጋር ነበረ" ብሎ ሁለቱም አንድ ሰው ሳይሆኑ ሁለት ሰዎች ናቸው።
ስለዚህ ጳውሎስ ለማለት የፈለገው "ክርስቶስን በስጋ ያመጣ ከሁሉ በላይ የሆነ አምላክ አብ ለዘላለም የተባረከ ይሁን! አሜን" የሚል ብቻ ነው። በኢሥላም ከሁሉ በላይ የሆነዉ ጌታ አምላክ አላህ ብቻ ነው፥ እነዚያ መሲሢሑን "አላህ ነው" ያሉ በእርግጥ ካዱ። ይህ በአላህ አምላክነትን ላይ ሰውን ማሻረክ ነው፥ እነሆ በአላህ ላይ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም ስላደረገበት እና መኖሪያውም እሳት ስለሆነች መሲሢሑን "አላህ ነው" የምትሉ የተውበት በሩ ሳይዘጋ በተውበት ወደ አላህ ተመለሱ፦
87፥1 *ከሁሉ በላይ የሆነዉን ጌታህን* ስም አሞግሥ። سَبِّحِ ٱسْمَ رَبِّكَ ٱلْأَعْلَى
5፥72 *" «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ፡፡» እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም"*፡፡ لَقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ الْمَسِيحُ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
2ኛ ቆሮንቶስ 5፥19 *"አምላክ Θεὸς በክርስቶስ ሆኖ"* ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና።
"አምላክ በአምላክ ሆኖ" ትርጉም አይሰጥም፥ ሁለት አምላክ ይሆናል። "አንድ ሰው ከሌላ ሰው ጋር ነበረ" ብሎ ሁለቱም አንድ ሰው ሳይሆኑ ሁለት ሰዎች ናቸው።
ስለዚህ ጳውሎስ ለማለት የፈለገው "ክርስቶስን በስጋ ያመጣ ከሁሉ በላይ የሆነ አምላክ አብ ለዘላለም የተባረከ ይሁን! አሜን" የሚል ብቻ ነው። በኢሥላም ከሁሉ በላይ የሆነዉ ጌታ አምላክ አላህ ብቻ ነው፥ እነዚያ መሲሢሑን "አላህ ነው" ያሉ በእርግጥ ካዱ። ይህ በአላህ አምላክነትን ላይ ሰውን ማሻረክ ነው፥ እነሆ በአላህ ላይ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም ስላደረገበት እና መኖሪያውም እሳት ስለሆነች መሲሢሑን "አላህ ነው" የምትሉ የተውበት በሩ ሳይዘጋ በተውበት ወደ አላህ ተመለሱ፦
87፥1 *ከሁሉ በላይ የሆነዉን ጌታህን* ስም አሞግሥ። سَبِّحِ ٱسْمَ رَبِّكَ ٱلْأَعْلَى
5፥72 *" «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ፡፡» እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም"*፡፡ لَقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ الْمَسِيحُ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ምሥራቅ እና ምዕራብ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
73፥9 *"እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው"*፡፡ رَّبُّ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ فَاتَّخِذْهُ وَكِيلًا
“መሽሪቅ” مَشْرِق የሚለው ቃል "ሸረቀ" شَرَقَ ማለትም "ወጣ" "ታየ" "ተገለጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መውጪያ” “መታያ” “መገለጪያ” "ምሥራቅ" ማለት ነው።
“መግሪብ” مَغْرِب የሚለው ቃል “ገረበ” غَرَبَ ማለትም “ገባ” “ጠለቀ” “ተሰወረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መግቢያ” “መጥለቂያ” “መሰወሪያ” "ምዕራብ" ማለት ነው። ፀሐይ የፕላኔታችን ሥርዓተ-ብርሃን”Solar System” እምብርትና ከህልቆ መሳፍርት ከዋክብት አንዷ የንጋት ኮከብ ናት። ከመነሻው ፀሐይ በፍጹማዊ እውነታ መውጫ እና መግቢያ የላትም፥ ከእኛ እይታ አንጻር የምትወጣ እና የምትገባ ስለሚመስለን ነው። ስለዚህ መውጣትና መግባት አንጻራዊ እውነታ ነው። አምላካችን አላህ እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፥ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፦
73፥9 *"እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፥ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው"*፡፡ رَّبُّ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ فَاتَّخِذْهُ وَكِيلًا
"አደድ" عَدَد ማለት "ቁጥር" ማለት ሲሆን አደድ በሦስት ይከፈላሉ፥ እነርሱም፦ 1ኛ. "ሙፍረድ" مُفْرَد ማለትም "ነጠላ"singular" 2ኛ. "ሙሰና" مُثَنًّى ማለትም "ሁለትዮሽ"dual" 3ኛ. "ጀምዕ" جَمْع ማለትም "ብዜት"plural" ናቸው።
ይህንን ከተረዳን ዘንዳ የመሽሪቅ ሙሰና "መሽሪቀይኒ" مَشْرِقَيْنِ ሲሆን "ሁለቱ ምሥራቆች" ማለት ነው። ፀሐይ በበጋ ጊዜ በሰሜን ንፍቀ-ክበብ”north pole” ስትወጣ አንደኛው መውጫ ይህ ሲሆን በክረምት ጊዜ ደግሞ በደቡብ ንፍቀ-ክበብ”south pole” መውጣቷ ሁለተኛው መውጫ ይህ ነው፥ ሁለቱ ምሥራቆች የሚለው ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
የመግሪብ ሙሰና “መግሪበይኒ” الْمَغْرِبَيْنِ ሲሆን "ሁለቱ ምዕራቦች" ማለት ነው። ፀሐይ በበጋ ጊዜ በሰሜን ንፍቀ-ክበብ”north pole” ስትገባ አንደኛው መግቢያ ይህ ሲሆን በክረምት ጊዜ ደግሞ በደቡብ ንፍቀ-ክበብ”south pole” መግባቷ ሁለተኛው መግቢያ ይህ ነው፥ ሁለቱ ምዕራቦች የሚለው ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፦
55፥17 *"የሁለቱ ምሥራቆች ጌታ እና የሁለቱ ምዕራቦችም ጌታ ነው"*፡፡ رَبُّ الْمَشْرِقَيْنِ وَرَبُّ الْمَغْرِبَيْنِ
ታላቁ ሙፈሢ ኢብኑ ከሲር ይህንን አንቀጽ የፈሠረው በዚህ መልኩ ነው፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 55፥17
*"የሁለቱ ምሥራቆች ጌታ እና የሁለቱ ምዕራቦችም ጌታ ነው" ማለት "የበጋ እና የክረምት የፀሐይ መውጫዎች እና የበጋ እና የክረምት የፀሐይ መጥለቂያዎች" ማለት ነው። አላህ በሌላ አንቀጽ፦ "በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ" አል-መዓሪጅ 40 ፥ ይህ የሚያመላክተው በእያንዳንዱ ቀን ለሰዎች የተለያዩ የፀሐይ መውጫዎች እና የፀሐይ መጥለቂያዎች ቦታዎች እንዳሉ ነው። አላህ በሌላ አንቀጽ፦ "እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው" አል-ሙዘሚል 9 ፥ ይህ የሚያመላክተው የተለያዩ የፀሐይ መውጫዎች እና የፀሐይ መጥለቂያዎች ቦታዎች እንዳሉ እና ይህ ልዩነት ለተፈጠሩት ለጂኒዎችም ሰዎችም ጥቅም ያመጣል"*።
( رب المشرقين ورب المغربين ) يعني مشرقي الصيف والشتاء ، ومغربي الصيف والشتاء . وقال في الآية الأخرى : ( فلا أقسم برب المشارق والمغارب ) [ المعارج : 40 ] ، وذلك باختلاف مطالع الشمس وتنقلها في كل يوم ، وبروزها منه إلى الناس . وقال في الآية الأخرى : ( رب المشرق والمغرب لا إله إلا هو فاتخذه وكيلا ) [ المزمل : 9 ] . وهذا المراد منه جنس المشارق والمغارب ، ولما كان في اختلاف هذه المشارق والمغارب مصالح للخلق من الجن والإنس
እውነት ነው! አሜሪካ የፀሐይ መውጫ እና መጥለቂያ ከኢትዮጵያ፥ የኢትዮጵያ ከአውሮፓ፣ የአውሮፓ ከሩቅ ምሥራቅ ለየቅል ነው። ለዛ ነው በብዜት "ምሥራቆች እና ምዕራቦች" የተባለው። የመሽሪቅ ጀምዕ “መሻሪቅ” مَشَارِق ሲሆን "ምሥራቆች" ማለት ነው። የመግሪብ ጀምዕ "መጋሪብ" مَغَارِب ሲሆን "ምዕራቦች" ማለት ነው፦
70፥40 *"በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፥ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ
በተጨማሪም የእኛ የንጋት ኮከብ ፀሐይ ለእኛ ሥርዓተ-ብርሃን መውጣትና መግባት እንዳላት ሁሉ እያንዳንዳቸው ከዋክብትም በራሳቸው ሥርዓተ-ብርሃን ስላላቸው ለእኛ እይታ ላይ መውጣትና መግባት አላቸው። ከዋክብት በሌሊት ይወጣሉ፥ በንጋት ይገባሉ፥ ይህ የእነርሱ መውጫዎችና መግቢያዎች ምሥራቆችና ምዕራቦች ይባላሉ፦
52፥49 *"ከሌሊቱም አወድሰው፥ በከዋክብት መደበቂያ ጊዜም ላይ አወድሰው"*፡፡ وَمِنَ اللَّيْلِ فَسَبِّحْهُ وَإِدْبَارَ النُّجُومِ
56፥75 *"በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ
89፥15 *"ተመላሾችም በኾኑት እምላለሁ"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
89፥16 *"ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት ከዋክብት"*፡፡ الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
እያንዳንዱ ኮከብ በራሱ ምህዋር እንደሚንቀሳቀስ የሥነ-ፈለክ ተመራማሪዎች በዘመናችን ደርሰውበታል። በዚህ ዙሪያ ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1. Reid, M.J. (1993). “The distance to the center of the Galaxy”.
2. Gillman, M.; Erenler, H. (2008). “The galactic cycle of extinction”.
3. Gregory, S. A. (1998). Introductory Astronomy & Astrophysics.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
73፥9 *"እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው"*፡፡ رَّبُّ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ فَاتَّخِذْهُ وَكِيلًا
“መሽሪቅ” مَشْرِق የሚለው ቃል "ሸረቀ" شَرَقَ ማለትም "ወጣ" "ታየ" "ተገለጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መውጪያ” “መታያ” “መገለጪያ” "ምሥራቅ" ማለት ነው።
“መግሪብ” مَغْرِب የሚለው ቃል “ገረበ” غَرَبَ ማለትም “ገባ” “ጠለቀ” “ተሰወረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መግቢያ” “መጥለቂያ” “መሰወሪያ” "ምዕራብ" ማለት ነው። ፀሐይ የፕላኔታችን ሥርዓተ-ብርሃን”Solar System” እምብርትና ከህልቆ መሳፍርት ከዋክብት አንዷ የንጋት ኮከብ ናት። ከመነሻው ፀሐይ በፍጹማዊ እውነታ መውጫ እና መግቢያ የላትም፥ ከእኛ እይታ አንጻር የምትወጣ እና የምትገባ ስለሚመስለን ነው። ስለዚህ መውጣትና መግባት አንጻራዊ እውነታ ነው። አምላካችን አላህ እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፥ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፦
73፥9 *"እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፥ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው"*፡፡ رَّبُّ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ فَاتَّخِذْهُ وَكِيلًا
"አደድ" عَدَد ማለት "ቁጥር" ማለት ሲሆን አደድ በሦስት ይከፈላሉ፥ እነርሱም፦ 1ኛ. "ሙፍረድ" مُفْرَد ማለትም "ነጠላ"singular" 2ኛ. "ሙሰና" مُثَنًّى ማለትም "ሁለትዮሽ"dual" 3ኛ. "ጀምዕ" جَمْع ማለትም "ብዜት"plural" ናቸው።
ይህንን ከተረዳን ዘንዳ የመሽሪቅ ሙሰና "መሽሪቀይኒ" مَشْرِقَيْنِ ሲሆን "ሁለቱ ምሥራቆች" ማለት ነው። ፀሐይ በበጋ ጊዜ በሰሜን ንፍቀ-ክበብ”north pole” ስትወጣ አንደኛው መውጫ ይህ ሲሆን በክረምት ጊዜ ደግሞ በደቡብ ንፍቀ-ክበብ”south pole” መውጣቷ ሁለተኛው መውጫ ይህ ነው፥ ሁለቱ ምሥራቆች የሚለው ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
የመግሪብ ሙሰና “መግሪበይኒ” الْمَغْرِبَيْنِ ሲሆን "ሁለቱ ምዕራቦች" ማለት ነው። ፀሐይ በበጋ ጊዜ በሰሜን ንፍቀ-ክበብ”north pole” ስትገባ አንደኛው መግቢያ ይህ ሲሆን በክረምት ጊዜ ደግሞ በደቡብ ንፍቀ-ክበብ”south pole” መግባቷ ሁለተኛው መግቢያ ይህ ነው፥ ሁለቱ ምዕራቦች የሚለው ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፦
55፥17 *"የሁለቱ ምሥራቆች ጌታ እና የሁለቱ ምዕራቦችም ጌታ ነው"*፡፡ رَبُّ الْمَشْرِقَيْنِ وَرَبُّ الْمَغْرِبَيْنِ
ታላቁ ሙፈሢ ኢብኑ ከሲር ይህንን አንቀጽ የፈሠረው በዚህ መልኩ ነው፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 55፥17
*"የሁለቱ ምሥራቆች ጌታ እና የሁለቱ ምዕራቦችም ጌታ ነው" ማለት "የበጋ እና የክረምት የፀሐይ መውጫዎች እና የበጋ እና የክረምት የፀሐይ መጥለቂያዎች" ማለት ነው። አላህ በሌላ አንቀጽ፦ "በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ" አል-መዓሪጅ 40 ፥ ይህ የሚያመላክተው በእያንዳንዱ ቀን ለሰዎች የተለያዩ የፀሐይ መውጫዎች እና የፀሐይ መጥለቂያዎች ቦታዎች እንዳሉ ነው። አላህ በሌላ አንቀጽ፦ "እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው" አል-ሙዘሚል 9 ፥ ይህ የሚያመላክተው የተለያዩ የፀሐይ መውጫዎች እና የፀሐይ መጥለቂያዎች ቦታዎች እንዳሉ እና ይህ ልዩነት ለተፈጠሩት ለጂኒዎችም ሰዎችም ጥቅም ያመጣል"*።
( رب المشرقين ورب المغربين ) يعني مشرقي الصيف والشتاء ، ومغربي الصيف والشتاء . وقال في الآية الأخرى : ( فلا أقسم برب المشارق والمغارب ) [ المعارج : 40 ] ، وذلك باختلاف مطالع الشمس وتنقلها في كل يوم ، وبروزها منه إلى الناس . وقال في الآية الأخرى : ( رب المشرق والمغرب لا إله إلا هو فاتخذه وكيلا ) [ المزمل : 9 ] . وهذا المراد منه جنس المشارق والمغارب ، ولما كان في اختلاف هذه المشارق والمغارب مصالح للخلق من الجن والإنس
እውነት ነው! አሜሪካ የፀሐይ መውጫ እና መጥለቂያ ከኢትዮጵያ፥ የኢትዮጵያ ከአውሮፓ፣ የአውሮፓ ከሩቅ ምሥራቅ ለየቅል ነው። ለዛ ነው በብዜት "ምሥራቆች እና ምዕራቦች" የተባለው። የመሽሪቅ ጀምዕ “መሻሪቅ” مَشَارِق ሲሆን "ምሥራቆች" ማለት ነው። የመግሪብ ጀምዕ "መጋሪብ" مَغَارِب ሲሆን "ምዕራቦች" ማለት ነው፦
70፥40 *"በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፥ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ
በተጨማሪም የእኛ የንጋት ኮከብ ፀሐይ ለእኛ ሥርዓተ-ብርሃን መውጣትና መግባት እንዳላት ሁሉ እያንዳንዳቸው ከዋክብትም በራሳቸው ሥርዓተ-ብርሃን ስላላቸው ለእኛ እይታ ላይ መውጣትና መግባት አላቸው። ከዋክብት በሌሊት ይወጣሉ፥ በንጋት ይገባሉ፥ ይህ የእነርሱ መውጫዎችና መግቢያዎች ምሥራቆችና ምዕራቦች ይባላሉ፦
52፥49 *"ከሌሊቱም አወድሰው፥ በከዋክብት መደበቂያ ጊዜም ላይ አወድሰው"*፡፡ وَمِنَ اللَّيْلِ فَسَبِّحْهُ وَإِدْبَارَ النُّجُومِ
56፥75 *"በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ
89፥15 *"ተመላሾችም በኾኑት እምላለሁ"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
89፥16 *"ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት ከዋክብት"*፡፡ الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
እያንዳንዱ ኮከብ በራሱ ምህዋር እንደሚንቀሳቀስ የሥነ-ፈለክ ተመራማሪዎች በዘመናችን ደርሰውበታል። በዚህ ዙሪያ ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1. Reid, M.J. (1993). “The distance to the center of the Galaxy”.
2. Gillman, M.; Erenler, H. (2008). “The galactic cycle of extinction”.
3. Gregory, S. A. (1998). Introductory Astronomy & Astrophysics.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የማን ቀንድ ነው?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
78:18 “በቀንዱ” الصُّور ِ በሚነፋና የተለያዩ ጭድሮች ሆናችሁ በምትመጡ ቀን ነው።
“ሱር” صُّور የመለከት “ቀንድ” ሲሆን በትንሳኤ ቀን ነጋሪት የሚነፋበት መሳሪያ ነው፣ ይህን ቀንድ ካፊሮች የአላህ ቀንድ በማለት ልክ እንደ በግ፣ ፍየል፣ በሬ ቀንድ ለማስመሰል ሲያጣምሙ ግርም ይላል፣ ቁርኣንን ምን ጥላሸት እንቀባው? አስመሰለባቸው፣ "ሱር" صُّور "ቀንድ" ሲሆን ጠቃሽ አመልካች መስተአምር”definite article” ለማድረግ ደግሞ “አስ-ሱር” الصُّورِይሆናል፣ “አስ” ا ሸምስያ”solar” አመልካች መስተአምር ሲሆን አንድን ነገር ማሳወቅ ነው፣ ለምሳሌ በአማርኛ “ወንበር” ብለን “ወንበሩ”፣ “ጠረጴዛ” ብለን “ጠረጴዛው” እንደምንለው አነጋገር “ቀንድ” ብለን ጠቃሽ አመልካች መስተአምር ለማድረግ “ቀንዱ” እንላለን፣ በኢንግሊሽ “horn” ኢጠቃሽ አመልካች መስተአምር”indefinite article” ሲሆን አመልካች መስተአምር ሲሆን ደግሞ “the horn” ይሆናል እንጂ የእከሌ ቀንድ ተብሎ አልተቀመጠም፣ የእከሌ የሚል ቃል ለመጠቀም አገናዛቢ ተውላጠ ስም”possessive pronoun” የእርሱ”his” የሚል ቃል ያስፈልጋል፣ ይህ ቃል ግን አልተቀመጠም ይህንን በሌሎችም ጥቅሶች በኢንግሊሹ ማመሳከር ይቻላል፦
50:20 በቀንዱም ውስጥ ይነፋል።ያ ቀን የዛቻው መፈፀሚያ ቀን ይሆናል። And the Horn will be blown. That is the Day of the threat.
39:68 በቀንዱም ይነፍፋል፤ በሰማያት ውስጥ ያለው ፍጡርና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ፣ አላህ የሻው ሲቀር በድንጋጤ ይሞታል፤ And the Horn will be blown, and whoever is in the heavens and whoever is on the earth will fall dead except whom Allah wills.
20:102 በቀንዱ በሚነፋ ቀን ሸክማቸው ከፋ፤ ከሃዲዎችንም በዚያ ቀን ይኖቻቸው ሰማያዊዎች ሆነው እንሰበስባቸዋለን። The Day the Horn will be blown. And We will gather the criminals, that Day, blue-eyed.
18:99 በቀንዱም ይነፋል መሰብሰብንም እንሰበስባቸዋልን። then the Horn will be blown, and We will assemble them in one assembly.
36:51 በቀንዱም ይነፍፋል፤ ወዲያውኑም እነርሱ ከመቃብሮቻቸው ወደ ጌታቸው በፍጥነት ይገሠግሣሉ። And the Horn will be blown; and at once from the graves to their Lord they will hasten.
27:87 በቀንዱም በሚነፋ ቀን በሰማያት ውስጥ ያሉትና በምድርም ውስጥያሉት ሁሉ አላህ የሻው ነገር ብቻ ሲቀር በሚደነግጡበት ጊዜ የሚሆነውን አስታውስ፤ And the Day the Horn will be blown, and whoever is in the heavens and whoever is on the earth will be terrified except whom Allah wills.
6:73 በቀንዱም በሚነፋ ቀን ንግሥናው የርሱ ብቻ ነው፡፡ ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ነው፡፡ And His is the dominion on the Day the Horn is blown. He is Knower of the unseen and the witnessed; and He is the Wise, the Acquainted.
23:101 በቀንዱም በተነፋ ጊዜ በዚያ ቀን በመካከላቸው ዝምድና የለም፡፡ አይጠያየቁምም፡፡So when the Horn is blown, no relationship will there be among them that Day, nor will they ask about one another.
ይህ ጥያቄ የመነጨው ከጥራዝ ጠለቅ ዕውቀት ሳይሆን ከጥራዝ ነጠቅ ዕውቀት ነው። መቼም ለምን ፊደል አልቆጠራችሁም አንላችሁም። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ፅናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
78:18 “በቀንዱ” الصُّور ِ በሚነፋና የተለያዩ ጭድሮች ሆናችሁ በምትመጡ ቀን ነው።
“ሱር” صُّور የመለከት “ቀንድ” ሲሆን በትንሳኤ ቀን ነጋሪት የሚነፋበት መሳሪያ ነው፣ ይህን ቀንድ ካፊሮች የአላህ ቀንድ በማለት ልክ እንደ በግ፣ ፍየል፣ በሬ ቀንድ ለማስመሰል ሲያጣምሙ ግርም ይላል፣ ቁርኣንን ምን ጥላሸት እንቀባው? አስመሰለባቸው፣ "ሱር" صُّور "ቀንድ" ሲሆን ጠቃሽ አመልካች መስተአምር”definite article” ለማድረግ ደግሞ “አስ-ሱር” الصُّورِይሆናል፣ “አስ” ا ሸምስያ”solar” አመልካች መስተአምር ሲሆን አንድን ነገር ማሳወቅ ነው፣ ለምሳሌ በአማርኛ “ወንበር” ብለን “ወንበሩ”፣ “ጠረጴዛ” ብለን “ጠረጴዛው” እንደምንለው አነጋገር “ቀንድ” ብለን ጠቃሽ አመልካች መስተአምር ለማድረግ “ቀንዱ” እንላለን፣ በኢንግሊሽ “horn” ኢጠቃሽ አመልካች መስተአምር”indefinite article” ሲሆን አመልካች መስተአምር ሲሆን ደግሞ “the horn” ይሆናል እንጂ የእከሌ ቀንድ ተብሎ አልተቀመጠም፣ የእከሌ የሚል ቃል ለመጠቀም አገናዛቢ ተውላጠ ስም”possessive pronoun” የእርሱ”his” የሚል ቃል ያስፈልጋል፣ ይህ ቃል ግን አልተቀመጠም ይህንን በሌሎችም ጥቅሶች በኢንግሊሹ ማመሳከር ይቻላል፦
50:20 በቀንዱም ውስጥ ይነፋል።ያ ቀን የዛቻው መፈፀሚያ ቀን ይሆናል። And the Horn will be blown. That is the Day of the threat.
39:68 በቀንዱም ይነፍፋል፤ በሰማያት ውስጥ ያለው ፍጡርና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ፣ አላህ የሻው ሲቀር በድንጋጤ ይሞታል፤ And the Horn will be blown, and whoever is in the heavens and whoever is on the earth will fall dead except whom Allah wills.
20:102 በቀንዱ በሚነፋ ቀን ሸክማቸው ከፋ፤ ከሃዲዎችንም በዚያ ቀን ይኖቻቸው ሰማያዊዎች ሆነው እንሰበስባቸዋለን። The Day the Horn will be blown. And We will gather the criminals, that Day, blue-eyed.
18:99 በቀንዱም ይነፋል መሰብሰብንም እንሰበስባቸዋልን። then the Horn will be blown, and We will assemble them in one assembly.
36:51 በቀንዱም ይነፍፋል፤ ወዲያውኑም እነርሱ ከመቃብሮቻቸው ወደ ጌታቸው በፍጥነት ይገሠግሣሉ። And the Horn will be blown; and at once from the graves to their Lord they will hasten.
27:87 በቀንዱም በሚነፋ ቀን በሰማያት ውስጥ ያሉትና በምድርም ውስጥያሉት ሁሉ አላህ የሻው ነገር ብቻ ሲቀር በሚደነግጡበት ጊዜ የሚሆነውን አስታውስ፤ And the Day the Horn will be blown, and whoever is in the heavens and whoever is on the earth will be terrified except whom Allah wills.
6:73 በቀንዱም በሚነፋ ቀን ንግሥናው የርሱ ብቻ ነው፡፡ ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ነው፡፡ And His is the dominion on the Day the Horn is blown. He is Knower of the unseen and the witnessed; and He is the Wise, the Acquainted.
23:101 በቀንዱም በተነፋ ጊዜ በዚያ ቀን በመካከላቸው ዝምድና የለም፡፡ አይጠያየቁምም፡፡So when the Horn is blown, no relationship will there be among them that Day, nor will they ask about one another.
ይህ ጥያቄ የመነጨው ከጥራዝ ጠለቅ ዕውቀት ሳይሆን ከጥራዝ ነጠቅ ዕውቀት ነው። መቼም ለምን ፊደል አልቆጠራችሁም አንላችሁም። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ፅናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አንድ አምላክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥110 እኔም ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው”*፤ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም አምልኮ አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
“ኢሥላም” ማለት “አንዱን አምላክ በብቸኝነት ማምለክ፣ መገዛት፣ መታዘዝ ማለት ነው”፤ የኢስላም አስኳሉ ደግሞ ተውሒድ ነው፤ ወደ ነብያችን”ﷺ” የሚወርደው ግህደተ-መለኮት፦ “አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው፦
18፥110 እኔም ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው”*፤ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም አምልኮ አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
6፥19 *«እርሱ አንድ አምላክ ብቻ ነው”*፡፡ እኔም ከምታጋሩት ነገር ንጹሕ ነኝ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا هُوَ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ وَإِنَّنِى بَرِىٓءٌۭ مِّمَّا تُشْرِكُونَ
21፤108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمُونَ ሲሆን ይህንን አንድ አምላክ በፍፁም መታዘዝን፣ መገዛትን፣ ማምለክን ያሳያል፤ “ኢንነማ” إِنَّمَآ ማለት “ብቻ” ማለት ሲሆን ይህም አንድ አምላክ ብቻ መመለክ የሚገባው ለማሳየት ብዙ ቦታ “አንድ አምላክ ብቻ ነው” በማለት ያስቀምጣል፦
20፥98 *”ጌታችሁ ያ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ የኾነው አላህ ብቻ ነው”*፡፡ እውቀቱ ነገርን ሁሉ አዳረሰ፡፡ إِنَّمَآ إِلَٰهُكُمُ ٱللَّهُ ٱلَّذِى لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ وَسِعَ كُلَّ شَىْءٍ عِلْمًۭا
2፥163 *”አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፤ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም”*፡፡ እርሱ እጅግ በጣም ርኅሩህ አዛኝ ነው፡፡ وَإِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ لَّآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ٱلرَّحْمَٰنُ ٱلرَّحِيمُ
ኢስላም ጥልልና ጥንፍፍ ያለ “ሞኖ-ቴእይዝም” መሆኑ ከላይ ያሉት አናቅጽ ቁልጭና ፍንትው አድርገው ያሳያሉ፤ “ሞኖ-ቴእይዝም” μονοθεϊσμός ማለት የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ሞኖ” μονο “ብቸኛ” እና “ቴኦስ” θεισμός “አምላክ” የሚል ውቅር ነው፤ ትርጉሙም “ብቸኛ አንድ አምላክ”only one deity” ማለት ነው፤ እንደ ባይብሉ ይህ ብቸኛ አምላክ ኢየሱስን የላከው ብቻ ነው፦
ዮሐንስ 17:3 *”እውነተኛ አምላክ ብቻህን የሆንህ አንተን”* እና የላክኸውን ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት። “ 1980 አዲስ ትርጉም”
τὸν μόνον ἀληθινὸν Θεὸν καὶ ὃν ἀπέστειλας Ἰησοῦν Χριστόν
ኢየሱስ የላከውን “አንተ” በሚል ሁለተኛ መደብ ነጠላ ባለቤት ተውላጠ-ስም በመጥራት ወደ እርሱ ይፀልይ ነበር፤ ይህንን የላከውን ማንነት “እውነተኛ አምላክ ብቻህን የሆንህ” በማለት የላከው ብቻውን እውነተኛ አምላክ መሆኑን ለማመልከት “ብቻህን” የሚል ገላጭ”adjective” ይጠቀማል፤ ከዚያም ባሻገር እራሱን ከዚያ ከእውነተኛ አምላክ ለመለየት “እና” የሚል መስተጻምር”conjuction” ይጠቀማል፣ ይህ አነጋገሩ የሚያሳየው ኢየሱስ የእውነተኛ አምላክ መልእክተኛ መሆኑን ነው፣ “የላከውን” የሚል ሃይለ-ቃል መጠቀሙ ይሰመርበት፣ መመለክ የሚገባው እርሱ ብቻ መሆኑን ለማሳየትም “እርሱን ብቻ አምልክ” በማለት እና የትንሳኤን ቀን መቼ መከሰት “ከአባት ብቻ በቀር ልጅም ቢሆን የሚያውቅ የለም” በማለት “ብቻ” የሚል ወሳኝ ቃላት ይጠቀማል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ *እርሱንም ብቻ አምልክ* ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
ማቴዎስ 24፥36 ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን *”ከአባት ብቻ በቀር”* የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ *”ልጅም ቢሆን የሚያውቅ የለም”*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥110 እኔም ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው”*፤ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም አምልኮ አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
“ኢሥላም” ማለት “አንዱን አምላክ በብቸኝነት ማምለክ፣ መገዛት፣ መታዘዝ ማለት ነው”፤ የኢስላም አስኳሉ ደግሞ ተውሒድ ነው፤ ወደ ነብያችን”ﷺ” የሚወርደው ግህደተ-መለኮት፦ “አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው፦
18፥110 እኔም ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው”*፤ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም አምልኮ አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
6፥19 *«እርሱ አንድ አምላክ ብቻ ነው”*፡፡ እኔም ከምታጋሩት ነገር ንጹሕ ነኝ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا هُوَ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ وَإِنَّنِى بَرِىٓءٌۭ مِّمَّا تُشْرِكُونَ
21፤108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمُونَ ሲሆን ይህንን አንድ አምላክ በፍፁም መታዘዝን፣ መገዛትን፣ ማምለክን ያሳያል፤ “ኢንነማ” إِنَّمَآ ማለት “ብቻ” ማለት ሲሆን ይህም አንድ አምላክ ብቻ መመለክ የሚገባው ለማሳየት ብዙ ቦታ “አንድ አምላክ ብቻ ነው” በማለት ያስቀምጣል፦
20፥98 *”ጌታችሁ ያ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ የኾነው አላህ ብቻ ነው”*፡፡ እውቀቱ ነገርን ሁሉ አዳረሰ፡፡ إِنَّمَآ إِلَٰهُكُمُ ٱللَّهُ ٱلَّذِى لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ وَسِعَ كُلَّ شَىْءٍ عِلْمًۭا
2፥163 *”አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፤ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም”*፡፡ እርሱ እጅግ በጣም ርኅሩህ አዛኝ ነው፡፡ وَإِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ لَّآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ٱلرَّحْمَٰنُ ٱلرَّحِيمُ
ኢስላም ጥልልና ጥንፍፍ ያለ “ሞኖ-ቴእይዝም” መሆኑ ከላይ ያሉት አናቅጽ ቁልጭና ፍንትው አድርገው ያሳያሉ፤ “ሞኖ-ቴእይዝም” μονοθεϊσμός ማለት የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ሞኖ” μονο “ብቸኛ” እና “ቴኦስ” θεισμός “አምላክ” የሚል ውቅር ነው፤ ትርጉሙም “ብቸኛ አንድ አምላክ”only one deity” ማለት ነው፤ እንደ ባይብሉ ይህ ብቸኛ አምላክ ኢየሱስን የላከው ብቻ ነው፦
ዮሐንስ 17:3 *”እውነተኛ አምላክ ብቻህን የሆንህ አንተን”* እና የላክኸውን ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት። “ 1980 አዲስ ትርጉም”
τὸν μόνον ἀληθινὸν Θεὸν καὶ ὃν ἀπέστειλας Ἰησοῦν Χριστόν
ኢየሱስ የላከውን “አንተ” በሚል ሁለተኛ መደብ ነጠላ ባለቤት ተውላጠ-ስም በመጥራት ወደ እርሱ ይፀልይ ነበር፤ ይህንን የላከውን ማንነት “እውነተኛ አምላክ ብቻህን የሆንህ” በማለት የላከው ብቻውን እውነተኛ አምላክ መሆኑን ለማመልከት “ብቻህን” የሚል ገላጭ”adjective” ይጠቀማል፤ ከዚያም ባሻገር እራሱን ከዚያ ከእውነተኛ አምላክ ለመለየት “እና” የሚል መስተጻምር”conjuction” ይጠቀማል፣ ይህ አነጋገሩ የሚያሳየው ኢየሱስ የእውነተኛ አምላክ መልእክተኛ መሆኑን ነው፣ “የላከውን” የሚል ሃይለ-ቃል መጠቀሙ ይሰመርበት፣ መመለክ የሚገባው እርሱ ብቻ መሆኑን ለማሳየትም “እርሱን ብቻ አምልክ” በማለት እና የትንሳኤን ቀን መቼ መከሰት “ከአባት ብቻ በቀር ልጅም ቢሆን የሚያውቅ የለም” በማለት “ብቻ” የሚል ወሳኝ ቃላት ይጠቀማል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ *እርሱንም ብቻ አምልክ* ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
ማቴዎስ 24፥36 ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን *”ከአባት ብቻ በቀር”* የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ *”ልጅም ቢሆን የሚያውቅ የለም”*።
ይህ ብቸኛ አምላክ ብቻውን አምላክ የሆነ፣ የማይሞት፣ የማይታይ፣ ብቻውን የሆነ ገዥ፣ አንድ ሰው እንኳ ያላየውም ሊያይም የማይቻለው ነው፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥17 *”ብቻውን አምላክ ለሚሆን ለማይሞተው፣ ለማይታየውም”*፣ ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን። NIV
6፥15-16 ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና *”ብቻውን የሆነ ገዥ”*፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ ያሳያል። *”እርሱ ብቻ የማይሞት ነው”*፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ *”አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም”*፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።
ይህ ብቸኛ አምላክ “እና” በሚል መስተጻምር እና “በ” በሚል መስተዋድድ ከኢየሱስ ተለይቷል፦
ሮሜ 16፥27 ብቻውን ጥበብ ላለው ለአምላክ *”በ”*ኢየሱስ ክርስቶስ እስከ ዘላለም ድረስ ክብር ይሁን፤ አሜን። NIV
ይሁዳ 1፥4 *”ብቻውን ያለውን ጌታ አምላክ”* እና ጌታችንንም ኢየሱስ ክርስቶስን ይክዳሉ።
denying the only Lord God, and our Lord Jesus Christ.” KJV
ይሁዳ 1፥25 *”ብቻውን ለሆነ አምላክና መድኃኒታችን”* ከዘመን ሁሉ በፊት አሁንም እስከ ዘላለምም ድረስ *”በ”*ጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ክብርና ግርማ ኃይልም ሥልጣንም ይሁን፤ አሜን።
ይህ ብቸኛ የኢየሱስ አምላክ ጥንት የነበሩት የነብያት እምላክ ነው፤ እርሱ በልዕልናው ብቻውን ያለ እና ብቻውን ሁሉንም ነገር የፈጠረ ነው፦
ዘዳግም 32፥39 አሁንም *እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ*፥ ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ”* እዩ፤
ኢዮብ 23፥13 *”እርሱ ግን ብቻውን ነው”*፤ እርሱንስ የሚመስለው ማን ነው?
ኢዮብ 9፥8 *”ሰማያትን ብቻውን ይዘረጋል”*።
መዝሙር 136፥7 *”ብቻውን ታላላቅ ብርሃናትን የሠራ”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ኢሳይያስ 44፥24 ከማኅፀን የሠራህ፥ የሚቤዥህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሁሉን የፈጠርሁ፥ *”ሰማያትን ለብቻዬ የዘረጋሁ ምድርንም ያጸናሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ ከእኔ ጋር ማን ነበረ?”*
“ብቻ” የሚል ገላጭ ቃል ተጠቅሞ ከአንድ በላይ ብዙ ማንነቶች በአንድ መለኮት ውስጥ አሉ ማለት እጅግ ሲበዛ ሞኝነት ነው፤ ሙስሊም በአላህ አንድ እኔነት ላይ ሌላ እኔነት ያላቸው ማንነት ሆነ ምንነት ሳያጋሩ የሚያመልኩ ናቸው፦
24፥55 *”በእኔ ምንም የማያጋሩ ኾነው ያመልኩኛል”*፡፡ ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጸኞች ናቸው፡፡ يَعْبُدُونَنِى لَا يُشْرِكُونَ بِى شَيْـًۭٔا ۚ وَمَن كَفَرَ بَعْدَ ذَٰلِكَ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
31፥15 *”ለአንተ በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር በእኔ እንድታጋራ ቢታገሉህም አትታዘዛቸው”*፡፡ وَإِن جَٰهَدَاكَ عَلَىٰٓ أَن تُشْرِكَ بِى مَا لَيْسَ لَكَ بِهِۦ عِلْمٌۭ فَلَا تُطِعْهُمَا
22፥26 ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ *«በእኔ ምንንም አታጋራ”*፣ ቤቴንም ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው» *”ባልነው ጊዜ አስታውስ*”፡፡ وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَٰهِيمَ مَكَانَ ٱلْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِى شَيْـًۭٔا وَطَهِّرْ بَيْتِىَ لِلطَّآئِفِينَ وَٱلْقَآئِمِينَ وَٱلرُّكَّعِ ٱلسُّجُودِ
29፥8 ሰውንም በወላጆቹ መልካም አድራጎትን አዘዝነው፡፡ *”ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን በእኔ እንድታጋራ ቢታገሉህ አትታዘዛቸው”*፡፡ መመለሻችሁ ወደ እኔ ነው፡፡ ትሠሩት የነበራችሁትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡ وَوَصَّيْنَا ٱلْإِنسَٰنَ بِوَٰلِدَيْهِ حُسْنًۭا ۖ وَإِن جَٰهَدَاكَ لِتُشْرِكَ بِى مَا لَيْسَ لَكَ بِهِۦ عِلْمٌۭ فَلَا تُطِعْهُمَآ ۚ إِلَىَّ مَرْجِعُكُمْ فَأُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
እኛስ አላህ ሆይ! አንተን ብቻ እናመልካለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን፤ በአንተ አምልኮ ላይ ማንንም ምንንም አካል ሆነ ህላዌ አናጋራም፦
1፥5 *”አንተን ብቻ እናመልካለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን”*፡፡ إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥17 *”ብቻውን አምላክ ለሚሆን ለማይሞተው፣ ለማይታየውም”*፣ ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን። NIV
6፥15-16 ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና *”ብቻውን የሆነ ገዥ”*፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ ያሳያል። *”እርሱ ብቻ የማይሞት ነው”*፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ *”አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም”*፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።
ይህ ብቸኛ አምላክ “እና” በሚል መስተጻምር እና “በ” በሚል መስተዋድድ ከኢየሱስ ተለይቷል፦
ሮሜ 16፥27 ብቻውን ጥበብ ላለው ለአምላክ *”በ”*ኢየሱስ ክርስቶስ እስከ ዘላለም ድረስ ክብር ይሁን፤ አሜን። NIV
ይሁዳ 1፥4 *”ብቻውን ያለውን ጌታ አምላክ”* እና ጌታችንንም ኢየሱስ ክርስቶስን ይክዳሉ።
denying the only Lord God, and our Lord Jesus Christ.” KJV
ይሁዳ 1፥25 *”ብቻውን ለሆነ አምላክና መድኃኒታችን”* ከዘመን ሁሉ በፊት አሁንም እስከ ዘላለምም ድረስ *”በ”*ጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ክብርና ግርማ ኃይልም ሥልጣንም ይሁን፤ አሜን።
ይህ ብቸኛ የኢየሱስ አምላክ ጥንት የነበሩት የነብያት እምላክ ነው፤ እርሱ በልዕልናው ብቻውን ያለ እና ብቻውን ሁሉንም ነገር የፈጠረ ነው፦
ዘዳግም 32፥39 አሁንም *እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ*፥ ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ”* እዩ፤
ኢዮብ 23፥13 *”እርሱ ግን ብቻውን ነው”*፤ እርሱንስ የሚመስለው ማን ነው?
ኢዮብ 9፥8 *”ሰማያትን ብቻውን ይዘረጋል”*።
መዝሙር 136፥7 *”ብቻውን ታላላቅ ብርሃናትን የሠራ”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ኢሳይያስ 44፥24 ከማኅፀን የሠራህ፥ የሚቤዥህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሁሉን የፈጠርሁ፥ *”ሰማያትን ለብቻዬ የዘረጋሁ ምድርንም ያጸናሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ ከእኔ ጋር ማን ነበረ?”*
“ብቻ” የሚል ገላጭ ቃል ተጠቅሞ ከአንድ በላይ ብዙ ማንነቶች በአንድ መለኮት ውስጥ አሉ ማለት እጅግ ሲበዛ ሞኝነት ነው፤ ሙስሊም በአላህ አንድ እኔነት ላይ ሌላ እኔነት ያላቸው ማንነት ሆነ ምንነት ሳያጋሩ የሚያመልኩ ናቸው፦
24፥55 *”በእኔ ምንም የማያጋሩ ኾነው ያመልኩኛል”*፡፡ ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጸኞች ናቸው፡፡ يَعْبُدُونَنِى لَا يُشْرِكُونَ بِى شَيْـًۭٔا ۚ وَمَن كَفَرَ بَعْدَ ذَٰلِكَ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
31፥15 *”ለአንተ በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር በእኔ እንድታጋራ ቢታገሉህም አትታዘዛቸው”*፡፡ وَإِن جَٰهَدَاكَ عَلَىٰٓ أَن تُشْرِكَ بِى مَا لَيْسَ لَكَ بِهِۦ عِلْمٌۭ فَلَا تُطِعْهُمَا
22፥26 ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ *«በእኔ ምንንም አታጋራ”*፣ ቤቴንም ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው» *”ባልነው ጊዜ አስታውስ*”፡፡ وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَٰهِيمَ مَكَانَ ٱلْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِى شَيْـًۭٔا وَطَهِّرْ بَيْتِىَ لِلطَّآئِفِينَ وَٱلْقَآئِمِينَ وَٱلرُّكَّعِ ٱلسُّجُودِ
29፥8 ሰውንም በወላጆቹ መልካም አድራጎትን አዘዝነው፡፡ *”ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን በእኔ እንድታጋራ ቢታገሉህ አትታዘዛቸው”*፡፡ መመለሻችሁ ወደ እኔ ነው፡፡ ትሠሩት የነበራችሁትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡ وَوَصَّيْنَا ٱلْإِنسَٰنَ بِوَٰلِدَيْهِ حُسْنًۭا ۖ وَإِن جَٰهَدَاكَ لِتُشْرِكَ بِى مَا لَيْسَ لَكَ بِهِۦ عِلْمٌۭ فَلَا تُطِعْهُمَآ ۚ إِلَىَّ مَرْجِعُكُمْ فَأُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
እኛስ አላህ ሆይ! አንተን ብቻ እናመልካለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን፤ በአንተ አምልኮ ላይ ማንንም ምንንም አካል ሆነ ህላዌ አናጋራም፦
1፥5 *”አንተን ብቻ እናመልካለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን”*፡፡ إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መላእክት እና ጂኒዎች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
"መለክ" مَلَك ወይም "መልአክ" مَلْأَك የሚለው ቃል "ለአከ" لَأَكَ ማለትም “ላከ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተላላኪ" ማለት ነው፥ የመለክ ብዙ ቁጥር ደግሞ "መላኢክ" مَلَائِك ወይም "መላኢካህ" مَلَائِكَة ነው። "መልአክ" የሚለውም የግዕዙ ቃል “ለአከ” ማለትም “ላከ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መልእክተኛ” ማለት ነው፥ የመልአክ ብዙ ቁጥር ደግሞ "መላእክት" ነው። መላእክት ከሰው በፊት የተፈጠሩ ፍጡራን ናቸው፥ አላህ ለመላእክት፦ "እኔ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ" ማለቱ በራሱ ከሰው በፊት የነበሩ ፍጡራን መሆናቸውን ፍንትው አርጎ ያሳያል፦
2፥30 *"ጌታህ ለመላእክት፡- «እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ» ባለ ጊዜ አስታውስ"*። وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً
38፥71 *"ጌታህ ለመላእክት «እኔ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ» ባለ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
“ጂኒ” جِنِّيّ ወይም "ጂኒይ" جِنِّيّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጂን” جِنّ ደግሞ የጂኒ ብዙ ቁጥር ነው። ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፥ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ ሁሉ፣ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ፣ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፣ አጅ-ጃን ከእሳት ነበልባል ተፈጥሯል፣ ኣደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
በነጠላ "ጃን" جَانّ በብዜት "ጂናን" جِنَّان ወይም "ጀዋን" جَوَانّ ከሰው በፊት ከእሳት የተፈጠሩት ፍጥረታት ናቸው። እዚህ ሐዲስ ላይ መላእክት፣ ጃን እና ኣደምን ለመለየት ሁለት ጊዜ "ወ" وَ ማለትም "እና" የሚል መስተዋድድ መጠቀሙ በራሱ መላእክት እና ጂን ሁለት የተለያዩ ፍጥረታት እንደሆኑ ቁልጭ አርጎ ያሳያል። መላእክት የተፈጠሩበት ንጥረ-ነገር ብቻ ሳይሆን ባሕርያቸውም ይለያል፥ መላእክት ጾታ የላቸውም፦
43፥19 *"መላእክትንም እነርሱ የአልረሕማን ባሮች የኾኑትን ሴቶች አደረጉ"፡፡ ሲፈጠሩ ነበሩን? መመስከራቸው በእርግጥ ትጻፋለች፡፡ ይጠየቃሉም*፡፡ وَجَعَلُوا الْمَلَائِكَةَ الَّذِينَ هُمْ عِبَادُ الرَّحْمَـٰنِ إِنَاثًا ۚ أَشَهِدُوا خَلْقَهُمْ ۚ سَتُكْتَبُ شَهَادَتُهُمْ وَيُسْأَلُونَ
37፥150 ወይስ እኛ እነርሱ የተጣዱ ሆነው *መላእክትን ሴቶች አድርገን ፈጠርን?* أَمْ خَلَقْنَا الْمَلَائِكَةَ إِنَاثًا وَهُمْ شَاهِدُونَ
ከመላእክት መካከል ሴቶች ቢኖሩ ኖሮ ቁሬሾች፦ "መላእክት ሴቶች ናቸው" ማለታቸውን አይቃወምም ነበር። አላህ መላእክትን ሴቶች አድርጎ አልፈጠረም። ጂኒዎች ግን ጾታ አላቸው፣ ዝርያ ስላላቸው ተራብተው ወንድም ሴትም ናቸው፦
18፥50 *"እርሱን እና ዘሮቹን* እነርሱ ለእናንተ ጠላቶች ሲኾኑ ከእኔ ላይ ረዳቶች አድርጋችሁ ትይዛላችሁን? ለበዳዮች ልዋጭነቱ ከፋ! أَفَتَتَّخِذُونَهُ وَذُرِّيَّتَهُ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِي وَهُمْ لَكُمْ عَدُوٌّ ۚ بِئْسَ لِلظَّالِمِينَ بَدَلًا
72፥6 ‹እነሆም *"ከሰዎች የኾኑ ወንዶች በጋኔን ወንዶች ይጠበቁ ነበሩ"*፡፡ ኩራትንም ጨመሩዋቸው፡፡› وَأَنَّهُ كَانَ رِجَالٌ مِّنَ الْإِنسِ يَعُوذُونَ بِرِجَالٍ مِّنَ الْجِنِّ فَزَادُوهُمْ رَهَقًا
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 312
ዘይድ ኢብኑ አርቀም እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “ቆሻሻ ቦታዎች በሰይጣናት ይጎበኛሉ፤ ከእናንተም ወደዚያ ሲገባ፦ *”አላህ ሆይ! ከወንድ እና ከሴት ሰይጣናት በአንተ እጠበቃለው”* ይበል። عَنْ زَيْدِ بْنِ أَرْقَمَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ هَذِهِ الْحُشُوشَ مُحْتَضَرَةٌ فَإِذَا دَخَلَ أَحَدُكُمْ فَلْيَقُلِ اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْخُبُثِ وَالْخَبَائِثِ ” .
የሰው ወንድ የሰው ሴትን በተራክቦ ድንግልና እንደሚገረስስ ሁሉ የጂኒ ወንድም የጂኒ ሴትን በተራክቦ ድንግልና ይገረስሳል፥ ይህ በራሱ ጂኒዎች በመዋለድ እንደ ሰው እንሚራቡ ማሳያ ነው፦
55፥56 *"በውስጣቸው ከበፊታቸው ሰውም ጃንም ያልገሰሳቸው ዓይኖቻቸውን አሳጣሪዎች አሉ"*፡፡ فِيهِنَّ قَاصِرَاتُ الطَّرْفِ لَمْ يَطْمِثْهُنَّ إِنسٌ قَبْلَهُمْ وَلَا جَانٌّ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
"መለክ" مَلَك ወይም "መልአክ" مَلْأَك የሚለው ቃል "ለአከ" لَأَكَ ማለትም “ላከ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተላላኪ" ማለት ነው፥ የመለክ ብዙ ቁጥር ደግሞ "መላኢክ" مَلَائِك ወይም "መላኢካህ" مَلَائِكَة ነው። "መልአክ" የሚለውም የግዕዙ ቃል “ለአከ” ማለትም “ላከ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መልእክተኛ” ማለት ነው፥ የመልአክ ብዙ ቁጥር ደግሞ "መላእክት" ነው። መላእክት ከሰው በፊት የተፈጠሩ ፍጡራን ናቸው፥ አላህ ለመላእክት፦ "እኔ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ" ማለቱ በራሱ ከሰው በፊት የነበሩ ፍጡራን መሆናቸውን ፍንትው አርጎ ያሳያል፦
2፥30 *"ጌታህ ለመላእክት፡- «እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ» ባለ ጊዜ አስታውስ"*። وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً
38፥71 *"ጌታህ ለመላእክት «እኔ ሰውን ከጭቃ እፈጥራለሁ» ባለ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
“ጂኒ” جِنِّيّ ወይም "ጂኒይ" جِنِّيّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጂን” جِنّ ደግሞ የጂኒ ብዙ ቁጥር ነው። ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፥ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ ሁሉ፣ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ፣ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፣ አጅ-ጃን ከእሳት ነበልባል ተፈጥሯል፣ ኣደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
በነጠላ "ጃን" جَانّ በብዜት "ጂናን" جِنَّان ወይም "ጀዋን" جَوَانّ ከሰው በፊት ከእሳት የተፈጠሩት ፍጥረታት ናቸው። እዚህ ሐዲስ ላይ መላእክት፣ ጃን እና ኣደምን ለመለየት ሁለት ጊዜ "ወ" وَ ማለትም "እና" የሚል መስተዋድድ መጠቀሙ በራሱ መላእክት እና ጂን ሁለት የተለያዩ ፍጥረታት እንደሆኑ ቁልጭ አርጎ ያሳያል። መላእክት የተፈጠሩበት ንጥረ-ነገር ብቻ ሳይሆን ባሕርያቸውም ይለያል፥ መላእክት ጾታ የላቸውም፦
43፥19 *"መላእክትንም እነርሱ የአልረሕማን ባሮች የኾኑትን ሴቶች አደረጉ"፡፡ ሲፈጠሩ ነበሩን? መመስከራቸው በእርግጥ ትጻፋለች፡፡ ይጠየቃሉም*፡፡ وَجَعَلُوا الْمَلَائِكَةَ الَّذِينَ هُمْ عِبَادُ الرَّحْمَـٰنِ إِنَاثًا ۚ أَشَهِدُوا خَلْقَهُمْ ۚ سَتُكْتَبُ شَهَادَتُهُمْ وَيُسْأَلُونَ
37፥150 ወይስ እኛ እነርሱ የተጣዱ ሆነው *መላእክትን ሴቶች አድርገን ፈጠርን?* أَمْ خَلَقْنَا الْمَلَائِكَةَ إِنَاثًا وَهُمْ شَاهِدُونَ
ከመላእክት መካከል ሴቶች ቢኖሩ ኖሮ ቁሬሾች፦ "መላእክት ሴቶች ናቸው" ማለታቸውን አይቃወምም ነበር። አላህ መላእክትን ሴቶች አድርጎ አልፈጠረም። ጂኒዎች ግን ጾታ አላቸው፣ ዝርያ ስላላቸው ተራብተው ወንድም ሴትም ናቸው፦
18፥50 *"እርሱን እና ዘሮቹን* እነርሱ ለእናንተ ጠላቶች ሲኾኑ ከእኔ ላይ ረዳቶች አድርጋችሁ ትይዛላችሁን? ለበዳዮች ልዋጭነቱ ከፋ! أَفَتَتَّخِذُونَهُ وَذُرِّيَّتَهُ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِي وَهُمْ لَكُمْ عَدُوٌّ ۚ بِئْسَ لِلظَّالِمِينَ بَدَلًا
72፥6 ‹እነሆም *"ከሰዎች የኾኑ ወንዶች በጋኔን ወንዶች ይጠበቁ ነበሩ"*፡፡ ኩራትንም ጨመሩዋቸው፡፡› وَأَنَّهُ كَانَ رِجَالٌ مِّنَ الْإِنسِ يَعُوذُونَ بِرِجَالٍ مِّنَ الْجِنِّ فَزَادُوهُمْ رَهَقًا
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 312
ዘይድ ኢብኑ አርቀም እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “ቆሻሻ ቦታዎች በሰይጣናት ይጎበኛሉ፤ ከእናንተም ወደዚያ ሲገባ፦ *”አላህ ሆይ! ከወንድ እና ከሴት ሰይጣናት በአንተ እጠበቃለው”* ይበል። عَنْ زَيْدِ بْنِ أَرْقَمَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ هَذِهِ الْحُشُوشَ مُحْتَضَرَةٌ فَإِذَا دَخَلَ أَحَدُكُمْ فَلْيَقُلِ اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْخُبُثِ وَالْخَبَائِثِ ” .
የሰው ወንድ የሰው ሴትን በተራክቦ ድንግልና እንደሚገረስስ ሁሉ የጂኒ ወንድም የጂኒ ሴትን በተራክቦ ድንግልና ይገረስሳል፥ ይህ በራሱ ጂኒዎች በመዋለድ እንደ ሰው እንሚራቡ ማሳያ ነው፦
55፥56 *"በውስጣቸው ከበፊታቸው ሰውም ጃንም ያልገሰሳቸው ዓይኖቻቸውን አሳጣሪዎች አሉ"*፡፡ فِيهِنَّ قَاصِرَاتُ الطَّرْفِ لَمْ يَطْمِثْهُنَّ إِنسٌ قَبْلَهُمْ وَلَا جَانٌّ
"አሕወር" أَحْوَر ማለት "ውብ" ማለት ሲሆን ተባታይ መደብ ነው፥ "ሐውራእ" حَوْرَاء ማለት ደግሞ "ውቢት" ማለት ሲሆን አንስታይ መደብ ነው። “ሑር” حُور ማለት የሁለቱም ጾታ ብዜት ነው፥ "ዒን" عِين ማለት "ዓይናማ" " ማለት ነው። "ሑረል ዒን" حُور العِين ማለት በጥቅሉ "ውብ ዓይናማ" ማለት ነው። በጀነት ያሉት ውብ ዓይናማ የሰው ወንድ የሰው ሴትን በተራክቦ ድንግልና እንደሚገረስስ ወይም የጂኒ ወንድም የጂኒ ሴትን በተራክቦ ድንግልና እንደሚገረስስ ማንም ያልነካቸው ደናግል ናቸው፥ መላእክት ግን ጾታ ስለሌላቸው ይህ ባሕርይ የላቸው።
መላእክት በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፣ መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፣ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *”መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *”እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም”*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *”አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
ኢብሊሥ ግን ከመላእክት ስልላሆነ ኮራ፥ በጌታውም ትእዛዝ አመጸ፥ ምክንያቱም ከጂን ነበር፦
38፥74 ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር፡፡ *”ኮራ”*፤ ከከሓዲዎቹም ነበር፡፡ إِلَّا إِبْلِيسَ اسْتَكْبَرَ وَكَانَ مِنَ الْكَافِرِينَ
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ”*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 18፥50
"ሐሠን አል-በስሪይ እንደተናገረው፦ *"ኢብሊሥ ከመላእክት አይደለም፥ ለአንዲት ቅጽበት እንኳን አልነበረም። ልክ አደም"ዐ.ሠ." ለሰው ሥረ-መሠረት እንደሆነ ሁሉ ኢብሊሥም ለጂን ሥረ-መሠረት ነው"*። ይህ በኢብኑ ጀሪር ተተርኳል፥ በኢሥናዱም ሶሒሕ ነው። قال الحسن البصري : ما كان إبليس من الملائكة طرفة عين قط ، وإنه لأصل الجن ، كما أن آدم ، عليه السلام ، أصل البشر . رواه ابن جرير بإسناد صحيح
ኢብኑ ከሲር በመቀጠል በተፍሢሩ ላይ አድ-ደሓክ፣ ሠዒድ ኢብኑ ጀቢር፣ ኢብኑ ኢሥሐቅ ወዘተ "ኢብሊሥ መልአክ ነበር" ያሉት ከኢሥራዒልያት ትርክት እንደሆነ ተናግሯል፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 18፥50
*"በእርግጥ በዚህ ሪዋያህ ከቀደምቶቹ የተተረከው ዘገባ አብዛኛውን ከኢሥራኢልያት እንደሆነ ይጤናል"*። وقد روي في هذا آثار كثيرة عن السلف ، وغالبها من الإسرائيليات التي تنقل لينظر فيها
"ኢሥራኢልያት" اسرائیلیات ማለት ሐዲስ ላይ የሌለ ከአይሁድ እና ከክርስትና ትውፊት የሚመጣ ትርክት ነው። ሲቀጥል ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፥ በምርጫቸው አምነው ጀነት ወይም ክደው ጀሃነም መግባት ይችላሉ፦
11፥119 የጌታህም ቃል፣ *ገሀነምን ከጂኒዎ እና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ* በማለት ተፈጸመች። وَتَمَّتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
55፥45 *ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?* فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَان
55፥46 *በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት*፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
ሱረቱ አር-ረሕማን ዐውዱ ላይ ያሉት ሰው እና ጃን ናቸው።
በተለይ “ጌታችሁ” የሚለው ቃል “ረቢኩማ” رَبِّكُمَا ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና ነው፥ ይህም ሁለቱን ሰውንና ጃንን ያመለክታል። “ታስተባብላላችሁ” የሚለው ቃል “ቱከዚባኒ” تُكَذِّبَانِ ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሲሆን አሁንም ሙሰና ነው፥ አሁንም ሁለቱን ሰውንና ጃንን ያመለክታል፦
55፥14 *ሰውን እንደ ሸክላ ከሚቅጨለጨል ደረቅ ጭቃ ፈጠረው*፡፡ خَلَقَ الْإِنسَانَ مِن صَلْصَالٍ كَالْفَخَّارِ
55፥15 *"ጃንንም ከእሳት ከኾነ ነበልባል ፈጠረው"*፡፡ وَخَلَقَ الْجَانَّ مِن مَّارِجٍ مِّن نَّارٍ
የትንሳኤ ቀን ለሁለቱም የተቀጠረ ቀጠሮ ነው፣ የዚያን ቀን የተውበት በር ስለተዘጋ ሰው ሆነ ጂን ከኃጢኣቱ አላህን ይቅርታ እንዲጠይቅ አይጠየቅም፣ ከዛ ይልቅ "የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልክተኞች አልመጧችሁምን? በማለት ፍርድ ያገኛሉ፦
44፥40 *የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው*፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
55፥39 *በዚያም ቀን ሰው እና ጃን ከኃጢኣቱ ገና አይጠየቅም*፡፡ فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُسْأَلُ عَن ذَنبِهِ إِنسٌ وَلَا جَانٌّ
6፥130 *የጂኒዎች እና የሰዎች ጭፍሮች ሆይ! አንቀጾቼን በእናንተ ላይ የሚተርኩ የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልክተኞች አልመጧችሁምን? ይባላሉ*፡፡ يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَـٰذَا
6፥128 *ሁሉንም የሚሰበስብባቸውንም ቀን አስታውስ፡፡ የጂኒዎች ጭፍሮች ሆይ! ከሰዎች ጭፍራን በማጥመም በእርግጥ አበዛችሁ* ይባላሉ፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ قَدِ اسْتَكْثَرْتُم مِّنَ الْإِن
መላእክት በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፣ መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፣ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *”መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *”እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም”*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *”አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
ኢብሊሥ ግን ከመላእክት ስልላሆነ ኮራ፥ በጌታውም ትእዛዝ አመጸ፥ ምክንያቱም ከጂን ነበር፦
38፥74 ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር፡፡ *”ኮራ”*፤ ከከሓዲዎቹም ነበር፡፡ إِلَّا إِبْلِيسَ اسْتَكْبَرَ وَكَانَ مِنَ الْكَافِرِينَ
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ”*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 18፥50
"ሐሠን አል-በስሪይ እንደተናገረው፦ *"ኢብሊሥ ከመላእክት አይደለም፥ ለአንዲት ቅጽበት እንኳን አልነበረም። ልክ አደም"ዐ.ሠ." ለሰው ሥረ-መሠረት እንደሆነ ሁሉ ኢብሊሥም ለጂን ሥረ-መሠረት ነው"*። ይህ በኢብኑ ጀሪር ተተርኳል፥ በኢሥናዱም ሶሒሕ ነው። قال الحسن البصري : ما كان إبليس من الملائكة طرفة عين قط ، وإنه لأصل الجن ، كما أن آدم ، عليه السلام ، أصل البشر . رواه ابن جرير بإسناد صحيح
ኢብኑ ከሲር በመቀጠል በተፍሢሩ ላይ አድ-ደሓክ፣ ሠዒድ ኢብኑ ጀቢር፣ ኢብኑ ኢሥሐቅ ወዘተ "ኢብሊሥ መልአክ ነበር" ያሉት ከኢሥራዒልያት ትርክት እንደሆነ ተናግሯል፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 18፥50
*"በእርግጥ በዚህ ሪዋያህ ከቀደምቶቹ የተተረከው ዘገባ አብዛኛውን ከኢሥራኢልያት እንደሆነ ይጤናል"*። وقد روي في هذا آثار كثيرة عن السلف ، وغالبها من الإسرائيليات التي تنقل لينظر فيها
"ኢሥራኢልያት" اسرائیلیات ማለት ሐዲስ ላይ የሌለ ከአይሁድ እና ከክርስትና ትውፊት የሚመጣ ትርክት ነው። ሲቀጥል ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፥ በምርጫቸው አምነው ጀነት ወይም ክደው ጀሃነም መግባት ይችላሉ፦
11፥119 የጌታህም ቃል፣ *ገሀነምን ከጂኒዎ እና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ* በማለት ተፈጸመች። وَتَمَّتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
55፥45 *ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?* فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَان
55፥46 *በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት*፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
ሱረቱ አር-ረሕማን ዐውዱ ላይ ያሉት ሰው እና ጃን ናቸው።
በተለይ “ጌታችሁ” የሚለው ቃል “ረቢኩማ” رَبِّكُمَا ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና ነው፥ ይህም ሁለቱን ሰውንና ጃንን ያመለክታል። “ታስተባብላላችሁ” የሚለው ቃል “ቱከዚባኒ” تُكَذِّبَانِ ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሲሆን አሁንም ሙሰና ነው፥ አሁንም ሁለቱን ሰውንና ጃንን ያመለክታል፦
55፥14 *ሰውን እንደ ሸክላ ከሚቅጨለጨል ደረቅ ጭቃ ፈጠረው*፡፡ خَلَقَ الْإِنسَانَ مِن صَلْصَالٍ كَالْفَخَّارِ
55፥15 *"ጃንንም ከእሳት ከኾነ ነበልባል ፈጠረው"*፡፡ وَخَلَقَ الْجَانَّ مِن مَّارِجٍ مِّن نَّارٍ
የትንሳኤ ቀን ለሁለቱም የተቀጠረ ቀጠሮ ነው፣ የዚያን ቀን የተውበት በር ስለተዘጋ ሰው ሆነ ጂን ከኃጢኣቱ አላህን ይቅርታ እንዲጠይቅ አይጠየቅም፣ ከዛ ይልቅ "የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልክተኞች አልመጧችሁምን? በማለት ፍርድ ያገኛሉ፦
44፥40 *የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው*፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
55፥39 *በዚያም ቀን ሰው እና ጃን ከኃጢኣቱ ገና አይጠየቅም*፡፡ فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُسْأَلُ عَن ذَنبِهِ إِنسٌ وَلَا جَانٌّ
6፥130 *የጂኒዎች እና የሰዎች ጭፍሮች ሆይ! አንቀጾቼን በእናንተ ላይ የሚተርኩ የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልክተኞች አልመጧችሁምን? ይባላሉ*፡፡ يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَـٰذَا
6፥128 *ሁሉንም የሚሰበስብባቸውንም ቀን አስታውስ፡፡ የጂኒዎች ጭፍሮች ሆይ! ከሰዎች ጭፍራን በማጥመም በእርግጥ አበዛችሁ* ይባላሉ፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ قَدِ اسْتَكْثَرْتُم مِّنَ الْإِن
ለጂኒዎች ጀነት እና ጀሃነም እንዲሁ የትንሳኤ ቀን ቀጠሮ እንዳላቸው እና የተፈጠሩበት አላማ ካየን ዘንዳ በነጻ ምርጫቸው አምነው ሙሥሊም አልያም ክደው ካፊር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙሥሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሠለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ታዲያ መላእክት ጂኒዎች ቢሆኑ ኖሮ ለመላእክት የሚላኩላቸው መልእክተኞች እነማን ናቸው? የትንሳኤ ቀን በሥራቸው ሊጠየቁ ነውን? ከመላእክትስ ሸያጢን አሉን? "መለክ" ማለት "ተላላኪ" ከሆነ ጂኒዎች የአላህ ተላላኪ ናቸውን? ማስረጃ የለም። አላህ፦ "ለመላእክትም ለአደም ስገዱ" ሲል ኢብሊሥ አብሮ ነበረ፦
18፥50 *ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ”*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
“ከጂን ነበር” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ይህ ኃይለ-ቃል መግባቱ በራሱ "ኢብሊሥ ከመላእክት ነው" የሚል ብዥታ እንዳይፈጥር ነው። አምላካችን አላህ “ለመላእክትም ለአደም ስገዱ” ብቻ ሳይሆን ለኢብሊሥም ስገድ ብሎታል፥ ይህንን ማለቱ እዚሁ አንቀጽ ላይ፦ “ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ” በማለት አላህ አዞት እንደነበር ይናገራል፦
7፥12 አላህ፦ *«ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?» አለው”*፡፡ «እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፡፡ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው» አለ፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ۖ قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
“ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" ሳይሆን “ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" አለው፥ “ባዘዝኩህ” የሚለው ኃይለ-ቃል ለአደም ስገድ ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳይል። “ለመላእክትም ብቻ ለአደም ስገዱ” ቢል ኖሮ “ብቻ” የሚለው ገላጭ ቅጽል ስላለ ኢብሊሥ ከመላእክት ነበር ብለን እንደመድም ነበር። ነገር ግን “ለ” የሚለው መስተዋድድ መኖሩ በራሱ ለመላእክት ብቻ የሚለውን አያሲዝም። ለምሳሌ፦
7፥179 ከጂኒም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *”ለ”እነርሱ ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፡፡ “ለ”እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፡፡ “ለ”እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም”*፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُون
“ለሁም ቁሉብ” لَهُمْ قُلُوب “ለሁም አዕዩን” لَهُمْ أَعْيُن “ለሁም አዛን” آذَانٌ የሚሉትን ቁልፍ ቃላት አስምሩበት። “ለ”ዘንጊዎች ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች አሉዋቸው ማለት ሌላው ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች የለውም የሚለውን እንደማያሲዝ ሁሉ ለመላእክት ስገዱ ማለቱ ለኢብሊሥ ስገድ አለማለቱን አያሲዝም። “ለ” የሚለው መስተዋድድ በመነሻ ቅጥያ መምጣቱ “ብቻ” የሚለውን መደምደሚያ አያስደርስም። ሲቀጥል “ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር” በሚለው ኃይለ-ቃል ላይ “ሲቀር” የምትለዋን ይዘን ኢብሊሥ ከመላእክት ነበር ማለት አሁንም የቁርኣንን ሰዋስው ካለመረዳት የሚመጣ ጥራዝ-ነጠቅ ዕውቀት ነው፦
26፥77 *”«እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር እርሱ ወዳጄ ነው”*፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
ኢብራሂም፦ “ለእኔ ጠላቶች ናቸው። ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር” ማለቱን አስተውል። “ሲቀር” የሚለውን አፍራሽ ቃል ይዘን ከዓለማቱ ጌታ ውጪ ለኢብራሂም ሁሉም ጠላት ነውን? አማንያን፣ ነቢያት፣ መላእክት፣ እንስሳትስ ጠላት ናቸውን? አይ “በቀር” የሚለው የአላህን ወዳጅ ለመሆን የገባ እንጂ “ሁሉን ጠላት ናቸው ከአላህ በቀር” ማለቱን አያሳይም ከተባለ እንግዲያውስ “በቀር” የሚለው ኢብሊሥ ብቻ አለመታዘዙን እንጂ መላእክት ውስጥ መካተቱን አያሳይም። ስለዚህ "መላእክት ጂኒዎች ናቸው" የሚል እሳቤ ሽታው ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ የለም። "አለ" የሚል ካለ ከቁርኣን እና ከሐዲስ ጠቅሶና አጣቅሶ ማቅረብ ይጠበቅበታል። በማንኛውም ነገር ብንከራከር የተከራከርንበትን ነገር ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልክተኛው ሐዲስ ማዞር ነው፥ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፦
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛውን እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ *”በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ “መጨረሻውም” ያማረ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙሥሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሠለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ታዲያ መላእክት ጂኒዎች ቢሆኑ ኖሮ ለመላእክት የሚላኩላቸው መልእክተኞች እነማን ናቸው? የትንሳኤ ቀን በሥራቸው ሊጠየቁ ነውን? ከመላእክትስ ሸያጢን አሉን? "መለክ" ማለት "ተላላኪ" ከሆነ ጂኒዎች የአላህ ተላላኪ ናቸውን? ማስረጃ የለም። አላህ፦ "ለመላእክትም ለአደም ስገዱ" ሲል ኢብሊሥ አብሮ ነበረ፦
18፥50 *ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ”*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
“ከጂን ነበር” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ይህ ኃይለ-ቃል መግባቱ በራሱ "ኢብሊሥ ከመላእክት ነው" የሚል ብዥታ እንዳይፈጥር ነው። አምላካችን አላህ “ለመላእክትም ለአደም ስገዱ” ብቻ ሳይሆን ለኢብሊሥም ስገድ ብሎታል፥ ይህንን ማለቱ እዚሁ አንቀጽ ላይ፦ “ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ” በማለት አላህ አዞት እንደነበር ይናገራል፦
7፥12 አላህ፦ *«ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?» አለው”*፡፡ «እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፡፡ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው» አለ፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ۖ قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
“ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" ሳይሆን “ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" አለው፥ “ባዘዝኩህ” የሚለው ኃይለ-ቃል ለአደም ስገድ ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳይል። “ለመላእክትም ብቻ ለአደም ስገዱ” ቢል ኖሮ “ብቻ” የሚለው ገላጭ ቅጽል ስላለ ኢብሊሥ ከመላእክት ነበር ብለን እንደመድም ነበር። ነገር ግን “ለ” የሚለው መስተዋድድ መኖሩ በራሱ ለመላእክት ብቻ የሚለውን አያሲዝም። ለምሳሌ፦
7፥179 ከጂኒም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *”ለ”እነርሱ ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፡፡ “ለ”እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፡፡ “ለ”እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም”*፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُون
“ለሁም ቁሉብ” لَهُمْ قُلُوب “ለሁም አዕዩን” لَهُمْ أَعْيُن “ለሁም አዛን” آذَانٌ የሚሉትን ቁልፍ ቃላት አስምሩበት። “ለ”ዘንጊዎች ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች አሉዋቸው ማለት ሌላው ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች የለውም የሚለውን እንደማያሲዝ ሁሉ ለመላእክት ስገዱ ማለቱ ለኢብሊሥ ስገድ አለማለቱን አያሲዝም። “ለ” የሚለው መስተዋድድ በመነሻ ቅጥያ መምጣቱ “ብቻ” የሚለውን መደምደሚያ አያስደርስም። ሲቀጥል “ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር” በሚለው ኃይለ-ቃል ላይ “ሲቀር” የምትለዋን ይዘን ኢብሊሥ ከመላእክት ነበር ማለት አሁንም የቁርኣንን ሰዋስው ካለመረዳት የሚመጣ ጥራዝ-ነጠቅ ዕውቀት ነው፦
26፥77 *”«እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር እርሱ ወዳጄ ነው”*፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
ኢብራሂም፦ “ለእኔ ጠላቶች ናቸው። ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር” ማለቱን አስተውል። “ሲቀር” የሚለውን አፍራሽ ቃል ይዘን ከዓለማቱ ጌታ ውጪ ለኢብራሂም ሁሉም ጠላት ነውን? አማንያን፣ ነቢያት፣ መላእክት፣ እንስሳትስ ጠላት ናቸውን? አይ “በቀር” የሚለው የአላህን ወዳጅ ለመሆን የገባ እንጂ “ሁሉን ጠላት ናቸው ከአላህ በቀር” ማለቱን አያሳይም ከተባለ እንግዲያውስ “በቀር” የሚለው ኢብሊሥ ብቻ አለመታዘዙን እንጂ መላእክት ውስጥ መካተቱን አያሳይም። ስለዚህ "መላእክት ጂኒዎች ናቸው" የሚል እሳቤ ሽታው ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ የለም። "አለ" የሚል ካለ ከቁርኣን እና ከሐዲስ ጠቅሶና አጣቅሶ ማቅረብ ይጠበቅበታል። በማንኛውም ነገር ብንከራከር የተከራከርንበትን ነገር ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልክተኛው ሐዲስ ማዞር ነው፥ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፦
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛውን እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ *”በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ “መጨረሻውም” ያማረ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም