የፀሐይ መጥለቂያ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
36፥38 *ፀሐይም ለእርሷ ወደ ሆነው መርጊያ ትሮጣለች፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው አምላክ ውሳኔ ነው*፡፡ وَالشَّمْسُ تَجْرِي لِمُسْتَقَرٍّ لَّهَا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
ሚሽነሪዎች ቁርኣንን ለመተቸት ሱሪ ባንገቴ ካሉ ሰነባበቱ፥ እኛ ደግሞ እግር እራስን እንደማያክ እናሳያቸዋለን። እስቲ የሚተቹበትን ሐዲሱን እንመልከት፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 32, ሐዲስ 34
አቢ ዘር እንደተረከው፦ "ፀሐይ ስትጠልቅ የአላህ መልክተኛ”ﷺ” በአህያ ላይ ተንቆናጠው ሳለ በአጠገባቸው ተቀምጬ ነበር። *"እርሳቸውም ፦"እርሷ ወደየት እንደምትገባ ታውቃለህን? አሉ። እኔም፦ "አላህ እና መልእክተኛው የበለጠ ያውቃሉ" አልኩኝ። እርሳቸውም፦ "በሞቀ ውኃ ምንጭ ውስጥ ትገባለች" አሉ"*። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ كُنْتُ رَدِيفَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَهُوَ عَلَى حِمَارٍ وَالشَّمْسُ عِنْدَ غُرُوبِهَا فَقَالَ " هَلْ تَدْرِي أَيْنَ تَغْرُبُ هَذِهِ " . قُلْتُ اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَعْلَمُ . قَالَ " فَإِنَّهَا تَغْرُبُ فِي عَيْنِ حَامِيَة
እዚህ ሐዲስ ላይ "ሓሚያህ" حَامِيَةٍ ማለት "ሙቅ ውኃ" ማለት እንጂ ጥቁር ጭቃ ማለት አይደለም። "ጥቁር ጭቃ" ለማለት ከፈለጋችሁ "ሐሚአህ" حَمِئَة ነው። ሓሚያህ ከዐርሽ ሥር ያለ ውኃ ነው፦
11፥7 *"እርሱም ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ ነው፡፡ ዐርሹም በውሃ ላይ ነበር"*፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59, ሐዲስ 2
ዒምራም ኢብኑ ሑሰይን እንደተረከው፦ "ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *"በመጀመሪያ ምንም ነገር ሳይኖር አላህ ነበረ፣ ከዚያ ዙፋኑን በውኃ ላይ ነበረ፣ ከዚያ ሁሉን ነገር ጻፈ፣ ከዚያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ"*። عَنْ عِمْرَانَ بْنِ حُصَيْنٍ، قَالَ إِنِّي عِنْدَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم كَانَ اللَّهُ وَلَمْ يَكُنْ شَىْءٌ غَيْرُهُ، وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ، وَكَتَبَ فِي الذِّكْرِ كُلَّ شَىْءٍ، وَخَلَقَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ
እዚህ ድረስ ከተግባባን "በሞቀ ውኃ ምንጭ ውስጥ ትገባለች" የሚለውን በኢማም ቡኻርይ ላይ "ከዐርሽ ሥር እስክትሰግድ ድረስ ትጓዛለች" ተብሎ በደንብ ተፈሥሯል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4802
አቢ ዘር"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "አንድ ጊዜ ፀሐይ ስትጠልቅ ከነቢዩ”ﷺ” በመሥጂድ ሆኜ ሳለ፥ *"እርሳቸውም ፦"አቢ ዘር ሆይ! እርሷ ወደየት እንደምትገባ ታውቃለህን? አሉ። እኔም፦ "አላህ እና መልእክተኛው የበለጠ ያውቃሉ" አልኩኝ። እርሳቸውም፦ "ከዐርሽ ሥር እስክትሰግድ ድረስ ትጓዛለች፥ ይህ የአላህ ንግግር ነው፦ "ፀሐይም ለእርሷ ወደ ሆነው መርጊያ ትሮጣለች፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው አምላክ ውሳኔ ነው"*። عَنْ أَبِي ذَرٍّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ كُنْتُ مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي الْمَسْجِدِ عِنْدَ غُرُوبِ الشَّمْسِ فَقَالَ " يَا أَبَا ذَرٍّ أَتَدْرِي أَيْنَ تَغْرُبُ الشَّمْسُ ". قُلْتُ اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَعْلَمُ. قَالَ " فَإِنَّهَا تَذْهَبُ حَتَّى تَسْجُدَ تَحْتَ الْعَرْشِ، فَذَلِكَ قَوْلُهُ تَعَالَى {وَالشَّمْسُ تَجْرِي لِمُسْتَقَرٍّ لَهَا ذَلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ}"
የሥነ-ፈለክ ጥናት ታሪክን ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንመለከት “ምድር የሥርዓተ-ፈለክ እምብርት”Geocentric” ናት" ተብሎ ይታመን ነበር። ነገር ግን በ1533 ድኅረ-ልደት ኒክላስ ኮፐርኒኮስ ምድር ሳትሆን ፀሐይ የሥርዓተ-ፈለክ እምብርት”Heliocentric” ናት" ብሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ለዓለማችን አዲስ ጥናት አበረከተ። ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ፀሐይ ቋሚ እምብርት”stationary” እንጂ ትንቀሳቀሳለች ተብሎ አይታሰብም ነበር። ነገር ግን በ1783 ድኅረ-ልደት ዊሊያም ሃርቸል ፀሐይ በሰከንድ 16.5 ኪሎ ሜትር ትጓዛለች" ብሎ አዲስ ግኝት አመጣ፥ ይህ ጉዞ “ሶላር አፔክስ”solar apex” ይባላል። የምትሄድበትን ቦታ ምሁራን “local standard of rest”(LSR) አሊያም “Galactic Center” ይሉታል። ምሁራን ይህንን ጉዞዋን ሶላር አፔክስ ይበሉት እንጂ ከዐርሽ ሥር ወደላው ውኃ ልትጠልቅ እየተጓዘች እንደሆነ ከላይ ያለው ሐዲስ ያስረዳል። ይህ ከዐርሽ ሥር ያለው ውኃ ለእርሷ "መርጊያ" ተብሏል፦
36፥38 *ፀሐይም ለእርሷ ወደ ሆነው መርጊያ ትሮጣለች፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው አምላክ ውሳኔ ነው"*፡፡ وَالشَّمْسُ تَجْرِي لِمُسْتَقَرٍّ لَّهَا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
36፥38 *ፀሐይም ለእርሷ ወደ ሆነው መርጊያ ትሮጣለች፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው አምላክ ውሳኔ ነው*፡፡ وَالشَّمْسُ تَجْرِي لِمُسْتَقَرٍّ لَّهَا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
ሚሽነሪዎች ቁርኣንን ለመተቸት ሱሪ ባንገቴ ካሉ ሰነባበቱ፥ እኛ ደግሞ እግር እራስን እንደማያክ እናሳያቸዋለን። እስቲ የሚተቹበትን ሐዲሱን እንመልከት፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 32, ሐዲስ 34
አቢ ዘር እንደተረከው፦ "ፀሐይ ስትጠልቅ የአላህ መልክተኛ”ﷺ” በአህያ ላይ ተንቆናጠው ሳለ በአጠገባቸው ተቀምጬ ነበር። *"እርሳቸውም ፦"እርሷ ወደየት እንደምትገባ ታውቃለህን? አሉ። እኔም፦ "አላህ እና መልእክተኛው የበለጠ ያውቃሉ" አልኩኝ። እርሳቸውም፦ "በሞቀ ውኃ ምንጭ ውስጥ ትገባለች" አሉ"*። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ كُنْتُ رَدِيفَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَهُوَ عَلَى حِمَارٍ وَالشَّمْسُ عِنْدَ غُرُوبِهَا فَقَالَ " هَلْ تَدْرِي أَيْنَ تَغْرُبُ هَذِهِ " . قُلْتُ اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَعْلَمُ . قَالَ " فَإِنَّهَا تَغْرُبُ فِي عَيْنِ حَامِيَة
እዚህ ሐዲስ ላይ "ሓሚያህ" حَامِيَةٍ ማለት "ሙቅ ውኃ" ማለት እንጂ ጥቁር ጭቃ ማለት አይደለም። "ጥቁር ጭቃ" ለማለት ከፈለጋችሁ "ሐሚአህ" حَمِئَة ነው። ሓሚያህ ከዐርሽ ሥር ያለ ውኃ ነው፦
11፥7 *"እርሱም ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ ነው፡፡ ዐርሹም በውሃ ላይ ነበር"*፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59, ሐዲስ 2
ዒምራም ኢብኑ ሑሰይን እንደተረከው፦ "ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *"በመጀመሪያ ምንም ነገር ሳይኖር አላህ ነበረ፣ ከዚያ ዙፋኑን በውኃ ላይ ነበረ፣ ከዚያ ሁሉን ነገር ጻፈ፣ ከዚያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ"*። عَنْ عِمْرَانَ بْنِ حُصَيْنٍ، قَالَ إِنِّي عِنْدَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم كَانَ اللَّهُ وَلَمْ يَكُنْ شَىْءٌ غَيْرُهُ، وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ، وَكَتَبَ فِي الذِّكْرِ كُلَّ شَىْءٍ، وَخَلَقَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ
እዚህ ድረስ ከተግባባን "በሞቀ ውኃ ምንጭ ውስጥ ትገባለች" የሚለውን በኢማም ቡኻርይ ላይ "ከዐርሽ ሥር እስክትሰግድ ድረስ ትጓዛለች" ተብሎ በደንብ ተፈሥሯል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4802
አቢ ዘር"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "አንድ ጊዜ ፀሐይ ስትጠልቅ ከነቢዩ”ﷺ” በመሥጂድ ሆኜ ሳለ፥ *"እርሳቸውም ፦"አቢ ዘር ሆይ! እርሷ ወደየት እንደምትገባ ታውቃለህን? አሉ። እኔም፦ "አላህ እና መልእክተኛው የበለጠ ያውቃሉ" አልኩኝ። እርሳቸውም፦ "ከዐርሽ ሥር እስክትሰግድ ድረስ ትጓዛለች፥ ይህ የአላህ ንግግር ነው፦ "ፀሐይም ለእርሷ ወደ ሆነው መርጊያ ትሮጣለች፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው አምላክ ውሳኔ ነው"*። عَنْ أَبِي ذَرٍّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ كُنْتُ مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي الْمَسْجِدِ عِنْدَ غُرُوبِ الشَّمْسِ فَقَالَ " يَا أَبَا ذَرٍّ أَتَدْرِي أَيْنَ تَغْرُبُ الشَّمْسُ ". قُلْتُ اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَعْلَمُ. قَالَ " فَإِنَّهَا تَذْهَبُ حَتَّى تَسْجُدَ تَحْتَ الْعَرْشِ، فَذَلِكَ قَوْلُهُ تَعَالَى {وَالشَّمْسُ تَجْرِي لِمُسْتَقَرٍّ لَهَا ذَلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ}"
የሥነ-ፈለክ ጥናት ታሪክን ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንመለከት “ምድር የሥርዓተ-ፈለክ እምብርት”Geocentric” ናት" ተብሎ ይታመን ነበር። ነገር ግን በ1533 ድኅረ-ልደት ኒክላስ ኮፐርኒኮስ ምድር ሳትሆን ፀሐይ የሥርዓተ-ፈለክ እምብርት”Heliocentric” ናት" ብሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ለዓለማችን አዲስ ጥናት አበረከተ። ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ፀሐይ ቋሚ እምብርት”stationary” እንጂ ትንቀሳቀሳለች ተብሎ አይታሰብም ነበር። ነገር ግን በ1783 ድኅረ-ልደት ዊሊያም ሃርቸል ፀሐይ በሰከንድ 16.5 ኪሎ ሜትር ትጓዛለች" ብሎ አዲስ ግኝት አመጣ፥ ይህ ጉዞ “ሶላር አፔክስ”solar apex” ይባላል። የምትሄድበትን ቦታ ምሁራን “local standard of rest”(LSR) አሊያም “Galactic Center” ይሉታል። ምሁራን ይህንን ጉዞዋን ሶላር አፔክስ ይበሉት እንጂ ከዐርሽ ሥር ወደላው ውኃ ልትጠልቅ እየተጓዘች እንደሆነ ከላይ ያለው ሐዲስ ያስረዳል። ይህ ከዐርሽ ሥር ያለው ውኃ ለእርሷ "መርጊያ" ተብሏል፦
36፥38 *ፀሐይም ለእርሷ ወደ ሆነው መርጊያ ትሮጣለች፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው አምላክ ውሳኔ ነው"*፡፡ وَالشَّمْسُ تَجْرِي لِمُسْتَقَرٍّ لَّهَا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
በመቀጠል ከሄደችበት ስትመለስ የሚኖራት የጊዜ ፍጥነት በሰከንድ 19.7 ኪሎ ሜትር ነው" ተብሎ በዊሊያም ሃርቸል ተዘክሯል። ይህም ምልሰት “ሶላር አንታፔክስ”solar antapex” ይባላል። ከጠለቀችበት ተመልሳ ስትወጣ ቂያማህ ይቆማል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 59, ሐዲስ 10
አቢ ዘር"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "ነቢዩም”ﷺ” እኔን፦ *"ፀሐይ ወደየት እንደምትገባ ታውቃለህን? አሉ። እኔም፦ "አላህ እና መልእክተኛው የበለጠ ያውቃሉ" አልኩኝ። እርሳቸውም፦ "ከዐርሽ ሥር እስክትሰግድ ድረስ ትጓዛለች፥ ተመልሳ እንድትወጣ ትጠይቃለች"*። عَنْ أَبِي ذَرٍّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم لأَبِي ذَرٍّ حِينَ غَرَبَتِ الشَّمْسُ " تَدْرِي أَيْنَ تَذْهَبُ ". قُلْتُ اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَعْلَمُ. قَالَ " فَإِنَّهَا تَذْهَبُ حَتَّى تَسْجُدَ تَحْتَ الْعَرْشِ، فَتَسْتَأْذِنَ فَيُؤْذَنَ لَهَا،
ሙሥነድ አሕመድ 21459
አቢ ዘር እንደተረከው፦ "አንድ ቀን ፀሐይ ስትጠልቅ ኮርቻ ወይም ድብዳብ ባለው አህያ ላይ ነቢዩ”ﷺ” ተቀምጠው ሳለ በአጠገባቸው ነበርኩኝ። *"እርሳቸውም ለእኔ፦ "አቢ ዘር ሆይ! ፀሐይ ወደየት እንደምትገባ ታውቃለህን? አሉ። እኔም፦ "አላህ እና መልእክተኛው የበለጠ ያውቃሉ" አልኩኝ። እርሳቸውም፦ "በሞቀ ውኃ ምንጭ ለጌታዋ በዐርሽ ሥር እስክትሰግድ ትገባለች" አሉ። በምትወጣበት ጊዜ አላህ እንድትወጣና እንድትገባ ይፈቅላታል፥ ግን ይዘጋላል። እርሷም፦ "ጌታ ሆይ! ለመጒዝ ረጅም ርቀት አለኝ" ትላለች። አላህም፦ "በጠለቅሽበት ውጪ" ይላታል። 6፥158 "አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም"*።
عَنْ أَبِي ذَرٍّ قَالَ : كُنْتُ مَعَ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ عَلَى حِمَارٍ وَعَلَيْهِ بَرْذَعَةٌ أَوْ قَطِيفَةٌ. قَالَ : وَذَلِكَ عِنْدَ غُرُوبِ الشَّمْسِ. فَقَالَ لِي : " يَا أَبَا ذَرٍّ، هَلْ تَدْرِي أَيْنَ تَغِيبُ هَذِهِ ؟ ". قَالَ : قُلْتُ : اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَعْلَمُ. قَالَ : " فَإِنَّهَا تَغْرُبُ فِي عَيْنٍ حَامِيَةٍ،تَنْطَلِقُ حَتَّى تَخِرَّ لِرَبِّهَا سَاجِدَةً تَحْتَ الْعَرْشِ، فَإِذَا حَانَ خُرُوجُهَا أَذِنَ اللَّهُ لَهَا فَتَخْرُجُ فَتَطْلُعُ، فَإِذَا أَرَادَ أَنْ يُطْلِعَهَا مِنْ حَيْثُ تَغْرُبُ حَبَسَهَا، فَتَقُولُ : يَا رَبِّ، إِنَّ مَسِيرِي بَعِيدٌ. فَيَقُولُ لَهَا : اطْلُعِي مِنْ حَيْثُ غِبْتِ." فَذَلِكَ حِينَ لَا يَنْفَعُ نَفْسًا إِيمَانُهَا ".
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4635
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ፀሐይ በጠለቀበት እስክትወጣ ድረስ ሰአቲቱ(ትንሳኤ) አትቆምም"*። حَدَّثَنَا أَبُو هُرَيْرَةَ، رضى الله عنه قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَطْلُعَ الشَّمْسُ مِنْ مَغْرِبِهَا،
የሚያጅበው ሁሉም ስለ ፀሐይ መጥለቅ በተዘገቡት ሐዲስ ላይ ተራኪው አቢ ዘር ነው። ስለዚህ በሐዲሳቱ ላይ የተጠቀሱት የፀሐይ በዐርሽ ሥር ካለው ውኃ መጥለቅ እና ዙልቀርነይን በጥቁር ጭቃ ስትጠልቅ ካያት ጋር ምንም አይነት ተዛምዶ የለውም። "ነቢያችሁ"ﷺ" ፀሐይ የምትጠልቀው ጥቁር ጭቃ ውስጥ ነው ብለዋል" ያላችሁት ቅጥፈት ተጋልጧል። አላህ ሂዳያህ ይስጣቸው፥ ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 59, ሐዲስ 10
አቢ ዘር"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "ነቢዩም”ﷺ” እኔን፦ *"ፀሐይ ወደየት እንደምትገባ ታውቃለህን? አሉ። እኔም፦ "አላህ እና መልእክተኛው የበለጠ ያውቃሉ" አልኩኝ። እርሳቸውም፦ "ከዐርሽ ሥር እስክትሰግድ ድረስ ትጓዛለች፥ ተመልሳ እንድትወጣ ትጠይቃለች"*። عَنْ أَبِي ذَرٍّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم لأَبِي ذَرٍّ حِينَ غَرَبَتِ الشَّمْسُ " تَدْرِي أَيْنَ تَذْهَبُ ". قُلْتُ اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَعْلَمُ. قَالَ " فَإِنَّهَا تَذْهَبُ حَتَّى تَسْجُدَ تَحْتَ الْعَرْشِ، فَتَسْتَأْذِنَ فَيُؤْذَنَ لَهَا،
ሙሥነድ አሕመድ 21459
አቢ ዘር እንደተረከው፦ "አንድ ቀን ፀሐይ ስትጠልቅ ኮርቻ ወይም ድብዳብ ባለው አህያ ላይ ነቢዩ”ﷺ” ተቀምጠው ሳለ በአጠገባቸው ነበርኩኝ። *"እርሳቸውም ለእኔ፦ "አቢ ዘር ሆይ! ፀሐይ ወደየት እንደምትገባ ታውቃለህን? አሉ። እኔም፦ "አላህ እና መልእክተኛው የበለጠ ያውቃሉ" አልኩኝ። እርሳቸውም፦ "በሞቀ ውኃ ምንጭ ለጌታዋ በዐርሽ ሥር እስክትሰግድ ትገባለች" አሉ። በምትወጣበት ጊዜ አላህ እንድትወጣና እንድትገባ ይፈቅላታል፥ ግን ይዘጋላል። እርሷም፦ "ጌታ ሆይ! ለመጒዝ ረጅም ርቀት አለኝ" ትላለች። አላህም፦ "በጠለቅሽበት ውጪ" ይላታል። 6፥158 "አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም"*።
عَنْ أَبِي ذَرٍّ قَالَ : كُنْتُ مَعَ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ عَلَى حِمَارٍ وَعَلَيْهِ بَرْذَعَةٌ أَوْ قَطِيفَةٌ. قَالَ : وَذَلِكَ عِنْدَ غُرُوبِ الشَّمْسِ. فَقَالَ لِي : " يَا أَبَا ذَرٍّ، هَلْ تَدْرِي أَيْنَ تَغِيبُ هَذِهِ ؟ ". قَالَ : قُلْتُ : اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَعْلَمُ. قَالَ : " فَإِنَّهَا تَغْرُبُ فِي عَيْنٍ حَامِيَةٍ،تَنْطَلِقُ حَتَّى تَخِرَّ لِرَبِّهَا سَاجِدَةً تَحْتَ الْعَرْشِ، فَإِذَا حَانَ خُرُوجُهَا أَذِنَ اللَّهُ لَهَا فَتَخْرُجُ فَتَطْلُعُ، فَإِذَا أَرَادَ أَنْ يُطْلِعَهَا مِنْ حَيْثُ تَغْرُبُ حَبَسَهَا، فَتَقُولُ : يَا رَبِّ، إِنَّ مَسِيرِي بَعِيدٌ. فَيَقُولُ لَهَا : اطْلُعِي مِنْ حَيْثُ غِبْتِ." فَذَلِكَ حِينَ لَا يَنْفَعُ نَفْسًا إِيمَانُهَا ".
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4635
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ" እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ፀሐይ በጠለቀበት እስክትወጣ ድረስ ሰአቲቱ(ትንሳኤ) አትቆምም"*። حَدَّثَنَا أَبُو هُرَيْرَةَ، رضى الله عنه قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَطْلُعَ الشَّمْسُ مِنْ مَغْرِبِهَا،
የሚያጅበው ሁሉም ስለ ፀሐይ መጥለቅ በተዘገቡት ሐዲስ ላይ ተራኪው አቢ ዘር ነው። ስለዚህ በሐዲሳቱ ላይ የተጠቀሱት የፀሐይ በዐርሽ ሥር ካለው ውኃ መጥለቅ እና ዙልቀርነይን በጥቁር ጭቃ ስትጠልቅ ካያት ጋር ምንም አይነት ተዛምዶ የለውም። "ነቢያችሁ"ﷺ" ፀሐይ የምትጠልቀው ጥቁር ጭቃ ውስጥ ነው ብለዋል" ያላችሁት ቅጥፈት ተጋልጧል። አላህ ሂዳያህ ይስጣቸው፥ ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አወዛጋቢው ዶክትሪን
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ የማን ባሪያ ነው?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ባሪያ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ የራሱ ባሪያ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! የአብ ባሪያ እንጂ የራሱ ባሪያ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ የማን ነቢይ ነው?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ነቢይ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ የራሱ ነቢይ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! የአብ ነቢይ እንጂ የራሱ ነቢይ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስን የላከው ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ በራሱ ላከው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አብ ነው የላከው እንጂ ራሱን በራሱ አላከውም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሰውነቱ ፍጡር ነው?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "ማን ፈጠረው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ በራሱ ፈጠረው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አብ ነው የፈጠረው እንጂ ራሱ እራሱን አልፈጠረውም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው ወደ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "ወደ እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው ወደ ራሱ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! ወደ አብ ነው ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው እንጂ ወደ ራሱ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አምላክ አለው?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "አምላኩ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር!
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ራሱ የራሱ አምላክ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አምላኩ አብ ነው እንጂ ራሱ የራሱ አምላክ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
የዚህ ዶክትሪን መልስ ኅሊና ይቀበለዋልን? መልስ ለኅሊና።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ የማን ባሪያ ነው?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ባሪያ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ የራሱ ባሪያ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! የአብ ባሪያ እንጂ የራሱ ባሪያ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ የማን ነቢይ ነው?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ነቢይ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ የራሱ ነቢይ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! የአብ ነቢይ እንጂ የራሱ ነቢይ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስን የላከው ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ በራሱ ላከው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አብ ነው የላከው እንጂ ራሱን በራሱ አላከውም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሰውነቱ ፍጡር ነው?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "ማን ፈጠረው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ በራሱ ፈጠረው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አብ ነው የፈጠረው እንጂ ራሱ እራሱን አልፈጠረውም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው ወደ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "ወደ እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው ወደ ራሱ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! ወደ አብ ነው ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው እንጂ ወደ ራሱ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አምላክ አለው?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "አምላኩ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር!
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ራሱ የራሱ አምላክ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አምላኩ አብ ነው እንጂ ራሱ የራሱ አምላክ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
የዚህ ዶክትሪን መልስ ኅሊና ይቀበለዋልን? መልስ ለኅሊና።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ንብ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥68 *"ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል አስታወቀ፦ ”ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን ያዢ”*፡፡ وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ
ንብ በራሪ ነፍስ”insect” ናት፤ ከሦስት አፅቂዎች የምትመደብ ስትሆን ልክ እንደ ጉንዳን ካሉ “Hymenoptera” ቤተሰብ ትመደባለች፤ ይህቺ በራሪ ነፍስ በማር እና በሰም ምርቷ ትታወቃለች። በምድራችን ላይ ከ20,000 በላይ የታወቁ የንብ ዝርያዎች ሲኖሩ እነዚህም በዘጠኝ ታዋቂ ቤተሰቦች ተከፋፍለዋል፥ ምን አለፋን ከተጠቀሰው ቁጥር በላይ ዝርያዎች ሊኖሯቸውም ይችላል። ንብ የራሷን ቤቶች የምትሰራው ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ነው፥ ይህንን ሥርዓት ያሳወቃት ንድፍ አውጪው አምላካችን አላህ ነው፦
16፥68 *ጌታህም ወደ ንብ* እንዲህ ሲል አስታወቀ፦ *”ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን ያዢ”*፡፡ وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ
ንብ አበባዎች ባሉበት ሁሉ ትገኛለች፥ የንብ አካላቷ በሦስት ክፍል ይከፈላል፦
በአንደኛው ክፍል የምታሸትበት፣ የምትዳስስበት፤ የምትሰግበት፣ በግንባሯ በስተቀኝና በስተግራ ሁለት ቀጫጭን ነገሮች እንደ ቀንድ የሆኑ አሏት፤ ደግሞ በዚህ በገጿ ላይ ሁለት ትልልቅ ጠፍጣፋ ዓይኖች በግራና በቀኝ ሆነው ለማየት የሚያስችሏት በሌሎች ትንንሽ ዓይኖች የተሞሉ አሏት።
በሁለተኛው ክፍል የአካሏ ክፍል ፀጉራሞች የሆኑ በአበባ ውስጥ ያለውን ኔክታር ማለትም ፈሳሽ ነገር ስትመጥ የአበባ ዱቄት የምታመጣባቸው ስድስት እግሮች፣ ሁለት ወፈር ያሉ ክንፎችና ሌሎች ሁለት ሳሳ ያሉ ክንፎች በጠንካሮች ሥር የሆኑ አሏት።
በሦስተኛው የአካላት ክፍሏ እንደ አንጓ ክርክር ያላቸው መተንፈሻዎች የምትነድፍበትና የተበላሸውን የምታስወጣበት አሏት። ከፍራፍሬ ከሚገኘው የአበባ ዱቄት ምግቧን ትብላለች፤ ይህንን የተፈጥሮ ሥርአት የነደፈላት አምላካችን አላህ ነው፦
16፥69 *«ከዚያም “ከ”ፍሬዎች ሁሉ ብይ*፡፡ ثُمَّ كُلِي مِن كُلِّ الثَّمَرَات
“ፍሬዎች” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መግባቱ ከፍሬዎች ሁሉ መካከል መብላቷን ያሳያል እንጂ ፍሬዎችን ሁሉ መብላቷን አያሳይም። ንብ ወለላን ቱቦ በመሰለው ምላሷ ከፍራፍሬ ከሚገኘው የአበባ ዱቄት”nectar” ቅሥም አውላ እየቀሰመች በሆዷ ውስጥ ባለ የማር ቋት ውስጥ ታጠራቅማለች፤ አምላካችን አላህ፦ “ከሆዶችዋ መልኮቹ የተለያዩ መጠጥ ይወጣል” የሚለው ይህንኑ ነው፤ ከዚያም ተሸክማ ወደ ወደ ቀፎዋ ትወስደዋለች፤ ቀጥሎም ፈሳሽ የአበባ ወለላውን ወደ ሌሎች ንቦች ታዘዋውረዋለች፤ ወለላውን በአፏ ውስጥ ካሉት እጢዎች ከሚመነጭ ኢንዛይም ጋር እያዋሐደች ለአንድ ሰዓት ከግማሽ ያህል ታላምጠዋለች፤ ከዚያም ከሰም በተሠሩ ባለ ስድስት ማዕዘን ክፍሎች ውስጥ ታስቀምጥና እርጥበቱ እንዲተን በክንፎቿ ታራግባለች፤ የውኃው መጠን ከ18 በመቶ በታች ሲሆን ክፍሎቹን በሰም በስሱ ትሸፍነዋለች፤ በዚህ መልኩ የተሸፈነ ማር ሳይበላሽ ለዘመናት ሊቆይ ይችላል። ይህ ማር ምግብ ከመሆኑም ባሻገር በቫይታሚን ቢ፣ በተለያዩ ማዕድናት እና አንቲኦክሲደንትስ በተባሉ ንጥረ ነገሮች የበለጸገ ስለሆኑ መድኃኒት ነው፤ ማር ቁስልን፣ የተቃጠለ የአካል ክፍልን፣ የዓይን ቆዳ መሸብሸብን እና በቆዳ ላይ የሚወጣ ቁስልን ጨምሮ ሌሎች የተለያዩ የጤና ችግሮችን ለማከም ዛሬ አገልግሎት ላይ ይውላል፤ ንብ በአበባ ፈሳሹ ላይ ኢንዛይም ስለምትረጭ ማር ለስለስ ያለ የፀረ ባክቴሪያነትና አንቲባዮቲክነት ባሕርይ እንዳለው ጥናቶች ይጠቁማሉ። ይህንን ያገራላት አምላካችን አላህ ነው፤ በማር ውስጥ ለሰዎች መድኃኒት እና ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተዓምር አለበት፦
16፥69 *የጌታሽንም መንገዶች ላንቺ የተገሩ ሲኾኑ ግቢ፡፡» ከሆዶችዋ መልኮቹ የተለያዩ መጠጥ ይወጣል፡፡ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መድኃኒት አለበት፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተዓምር አለበት*፡፡ فَاسْلُكِي سُبُلَ رَبِّكِ ذُلُلًا ۚ يَخْرُجُ مِن بُطُونِهَا شَرَابٌ مُّخْتَلِفٌ أَلْوَانُهُ فِيهِ شِفَاءٌ لِّلنَّاسِ ۗ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥68 *"ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል አስታወቀ፦ ”ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን ያዢ”*፡፡ وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ
ንብ በራሪ ነፍስ”insect” ናት፤ ከሦስት አፅቂዎች የምትመደብ ስትሆን ልክ እንደ ጉንዳን ካሉ “Hymenoptera” ቤተሰብ ትመደባለች፤ ይህቺ በራሪ ነፍስ በማር እና በሰም ምርቷ ትታወቃለች። በምድራችን ላይ ከ20,000 በላይ የታወቁ የንብ ዝርያዎች ሲኖሩ እነዚህም በዘጠኝ ታዋቂ ቤተሰቦች ተከፋፍለዋል፥ ምን አለፋን ከተጠቀሰው ቁጥር በላይ ዝርያዎች ሊኖሯቸውም ይችላል። ንብ የራሷን ቤቶች የምትሰራው ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ነው፥ ይህንን ሥርዓት ያሳወቃት ንድፍ አውጪው አምላካችን አላህ ነው፦
16፥68 *ጌታህም ወደ ንብ* እንዲህ ሲል አስታወቀ፦ *”ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን ያዢ”*፡፡ وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ
ንብ አበባዎች ባሉበት ሁሉ ትገኛለች፥ የንብ አካላቷ በሦስት ክፍል ይከፈላል፦
በአንደኛው ክፍል የምታሸትበት፣ የምትዳስስበት፤ የምትሰግበት፣ በግንባሯ በስተቀኝና በስተግራ ሁለት ቀጫጭን ነገሮች እንደ ቀንድ የሆኑ አሏት፤ ደግሞ በዚህ በገጿ ላይ ሁለት ትልልቅ ጠፍጣፋ ዓይኖች በግራና በቀኝ ሆነው ለማየት የሚያስችሏት በሌሎች ትንንሽ ዓይኖች የተሞሉ አሏት።
በሁለተኛው ክፍል የአካሏ ክፍል ፀጉራሞች የሆኑ በአበባ ውስጥ ያለውን ኔክታር ማለትም ፈሳሽ ነገር ስትመጥ የአበባ ዱቄት የምታመጣባቸው ስድስት እግሮች፣ ሁለት ወፈር ያሉ ክንፎችና ሌሎች ሁለት ሳሳ ያሉ ክንፎች በጠንካሮች ሥር የሆኑ አሏት።
በሦስተኛው የአካላት ክፍሏ እንደ አንጓ ክርክር ያላቸው መተንፈሻዎች የምትነድፍበትና የተበላሸውን የምታስወጣበት አሏት። ከፍራፍሬ ከሚገኘው የአበባ ዱቄት ምግቧን ትብላለች፤ ይህንን የተፈጥሮ ሥርአት የነደፈላት አምላካችን አላህ ነው፦
16፥69 *«ከዚያም “ከ”ፍሬዎች ሁሉ ብይ*፡፡ ثُمَّ كُلِي مِن كُلِّ الثَّمَرَات
“ፍሬዎች” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መግባቱ ከፍሬዎች ሁሉ መካከል መብላቷን ያሳያል እንጂ ፍሬዎችን ሁሉ መብላቷን አያሳይም። ንብ ወለላን ቱቦ በመሰለው ምላሷ ከፍራፍሬ ከሚገኘው የአበባ ዱቄት”nectar” ቅሥም አውላ እየቀሰመች በሆዷ ውስጥ ባለ የማር ቋት ውስጥ ታጠራቅማለች፤ አምላካችን አላህ፦ “ከሆዶችዋ መልኮቹ የተለያዩ መጠጥ ይወጣል” የሚለው ይህንኑ ነው፤ ከዚያም ተሸክማ ወደ ወደ ቀፎዋ ትወስደዋለች፤ ቀጥሎም ፈሳሽ የአበባ ወለላውን ወደ ሌሎች ንቦች ታዘዋውረዋለች፤ ወለላውን በአፏ ውስጥ ካሉት እጢዎች ከሚመነጭ ኢንዛይም ጋር እያዋሐደች ለአንድ ሰዓት ከግማሽ ያህል ታላምጠዋለች፤ ከዚያም ከሰም በተሠሩ ባለ ስድስት ማዕዘን ክፍሎች ውስጥ ታስቀምጥና እርጥበቱ እንዲተን በክንፎቿ ታራግባለች፤ የውኃው መጠን ከ18 በመቶ በታች ሲሆን ክፍሎቹን በሰም በስሱ ትሸፍነዋለች፤ በዚህ መልኩ የተሸፈነ ማር ሳይበላሽ ለዘመናት ሊቆይ ይችላል። ይህ ማር ምግብ ከመሆኑም ባሻገር በቫይታሚን ቢ፣ በተለያዩ ማዕድናት እና አንቲኦክሲደንትስ በተባሉ ንጥረ ነገሮች የበለጸገ ስለሆኑ መድኃኒት ነው፤ ማር ቁስልን፣ የተቃጠለ የአካል ክፍልን፣ የዓይን ቆዳ መሸብሸብን እና በቆዳ ላይ የሚወጣ ቁስልን ጨምሮ ሌሎች የተለያዩ የጤና ችግሮችን ለማከም ዛሬ አገልግሎት ላይ ይውላል፤ ንብ በአበባ ፈሳሹ ላይ ኢንዛይም ስለምትረጭ ማር ለስለስ ያለ የፀረ ባክቴሪያነትና አንቲባዮቲክነት ባሕርይ እንዳለው ጥናቶች ይጠቁማሉ። ይህንን ያገራላት አምላካችን አላህ ነው፤ በማር ውስጥ ለሰዎች መድኃኒት እና ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተዓምር አለበት፦
16፥69 *የጌታሽንም መንገዶች ላንቺ የተገሩ ሲኾኑ ግቢ፡፡» ከሆዶችዋ መልኮቹ የተለያዩ መጠጥ ይወጣል፡፡ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መድኃኒት አለበት፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች በእርግጥ ተዓምር አለበት*፡፡ فَاسْلُكِي سُبُلَ رَبِّكِ ذُلُلًا ۚ يَخْرُجُ مِن بُطُونِهَا شَرَابٌ مُّخْتَلِفٌ أَلْوَانُهُ فِيهِ شِفَاءٌ لِّلنَّاسِ ۗ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መላእክት እንዴት ዐወቁ?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
49፥18 *”አላህ የሰማያትን እና የምድርን ሩቅ ሚስጥር ያውቃል”*። إِنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ
“አል-ገይብ” ٱلْغَيْب ማለት “የሩቅ ሚስጥር” ማለት ሲሆን ከሩቅ ሚስጥራት መካከል “አል-ገይቡል ሙሥተቅበል” ٱلْغَيْب ٱلْمُسْتَقْبَل ማለት “መጻእያት የሩቅ ሚስጥር” ነው፦
49፥18 *”አላህ የሰማያትን እና የምድርን ሩቅ ሚስጥር ያውቃል”*። إِنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ
ሰው ከመፈጠሩ በፊት ምን እንደሚያደርግ አላህ ቀድሞውኑ ያውቀዋል። ሰው ከሚያደርጋቸው መካከል በምድር ውስጥ ማጥፋት እና ደም ማፍሰስ ነው፦
26፥152 *«የእነዚያን በምድር ውስጥ የሚያጠፉትን እና የማያበጁትን፡፡»* الَّذِينَ يُفْسِدُونَ فِي الْأَرْضِ وَلَا يُصْلِحُونَ
2፥84 *"ደሞቻችሁን አታፍስሱ ነፍሶቻችሁንም ከፊላችሁን ከአገሮቻችሁ አታውጡ የምንል ስንኾን የጠበቀ ቃል ኪዳናችሁን በያዝንባችሁ ጊዜ አስታውሱ"*፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِيثَاقَكُمْ لَا تَسْفِكُونَ دِمَاءَكُمْ وَلَا تُخْرِجُونَ أَنفُسَكُم مِّن دِيَارِكُمْ
ሰው በምድር ውስጥ እንደሚያጠፋ እና ደም እንደሚያፈስ ከመፈጠሩ በፊት መላእክት ያውቁ ነበር፦
2፥30 *ጌታህ ለመላእክት፡- «እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ፤» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ። እነርሱም «እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ፥ ለአንተም የምንቀድስ ስንኾን በእርሷ ውስጥ የሚያጠፋን እና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን?» አሉ፡፡ አላህም «እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ» አላቸው*፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً ۖ قَالُوا أَتَجْعَلُ فِيهَا مَن يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ الدِّمَاءَ وَنَحْنُ نُسَبِّحُ بِحَمْدِكَ وَنُقَدِّسُ لَكَ ۖ قَالَ إِنِّي أَعْلَمُ مَا لَا تَعْلَمُون
አላህ ለመላእክት፡- "እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ" ሲል፥ እነርሱም፦ "በእርሷ ውስጥ የሚያጠፋን እና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን? አሉት። ይህንን እንዴት ዐወቁ? ለሚለው ጥያቄ መልሱ አላህ ዐሳውቋቸው ነው፦
2፥32 *«ጥራት ይገባህ፤ ካሳወከን ነገር በስተቀር ለእኛ ዕውቀት የለንም፡፡ አንተ ዐዋቂው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» አሉ*፡፡ قَالُوا سُبْحَانَكَ لَا عِلْمَ لَنَا إِلَّا مَا عَلَّمْتَنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ الْعَلِيمُ الْحَكِيمُ
"ካሳወከን ነገር በስተቀር ለእኛ ዕውቀት የለንም" ካሉ አላህ ካሳወቃቸው ውጪ በራሳቸው ዕውቀት ከሌላቸው ሰው በምድር ውስጥ እንደሚያጠፋ እና ደም እንደሚያፈስ ከመፈጠሩ በፊት አላህ ዐሳውቋቸዋል። እንዲገባችሁ ከባይብል ሁለት ጥቅሶችን እንመልከት፦
ዘፍጥረት 16፥11-12 *"የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና። እርሱም የበዳ አህያን የሚመስል ሰው ይሆናል፥ እጁ በሁሉ ላይ ይሆናል፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ ይሆናል፤ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት ይኖራል*።
መልአኩ እስማኤል ከመፀነሱ በፊት መልአኩ አጋር እንደምትፀንስ፥ ወንድ ልጅንም እንደምትወልድ፤ ስሙንም እስማኤል ብላ እንደምትጠራው። እስማኤል የበዳ አህያን የሚመስል ሰው እንደሚሆን፥ እጁ በሁሉ ላይ እንደሚሆን፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ እንደሚሆን፤ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት እንደሚኖር በምን ዐወቀ? እንዴ! "እግዚአብሔር ለመልአኩ ቀድሞውኑ ዐሳውቋቸው እንጂ መላእክት የቀደመ ዕውቀት በራሳቸው የላቸውም" ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም እሳቤ በዚህ ስሌት መረዳት ይቻላል፦
መሣፍንት 13፥5 *እነሆ ትፀንሻለሽ፥ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ ልጁም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ ይሆናልና በራሱ ላይ ምላጭ አይድረስበት፤ እርሱም እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ማዳን ይጀምራል*።
መልአኩ ሳምሶን ከመፀነሱ በፊት መልአኩ የማኑሄ ሚስት እንደምትፀንስ፥ ወንድ ልጅንም እንደምትወልድ። ሳምሶን ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ እንደሚሆን፥ በራሱ ላይ ምላጭ እንደማይደርስበት። ሳምሶን እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ማዳን እንደሚጀምር በምን ዐወቀ? እንዴ! "እግዚአብሔር ለመልአኩ ቀድሞውኑ ዐሳውቋቸው እንጂ መላእክት የቀደመ ዕውቀት በራሳቸው የላቸውም" ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም እሳቤ በዚህ ሒሳብ መረዳት ይቻላል። ተግባባን አይደል? አዎ! ግን ለመላእክትን ቀድሞ መናገሩ ለምን አስፈለገ? ይህ የአላህ ምርጫ ነው። እሩቅ ሳንሄድ እግዚአብሔር ምሥጢሩን ለባሪያዎቹ ለነቢያት ካልነገረ በቀር ምንም አያደርግም፦
አሞጽ 3፥7 *"በእውነት ጌታ እግዚአብሔር ምሥጢሩን ለባሪያዎቹ ለነቢያት ካልነገረ በቀር ምንም አያደርግም"*።
እግዚአብሔር ምንም ነገር ከማድረጉ በፊት ለነቢያቱ መናገሩ ችግር ከሌለው አላህ ሰውን ከመፍጠሩ በፊት ሰውን እንደሚፈጥር ለመላእክት መናገሩ ችግር የለውም። ምነው እግዚአብሔር ሰውን ከመፈጠሩ በፊት ለመላእክት "እንፍጠር" ብሏቸው የለ እንዴ? የባሰ ጉድ፦
ኩፋሌ 4፥4 *ፈጣሪያችን* እግዚአብሔር ለእኛ *እንዲህ አለን*፦ “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት *”እንፍጠርለት”*።
“ፈጣሪያችን” የሚል ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። "ፈጣሪያችን" ለእኛ "እንፍጠርለት" አለን እያለ ለሙሴ የሚተርክለት አንድ መልአክ ነው፦
ኩፋሌ 2፥4 *የፊቱ መልአክ በእግዚአብሔር ቃል ታዞ ሙሴን እንዲህ አለው*፦
በማለት እግዚአብሔር ለመላእክት እንፍጠርለት እንዳለ ይህ የኩፋሌ መጽሐፍ ይናገራል። የምጣዱ እያለ የዕንቅቡ ተንጣጣ። ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
49፥18 *”አላህ የሰማያትን እና የምድርን ሩቅ ሚስጥር ያውቃል”*። إِنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ
“አል-ገይብ” ٱلْغَيْب ማለት “የሩቅ ሚስጥር” ማለት ሲሆን ከሩቅ ሚስጥራት መካከል “አል-ገይቡል ሙሥተቅበል” ٱلْغَيْب ٱلْمُسْتَقْبَل ማለት “መጻእያት የሩቅ ሚስጥር” ነው፦
49፥18 *”አላህ የሰማያትን እና የምድርን ሩቅ ሚስጥር ያውቃል”*። إِنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ
ሰው ከመፈጠሩ በፊት ምን እንደሚያደርግ አላህ ቀድሞውኑ ያውቀዋል። ሰው ከሚያደርጋቸው መካከል በምድር ውስጥ ማጥፋት እና ደም ማፍሰስ ነው፦
26፥152 *«የእነዚያን በምድር ውስጥ የሚያጠፉትን እና የማያበጁትን፡፡»* الَّذِينَ يُفْسِدُونَ فِي الْأَرْضِ وَلَا يُصْلِحُونَ
2፥84 *"ደሞቻችሁን አታፍስሱ ነፍሶቻችሁንም ከፊላችሁን ከአገሮቻችሁ አታውጡ የምንል ስንኾን የጠበቀ ቃል ኪዳናችሁን በያዝንባችሁ ጊዜ አስታውሱ"*፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِيثَاقَكُمْ لَا تَسْفِكُونَ دِمَاءَكُمْ وَلَا تُخْرِجُونَ أَنفُسَكُم مِّن دِيَارِكُمْ
ሰው በምድር ውስጥ እንደሚያጠፋ እና ደም እንደሚያፈስ ከመፈጠሩ በፊት መላእክት ያውቁ ነበር፦
2፥30 *ጌታህ ለመላእክት፡- «እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ፤» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ። እነርሱም «እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ፥ ለአንተም የምንቀድስ ስንኾን በእርሷ ውስጥ የሚያጠፋን እና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን?» አሉ፡፡ አላህም «እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ» አላቸው*፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً ۖ قَالُوا أَتَجْعَلُ فِيهَا مَن يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ الدِّمَاءَ وَنَحْنُ نُسَبِّحُ بِحَمْدِكَ وَنُقَدِّسُ لَكَ ۖ قَالَ إِنِّي أَعْلَمُ مَا لَا تَعْلَمُون
አላህ ለመላእክት፡- "እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ" ሲል፥ እነርሱም፦ "በእርሷ ውስጥ የሚያጠፋን እና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን? አሉት። ይህንን እንዴት ዐወቁ? ለሚለው ጥያቄ መልሱ አላህ ዐሳውቋቸው ነው፦
2፥32 *«ጥራት ይገባህ፤ ካሳወከን ነገር በስተቀር ለእኛ ዕውቀት የለንም፡፡ አንተ ዐዋቂው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» አሉ*፡፡ قَالُوا سُبْحَانَكَ لَا عِلْمَ لَنَا إِلَّا مَا عَلَّمْتَنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ الْعَلِيمُ الْحَكِيمُ
"ካሳወከን ነገር በስተቀር ለእኛ ዕውቀት የለንም" ካሉ አላህ ካሳወቃቸው ውጪ በራሳቸው ዕውቀት ከሌላቸው ሰው በምድር ውስጥ እንደሚያጠፋ እና ደም እንደሚያፈስ ከመፈጠሩ በፊት አላህ ዐሳውቋቸዋል። እንዲገባችሁ ከባይብል ሁለት ጥቅሶችን እንመልከት፦
ዘፍጥረት 16፥11-12 *"የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና። እርሱም የበዳ አህያን የሚመስል ሰው ይሆናል፥ እጁ በሁሉ ላይ ይሆናል፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ ይሆናል፤ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት ይኖራል*።
መልአኩ እስማኤል ከመፀነሱ በፊት መልአኩ አጋር እንደምትፀንስ፥ ወንድ ልጅንም እንደምትወልድ፤ ስሙንም እስማኤል ብላ እንደምትጠራው። እስማኤል የበዳ አህያን የሚመስል ሰው እንደሚሆን፥ እጁ በሁሉ ላይ እንደሚሆን፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ እንደሚሆን፤ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት እንደሚኖር በምን ዐወቀ? እንዴ! "እግዚአብሔር ለመልአኩ ቀድሞውኑ ዐሳውቋቸው እንጂ መላእክት የቀደመ ዕውቀት በራሳቸው የላቸውም" ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም እሳቤ በዚህ ስሌት መረዳት ይቻላል፦
መሣፍንት 13፥5 *እነሆ ትፀንሻለሽ፥ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ ልጁም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ ይሆናልና በራሱ ላይ ምላጭ አይድረስበት፤ እርሱም እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ማዳን ይጀምራል*።
መልአኩ ሳምሶን ከመፀነሱ በፊት መልአኩ የማኑሄ ሚስት እንደምትፀንስ፥ ወንድ ልጅንም እንደምትወልድ። ሳምሶን ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ እንደሚሆን፥ በራሱ ላይ ምላጭ እንደማይደርስበት። ሳምሶን እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ማዳን እንደሚጀምር በምን ዐወቀ? እንዴ! "እግዚአብሔር ለመልአኩ ቀድሞውኑ ዐሳውቋቸው እንጂ መላእክት የቀደመ ዕውቀት በራሳቸው የላቸውም" ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም እሳቤ በዚህ ሒሳብ መረዳት ይቻላል። ተግባባን አይደል? አዎ! ግን ለመላእክትን ቀድሞ መናገሩ ለምን አስፈለገ? ይህ የአላህ ምርጫ ነው። እሩቅ ሳንሄድ እግዚአብሔር ምሥጢሩን ለባሪያዎቹ ለነቢያት ካልነገረ በቀር ምንም አያደርግም፦
አሞጽ 3፥7 *"በእውነት ጌታ እግዚአብሔር ምሥጢሩን ለባሪያዎቹ ለነቢያት ካልነገረ በቀር ምንም አያደርግም"*።
እግዚአብሔር ምንም ነገር ከማድረጉ በፊት ለነቢያቱ መናገሩ ችግር ከሌለው አላህ ሰውን ከመፍጠሩ በፊት ሰውን እንደሚፈጥር ለመላእክት መናገሩ ችግር የለውም። ምነው እግዚአብሔር ሰውን ከመፈጠሩ በፊት ለመላእክት "እንፍጠር" ብሏቸው የለ እንዴ? የባሰ ጉድ፦
ኩፋሌ 4፥4 *ፈጣሪያችን* እግዚአብሔር ለእኛ *እንዲህ አለን*፦ “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት *”እንፍጠርለት”*።
“ፈጣሪያችን” የሚል ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። "ፈጣሪያችን" ለእኛ "እንፍጠርለት" አለን እያለ ለሙሴ የሚተርክለት አንድ መልአክ ነው፦
ኩፋሌ 2፥4 *የፊቱ መልአክ በእግዚአብሔር ቃል ታዞ ሙሴን እንዲህ አለው*፦
በማለት እግዚአብሔር ለመላእክት እንፍጠርለት እንዳለ ይህ የኩፋሌ መጽሐፍ ይናገራል። የምጣዱ እያለ የዕንቅቡ ተንጣጣ። ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዋቄፈና
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
አምላካችን አላህ መለኮት ነው፤ “መለኮት” ማለት ሁሉን ነገር የሚሰማ፣ ሁሉን ነገር የሚመለከት፣ ሁሉን ነገር የሚያውቅ፣ ሁሉን ነገር የፈጠረ፣ በሁሉን ነገር ላይ ቻይ ማለት ነው፤ እርሱ በእኔነት የሚናገር ነባቢና ሕያው መለኮት ነው፤ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
እኛ ሙስሊም አላህ ስናመልከው እርሱን እንዴት ማምለክ እንዳለብን በቅዱስ ቃሉ በቁርኣን ውስጥ እና በእርሱ ነቢይ ሐዲስ ውስጥ በተቀመጠልን መስፈርት ብቻ ነው። ይህንን ካወቅን ስለ ዋቄፈና ደግሞ በግርድፉና በሌጣው እንይ።
“ዋቄፈና” የሚለው ቃል “ዋቃ” ማለትም “አምላክ” ከሚለው ቃል የመጣ ሲሆን የእምነቱ ስም ነው፤ ይህንን እምነት የሚከተል ሰው ደግሞ “ዋቄፈታ” ይባላል፤ “ኢሬቻ” ማለት “ምስጋና” ወይም “አምልኮ” ማለት ሲሆን “ገልማ” ማለትም “ቤተ-አምልኮ” ውስጥ በጭፈራዎቹና በፌሽታዎች የሚከበር በዓል ነው፤ ኢሬቻን የምትለዋ ቃል የምትወክለው እርጥብ ሣር ወይም አበባ በማቅረብ “መሬሆ” ማለትም “መዝሙር” መዘመሩን ነው። ይህንን አምልኮ የሚፈጽሙ ምዕመናኑ “ሚሤንሣ” ሲባሉ እምነቱን የሚመሩት ካህናቱ “ቃሉ” ይባላሉ፤ ፓለቲካውን “ሲርነ ገዳ” ሲባል ፓለቲካውን የሚመሩት መሪዎች ደግሞ “አባ ገዳ” ይባላሉ።
ይህ እምነት አምልኮውን የሚፈጽመው በተራራ እና በሃይቅ ወዘተ ነው፤ “ቱሉ” ማለት “ተራራ” ማለት ሲሆን “ቱሉ ጩቋላ(የዝቋላ ተራራ) “ቱሉ ፊሪ” “ቱሉ ኤረር” እየተባለ ወደ ስምንት ተራሮች ላይ አምልኮ ይፈጸማል። “ሆረ” ማለት “ሃይቅ” ማለት ሲሆን “ሆረ አርሰዴ” “ሆረ ፊንፊኔ” “ሆረ ኪሎሌ” እየተባሉ ሰባቱ የዋቃ ሃይቆች ላይ አምልኮ ይፈጸማል፤ ይህ በዓል በአመት ሁለት ጊዜ ይከበራል።
ይህ እምነት ታሪካዊ ዳራው ከክርስቶስ ልደት በፊት በ3000 ቅድመ-ልደት እንደተጀመረ እና ጅምሩ የአንድ አምላክ አስተምህሮት እንደነበር ይገመታል ይነገራል። እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 2007 ድህረ-ልደት በተደረገው የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ ከኦሮሞ ሕዝብ ወደ 3.3 በመቶ የሚደርሰው ሕዝብ የዚህ እምነት ተከታይ ነበር፤ በአሁኑ ጊዜ ይሄ ቁጥር ወደ 3 በመቶ ዝቅ እንዳለ ይነገራል፤ አንዳንዶች ደግሞ፦ “አብዛኛው ዋቄፈናን ከእስልምና ጋር ወይንም ከክርስትና ጋር ቀይጦ ነው የሚያመልከው” ይላሉ፤ ይህ ስህተት ነው። ምክንያቱም የሚያመልኩት ዋቃ አንድም ቀን እንዴት መመለክ እንዳለበት አልነገራቸውም፥ ደግሞም “አይናገርምም” ይላሉ፤ እነርሱም ባወጡት ሰው ሰራሽ አምልኮ ያመልኩታል፤ ይህ ደግሞ ቢድዓ ነው፤ እዚህ አምልኮ ውስጥ ለወንዙ፣ ለተራራው፣ ለሃይቁ የሚደረገው የሁሉ አምላክነት”Pantheism” እሳቤ ሺርክ ነው፤ በዚህ አምልኮ ውስጥ ልመና፣ ምስጋና፣ ስለት፣ ስግደት የመሳሰሉት ይካሄዳሉ፤ ዛፍ ቅቤ በመቀባት መለማመን፣ ማመስገን፣ መሳል፣ መስገድ ባዕድ አምልኮ ካልሆነ ምንድን ነው? እንደውም “ቃሊቻ” የሚለው ቃል የተገኘው “ቃሉ” ከሚለው እንደሆነም ይነገራል፤ “ቃሉ” የተባሉት መሪዎች ከአጋንንት ጋር እየተነጋገሩ ሺርክ እንደሚያደርጉ የዚህ ባዕድ አምልኮ ነጻ የወጡ ሰዎች ይናገራሉ።
ነብያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *“አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
አምላካችን አላህ መለኮት ነው፤ “መለኮት” ማለት ሁሉን ነገር የሚሰማ፣ ሁሉን ነገር የሚመለከት፣ ሁሉን ነገር የሚያውቅ፣ ሁሉን ነገር የፈጠረ፣ በሁሉን ነገር ላይ ቻይ ማለት ነው፤ እርሱ በእኔነት የሚናገር ነባቢና ሕያው መለኮት ነው፤ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
እኛ ሙስሊም አላህ ስናመልከው እርሱን እንዴት ማምለክ እንዳለብን በቅዱስ ቃሉ በቁርኣን ውስጥ እና በእርሱ ነቢይ ሐዲስ ውስጥ በተቀመጠልን መስፈርት ብቻ ነው። ይህንን ካወቅን ስለ ዋቄፈና ደግሞ በግርድፉና በሌጣው እንይ።
“ዋቄፈና” የሚለው ቃል “ዋቃ” ማለትም “አምላክ” ከሚለው ቃል የመጣ ሲሆን የእምነቱ ስም ነው፤ ይህንን እምነት የሚከተል ሰው ደግሞ “ዋቄፈታ” ይባላል፤ “ኢሬቻ” ማለት “ምስጋና” ወይም “አምልኮ” ማለት ሲሆን “ገልማ” ማለትም “ቤተ-አምልኮ” ውስጥ በጭፈራዎቹና በፌሽታዎች የሚከበር በዓል ነው፤ ኢሬቻን የምትለዋ ቃል የምትወክለው እርጥብ ሣር ወይም አበባ በማቅረብ “መሬሆ” ማለትም “መዝሙር” መዘመሩን ነው። ይህንን አምልኮ የሚፈጽሙ ምዕመናኑ “ሚሤንሣ” ሲባሉ እምነቱን የሚመሩት ካህናቱ “ቃሉ” ይባላሉ፤ ፓለቲካውን “ሲርነ ገዳ” ሲባል ፓለቲካውን የሚመሩት መሪዎች ደግሞ “አባ ገዳ” ይባላሉ።
ይህ እምነት አምልኮውን የሚፈጽመው በተራራ እና በሃይቅ ወዘተ ነው፤ “ቱሉ” ማለት “ተራራ” ማለት ሲሆን “ቱሉ ጩቋላ(የዝቋላ ተራራ) “ቱሉ ፊሪ” “ቱሉ ኤረር” እየተባለ ወደ ስምንት ተራሮች ላይ አምልኮ ይፈጸማል። “ሆረ” ማለት “ሃይቅ” ማለት ሲሆን “ሆረ አርሰዴ” “ሆረ ፊንፊኔ” “ሆረ ኪሎሌ” እየተባሉ ሰባቱ የዋቃ ሃይቆች ላይ አምልኮ ይፈጸማል፤ ይህ በዓል በአመት ሁለት ጊዜ ይከበራል።
ይህ እምነት ታሪካዊ ዳራው ከክርስቶስ ልደት በፊት በ3000 ቅድመ-ልደት እንደተጀመረ እና ጅምሩ የአንድ አምላክ አስተምህሮት እንደነበር ይገመታል ይነገራል። እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 2007 ድህረ-ልደት በተደረገው የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ ከኦሮሞ ሕዝብ ወደ 3.3 በመቶ የሚደርሰው ሕዝብ የዚህ እምነት ተከታይ ነበር፤ በአሁኑ ጊዜ ይሄ ቁጥር ወደ 3 በመቶ ዝቅ እንዳለ ይነገራል፤ አንዳንዶች ደግሞ፦ “አብዛኛው ዋቄፈናን ከእስልምና ጋር ወይንም ከክርስትና ጋር ቀይጦ ነው የሚያመልከው” ይላሉ፤ ይህ ስህተት ነው። ምክንያቱም የሚያመልኩት ዋቃ አንድም ቀን እንዴት መመለክ እንዳለበት አልነገራቸውም፥ ደግሞም “አይናገርምም” ይላሉ፤ እነርሱም ባወጡት ሰው ሰራሽ አምልኮ ያመልኩታል፤ ይህ ደግሞ ቢድዓ ነው፤ እዚህ አምልኮ ውስጥ ለወንዙ፣ ለተራራው፣ ለሃይቁ የሚደረገው የሁሉ አምላክነት”Pantheism” እሳቤ ሺርክ ነው፤ በዚህ አምልኮ ውስጥ ልመና፣ ምስጋና፣ ስለት፣ ስግደት የመሳሰሉት ይካሄዳሉ፤ ዛፍ ቅቤ በመቀባት መለማመን፣ ማመስገን፣ መሳል፣ መስገድ ባዕድ አምልኮ ካልሆነ ምንድን ነው? እንደውም “ቃሊቻ” የሚለው ቃል የተገኘው “ቃሉ” ከሚለው እንደሆነም ይነገራል፤ “ቃሉ” የተባሉት መሪዎች ከአጋንንት ጋር እየተነጋገሩ ሺርክ እንደሚያደርጉ የዚህ ባዕድ አምልኮ ነጻ የወጡ ሰዎች ይናገራሉ።
ነብያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *“አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ከእነዚህ ሁለት በዓል ውጪ ሌሎች በዓላት ተቀባይነት የላቸውም፤ ማንም ሰው አላህ እና መልእክተኛው ያልደነገጉትን ቢድዓን ያስተዋወቀ ያንን ፈለግ የተከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ይሸከማል፤ ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም”* عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
ሡነን ኢብኑ ማጃህ : መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
ከሲር ኢብኑብ ዐብደላህ እንደተረከው አባቱ ከአያቱ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰማው ያለው፦ “ማንኛውም ሰው የእኔን ሡናህ ሱናህ ያደረገ ከእኔ በኃላ የእኔን ፈለግ የሚከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን አጅር ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ያገኛል፤
*ማንም ሰው አላህ እና መልእክተኛው ያልደነገጉትን ቢድዓን ያስተዋወቀ ያንን ፈለግ የተከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ይሸከማል*። حَدَّثَنِي كَثِيرُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ جَدِّهِ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ “ مَنْ أَحْيَا سُنَّةً مِنْ سُنَّتِي قَدْ أُمِيتَتْ بَعْدِي فَإِنَّ لَهُ مِنَ الأَجْرِ مِثْلَ أَجْرِ مَنْ عَمِلَ بِهَا مِنَ النَّاسِ لاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِ النَّاسِ شَيْئًا وَمَنِ ابْتَدَعَ بِدْعَةً لاَ يَرْضَاهَا اللَّهُ وَرَسُولُهُ فَإِنَّ عَلَيْهِ مِثْلَ إِثْمِ مَنْ عَمِلَ بِهَا مِنَ النَّاسِ لاَ يَنْقُصُ مِنْ آثَامِ النَّاسِ شَيْئًا ” .
ሡነን ነሣኢ : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 23
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሑጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ “አላህ የመራውን ማንም አያጠመውም፤ አላህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፤ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። *ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ
ስለዚህ እዚህ እምነት ውስጥ ያላችሁ ዋቄፈታዎች የነቢያት አምላክ የሆነውን አንዱን አምላክ አላህን በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው፤ ሙስሊሞች ሆናችሁ ይህንን በዓል ባለማወቅ የምታከብሩምና የምታመልኩ ካላችሁ በንስሃ ወደ አላህ ተመለሱ። አላህ ወደ እርሱ በመጸጸት ለሚመለሱት ይቅር ባይና አዛኝ ነው፦
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ስለ ዋቄፈና ዋቢ መጽሐፍት፦
1. Mulugeta Jaleta Gobenooromo; Indiginious Religion: Anthroplogical Understanding of Waaqeffanna-Nature Link, With Highlight on Livelihood in Guji Zone, Adola Redde and Girja Districts, A thesis submitted to the department of Social Anthropology, College of Social Science Addis Ababa University, June 2017,
2. Census (PDF), Ethiopia, 2007,
3. Workinesh Kelbessa, Traditional Oromo Attitudes towards the Environment, Social Science Research Report Series.
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም”* عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
ሡነን ኢብኑ ማጃህ : መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
ከሲር ኢብኑብ ዐብደላህ እንደተረከው አባቱ ከአያቱ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰማው ያለው፦ “ማንኛውም ሰው የእኔን ሡናህ ሱናህ ያደረገ ከእኔ በኃላ የእኔን ፈለግ የሚከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን አጅር ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ያገኛል፤
*ማንም ሰው አላህ እና መልእክተኛው ያልደነገጉትን ቢድዓን ያስተዋወቀ ያንን ፈለግ የተከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ይሸከማል*። حَدَّثَنِي كَثِيرُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ جَدِّهِ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ “ مَنْ أَحْيَا سُنَّةً مِنْ سُنَّتِي قَدْ أُمِيتَتْ بَعْدِي فَإِنَّ لَهُ مِنَ الأَجْرِ مِثْلَ أَجْرِ مَنْ عَمِلَ بِهَا مِنَ النَّاسِ لاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِ النَّاسِ شَيْئًا وَمَنِ ابْتَدَعَ بِدْعَةً لاَ يَرْضَاهَا اللَّهُ وَرَسُولُهُ فَإِنَّ عَلَيْهِ مِثْلَ إِثْمِ مَنْ عَمِلَ بِهَا مِنَ النَّاسِ لاَ يَنْقُصُ مِنْ آثَامِ النَّاسِ شَيْئًا ” .
ሡነን ነሣኢ : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 23
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሑጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ “አላህ የመራውን ማንም አያጠመውም፤ አላህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፤ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። *ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ
ስለዚህ እዚህ እምነት ውስጥ ያላችሁ ዋቄፈታዎች የነቢያት አምላክ የሆነውን አንዱን አምላክ አላህን በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው፤ ሙስሊሞች ሆናችሁ ይህንን በዓል ባለማወቅ የምታከብሩምና የምታመልኩ ካላችሁ በንስሃ ወደ አላህ ተመለሱ። አላህ ወደ እርሱ በመጸጸት ለሚመለሱት ይቅር ባይና አዛኝ ነው፦
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ስለ ዋቄፈና ዋቢ መጽሐፍት፦
1. Mulugeta Jaleta Gobenooromo; Indiginious Religion: Anthroplogical Understanding of Waaqeffanna-Nature Link, With Highlight on Livelihood in Guji Zone, Adola Redde and Girja Districts, A thesis submitted to the department of Social Anthropology, College of Social Science Addis Ababa University, June 2017,
2. Census (PDF), Ethiopia, 2007,
3. Workinesh Kelbessa, Traditional Oromo Attitudes towards the Environment, Social Science Research Report Series.
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የመስቀል ቦታ ጽዳት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥2 *"በበጎ ነገርና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና"*፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
አምላካችን አላህ ከሰው ጋር በሚኖረን ማሕበራዊ ዘይቤ እንዴት መኗኗር እንዳለብን እንዲህ ይነግረናል፦
4፥36 *አላህንም አምልኩ፤ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ በወላጆች፣ በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ እጆቻችሁም ንብረት ባደረጓቸው መልካምን ሥሩ*፤ አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም፡፡ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَبِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَالْجَارِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَالْجَارِ الْجُنُبِ وَالصَّاحِبِ بِالْجَنبِ وَابْنِ السَّبِيلِ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا
4፥135 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ ይህ ቃል የስም መደቡ “ዐድል” عَدْل ሲሆን “ፍትሕ” ማለት ነው፤ ፍትሕ ለአላህ ፍራቻ ተብሎ እና አላህ በምንሠራው ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው ተብሎ የሚደረግ ነው። ይህ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ ፍትሕ ለአማንያን ብቻ ሳይሆን ለከሃድያንም ጭምር ነው፦
60፥8 *ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ፣ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ ከሓዲዎች መልካም ብትውሉላቸው እና ወደ እነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና*፡፡ لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
ዲናችንን አክብረው ካልተጋደሉንና ካላሳደዱን ከሃድያን ጋር በዝምድና፣ በባልደረባ፣ በጉርብትና መልካም መዋዋል እና ማስተካከል ይቻላል። “ብታስተካክሉ” ለሚለው ቃል አሁንም የገባው “ቱቅሢጡ” َتُقْسِطُوا ሲሆን የስም መደቡ “ቂሥጥ” قِسْط ማለትም “ፍትሕ” ነው፤ ለአላህ ብለን ስናስተካክል “ሙቅሢጢን” مُقْسِطِين ማለትም “ፍትኸኞችን” “ትክክለኞች” “አስተካካዮች” እንሰኛለን፤ አላህ ሙቅሢጢንን ይወዳልና። በበጎ ነገርና አላህን በመፍራትም መረዳዳት ተፈቅዷል፦
49፥9 *በነገሩ ሁሉ አስተካክሉም፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና*፡፡ وَأَقْسِطُوا ۖ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
5፥2 *"በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና"*፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
"በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ" የሚለው ይሰመርበት። ወደ ኩፍርና ሺርክ ሊያስገባ የሚችለውን ሥራ ከሌላ እምነት ጋር መሥራት ከኢሥላም ያስወጣል፥ ይህ ወሰን ማለፍ ነው፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 311
ሰሙራህ ኢብኑ ጁንዱብ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እዲህ አሉ፦ *”ከሙሽሪክ ጋር ያበረ እና የተኗኗረ እርሱን(ሙሽሪኩን) ይመስላል”*። أَمَّا بَعْدُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ جَامَعَ الْمُشْرِكَ وَسَكَنَ مَعَهُ فَإِنَّهُ مِثْلُهُ
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 34
ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም አሉ፦ *”ከማንኛውም ሕዝብ ጋር የሚመሳሰል ከእነርሱ ነው”*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ تَشَبَّهَ بِقَوْمٍ فَهُوَ مِنْهُمْ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥2 *"በበጎ ነገርና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና"*፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
አምላካችን አላህ ከሰው ጋር በሚኖረን ማሕበራዊ ዘይቤ እንዴት መኗኗር እንዳለብን እንዲህ ይነግረናል፦
4፥36 *አላህንም አምልኩ፤ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ በወላጆች፣ በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ እጆቻችሁም ንብረት ባደረጓቸው መልካምን ሥሩ*፤ አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም፡፡ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَبِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَالْجَارِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَالْجَارِ الْجُنُبِ وَالصَّاحِبِ بِالْجَنبِ وَابْنِ السَّبِيلِ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا
4፥135 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ ይህ ቃል የስም መደቡ “ዐድል” عَدْل ሲሆን “ፍትሕ” ማለት ነው፤ ፍትሕ ለአላህ ፍራቻ ተብሎ እና አላህ በምንሠራው ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው ተብሎ የሚደረግ ነው። ይህ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ ፍትሕ ለአማንያን ብቻ ሳይሆን ለከሃድያንም ጭምር ነው፦
60፥8 *ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ፣ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ ከሓዲዎች መልካም ብትውሉላቸው እና ወደ እነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና*፡፡ لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
ዲናችንን አክብረው ካልተጋደሉንና ካላሳደዱን ከሃድያን ጋር በዝምድና፣ በባልደረባ፣ በጉርብትና መልካም መዋዋል እና ማስተካከል ይቻላል። “ብታስተካክሉ” ለሚለው ቃል አሁንም የገባው “ቱቅሢጡ” َتُقْسِطُوا ሲሆን የስም መደቡ “ቂሥጥ” قِسْط ማለትም “ፍትሕ” ነው፤ ለአላህ ብለን ስናስተካክል “ሙቅሢጢን” مُقْسِطِين ማለትም “ፍትኸኞችን” “ትክክለኞች” “አስተካካዮች” እንሰኛለን፤ አላህ ሙቅሢጢንን ይወዳልና። በበጎ ነገርና አላህን በመፍራትም መረዳዳት ተፈቅዷል፦
49፥9 *በነገሩ ሁሉ አስተካክሉም፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና*፡፡ وَأَقْسِطُوا ۖ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
5፥2 *"በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና"*፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
"በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ" የሚለው ይሰመርበት። ወደ ኩፍርና ሺርክ ሊያስገባ የሚችለውን ሥራ ከሌላ እምነት ጋር መሥራት ከኢሥላም ያስወጣል፥ ይህ ወሰን ማለፍ ነው፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 311
ሰሙራህ ኢብኑ ጁንዱብ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እዲህ አሉ፦ *”ከሙሽሪክ ጋር ያበረ እና የተኗኗረ እርሱን(ሙሽሪኩን) ይመስላል”*። أَمَّا بَعْدُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ جَامَعَ الْمُشْرِكَ وَسَكَنَ مَعَهُ فَإِنَّهُ مِثْلُهُ
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 34
ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም አሉ፦ *”ከማንኛውም ሕዝብ ጋር የሚመሳሰል ከእነርሱ ነው”*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ تَشَبَّهَ بِقَوْمٍ فَهُوَ مِنْهُمْ
ስለዚህ የማይመለከተን ነገር ውስጥ ለመመሳሰል ለምሳሌ ቤተ ክርስቲያን ማጽዳት፣ የመስቀል ደመራ ቦታ ማጽዳት፣ የጥምቀት ቦታ ማጽዳት፥ ታቦት መሸኘት፣ በዓላቸውን ማክበር፣ መዝሙራቸውን መዘመር ከኢሥላም አጥር ያስወጣል። አንዳንድ ቂሎች፦ “ለመረዳዳት ነው” ይሉናል። በጋራ እሴት ማለትም በልማት፣ በጉርብትና፣ በአስኳላ ትምህርት፣ በሰብአዊነት ወዘተ… ልንረዳዳ እንችላለን፥ ነገር ግን በእምነት ጉዳይ እረዳቶች አድርገን ከያዝናቸው ከእነርሱ እንደ አንዱ ነን፦
4፥144 *”እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከምእምናን ሌላ ከሓዲዎችን ረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙ*፤ ለአላህ በእናንተ ላይ ግልጽ ማስረጃዎችን ልታደርጉ ትፈልጋላችሁን? يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا الْكَافِرِينَ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِ الْمُؤْمِنِينَ ۚ أَتُرِيدُونَ أَن تَجْعَلُوا لِلَّهِ عَلَيْكُمْ سُلْطَانًا مُّبِينًا
5፥51 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አይሁዶችንና ክርስቲያኖችን ረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙ፡፡ ከፊላቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ረዳቶች የሚያደርጋቸው ሰው እርሱ ከእነርሱ ነው*፡፡ አላህ አመጸኞችን ሕዝቦች አያቀናም፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا الْيَهُودَ وَالنَّصَارَىٰ أَوْلِيَاءَ ۘ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ ۚ وَمَن يَتَوَلَّهُم مِّنكُمْ فَإِنَّهُ مِنْهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 24, ሐዲስ 2939
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የሙሽሪክ እርዳታ አያስፈልገንም”* عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّا لاَ نَسْتَعِينُ بِمُشْرِكٍ
ምን ይሁን ብለን ነው ለመስቀል በዓል የምናጸዳው? መስቀል እኮ ስግደት እና ምስጋና ይቀበላል። መስቀል በሃውልት ድንጋይ፣ እንጨት፣ ወርቅ፣ ብር፣ ብረት፣ ነሐስ ወዘተ ነው። ይህ ግዑዝ ነገር ይሰገድለታል፥ ምስጋና ይቀርበለታል፤ ይህ በተግባር ሲሆን በጽሑፍ ደግሞ የዘወትር ፀሎት ላይ እንዲህ ይነበባል፦
ግዕዙ፦
“እሰግድ “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር”
ትርጉም፦
“ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀል እሰግዳለው”
ግዕዙ፦
“ስብሐት “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በምህረቱ ይዘከረነ”
ትርጉም፦
” “ለ”ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ምስጋና ይገባዋል”
እንግዲህ ሄደክ ስታጸዳ እንዲያሻርኩ እያመቻቸክላቸው እንደሆነ አትርሳ። ይህንን ድርጊት መተባበር ሺርክ እይደለምን? መከባበር በዚህ ነው እንዴ? ሰዎቹን በሰውነታቸው እናከብራቸዋል እንጂ ለአምልኮታቸው ዕውቅና ሰጥቶ እሹሩሩ ማለት ምን የሚሉት ማሽቃበጥ ነው? መንግሥት ይሉንታ በማስያዝ በሃይማኖት ጣልቃ አይግባብን። ሙሥሊሙ የራሱ ለማጽዳት የሌላ እገዛ አይሻም። መሣጂዶችን እንዲያጸዱልን አንፈልግም። እኛም የእነርሱን ማጽዳት የለብንም፥ የራሳቸውን እራሳቸው ያጽዱ። ኡስታዞች፣ ዐሊሞች፣ መሻይኮች ምነው ዝምታውን መረጡዛ? በዝምታው ምእመኑን በእምነቱ እንዲሸማቀቅ እና እዲሳቀቅ እያረጋችሁት ነው። አብሮነት፣ መከባበር፣ የአገር ልማትና ግንባታ በዚህ አይለካም። አብሮነት፣ መከባበር፣ የአገር ልማትና ግንባታ እናመጣለን በሚል ሽፋን ኡማውን የዝቅተኝነት ስሜት በማከናነብ ከድጡ ወደ ማጡ አትክተቱት። ኢትዮጵያዊነት በመሆን እንጂ በመምሰል አይለካም። ምንም ሳይገባውና ሳያውቀው የሚሳተፈውን ሙሥሊም በትህትና የማስጠንቀቅ የሁላችንም ሃላፍትና ነው። ይህንን መልእክት ለሁሉም በማስተላለፍ ዲናዊ ግዴታዎን ይወጡ! አላህ ለሁላችንም ሂዳያ ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
4፥144 *”እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከምእምናን ሌላ ከሓዲዎችን ረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙ*፤ ለአላህ በእናንተ ላይ ግልጽ ማስረጃዎችን ልታደርጉ ትፈልጋላችሁን? يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا الْكَافِرِينَ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِ الْمُؤْمِنِينَ ۚ أَتُرِيدُونَ أَن تَجْعَلُوا لِلَّهِ عَلَيْكُمْ سُلْطَانًا مُّبِينًا
5፥51 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አይሁዶችንና ክርስቲያኖችን ረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙ፡፡ ከፊላቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ረዳቶች የሚያደርጋቸው ሰው እርሱ ከእነርሱ ነው*፡፡ አላህ አመጸኞችን ሕዝቦች አያቀናም፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا الْيَهُودَ وَالنَّصَارَىٰ أَوْلِيَاءَ ۘ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ ۚ وَمَن يَتَوَلَّهُم مِّنكُمْ فَإِنَّهُ مِنْهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 24, ሐዲስ 2939
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የሙሽሪክ እርዳታ አያስፈልገንም”* عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّا لاَ نَسْتَعِينُ بِمُشْرِكٍ
ምን ይሁን ብለን ነው ለመስቀል በዓል የምናጸዳው? መስቀል እኮ ስግደት እና ምስጋና ይቀበላል። መስቀል በሃውልት ድንጋይ፣ እንጨት፣ ወርቅ፣ ብር፣ ብረት፣ ነሐስ ወዘተ ነው። ይህ ግዑዝ ነገር ይሰገድለታል፥ ምስጋና ይቀርበለታል፤ ይህ በተግባር ሲሆን በጽሑፍ ደግሞ የዘወትር ፀሎት ላይ እንዲህ ይነበባል፦
ግዕዙ፦
“እሰግድ “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር”
ትርጉም፦
“ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀል እሰግዳለው”
ግዕዙ፦
“ስብሐት “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በምህረቱ ይዘከረነ”
ትርጉም፦
” “ለ”ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ምስጋና ይገባዋል”
እንግዲህ ሄደክ ስታጸዳ እንዲያሻርኩ እያመቻቸክላቸው እንደሆነ አትርሳ። ይህንን ድርጊት መተባበር ሺርክ እይደለምን? መከባበር በዚህ ነው እንዴ? ሰዎቹን በሰውነታቸው እናከብራቸዋል እንጂ ለአምልኮታቸው ዕውቅና ሰጥቶ እሹሩሩ ማለት ምን የሚሉት ማሽቃበጥ ነው? መንግሥት ይሉንታ በማስያዝ በሃይማኖት ጣልቃ አይግባብን። ሙሥሊሙ የራሱ ለማጽዳት የሌላ እገዛ አይሻም። መሣጂዶችን እንዲያጸዱልን አንፈልግም። እኛም የእነርሱን ማጽዳት የለብንም፥ የራሳቸውን እራሳቸው ያጽዱ። ኡስታዞች፣ ዐሊሞች፣ መሻይኮች ምነው ዝምታውን መረጡዛ? በዝምታው ምእመኑን በእምነቱ እንዲሸማቀቅ እና እዲሳቀቅ እያረጋችሁት ነው። አብሮነት፣ መከባበር፣ የአገር ልማትና ግንባታ በዚህ አይለካም። አብሮነት፣ መከባበር፣ የአገር ልማትና ግንባታ እናመጣለን በሚል ሽፋን ኡማውን የዝቅተኝነት ስሜት በማከናነብ ከድጡ ወደ ማጡ አትክተቱት። ኢትዮጵያዊነት በመሆን እንጂ በመምሰል አይለካም። ምንም ሳይገባውና ሳያውቀው የሚሳተፈውን ሙሥሊም በትህትና የማስጠንቀቅ የሁላችንም ሃላፍትና ነው። ይህንን መልእክት ለሁሉም በማስተላለፍ ዲናዊ ግዴታዎን ይወጡ! አላህ ለሁላችንም ሂዳያ ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ተውባህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *”እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ”*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
"ንስሐ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ነስሐ" ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "በጸጸት መመለስ" ማለት ነው። “ተውባህ” تَوْبَة የሚለው ቃል "ታበ" تَابَ ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ከነበሩበት ስህተት በንስሐ ወደ አላህ መመለስ” ማለት ነው፥ አላህ ወደ እርሱ የሚመለሱት ንስሐን የሚቀበል ስለሆነ “አት-ተዋብ” التَّوَّاب ማለትም "ጸጸትን ተቀባይ" ነው። እርሱም፦ “እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ” ይላል፦
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *”እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ”*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ወደ አላህ በንስሐ የሚመለሱት ሰዎች ደግሞ “አት-ተዋቡን” التَّوَّابُون ይባላሉ። አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፥ በመሳሳት አጥፍተን ወደ እርሱ ለምንመለስ መሓሪ ነው፦
2፥222 *"አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው"*፡፡ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ وَيُحِبُّ الْمُتَطَهِّرِينَ
4፥25 *"ጌታችሁ በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ አዋቂ ነው፡፡ ታዛዦችም ብትኾኑ በመሳሳትም ብታጠፉ እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው"*፡፡ رَّبُّكُمْ أَعْلَمُ بِمَا فِي نُفُوسِكُمْ ۚ إِن تَكُونُوا صَالِحِينَ فَإِنَّهُ كَانَ لِلْأَوَّابِينَ غَفُورًا
ነቢያችን"ﷺ" በሐዲስ ላይ፦ "የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው" ብለውናል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4392
አነሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ : “ كُلُّ بَنِي آدَمَ خَطَّاءٌ وَخَيْرُ الْخَطَّائِينَ التَّوَّابُونَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 50, ሐዲስ 13
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በዚያ ነፍሴ በእጁ በኾነው በአላህ እምላለው! እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ፥ አላህ እናንተን ያስወግዳችሁ እና ኃጢአትን አድርገው ከዛም ይቅርታ ጠይቀው፣ አላህ ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ لَوْ لَمْ تُذْنِبُوا لَذَهَبَ اللَّهُ بِكُمْ وَلَجَاءَ بِقَوْمٍ يُذْنِبُونَ فَيَسْتَغْفِرُونَ اللَّهَ فَيَغْفِرُ لَهُمْ "
እዚህ ሐዲስ ላይ "ለው" لَوْ ተለዋዋጭ ቃሉ "ኢን" إِن ነው፥ "ለው" ወይም "ኢን" በሰዋሰው አቀማመጥ "አርፉ አሽ-ሸርጥ" حَرْف الشَرْط ማለትም ሁኔታዊ መስተዋድድ"conditional particle" ነው። "ኖሮ" የሚለው አርፉ አሽ-ሸርጥ ከገባን "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት ኃጢአትን ታደርጋላችሁ፥ የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው። ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው ማለት ነው። ይህንን ተመሳሳይ ሰዋስው ከቁርኣን እንመልከት፦
7፥143 ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- *«ጌታዬ ሆይ! አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ አላህም፡- «በፍጹም አታየኝም ግን ወደ ተራራው ተመልከት፡፡ "በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ"» አለው፡፡ ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ*፡፡ በአንሰራራም ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَـٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ
"በስፍራውም ቢረጋ" ማለት "አይረጋም" ማለት ከሆነ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። "በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ" ማለት "አይረጋም እንጂ ቢረጋ ታየኛለህ" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ አላህ እናንተን ያስወግዳችሁ እና ኃጢአትን አድርገው ከዛም ይቅርታ ጠይቀው፣ አላህ ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም እንጂ ብትችሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር" ማለት ነው። " በእርግጥ ታየኛለህ" የሚለው ተራራው መርጋት እንደማይችል ግነት ሆኖ እንደመጣ ሁሉ "አላህ እናንተን ያስወግዳችሁ እና ኃጢአትን አድርገው ከዛም ይቅርታ ጠይቀው፣ አላህ ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር" የሚለውም "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" የሚለውን ለማሳየት የመጣ ግነታዊ ቃል ነው። ሌላ ናሙና፦
21፥22 *በሁለቱ በሰማያትና በምድር ውስጥ ከአላህ ሌላ አማልክት በነበሩ "ኖሮ" በተበላሹ ነበር"*፡፡ የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ፡፡ لَوْ كَانَ فِيهِمَا آلِهَةٌ إِلَّا اللَّهُ لَفَسَدَتَا ۚ فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *”እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ”*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
"ንስሐ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ነስሐ" ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "በጸጸት መመለስ" ማለት ነው። “ተውባህ” تَوْبَة የሚለው ቃል "ታበ" تَابَ ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ከነበሩበት ስህተት በንስሐ ወደ አላህ መመለስ” ማለት ነው፥ አላህ ወደ እርሱ የሚመለሱት ንስሐን የሚቀበል ስለሆነ “አት-ተዋብ” التَّوَّاب ማለትም "ጸጸትን ተቀባይ" ነው። እርሱም፦ “እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ” ይላል፦
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ *”እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ”*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا وَأَصْلَحُوا وَبَيَّنُوا فَأُولَـٰئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ወደ አላህ በንስሐ የሚመለሱት ሰዎች ደግሞ “አት-ተዋቡን” التَّوَّابُون ይባላሉ። አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፥ በመሳሳት አጥፍተን ወደ እርሱ ለምንመለስ መሓሪ ነው፦
2፥222 *"አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው"*፡፡ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ وَيُحِبُّ الْمُتَطَهِّرِينَ
4፥25 *"ጌታችሁ በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ አዋቂ ነው፡፡ ታዛዦችም ብትኾኑ በመሳሳትም ብታጠፉ እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው"*፡፡ رَّبُّكُمْ أَعْلَمُ بِمَا فِي نُفُوسِكُمْ ۚ إِن تَكُونُوا صَالِحِينَ فَإِنَّهُ كَانَ لِلْأَوَّابِينَ غَفُورًا
ነቢያችን"ﷺ" በሐዲስ ላይ፦ "የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው" ብለውናል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4392
አነሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ : “ كُلُّ بَنِي آدَمَ خَطَّاءٌ وَخَيْرُ الْخَطَّائِينَ التَّوَّابُونَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 50, ሐዲስ 13
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በዚያ ነፍሴ በእጁ በኾነው በአላህ እምላለው! እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ፥ አላህ እናንተን ያስወግዳችሁ እና ኃጢአትን አድርገው ከዛም ይቅርታ ጠይቀው፣ አላህ ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ لَوْ لَمْ تُذْنِبُوا لَذَهَبَ اللَّهُ بِكُمْ وَلَجَاءَ بِقَوْمٍ يُذْنِبُونَ فَيَسْتَغْفِرُونَ اللَّهَ فَيَغْفِرُ لَهُمْ "
እዚህ ሐዲስ ላይ "ለው" لَوْ ተለዋዋጭ ቃሉ "ኢን" إِن ነው፥ "ለው" ወይም "ኢን" በሰዋሰው አቀማመጥ "አርፉ አሽ-ሸርጥ" حَرْف الشَرْط ማለትም ሁኔታዊ መስተዋድድ"conditional particle" ነው። "ኖሮ" የሚለው አርፉ አሽ-ሸርጥ ከገባን "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት ኃጢአትን ታደርጋላችሁ፥ የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው። ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው ማለት ነው። ይህንን ተመሳሳይ ሰዋስው ከቁርኣን እንመልከት፦
7፥143 ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- *«ጌታዬ ሆይ! አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ አላህም፡- «በፍጹም አታየኝም ግን ወደ ተራራው ተመልከት፡፡ "በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ"» አለው፡፡ ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ*፡፡ በአንሰራራም ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَـٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ
"በስፍራውም ቢረጋ" ማለት "አይረጋም" ማለት ከሆነ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። "በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ" ማለት "አይረጋም እንጂ ቢረጋ ታየኛለህ" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ አላህ እናንተን ያስወግዳችሁ እና ኃጢአትን አድርገው ከዛም ይቅርታ ጠይቀው፣ አላህ ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም እንጂ ብትችሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር" ማለት ነው። " በእርግጥ ታየኛለህ" የሚለው ተራራው መርጋት እንደማይችል ግነት ሆኖ እንደመጣ ሁሉ "አላህ እናንተን ያስወግዳችሁ እና ኃጢአትን አድርገው ከዛም ይቅርታ ጠይቀው፣ አላህ ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ ያመጣ ነበር" የሚለውም "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" የሚለውን ለማሳየት የመጣ ግነታዊ ቃል ነው። ሌላ ናሙና፦
21፥22 *በሁለቱ በሰማያትና በምድር ውስጥ ከአላህ ሌላ አማልክት በነበሩ "ኖሮ" በተበላሹ ነበር"*፡፡ የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ፡፡ لَوْ كَانَ فِيهِمَا آلِهَةٌ إِلَّا اللَّهُ لَفَسَدَتَا ۚ فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ለው" لَوْ የሚለው አርፉ አሽ-ሸርጥ "ኖሮ" የሚለው ለማመልከት የገባ ነው። "አማልክት በነበሩ ኖሮ" ማለት "አማልክት የሉም" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። ከፊሉ በከፊሉ ላይ በመላቅ ሊበላሹ የሚችሉት ከመነሻው አማልክት ቢኖሩ ኖሮ ነበር እንጂ ይበላሻሉ ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ የሚያመጣው እናንተ ኃጢአትን የማታደርጉ ቢሆን ነበር ማለት ነው። የመጨረሻ ናሙና፦
43፥81 *«ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው*፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ
"ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው" ማለት "ለአልረሕማን ልጅ የለውም" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። እኔ ለልጁ ተገዢ መሆን የምችለው ከመነሻው ልጅ ቢኖረው ኖሮ ነበር እንጂ ለልጁ ተገዢ ነኝ ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ የሚያመጣው እናንተ ኃጢአትን የማታደርጉ ቢሆን ነበር ማለት ነው። ስለዚህ የሐዲሱ መልእክት ያዘለው "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ ስለማትችሉ" ያላችሁ ምርጫ ተውበት አድርጉ! የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው” የሚል ነው እንጂ "አላህ ሰዎች ኃጢአትን ካላደረጉ ይቅርባይነቱ ይቀርበታል" የሚል የሚሽነሪዎችን የቡና ወሬ አያሲዝም። ባይሆን እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል፦
ዘዳግም28፥63 እግዚአብሔርም በጎ ያደርግላችሁ ዘንድ ያበዛችሁም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እንዲሁ *እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል"*።
ለነገሩ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር የሆነውን ክፉን መንፈስ ይልካል፥ ይህም ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ጋር እተመካከረ ለእግዚአብሔር ያሳስትለታል። የሚሳሳተው ሰው እና የሚያሳስተው ክፉ መንፈስ ለእግዚአብሔር ናቸው፦
2ኛ ተሰሎንቄ 2፥12 ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል*።
መሣፍንት 9፥23 *እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ*፤
1ኛ ነገሥት 22 20-23 እግዚአብሔርም፦ ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ *አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው?* አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ። *መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ፦ እኔ አሳስተዋለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ በምን? አለው እርሱም፦ *ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ *ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ*። አሁንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ *በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል*፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
ኢዮብ 12፥16 ኃይልና ጥበብ በእርሱ ዘንድ ናቸው፤ *የሚስተው እና የሚያስተው ለእርሱ ናቸው*።
ይህ ሁላ ባተሎና ዘባተሎ እሳቤ ባይብል ላይ እያለ ከላይ ያለው ሐዲስ ለመተቸት የሚያስችል የሞራል ብቃት፣ አቅም፣ ወኔም የላችሁም። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
43፥81 *«ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው*፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ
"ለአልረሕማን ልጅ ቢኖረው" ማለት "ለአልረሕማን ልጅ የለውም" ማለት እንደሆነ ሁሉ "እናንተ ኃጢአትን ባታደርጉ ኖሮ" ማለት "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ አትችሉም" ማለት ነው። እኔ ለልጁ ተገዢ መሆን የምችለው ከመነሻው ልጅ ቢኖረው ኖሮ ነበር እንጂ ለልጁ ተገዢ ነኝ ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ኃጢአትን አድርገው ከዛም ጌታቸውን ምሕረትን ጠይቀው፣ እሱም ይቅር የሚላቸውን ሕዝብ የሚያመጣው እናንተ ኃጢአትን የማታደርጉ ቢሆን ነበር ማለት ነው። ስለዚህ የሐዲሱ መልእክት ያዘለው "እናንተ ኃጢአትን አለማድረግ ስለማትችሉ" ያላችሁ ምርጫ ተውበት አድርጉ! የአደም ልጆች ሁሉ ተሳሳች ናቸው፡፡ ከተሳሳቾቹ ሁሉ በላጩ ግን ከስህተታቸው በተውበት ተመላሾቹ ናቸው” የሚል ነው እንጂ "አላህ ሰዎች ኃጢአትን ካላደረጉ ይቅርባይነቱ ይቀርበታል" የሚል የሚሽነሪዎችን የቡና ወሬ አያሲዝም። ባይሆን እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል፦
ዘዳግም28፥63 እግዚአብሔርም በጎ ያደርግላችሁ ዘንድ ያበዛችሁም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እንዲሁ *እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል"*።
ለነገሩ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር የሆነውን ክፉን መንፈስ ይልካል፥ ይህም ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ጋር እተመካከረ ለእግዚአብሔር ያሳስትለታል። የሚሳሳተው ሰው እና የሚያሳስተው ክፉ መንፈስ ለእግዚአብሔር ናቸው፦
2ኛ ተሰሎንቄ 2፥12 ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ *ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል*።
መሣፍንት 9፥23 *እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ*፤
1ኛ ነገሥት 22 20-23 እግዚአብሔርም፦ ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ *አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው?* አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ። *መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ፦ እኔ አሳስተዋለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ በምን? አለው እርሱም፦ *ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ*። እግዚአብሔርም፦ *ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ*። አሁንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ *በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል*፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
ኢዮብ 12፥16 ኃይልና ጥበብ በእርሱ ዘንድ ናቸው፤ *የሚስተው እና የሚያስተው ለእርሱ ናቸው*።
ይህ ሁላ ባተሎና ዘባተሎ እሳቤ ባይብል ላይ እያለ ከላይ ያለው ሐዲስ ለመተቸት የሚያስችል የሞራል ብቃት፣ አቅም፣ ወኔም የላችሁም። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ክርስቲያን፦ "ፍጡሮቹ ፈጣሪን ገደሉት"
ሙሥሊም፦ "ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል?
ክርስቲያን፦ "ፈጣሪ ሁሉን ቻይ ነው"
ሙሥሊም፦ ፈጣሪ ሁሉን ቻይ አመሆን ይችላልን?
ክርስቲያን፦ "ይህማ የፈጣሪ ባሕርይ አይደለም"
ሙሥሊም፦ ባይሆን በፍጡሮቹ ፈጣሪ መገደሉ ነው የእርሱ ባሕርይ የማይሆነው። እሺ ፈጣሪ ሲሞት እርሱ ያሞተው ማን ነው?
ክርስቲያን፦ "ሌላ አካል አለ፥ እርሱን ያሞተው እና ከሞት ያስነሳው"
ሙሥሊም፦ እርሱ ደግሞ ማን ነው?
ክርስቲያን፦ "አብ ይባላል"
ሙሥሊም፦ አብ ከወልድ ጋር በባሕርይ አንድ ነው ብላችሁ ታምናላችሁ፥ ወልድ ሲሞት ከአብ ባሕርይ ጋር አንድ የሆነው ባሕርይ ሞቷል ወይስ አልሞተም?
ክርስቲያን፦ "ሥላሴን እመራመራለው ብትል አይምሮህን ታጣዋለህ፥ እክዳለው ብትል ነፍስህን ታጣለህ"
ሙሥሊም፦ ይህ ነው መልሱ?
ክርስቲያን፦ "አዎ! እምነት ሞኝነት ነው"
ሙሥሊም፦ እሺ ይኹንልህ ግን አእምሮህ እረፍት የለውም። ፈጣሪ በፍጡሮቹ መገደሉ ሲገርመኝ፥ እርሱን ያሞተው ሌላ ፈጣሪ መኖሩ አስደመመኝ"።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሙሥሊም፦ "ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል?
ክርስቲያን፦ "ፈጣሪ ሁሉን ቻይ ነው"
ሙሥሊም፦ ፈጣሪ ሁሉን ቻይ አመሆን ይችላልን?
ክርስቲያን፦ "ይህማ የፈጣሪ ባሕርይ አይደለም"
ሙሥሊም፦ ባይሆን በፍጡሮቹ ፈጣሪ መገደሉ ነው የእርሱ ባሕርይ የማይሆነው። እሺ ፈጣሪ ሲሞት እርሱ ያሞተው ማን ነው?
ክርስቲያን፦ "ሌላ አካል አለ፥ እርሱን ያሞተው እና ከሞት ያስነሳው"
ሙሥሊም፦ እርሱ ደግሞ ማን ነው?
ክርስቲያን፦ "አብ ይባላል"
ሙሥሊም፦ አብ ከወልድ ጋር በባሕርይ አንድ ነው ብላችሁ ታምናላችሁ፥ ወልድ ሲሞት ከአብ ባሕርይ ጋር አንድ የሆነው ባሕርይ ሞቷል ወይስ አልሞተም?
ክርስቲያን፦ "ሥላሴን እመራመራለው ብትል አይምሮህን ታጣዋለህ፥ እክዳለው ብትል ነፍስህን ታጣለህ"
ሙሥሊም፦ ይህ ነው መልሱ?
ክርስቲያን፦ "አዎ! እምነት ሞኝነት ነው"
ሙሥሊም፦ እሺ ይኹንልህ ግን አእምሮህ እረፍት የለውም። ፈጣሪ በፍጡሮቹ መገደሉ ሲገርመኝ፥ እርሱን ያሞተው ሌላ ፈጣሪ መኖሩ አስደመመኝ"።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሰኞ እና ሐሙስ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ሙሥሊም በሳምንት ውስጥ ሁለት ቀናት የሡናህ አፅዋማት ይፆማል፥ እነርሱም ሰኞ እና ሐሙስ ናቸው። ሰኞ የሚፆምበት አራት ምክንያት አሉ፥ እነርሱም፦
1ኛ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ወሕይ የመጣበት ቀን ነው።
2ኛ. ነቢያችን"ﷺ" የተወለዱበት ቀን ነው።
3ኛ. ሥራዎች ወደ አላህ የሚቀርቡበት ቀን ነው።
4ኛ. አላህ ይቅር የሚልበት ቀን ነው፦
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 13, ሐዲስ 256
አቢ ቀታደህ አንሷሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሰኞ ቀን ስለሚጾምበት ተጠየቁ፥ እርሳቸውም፦ “የተወለድኩበት እና ወሕይ የወረደልኝ ቀን ነው” አሉ*። عَنْ أَبِي قَتَادَةَ الأَنْصَارِيِّ، رضى الله عنه أَنَّرَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سُئِلَ عَنْ صَوْمِ الاِثْنَيْنِ فَقَالَ “ فِيهِ وُلِدْتُ وَفِيهِ أُنْزِلَ عَلَىَّ ” .
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 66
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሥራዎች ሰኞ እና ሐሙስ ወደ አላህ ይቀርባሉ፥ ሥራዬ ፆመኛ ሆኜ እንዲቀርብልኝ እወዳለሁኝ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " تُعْرَضُ الأَعْمَالُ يَوْمَ الاِثْنَيْنِ وَالْخَمِيسِ فَأُحِبُّ أَنْ يُعْرَضَ عَمَلِي وَأَنَا صَائِم
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 7, ሐዲስ 1812
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" ሰኞ እና ሐሙስ ይፆሙ ነበር። እንዲህም ተባለ፦ *"የአላህ መልክተኛ"ﷺ" ሆይ! ለምን ሰኞ እና ሐሙስ ይፆማሉ? እርሳቸውም፦ "ሰኞ እና ሐሙስ አላህ ሁሉንም ሙሥሊም ይቅር ይላል ከተቷቷዉት ሁለት በስተቀር። እርሳቸውም፦ "እነዚህ ሁለቱን እስኪስማሙ ድረስ ተዋቸው"*። عَنْ سُهَيْلِ بْنِ أَبِي صَالِحٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ كَانَ يَصُومُ الاِثْنَيْنِ وَالْخَمِيسَ . فَقِيلَ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّكَ تَصُومُ يَوْمَ الاِثْنَيْنِ وَالْخَمِيسِ فَقَالَ " إِنَّ يَوْمَ الاِثْنَيْنِ وَالْخَمِيسِ يَغْفِرُ اللَّهُ فِيهِمَا لِكُلِّ مُسْلِمٍ إِلاَّ مُهْتَجِرَيْنِ يَقُولُ دَعْهُمَا حَتَّى يَصْطَلِحَا "
ሐሙስ የሚፆምበት ምክንያት ሁለት ሲሆን እርሱ ከላይ ሐዲሱ ላይ እንደተገለጸው ሥራዎች ወደ አላህ የሚቀርቡበት እና አላህ ይቅር የሚልበት ቀን ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 43
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም እንዲህ አሉ፦ *"የጀነት ደጃፎች በአላህ ላይ ምንም ነገር ላላሻረከ ሁሉ ሰኞ ቀን እና ሐሙስ ቀን ይከፈታል፥ አንድ ሰው በውስጡ መራራነት በወንድሙ ላይ ካለበት በስተቀር"። እንዲህም ይባላል፦ "በሁለቱ መካከል ዕርቅ እስኪሆን ድረስ አጢኑ፣ በሁለቱ መካከል ዕርቅ እስኪሆን ድረስ አጢኑ፣ በሁለቱ መካከል ዕርቅ እስኪሆን ድረስ አጢኑ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " تُفْتَحُ أَبْوَابُ الْجَنَّةِ يَوْمَ الاِثْنَيْنِ وَيَوْمَ الْخَمِيسِ فَيُغْفَرُ لِكُلِّ عَبْدٍ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا إِلاَّ رَجُلاً كَانَتْ بَيْنَهُ وَبَيْنَ أَخِيهِ شَحْنَاءُ فَيُقَالُ أَنْظِرُوا هَذَيْنِ حَتَّى يَصْطَلِحَا أَنْظِرُوا هَذَيْنِ حَتَّى يَصْطَلِحَا أَنْظِرُوا هَذَيْنِ حَتَّى يَصْطَلِحَا
የጀነት ደጃፎች ሰኞ ቀን እና ሐሙስ ቀን ክፍት የሆነው ቂም ወይም ጥላቻ በሙሥሊም ወንድሙ ላይ በልቡ ላልቋጠረ ሙሥሊም ነው። ሰኞ እና ሐሙስ ሳምንታዊ መጠነ-ሰፊ የአምልኮ ጊዜ ለማመልከት እንጂ ሌላውን የአዘቦት ቀናት ሥራዎች አይቀርቡም ወይም አላህ ይቅር አይልም ማለትን አያሲዝም። እንግዲህ እነዚህን የሡናህ አፅዋማት እንድንፆም የተሰጠን ከመልእክተኛው ነው፦
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 64
ዓኢሻህ እንደተረከችው፥ እንዲህ አለች፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ሰኞ እና ሐሙስ ይፆሙ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَتَحَرَّى صَوْمَ الاِثْنَيْنِ وَالْخَمِيسِ
ኢሥላም ሰው ሠራሽ ሕግና ሥርዓት ሳይሆን ዐቂደቱ አር-ረባንያህ ነው። ይህንን ስንል አርቲ ቡርቲና ቶራ ቦራ የሆነ ስሁትና መሪር የቡና ወሬ ይዘን ሳይሆን ቁርኣንና ሐዲስን ያማከለ ስሙርና ጥዑም ማስረጃ ይዘን ነው።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ሙሥሊም በሳምንት ውስጥ ሁለት ቀናት የሡናህ አፅዋማት ይፆማል፥ እነርሱም ሰኞ እና ሐሙስ ናቸው። ሰኞ የሚፆምበት አራት ምክንያት አሉ፥ እነርሱም፦
1ኛ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ወሕይ የመጣበት ቀን ነው።
2ኛ. ነቢያችን"ﷺ" የተወለዱበት ቀን ነው።
3ኛ. ሥራዎች ወደ አላህ የሚቀርቡበት ቀን ነው።
4ኛ. አላህ ይቅር የሚልበት ቀን ነው፦
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 13, ሐዲስ 256
አቢ ቀታደህ አንሷሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሰኞ ቀን ስለሚጾምበት ተጠየቁ፥ እርሳቸውም፦ “የተወለድኩበት እና ወሕይ የወረደልኝ ቀን ነው” አሉ*። عَنْ أَبِي قَتَادَةَ الأَنْصَارِيِّ، رضى الله عنه أَنَّرَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سُئِلَ عَنْ صَوْمِ الاِثْنَيْنِ فَقَالَ “ فِيهِ وُلِدْتُ وَفِيهِ أُنْزِلَ عَلَىَّ ” .
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 66
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሥራዎች ሰኞ እና ሐሙስ ወደ አላህ ይቀርባሉ፥ ሥራዬ ፆመኛ ሆኜ እንዲቀርብልኝ እወዳለሁኝ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " تُعْرَضُ الأَعْمَالُ يَوْمَ الاِثْنَيْنِ وَالْخَمِيسِ فَأُحِبُّ أَنْ يُعْرَضَ عَمَلِي وَأَنَا صَائِم
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 7, ሐዲስ 1812
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" ሰኞ እና ሐሙስ ይፆሙ ነበር። እንዲህም ተባለ፦ *"የአላህ መልክተኛ"ﷺ" ሆይ! ለምን ሰኞ እና ሐሙስ ይፆማሉ? እርሳቸውም፦ "ሰኞ እና ሐሙስ አላህ ሁሉንም ሙሥሊም ይቅር ይላል ከተቷቷዉት ሁለት በስተቀር። እርሳቸውም፦ "እነዚህ ሁለቱን እስኪስማሙ ድረስ ተዋቸው"*። عَنْ سُهَيْلِ بْنِ أَبِي صَالِحٍ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ كَانَ يَصُومُ الاِثْنَيْنِ وَالْخَمِيسَ . فَقِيلَ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّكَ تَصُومُ يَوْمَ الاِثْنَيْنِ وَالْخَمِيسِ فَقَالَ " إِنَّ يَوْمَ الاِثْنَيْنِ وَالْخَمِيسِ يَغْفِرُ اللَّهُ فِيهِمَا لِكُلِّ مُسْلِمٍ إِلاَّ مُهْتَجِرَيْنِ يَقُولُ دَعْهُمَا حَتَّى يَصْطَلِحَا "
ሐሙስ የሚፆምበት ምክንያት ሁለት ሲሆን እርሱ ከላይ ሐዲሱ ላይ እንደተገለጸው ሥራዎች ወደ አላህ የሚቀርቡበት እና አላህ ይቅር የሚልበት ቀን ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 43
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም እንዲህ አሉ፦ *"የጀነት ደጃፎች በአላህ ላይ ምንም ነገር ላላሻረከ ሁሉ ሰኞ ቀን እና ሐሙስ ቀን ይከፈታል፥ አንድ ሰው በውስጡ መራራነት በወንድሙ ላይ ካለበት በስተቀር"። እንዲህም ይባላል፦ "በሁለቱ መካከል ዕርቅ እስኪሆን ድረስ አጢኑ፣ በሁለቱ መካከል ዕርቅ እስኪሆን ድረስ አጢኑ፣ በሁለቱ መካከል ዕርቅ እስኪሆን ድረስ አጢኑ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " تُفْتَحُ أَبْوَابُ الْجَنَّةِ يَوْمَ الاِثْنَيْنِ وَيَوْمَ الْخَمِيسِ فَيُغْفَرُ لِكُلِّ عَبْدٍ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا إِلاَّ رَجُلاً كَانَتْ بَيْنَهُ وَبَيْنَ أَخِيهِ شَحْنَاءُ فَيُقَالُ أَنْظِرُوا هَذَيْنِ حَتَّى يَصْطَلِحَا أَنْظِرُوا هَذَيْنِ حَتَّى يَصْطَلِحَا أَنْظِرُوا هَذَيْنِ حَتَّى يَصْطَلِحَا
የጀነት ደጃፎች ሰኞ ቀን እና ሐሙስ ቀን ክፍት የሆነው ቂም ወይም ጥላቻ በሙሥሊም ወንድሙ ላይ በልቡ ላልቋጠረ ሙሥሊም ነው። ሰኞ እና ሐሙስ ሳምንታዊ መጠነ-ሰፊ የአምልኮ ጊዜ ለማመልከት እንጂ ሌላውን የአዘቦት ቀናት ሥራዎች አይቀርቡም ወይም አላህ ይቅር አይልም ማለትን አያሲዝም። እንግዲህ እነዚህን የሡናህ አፅዋማት እንድንፆም የተሰጠን ከመልእክተኛው ነው፦
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 64
ዓኢሻህ እንደተረከችው፥ እንዲህ አለች፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ሰኞ እና ሐሙስ ይፆሙ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَتَحَرَّى صَوْمَ الاِثْنَيْنِ وَالْخَمِيسِ
ኢሥላም ሰው ሠራሽ ሕግና ሥርዓት ሳይሆን ዐቂደቱ አር-ረባንያህ ነው። ይህንን ስንል አርቲ ቡርቲና ቶራ ቦራ የሆነ ስሁትና መሪር የቡና ወሬ ይዘን ሳይሆን ቁርኣንና ሐዲስን ያማከለ ስሙርና ጥዑም ማስረጃ ይዘን ነው።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢሕሣን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥195 በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም ነፍሶቻችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ *"በጎ ሥራንም ሥሩ! አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና"*፡፡ وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
“ኢሕሣን” إِحْسَٰن የሚለው ቃል "አሕሠነ" أَحْسَنَ ማለትም "አስዋበ" "አሳመረ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማስዋብ” “ማሳመር” ማለት ነው። ለምሳሌ “ሐሠን” حَسَن ማለት “ውብ” "ያማረ" "መልካም" "ጥሩ" "በጎ" ማለት ሲሆን “ሑሥን” حُسْن ማለት ደግሞ “ውበት” “መልካምነት” "ጥሩነት" "በጎነት" ማለት ነው። ኢሕሣን የዲን ማሳመሪያና ማስዋቢያ ነው።
“ዲን” دِين ማለት “ሃይማኖት” “ፍትህ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርሕ” ማለት ነው። "ዲን" መርሕ እና ሥነ-ምግባር ያቀፈ ሥርወ-እምነት ነው። “ዲን” ደግሞ ሦስት ደረጃ አሉት፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ኢሥላም” إِسْلَٰم
2ኛ. “ኢማን” إِيمَٰن
3ኛ. “ኢሕሣን” إِحْسَٰن ናቸው።
“ኢሥላም” ማለት “አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ” ነው፥ አምስት መሠረቶች አሉት።
“ኢማን” ማለት “እምነት” ማለት ነው፥ ስድስት መሠረቶች አሉት።
“ኢሕሣን” ማለት ደግሞ “አላህን እንደምታየው አርገህ ማምለክ፥ አሊያም አላህ እንደሚያይህ አርገህ ማምለክ" ማለት ነው፦
ሡነን ነሣኢይ መጽሐፍ 47 , ሐዲስ 6
ዑመር ኢብኑ ኸጣብ እንዳስተላለፈው፦ “አንድ በጣም ነጭ ልብስ የለበሰና በጣም ጥቁር ጸጉር ያለው ሰው በመጣ ጊዜ ከአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጋር ነበርን፣ ወደ እርሳቸው ሲጓዝ አይታይም ነበር፥ ወደ ነቢዩ”ﷺ” እስከሚደርስ ድረስ ከእኛ መካከል ማንም ዐላወቀውም፤ ጉልበቱን በእራሳቸው ጉልበት ተቃራኒ አድርጎ ከዚያም እንዲህ አለ፦ *”ሙሐመድ ሆይ! ስለ ኢሥላም ንገረኝ አለ፥ እርሳቸውም፦ "ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም፥ ሙሐመድም የአላህ መልእክተኛ ነው” የሚል ምስክርነት፣ ሶላትን መቆም፣ ዘካህን መስጠት፣ ረመዷንን መፆም እና ለመጓዝ አቅም ካለህ የአላህን ቤት መጎብኘት ነው" አሉ። እርሱም፦ "እውነት ተናገርክ" አለ፥ እኛም በሚጠይቃቸው ነገር ተገረምን። ከዚያም ስለ ኢማን ንገረኝ አለ፥ እርሳቸውም፦ “በአላህ ማመን፣ በመላእክቱ ማመን፣ በመጽሐፍቱ ማመን፣ በነቢያቱ ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን እና በሰናይ እና እኩይ ቀደር ማመን ነው” አሉ። እርሱም፦ "እውነት ተናገርክ" አለ፥ ከዚያም ስለ ኢሕሣን ንገረኝ አለ፥ እርሳቸውም፦ "አላህን እንደምታየው አርገህ ማምለክ፥ አሊያም አላህ እንደሚያይህ አርገህ ማምለክ ነው" አሉ"*። قَالَ حَدَّثَنِي عُمَرُ بْنُ الْخَطَّابِ، قَالَ بَيْنَمَا نَحْنُ عِنْدَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ذَاتَ يَوْمٍ إِذْ طَلَعَ عَلَيْنَا رَجُلٌ شَدِيدُ بَيَاضِ الثِّيَابِ شَدِيدُ سَوَادِ الشَّعَرِ لاَ يُرَى عَلَيْهِ أَثَرُ السَّفَرِ وَلاَ يَعْرِفُهُ مِنَّا أَحَدٌ حَتَّى جَلَسَ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَأَسْنَدَ رُكْبَتَيْهِ إِلَى رُكْبَتَيْهِ وَوَضَعَ كَفَّيْهِ عَلَى فَخِذَيْهِ ثُمَّ قَالَ يَا مُحَمَّدُ أَخْبِرْنِي عَنِ الإِسْلاَمِ قَالَ " أَنْ تَشْهَدَ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَنَّ مُحَمَّدًا رَسُولُ اللَّهِ وَتُقِيمَ الصَّلاَةَ وَتُؤْتِيَ الزَّكَاةَ وَتَصُومَ رَمَضَانَ وَتَحُجَّ الْبَيْتَ إِنِ اسْتَطَعْتَ إِلَيْهِ سَبِيلاً " . قَالَ صَدَقْتَ . فَعَجِبْنَا إِلَيْهِ يَسْأَلُهُ وَيُصَدِّقُهُ ثُمَّ قَالَ أَخْبِرْنِي عَنِ الإِيمَانِ قَالَ " أَنْ تُؤْمِنَ بِاللَّهِ وَمَلاَئِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ وَالْقَدَرِ كُلِّهِ خَيْرِهِ وَشَرِّهِ " . قَالَ صَدَقْتَ . قَالَ فَأَخْبِرْنِي عَنِ الإِحْسَانِ قَالَ " أَنْ تَعْبُدَ اللَّهَ كَأَنَّكَ تَرَاهُ فَإِنْ لَمْ تَكُنْ تَرَاهُ فَإِنَّهُ يَرَاكَ
አላህን እንደምታየው አርገህ ማምለክ፥ አሊያም አላህ እንደሚያይህ አርገህ ማምለክ የዲን ማሳመሪያና ማስዋቢያ ነው። አንድ ሰው በኢስላም “ሙሥሊም” مُسْلِم ሲባል፣ በኢማን “ሙእሚን” مُؤْمِن ሲባል፣ በኢሕሣን ደግሞ “ሙሕሢን” مُحْسِن ይባላል። “ሙሕሢን” مُحْسِن ማለት “ጥሩ ሠሪዎች” “መልካም ሠሪዎች” “በጎ ሠሪዎች” ማለት ነው፥ የዲን መዋቢያውና ማሳመሪያው “መልካም ሥራ” ነው። አላህ ሙሕሢን ከሚባሉትን ባሮቹ ጋር ነው፥ እርሱ ሙሕሢን የሚባሉትን ባሮች ይወዳል፦
29፥69 እነዚያም በእኛ መንገድ የታገሉ መንገዳችንን በእርግጥ እንመራቸዋለን፡፡ *"አላህም በእርግጥ ከበጎ ሠሪዎች ጋር ነው"*፡፡ وَالَّذِينَ جَاهَدُوا فِينَا لَنَهْدِيَنَّهُمْ سُبُلَنَا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ لَمَعَ الْمُحْسِنِينَ
2፥195 በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም ነፍሶቻችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ *"በጎ ሥራንም ሥሩ! አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና"*፡፡ وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
"በጎ ሥራንም ሥሩ" ለሚለው ቃል የገባው "አሕሢኑ" َأَحْسِنُوا ሲሆን "አሕሠነ" أَحْسَنَ ማለትም "አስዋበ" ወይም "አሳመረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። አላህ ሙሕሢን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥195 በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም ነፍሶቻችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ *"በጎ ሥራንም ሥሩ! አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና"*፡፡ وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
“ኢሕሣን” إِحْسَٰن የሚለው ቃል "አሕሠነ" أَحْسَنَ ማለትም "አስዋበ" "አሳመረ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማስዋብ” “ማሳመር” ማለት ነው። ለምሳሌ “ሐሠን” حَسَن ማለት “ውብ” "ያማረ" "መልካም" "ጥሩ" "በጎ" ማለት ሲሆን “ሑሥን” حُسْن ማለት ደግሞ “ውበት” “መልካምነት” "ጥሩነት" "በጎነት" ማለት ነው። ኢሕሣን የዲን ማሳመሪያና ማስዋቢያ ነው።
“ዲን” دِين ማለት “ሃይማኖት” “ፍትህ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርሕ” ማለት ነው። "ዲን" መርሕ እና ሥነ-ምግባር ያቀፈ ሥርወ-እምነት ነው። “ዲን” ደግሞ ሦስት ደረጃ አሉት፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ኢሥላም” إِسْلَٰم
2ኛ. “ኢማን” إِيمَٰن
3ኛ. “ኢሕሣን” إِحْسَٰن ናቸው።
“ኢሥላም” ማለት “አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ” ነው፥ አምስት መሠረቶች አሉት።
“ኢማን” ማለት “እምነት” ማለት ነው፥ ስድስት መሠረቶች አሉት።
“ኢሕሣን” ማለት ደግሞ “አላህን እንደምታየው አርገህ ማምለክ፥ አሊያም አላህ እንደሚያይህ አርገህ ማምለክ" ማለት ነው፦
ሡነን ነሣኢይ መጽሐፍ 47 , ሐዲስ 6
ዑመር ኢብኑ ኸጣብ እንዳስተላለፈው፦ “አንድ በጣም ነጭ ልብስ የለበሰና በጣም ጥቁር ጸጉር ያለው ሰው በመጣ ጊዜ ከአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጋር ነበርን፣ ወደ እርሳቸው ሲጓዝ አይታይም ነበር፥ ወደ ነቢዩ”ﷺ” እስከሚደርስ ድረስ ከእኛ መካከል ማንም ዐላወቀውም፤ ጉልበቱን በእራሳቸው ጉልበት ተቃራኒ አድርጎ ከዚያም እንዲህ አለ፦ *”ሙሐመድ ሆይ! ስለ ኢሥላም ንገረኝ አለ፥ እርሳቸውም፦ "ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም፥ ሙሐመድም የአላህ መልእክተኛ ነው” የሚል ምስክርነት፣ ሶላትን መቆም፣ ዘካህን መስጠት፣ ረመዷንን መፆም እና ለመጓዝ አቅም ካለህ የአላህን ቤት መጎብኘት ነው" አሉ። እርሱም፦ "እውነት ተናገርክ" አለ፥ እኛም በሚጠይቃቸው ነገር ተገረምን። ከዚያም ስለ ኢማን ንገረኝ አለ፥ እርሳቸውም፦ “በአላህ ማመን፣ በመላእክቱ ማመን፣ በመጽሐፍቱ ማመን፣ በነቢያቱ ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን እና በሰናይ እና እኩይ ቀደር ማመን ነው” አሉ። እርሱም፦ "እውነት ተናገርክ" አለ፥ ከዚያም ስለ ኢሕሣን ንገረኝ አለ፥ እርሳቸውም፦ "አላህን እንደምታየው አርገህ ማምለክ፥ አሊያም አላህ እንደሚያይህ አርገህ ማምለክ ነው" አሉ"*። قَالَ حَدَّثَنِي عُمَرُ بْنُ الْخَطَّابِ، قَالَ بَيْنَمَا نَحْنُ عِنْدَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ذَاتَ يَوْمٍ إِذْ طَلَعَ عَلَيْنَا رَجُلٌ شَدِيدُ بَيَاضِ الثِّيَابِ شَدِيدُ سَوَادِ الشَّعَرِ لاَ يُرَى عَلَيْهِ أَثَرُ السَّفَرِ وَلاَ يَعْرِفُهُ مِنَّا أَحَدٌ حَتَّى جَلَسَ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَأَسْنَدَ رُكْبَتَيْهِ إِلَى رُكْبَتَيْهِ وَوَضَعَ كَفَّيْهِ عَلَى فَخِذَيْهِ ثُمَّ قَالَ يَا مُحَمَّدُ أَخْبِرْنِي عَنِ الإِسْلاَمِ قَالَ " أَنْ تَشْهَدَ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَنَّ مُحَمَّدًا رَسُولُ اللَّهِ وَتُقِيمَ الصَّلاَةَ وَتُؤْتِيَ الزَّكَاةَ وَتَصُومَ رَمَضَانَ وَتَحُجَّ الْبَيْتَ إِنِ اسْتَطَعْتَ إِلَيْهِ سَبِيلاً " . قَالَ صَدَقْتَ . فَعَجِبْنَا إِلَيْهِ يَسْأَلُهُ وَيُصَدِّقُهُ ثُمَّ قَالَ أَخْبِرْنِي عَنِ الإِيمَانِ قَالَ " أَنْ تُؤْمِنَ بِاللَّهِ وَمَلاَئِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ وَالْقَدَرِ كُلِّهِ خَيْرِهِ وَشَرِّهِ " . قَالَ صَدَقْتَ . قَالَ فَأَخْبِرْنِي عَنِ الإِحْسَانِ قَالَ " أَنْ تَعْبُدَ اللَّهَ كَأَنَّكَ تَرَاهُ فَإِنْ لَمْ تَكُنْ تَرَاهُ فَإِنَّهُ يَرَاكَ
አላህን እንደምታየው አርገህ ማምለክ፥ አሊያም አላህ እንደሚያይህ አርገህ ማምለክ የዲን ማሳመሪያና ማስዋቢያ ነው። አንድ ሰው በኢስላም “ሙሥሊም” مُسْلِم ሲባል፣ በኢማን “ሙእሚን” مُؤْمِن ሲባል፣ በኢሕሣን ደግሞ “ሙሕሢን” مُحْسِن ይባላል። “ሙሕሢን” مُحْسِن ማለት “ጥሩ ሠሪዎች” “መልካም ሠሪዎች” “በጎ ሠሪዎች” ማለት ነው፥ የዲን መዋቢያውና ማሳመሪያው “መልካም ሥራ” ነው። አላህ ሙሕሢን ከሚባሉትን ባሮቹ ጋር ነው፥ እርሱ ሙሕሢን የሚባሉትን ባሮች ይወዳል፦
29፥69 እነዚያም በእኛ መንገድ የታገሉ መንገዳችንን በእርግጥ እንመራቸዋለን፡፡ *"አላህም በእርግጥ ከበጎ ሠሪዎች ጋር ነው"*፡፡ وَالَّذِينَ جَاهَدُوا فِينَا لَنَهْدِيَنَّهُمْ سُبُلَنَا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ لَمَعَ الْمُحْسِنِينَ
2፥195 በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም ነፍሶቻችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ *"በጎ ሥራንም ሥሩ! አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና"*፡፡ وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
"በጎ ሥራንም ሥሩ" ለሚለው ቃል የገባው "አሕሢኑ" َأَحْسِنُوا ሲሆን "አሕሠነ" أَحْسَنَ ማለትም "አስዋበ" ወይም "አሳመረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። አላህ ሙሕሢን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢቅራ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
96፥1 *”አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም”*፡፡ اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ
አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነቢያችን”ﷺ” “ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” ወይም “አነብንብ” ብሎ አዟቸዋል፦
96፥1 *”አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም”*፡፡ اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ
“ቁርኣን” قُرْءَان የሚለው ቃል “ቀረአ” قَرَأَ ማለትም “አነበበ” ወይም “አነበነበ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “መነባነብ”recitation” ማለት ነው። “ኢቅራ” اقْرَأْ ትእዛዛዊ ግስ ነው። አስቀሪ ቁርኣንን ይቀራልህና ከዚያ ያስቀርሃል። የግድ በወረቀት የተጻፈ ክታብ መኖር መስፈት አይደለም። “ቁርኣን” قُرْءَان ማለት “በልብ ታፍዞ በምላስ የሚነበነብ መነባነብ” ማለት ሲሆን ይህም ቁርኣን አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን”ﷺ” የሚያስቀራቸው ቂራኣት ነው፦
2፥252 *እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ አንቀጾች ናቸው*፤ تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَ
87፥6 *ቁርኣንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም*፡፡ سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
75:18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*። فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَه
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
“ማንበቡ” ለሚለው ቃል የገባው “ቁርኣነሁ” َقُرْآنَهُ ሲሆን የግስ መደብ ነው፤ የስም መደቡ ደግሞ “ቁርኣን” قُرْءَان ነው፤ ይህ የሚነበበው አንቀጽ የአላህ የራሱ ንግግር ስለሆነ አላህ በመጀመሪያ መደብ “አያቱና” آيَاتُنَا ማለትም “አንቀጾቻችን” በማለት ይናገራል፦
46፥7 *በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ* እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱትን «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
“ቃሪእ” قَارِئ ማለት “በልብ አፍዞ በምላስ አነብናቢ”reciter” ማለት ነው፤ የቃሪእ ብዙ ቁጥር “ቁርራ” قُرَّاء ነው፤ አንድ ቃሪ የሆነ ሰው ቁርኣንን ሲቀራ አዳማጩ የሚያደምጠው የአላህን ንግግር ነው፦
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 4, ሐዲስ 166
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”በአላህ አዘ ወጀል ንግግር፦ “በቁርኣን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በእርሱ አታላውስ” ነብዩ”ﷺ” ጂብሪል ወደ እሳቸው ሲያወርድ ምላሳቸውና ከንፈራቸውን ለማንበብ በማንበብ ያላውሱ ስለነበር ነው፤ ይህ ችግር አልፎ አልፎ ይታይ ነበርና፤ አላህ ተዓላ፦ “በቁርኣን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በእርሱ አታላውስ” የሚለውን አወረደ፤ “በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና” ብሎ ሰበሰበው፤ በእርግጥም በልብህ ውስጥ እንድትቀራው እንጠብቀዋለን አንተም ትቀራዋለህ” ማለት ነው፤ “ባነበብነውም ጊዜ ካለቀ በኋላ ንባቡን ተከተል፣ ከዚያም ማብራራቱ በእኛ ላይ ነው” ማለት “በምላስህ ላይ ማስቀመጡ በእኛ ላይ ነው” ማለት ነው፤ ጂብሪል ወደ እርሳቸው በሚመጣ ጊዜ ዝም ይላሉ፤ ከእርሳቸው በተለየ ጊዜ አላህ ቃል እንደገባላቸው ይቀራሉ*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، فِي قَوْلِهِ عَزَّ وَجَلَّ { لاَ تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ} قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِذَا نَزَلَ عَلَيْهِ جِبْرِيلُ بِالْوَحْىِ كَانَ مِمَّا يُحَرِّكُ بِهِ لِسَانَهُ وَشَفَتَيْهِ فَيَشْتَدُّ عَلَيْهِ فَكَانَ ذَلِكَ يُعْرَفُ مِنْهُ فَأَنْزَلَ اللَّهُ تَعَالَى { لاَ تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ لِتَعْجَلَ بِهِ} أَخْذَهُ { إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ} إِنَّ عَلَيْنَا أَنْ نَجْمَعَهُ فِي صَدْرِكَ . وَقُرْآنَهُ فَتَقْرَأُهُ { فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ} قَالَ أَنْزَلْنَاهُ فَاسْتَمِعْ لَهُ { إِنَّ عَلَيْنَا بَيَانَهُ} أَنْ نُبَيِّنَهُ بِلِسَانِكَ فَكَانَ إِذَا أَتَاهُ جِبْرِيلُ أَطْرَقَ فَإِذَا ذَهَبَ قَرَأَهُ كَمَا وَعَدَهُ اللَّهُ
“ጀመዐ” جَمَعَ ማለት “ሰበሰበ” ማለት ሲሆን “ጀመዕ” جَمَع ማለት ደግሞ “ስብስብስ”Collection” ማለት ነው። በልብ ላይ ለመሰብሰብ ደግሞ በቃል ነው የሚታፈዘው እንጂ በወረቀት አይደለም። አምላካችም አላህ ቁርኣንን በነብያችን”ﷺ” ልብ ላይ ያወረደው መነባነብ እንጂ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ አላወረደም፦
26፥194 ከአስስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ *በልብህ ላይ አወረደው*፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِينَ
2፥97 *በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ
6፥7 *በአንተም ላይ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ ባወረድን እና በእጆቻቸው በነኩት ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር*፡፡ وَلَوْ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ كِتَابًا فِي قِرْطَاسٍ فَلَمَسُوهُ بِأَيْدِيهِمْ لَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِنْ هَـٰذَا إِلَّا سِحْرٌ مُّبِينٌ
“ቂርጧስ” قِرْطَاس ማለት በብራና የተጻፈ “ወረቀት” ነው፤ ቁርኣን በዚህ ቁስ ተጽፎ አልወረደም፤ ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ የተወረደው ተንዚል ወሕይ ነው።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
96፥1 *”አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም”*፡፡ اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ
አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነቢያችን”ﷺ” “ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” ወይም “አነብንብ” ብሎ አዟቸዋል፦
96፥1 *”አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም”*፡፡ اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ
“ቁርኣን” قُرْءَان የሚለው ቃል “ቀረአ” قَرَأَ ማለትም “አነበበ” ወይም “አነበነበ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “መነባነብ”recitation” ማለት ነው። “ኢቅራ” اقْرَأْ ትእዛዛዊ ግስ ነው። አስቀሪ ቁርኣንን ይቀራልህና ከዚያ ያስቀርሃል። የግድ በወረቀት የተጻፈ ክታብ መኖር መስፈት አይደለም። “ቁርኣን” قُرْءَان ማለት “በልብ ታፍዞ በምላስ የሚነበነብ መነባነብ” ማለት ሲሆን ይህም ቁርኣን አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን”ﷺ” የሚያስቀራቸው ቂራኣት ነው፦
2፥252 *እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ አንቀጾች ናቸው*፤ تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَ
87፥6 *ቁርኣንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም*፡፡ سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
75:18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*። فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَه
75፥17 *በልብህ ውስጥ መሰብሰቡ እና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና*፡፡ إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ
“ማንበቡ” ለሚለው ቃል የገባው “ቁርኣነሁ” َقُرْآنَهُ ሲሆን የግስ መደብ ነው፤ የስም መደቡ ደግሞ “ቁርኣን” قُرْءَان ነው፤ ይህ የሚነበበው አንቀጽ የአላህ የራሱ ንግግር ስለሆነ አላህ በመጀመሪያ መደብ “አያቱና” آيَاتُنَا ማለትም “አንቀጾቻችን” በማለት ይናገራል፦
46፥7 *በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ* እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱትን «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
“ቃሪእ” قَارِئ ማለት “በልብ አፍዞ በምላስ አነብናቢ”reciter” ማለት ነው፤ የቃሪእ ብዙ ቁጥር “ቁርራ” قُرَّاء ነው፤ አንድ ቃሪ የሆነ ሰው ቁርኣንን ሲቀራ አዳማጩ የሚያደምጠው የአላህን ንግግር ነው፦
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 4, ሐዲስ 166
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”በአላህ አዘ ወጀል ንግግር፦ “በቁርኣን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በእርሱ አታላውስ” ነብዩ”ﷺ” ጂብሪል ወደ እሳቸው ሲያወርድ ምላሳቸውና ከንፈራቸውን ለማንበብ በማንበብ ያላውሱ ስለነበር ነው፤ ይህ ችግር አልፎ አልፎ ይታይ ነበርና፤ አላህ ተዓላ፦ “በቁርኣን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በእርሱ አታላውስ” የሚለውን አወረደ፤ “በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ በእኛ ላይ ነውና” ብሎ ሰበሰበው፤ በእርግጥም በልብህ ውስጥ እንድትቀራው እንጠብቀዋለን አንተም ትቀራዋለህ” ማለት ነው፤ “ባነበብነውም ጊዜ ካለቀ በኋላ ንባቡን ተከተል፣ ከዚያም ማብራራቱ በእኛ ላይ ነው” ማለት “በምላስህ ላይ ማስቀመጡ በእኛ ላይ ነው” ማለት ነው፤ ጂብሪል ወደ እርሳቸው በሚመጣ ጊዜ ዝም ይላሉ፤ ከእርሳቸው በተለየ ጊዜ አላህ ቃል እንደገባላቸው ይቀራሉ*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، فِي قَوْلِهِ عَزَّ وَجَلَّ { لاَ تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ} قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِذَا نَزَلَ عَلَيْهِ جِبْرِيلُ بِالْوَحْىِ كَانَ مِمَّا يُحَرِّكُ بِهِ لِسَانَهُ وَشَفَتَيْهِ فَيَشْتَدُّ عَلَيْهِ فَكَانَ ذَلِكَ يُعْرَفُ مِنْهُ فَأَنْزَلَ اللَّهُ تَعَالَى { لاَ تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ لِتَعْجَلَ بِهِ} أَخْذَهُ { إِنَّ عَلَيْنَا جَمْعَهُ وَقُرْآنَهُ} إِنَّ عَلَيْنَا أَنْ نَجْمَعَهُ فِي صَدْرِكَ . وَقُرْآنَهُ فَتَقْرَأُهُ { فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ} قَالَ أَنْزَلْنَاهُ فَاسْتَمِعْ لَهُ { إِنَّ عَلَيْنَا بَيَانَهُ} أَنْ نُبَيِّنَهُ بِلِسَانِكَ فَكَانَ إِذَا أَتَاهُ جِبْرِيلُ أَطْرَقَ فَإِذَا ذَهَبَ قَرَأَهُ كَمَا وَعَدَهُ اللَّهُ
“ጀመዐ” جَمَعَ ማለት “ሰበሰበ” ማለት ሲሆን “ጀመዕ” جَمَع ማለት ደግሞ “ስብስብስ”Collection” ማለት ነው። በልብ ላይ ለመሰብሰብ ደግሞ በቃል ነው የሚታፈዘው እንጂ በወረቀት አይደለም። አምላካችም አላህ ቁርኣንን በነብያችን”ﷺ” ልብ ላይ ያወረደው መነባነብ እንጂ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ አላወረደም፦
26፥194 ከአስስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ *በልብህ ላይ አወረደው*፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِينَ
2፥97 *በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ
6፥7 *በአንተም ላይ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ ባወረድን እና በእጆቻቸው በነኩት ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር*፡፡ وَلَوْ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ كِتَابًا فِي قِرْطَاسٍ فَلَمَسُوهُ بِأَيْدِيهِمْ لَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِنْ هَـٰذَا إِلَّا سِحْرٌ مُّبِينٌ
“ቂርጧስ” قِرْطَاس ማለት በብራና የተጻፈ “ወረቀት” ነው፤ ቁርኣን በዚህ ቁስ ተጽፎ አልወረደም፤ ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ የተወረደው ተንዚል ወሕይ ነው።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፍትሐዊነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
"ዐድል" عَدْل የሚለው ቃል "ዐደለ" عَدَلَ ማለትም "አስተካከለ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማስተካከል" "ፍርድ" "ፍትሕ" ማለት ነው፥ "ዐዲል" عَادِل ማለት "ፍትሓዊ" ማለት ሲሆን "ተዕዲል" تَعْدِيل ማለት ደግሞ "ፍትሐዊነት" ማለት ነው። አምላካችን አላህ በፍትሕ ያዛል፥ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ማስተካከል” ለሚለው ቃል የገባው “ዐድል” عَدْل መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። የፍትሕ ተቃራኒ ዙልም ነው፥ “ዙልም” ظُلْم የሚለው ቃል “ዞለመ” ظَلَمَ ማለትም “በደለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በደል” ማለት ነው። "ከሚጠላ ነገር ሁሉ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። አላህ ዘንድ የሚጠላ ነገር ሺርክ፣ ኩፍር፣ ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ብሔርተኝነት፣ ዘውገኝነት ነው። የአንድን ሰው ዘውግ፣ ብሔር፣ ዘር መጥላት በራሱ የተጠላ ነገር ነው። ሰውን በቋንቋው፣ በዘሩ፣ በዘውጉ፣ በብሔሩ መጥላት የፍትሕ ተቃራኒ ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
አሁንም "አስተካክሉ" ለሚለው የገባው ቃል “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا መሆኑ ልብ በል። "ሕዝቦችን መጥላት" ወደ ፍትሕ አልባ ይገፋፋል፥ ፍትሕ ግን ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው። በፍትሕ የሚጠላ ነገር ሁሉ ለአላህ ብሎ ጠልቶ መከልከል ከመበደል ይታደጋል። ፍትሕ ከራስ፣ ከወላጅ እና ከቅርብ ዘመድ በላይ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ፣ ከዝንባሌ የጸዳ፣ ሀብታም ወይም ድኻ ሳይል፣ አላህ ውስጠ ዐዋቂ ነው ብሎ በትክክል መቆም ነው፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
አሁንም እዚህ አንቀጽ ላይ “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا የሚለው ቃል ይሰመርበት። ማዳላት የሚመጣው ዝንባሌን ከመከተል ስለሆነ "እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ" ብሎ ነግሯናል። “አህዋ” أَهْوَآء ማለትም “ዝንባሌ”inclination” ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት። ዝንባሌ ደግሞ ከተከተሉት ሊመለክ የሚችል አደገኛ ጣዖት ነው፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ማደላት ከዝንባሌ የሚመጣ ሲሆን ፍትሐዊነት ግን ለአላህ ተብሎ የሚደረግ የሥነ-ምግባር እሴት ነው። ይህ ፍትሓዊነት ለመላው የሰው ዘር ሁሉ በሰውነትን የምናደርገው ነው፦
60፥8 *ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ፣ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ ከሓዲዎች መልካም ብትውሉላቸው እና ወደ እነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና*፡፡ لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
ዲናችንን አክብረው ካልተጋደሉንና ካላሳደዱን ማናቸውም ሕዝቦች ጋር በዝምድና፣ በባልደረባ፣ በጉርብትና መልካም መዋዋል እና ማስተካከል ይቻላል። “ብታስተካክሉ” ለሚለው ቃል የገባው “ቱቅሢጡ” َتُقْسِطُوا ሲሆን የስም መደቡ “ቂሥጥ” قِسْط ማለትም “ፍትሕ” ነው። ለአላህ ብለን ስናስተካክል “ሙቅሢጢን” مُقْسِطِين ማለትም “ፍትኸኞችን” “ትክክለኞች” “አስተካካዮች” እንባላለን። አላህ ሙቅሢጢንን ይወዳል፦
49፥9 *በነገሩ ሁሉ አስተካክሉም፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና*፡፡ وَأَقْسِطُوا ۖ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
"ዐድል" عَدْل የሚለው ቃል "ዐደለ" عَدَلَ ማለትም "አስተካከለ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማስተካከል" "ፍርድ" "ፍትሕ" ማለት ነው፥ "ዐዲል" عَادِل ማለት "ፍትሓዊ" ማለት ሲሆን "ተዕዲል" تَعْدِيل ማለት ደግሞ "ፍትሐዊነት" ማለት ነው። አምላካችን አላህ በፍትሕ ያዛል፥ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ማስተካከል” ለሚለው ቃል የገባው “ዐድል” عَدْل መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። የፍትሕ ተቃራኒ ዙልም ነው፥ “ዙልም” ظُلْم የሚለው ቃል “ዞለመ” ظَلَمَ ማለትም “በደለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በደል” ማለት ነው። "ከሚጠላ ነገር ሁሉ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። አላህ ዘንድ የሚጠላ ነገር ሺርክ፣ ኩፍር፣ ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ብሔርተኝነት፣ ዘውገኝነት ነው። የአንድን ሰው ዘውግ፣ ብሔር፣ ዘር መጥላት በራሱ የተጠላ ነገር ነው። ሰውን በቋንቋው፣ በዘሩ፣ በዘውጉ፣ በብሔሩ መጥላት የፍትሕ ተቃራኒ ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
አሁንም "አስተካክሉ" ለሚለው የገባው ቃል “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا መሆኑ ልብ በል። "ሕዝቦችን መጥላት" ወደ ፍትሕ አልባ ይገፋፋል፥ ፍትሕ ግን ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው። በፍትሕ የሚጠላ ነገር ሁሉ ለአላህ ብሎ ጠልቶ መከልከል ከመበደል ይታደጋል። ፍትሕ ከራስ፣ ከወላጅ እና ከቅርብ ዘመድ በላይ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ፣ ከዝንባሌ የጸዳ፣ ሀብታም ወይም ድኻ ሳይል፣ አላህ ውስጠ ዐዋቂ ነው ብሎ በትክክል መቆም ነው፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
አሁንም እዚህ አንቀጽ ላይ “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا የሚለው ቃል ይሰመርበት። ማዳላት የሚመጣው ዝንባሌን ከመከተል ስለሆነ "እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ" ብሎ ነግሯናል። “አህዋ” أَهْوَآء ማለትም “ዝንባሌ”inclination” ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት። ዝንባሌ ደግሞ ከተከተሉት ሊመለክ የሚችል አደገኛ ጣዖት ነው፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ማደላት ከዝንባሌ የሚመጣ ሲሆን ፍትሐዊነት ግን ለአላህ ተብሎ የሚደረግ የሥነ-ምግባር እሴት ነው። ይህ ፍትሓዊነት ለመላው የሰው ዘር ሁሉ በሰውነትን የምናደርገው ነው፦
60፥8 *ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ፣ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ ከሓዲዎች መልካም ብትውሉላቸው እና ወደ እነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና*፡፡ لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
ዲናችንን አክብረው ካልተጋደሉንና ካላሳደዱን ማናቸውም ሕዝቦች ጋር በዝምድና፣ በባልደረባ፣ በጉርብትና መልካም መዋዋል እና ማስተካከል ይቻላል። “ብታስተካክሉ” ለሚለው ቃል የገባው “ቱቅሢጡ” َتُقْسِطُوا ሲሆን የስም መደቡ “ቂሥጥ” قِسْط ማለትም “ፍትሕ” ነው። ለአላህ ብለን ስናስተካክል “ሙቅሢጢን” مُقْسِطِين ማለትም “ፍትኸኞችን” “ትክክለኞች” “አስተካካዮች” እንባላለን። አላህ ሙቅሢጢንን ይወዳል፦
49፥9 *በነገሩ ሁሉ አስተካክሉም፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና*፡፡ وَأَقْسِطُوا ۖ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
ለዘሩ፣ ለብሔሩ፣ ለፓለቲካው፣ ለዝንባሌው፣ ለስሜቱ ብሎ መውደድ እና መጥላት ኪሳራ አለው፥ በዱንያም በአኺራም ይጎዳል። ነገር ግን ለአላህ ብሎ መውደድ እና መጥላት ትርፍ አለው፥ በዱንያም በአኺራም ይጠቅማል፦
አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 86
አቢ ኡማማህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ማንኛውም ሰው ለአላህ ብሎ የወደደ እና የጠላ፣ ለአላህ ብሎ የሰጠ እና የነፈገ የተሟላ ኢማን አለው”*። عَنْ أَبِي أُمَامَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ “ مَنْ أَحَبَّ لِلَّهِ وَأَبْغَضَ لِلَّهِ وَأَعْطَى لِلَّهِ وَمَنَعَ لِلَّهِ فَقَدِ اسْتَكْمَلَ الإِيمَان
ለእዩልኝና ስሙልኝ ሳይሆን ለአላህ ብሎ መስጠት የተሟላ ኢማን ነው። የምንሰጠው ልግስና ለጥፋት ለምሳሌ ለሲጋራ፣ ለጫት፣ ለመጠጥ እንደሚውል ተረድተን ለአላህ ብሎ መንፈግ የተሟላ ኢማን ነው። ለአላህ ብሎ መውደድ እና መጥላት የተሟላ ኢማን ነው። ይህ አል-ወላእ ወል በራእ ነው። “ወላእ” وَلَاء ማለት “መውደድ” “መቅረብ” “መርዳት” ማለት ሲሆን አላህን፣ መልእክተኛው፣ እንዲሁም ዲነል ኢሥላምን እና ሙሥሊሞችን መወደድ፣ መቅረብ እና መርዳት ነው። “በራእ” بَراء ማለት “መጥላት” “መራቅ” “መተው” ማለት ሲሆን ከአላህ ውጭ የሚመለኩ ጣዖታትን እና የአላህ ጠላቶችን ለአላህ ብሎ መጥላት፣ መራቅ እና መተው ነው። ከዚህ በተረፈ ዝንባሌን ተከትለው ለሰዎች የማያዝኑ አላህ ለእነርሱ አያዝንላቸውም፥ ሰዎችን በዱንያ ያለ ፍትሕ የሚቀጡ አላህ ይቀጣቸዋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97 ሐዲስ 6
ጀሪር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"ለሰዎች የማያዝኑ አላህ ለእነርሱ አያዝንላቸውም"*። ظَبْيَانَ عَنْ جَرِيرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ يَرْحَمُ اللَّهُ مَنْ لاَ يَرْحَمُ النَّاسَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45 ሐዲስ 157
ዑርዋህ ኢብኑ ዙበይር እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"እነዚያ ሰዎችን በዱንያ ያለ ፍትሕ የሚቀጡ አላህ ይቀጣቸዋል"*። عَنْ عُرْوَةَ، بْنِ الزُّبَيْرِ فَقَالَ مَا هَذَا إِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " إِنَّ اللَّهَ يُعَذِّبُ الَّذِينَ يُعَذِّبُونَ النَّاسَ فِي الدُّنْيَا
ለሰዎች ማዘን ማለት በትክክል መመዘን፣ ተመዛኙንም አለማጉደል፣ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው ማድረስ በሰዎችም መካከል በፍትሕ መበየን ነው፦
55፥9 *"መመዘንንም በትክክል መዝኑ፡፡ ተመዛኙንም አታጉድሉ"*፡፡ وَأَقِيمُوا الْوَزْنَ بِالْقِسْطِ وَلَا تُخْسِرُوا الْمِيزَانَ
4፥58 *"አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ ያዛችኋል"*፡፡ አላህ በርሱ የሚገሥጻችሁ ነገር ምን ያምር! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا
11፥85 «ሕዝቦቼም ሆይ! *"ስፍርንና ሚዛንን በትክክል ሙሉ፡፡ ሰዎችንም ምንም ነገራቸውን አታጉድሉባቸው፡፡ በምድርም ውስጥ አጥፊዎች ሆናችሁ አታበላሹ"*፡፡ وَيَا قَوْمِ أَوْفُوا الْمِكْيَالَ وَالْمِيزَانَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا تَبْخَسُوا النَّاسَ أَشْيَاءَهُمْ وَلَا تَعْثَوْا فِي الْأَرْضِ مُفْسِدِين
አላህ ፍትሓዊ ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 86
አቢ ኡማማህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ማንኛውም ሰው ለአላህ ብሎ የወደደ እና የጠላ፣ ለአላህ ብሎ የሰጠ እና የነፈገ የተሟላ ኢማን አለው”*። عَنْ أَبِي أُمَامَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ “ مَنْ أَحَبَّ لِلَّهِ وَأَبْغَضَ لِلَّهِ وَأَعْطَى لِلَّهِ وَمَنَعَ لِلَّهِ فَقَدِ اسْتَكْمَلَ الإِيمَان
ለእዩልኝና ስሙልኝ ሳይሆን ለአላህ ብሎ መስጠት የተሟላ ኢማን ነው። የምንሰጠው ልግስና ለጥፋት ለምሳሌ ለሲጋራ፣ ለጫት፣ ለመጠጥ እንደሚውል ተረድተን ለአላህ ብሎ መንፈግ የተሟላ ኢማን ነው። ለአላህ ብሎ መውደድ እና መጥላት የተሟላ ኢማን ነው። ይህ አል-ወላእ ወል በራእ ነው። “ወላእ” وَلَاء ማለት “መውደድ” “መቅረብ” “መርዳት” ማለት ሲሆን አላህን፣ መልእክተኛው፣ እንዲሁም ዲነል ኢሥላምን እና ሙሥሊሞችን መወደድ፣ መቅረብ እና መርዳት ነው። “በራእ” بَراء ማለት “መጥላት” “መራቅ” “መተው” ማለት ሲሆን ከአላህ ውጭ የሚመለኩ ጣዖታትን እና የአላህ ጠላቶችን ለአላህ ብሎ መጥላት፣ መራቅ እና መተው ነው። ከዚህ በተረፈ ዝንባሌን ተከትለው ለሰዎች የማያዝኑ አላህ ለእነርሱ አያዝንላቸውም፥ ሰዎችን በዱንያ ያለ ፍትሕ የሚቀጡ አላህ ይቀጣቸዋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97 ሐዲስ 6
ጀሪር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"ለሰዎች የማያዝኑ አላህ ለእነርሱ አያዝንላቸውም"*። ظَبْيَانَ عَنْ جَرِيرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ يَرْحَمُ اللَّهُ مَنْ لاَ يَرْحَمُ النَّاسَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45 ሐዲስ 157
ዑርዋህ ኢብኑ ዙበይር እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"እነዚያ ሰዎችን በዱንያ ያለ ፍትሕ የሚቀጡ አላህ ይቀጣቸዋል"*። عَنْ عُرْوَةَ، بْنِ الزُّبَيْرِ فَقَالَ مَا هَذَا إِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " إِنَّ اللَّهَ يُعَذِّبُ الَّذِينَ يُعَذِّبُونَ النَّاسَ فِي الدُّنْيَا
ለሰዎች ማዘን ማለት በትክክል መመዘን፣ ተመዛኙንም አለማጉደል፣ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው ማድረስ በሰዎችም መካከል በፍትሕ መበየን ነው፦
55፥9 *"መመዘንንም በትክክል መዝኑ፡፡ ተመዛኙንም አታጉድሉ"*፡፡ وَأَقِيمُوا الْوَزْنَ بِالْقِسْطِ وَلَا تُخْسِرُوا الْمِيزَانَ
4፥58 *"አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ ያዛችኋል"*፡፡ አላህ በርሱ የሚገሥጻችሁ ነገር ምን ያምር! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا
11፥85 «ሕዝቦቼም ሆይ! *"ስፍርንና ሚዛንን በትክክል ሙሉ፡፡ ሰዎችንም ምንም ነገራቸውን አታጉድሉባቸው፡፡ በምድርም ውስጥ አጥፊዎች ሆናችሁ አታበላሹ"*፡፡ وَيَا قَوْمِ أَوْفُوا الْمِكْيَالَ وَالْمِيزَانَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا تَبْخَسُوا النَّاسَ أَشْيَاءَهُمْ وَلَا تَعْثَوْا فِي الْأَرْضِ مُفْسِدِين
አላህ ፍትሓዊ ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፊታቸው ይቀየራልን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥79 *«እኔ ለዚያ ሰማያትንና ምድርን ለፈጠረው ቀጥተኛ ስኾን "ፊቴን" አዞርኩ፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* አለ፡፡ إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
የኢሥላምን መሠረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ ያልተረዱ ሚሽነሪዎች፦ በሐዲስ ላይ ለሶላት ሶፍን ያልጠበቁትን አላህ ፊታቸውን ይቀይረዋል ይላል፥ ያልጠበቁ ፊታቸው የተቀየሩ አሁን የት አሉ? ብለው ይጠይቃሉ። በኢሥላም ያሉ የመስኩ ሊሒቃን፦ “ውኃን ከጡሩ፥ ነገርን ከሥሩ” ይላሉና እኛም የኢሥላም ዐቃቢያነ-እምነት እንደመሆናችን መጠን ከሥሩ ስለ "ፊት" በትክክለኛ የአስተላለፍና የአስነዛዘር ሙግት መልስ እንሰጣለን።
"ወጀህ" وَجْه ማለት "ፊት" ማለት ሲሆን በተለያየ ትርጉም ሊመጣ ይችላል። ወጀህ "ቀልብ" قَلْب ማለትም "ልብ" በሚል መጥቷል፦
37፥84 *ወደ ጌታው "በቅን ልብ" በመጣ ጊዜ የኾነውን አስታውስ*፡፡፡ إِذْ جَاءَ رَبَّهُ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ቅን" ለሚለው ቃል የገባው "ሠሊም" سَلِيم ሲሆን ይህም ቃል "አሥለመ" أَسْلَمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተገዢ" "ታዛዥ" የሚለውንም ያስይዛል። ኢብራሂም ወደ አላህ በሠሊም ልብ የመጣው ልቡን ለአላህ በመስጠት ነው፦
6፥79 *«እኔ ለዚያ ሰማያትንና ምድርን ለፈጠረው ቀጥተኛ ስኾን "ፊቴን" አዞርኩ፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* አለ፡፡ إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
ኢብራሂም "ፊቴን" አዞርኩኝ ሲል ከአንገት በላይ ያለውን ቅል ማለት ሳይሆን ልቤን ማለቱ ነው፦
26፥89 *ወደ አላህ "በንጹህ ልብ" የመጣ ሰው ቢኾን እንጅ*፡፡» إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيم
31፥22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ *ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም* ሰው ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُورِ
"ወደ አላህ በንጹህ ልብ የመጣ ሰው" ማለት እና "ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው" የሚለው ቃል ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ መጥቷል። "የሰጠ" ለሚለው ቃል "ዩሥሊም" يُسْلِمْ መሆኑ በራሱ "ሠሊም" سَلِيم ከሚለው ጋር ምን ያህል ዝምድና እንዳለው አንባቢ ያጤነዋልም። እዚህ ድረስ ከተግባባን ሐዲሱ ላይ ያለው ጥያቄ ኢንሻአላህ ይመለሳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 112
አን'ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ረድፎቻችሁን ቀጥ ታደርጋላችሁ ወይም አላህ በፊቶቻችሁ መሃል ይቀይራል"*። قَالَ سَمِعْتُ النُّعْمَانَ بْنَ بَشِيرٍ، يَقُولُ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لَتُسَوُّنَّ صُفُوفَكُمْ أَوْ لَيُخَالِفَنَّ اللَّهُ بَيْنَ وُجُوهِكُمْ ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 272
አን'ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ከሰዎች በላይ በፊታቸው እንዲህ ሦስት ጊዜ፦ *"ረድፎቻችሁን ቀጥ አድርጉ! አሉ። "ወላሂ ረድፎቻችሁን ቀጥ ታደርጋላችሁ ወይም አላህ በልቦቻችሁ መሃል ይቀይራል" አሉ*። قَالَ سَمِعْتُ النُّعْمَانَ بْنَ بَشِيرٍ، يَقُولُ أَقْبَلَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَلَى النَّاسِ بِوَجْهِهِ فَقَالَ " أَقِيمُوا صُفُوفَكُمْ " . ثَلاَثًا " وَاللَّهِ لَتُقِيمُنَّ صُفُوفَكُمْ أَوْ لَيُخَالِفَنَّ اللَّهُ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ
"ሶፍ" صَفّ የሚለው ቃል "ሶፈ" صَفَّ ማለትም "ተሰለፈ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሰልፍ" ወይም "ረድፍ" ማለት ነው፥ የሶፍ ብዙ ቁጥር እነዚህ ሐዲሳት ላይ የተቀመጠው "ሱፉፍ" صُفُوف ነው። እዚህ ላይ ዋናው ነጥቡ የሚያሳየው ሶፍን እኩል አድርጎ ሶላት ዉስጥ መቆም ግዴታ መሆኑን ነው። ያለው ምርጫ ሁለት ነው፥ አንዱ ረድፎቻችሁን ቀጥ ታደርጋላችሁ ወይም ሌላው አላህ በልቦቻችሁ መሃል ይቀይራል። እንግዲህ ፊት የሚለው ልብ በሚለው እንደተፈሠረ ከላይ ዘንዳ ለሶላት ሶፍን ያልጠበቀውን ልቡን ይቀይረዋል ማለት እንጂ ከአንገት በላይ ያለው ቅል ይቀይረዋል ማለት አይደለም።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥79 *«እኔ ለዚያ ሰማያትንና ምድርን ለፈጠረው ቀጥተኛ ስኾን "ፊቴን" አዞርኩ፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* አለ፡፡ إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
የኢሥላምን መሠረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ ያልተረዱ ሚሽነሪዎች፦ በሐዲስ ላይ ለሶላት ሶፍን ያልጠበቁትን አላህ ፊታቸውን ይቀይረዋል ይላል፥ ያልጠበቁ ፊታቸው የተቀየሩ አሁን የት አሉ? ብለው ይጠይቃሉ። በኢሥላም ያሉ የመስኩ ሊሒቃን፦ “ውኃን ከጡሩ፥ ነገርን ከሥሩ” ይላሉና እኛም የኢሥላም ዐቃቢያነ-እምነት እንደመሆናችን መጠን ከሥሩ ስለ "ፊት" በትክክለኛ የአስተላለፍና የአስነዛዘር ሙግት መልስ እንሰጣለን።
"ወጀህ" وَجْه ማለት "ፊት" ማለት ሲሆን በተለያየ ትርጉም ሊመጣ ይችላል። ወጀህ "ቀልብ" قَلْب ማለትም "ልብ" በሚል መጥቷል፦
37፥84 *ወደ ጌታው "በቅን ልብ" በመጣ ጊዜ የኾነውን አስታውስ*፡፡፡ إِذْ جَاءَ رَبَّهُ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ቅን" ለሚለው ቃል የገባው "ሠሊም" سَلِيم ሲሆን ይህም ቃል "አሥለመ" أَسْلَمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተገዢ" "ታዛዥ" የሚለውንም ያስይዛል። ኢብራሂም ወደ አላህ በሠሊም ልብ የመጣው ልቡን ለአላህ በመስጠት ነው፦
6፥79 *«እኔ ለዚያ ሰማያትንና ምድርን ለፈጠረው ቀጥተኛ ስኾን "ፊቴን" አዞርኩ፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* አለ፡፡ إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
ኢብራሂም "ፊቴን" አዞርኩኝ ሲል ከአንገት በላይ ያለውን ቅል ማለት ሳይሆን ልቤን ማለቱ ነው፦
26፥89 *ወደ አላህ "በንጹህ ልብ" የመጣ ሰው ቢኾን እንጅ*፡፡» إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيم
31፥22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ *ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም* ሰው ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُورِ
"ወደ አላህ በንጹህ ልብ የመጣ ሰው" ማለት እና "ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው" የሚለው ቃል ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ መጥቷል። "የሰጠ" ለሚለው ቃል "ዩሥሊም" يُسْلِمْ መሆኑ በራሱ "ሠሊም" سَلِيم ከሚለው ጋር ምን ያህል ዝምድና እንዳለው አንባቢ ያጤነዋልም። እዚህ ድረስ ከተግባባን ሐዲሱ ላይ ያለው ጥያቄ ኢንሻአላህ ይመለሳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 112
አን'ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ረድፎቻችሁን ቀጥ ታደርጋላችሁ ወይም አላህ በፊቶቻችሁ መሃል ይቀይራል"*። قَالَ سَمِعْتُ النُّعْمَانَ بْنَ بَشِيرٍ، يَقُولُ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لَتُسَوُّنَّ صُفُوفَكُمْ أَوْ لَيُخَالِفَنَّ اللَّهُ بَيْنَ وُجُوهِكُمْ ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 272
አን'ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ከሰዎች በላይ በፊታቸው እንዲህ ሦስት ጊዜ፦ *"ረድፎቻችሁን ቀጥ አድርጉ! አሉ። "ወላሂ ረድፎቻችሁን ቀጥ ታደርጋላችሁ ወይም አላህ በልቦቻችሁ መሃል ይቀይራል" አሉ*። قَالَ سَمِعْتُ النُّعْمَانَ بْنَ بَشِيرٍ، يَقُولُ أَقْبَلَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَلَى النَّاسِ بِوَجْهِهِ فَقَالَ " أَقِيمُوا صُفُوفَكُمْ " . ثَلاَثًا " وَاللَّهِ لَتُقِيمُنَّ صُفُوفَكُمْ أَوْ لَيُخَالِفَنَّ اللَّهُ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ
"ሶፍ" صَفّ የሚለው ቃል "ሶፈ" صَفَّ ማለትም "ተሰለፈ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሰልፍ" ወይም "ረድፍ" ማለት ነው፥ የሶፍ ብዙ ቁጥር እነዚህ ሐዲሳት ላይ የተቀመጠው "ሱፉፍ" صُفُوف ነው። እዚህ ላይ ዋናው ነጥቡ የሚያሳየው ሶፍን እኩል አድርጎ ሶላት ዉስጥ መቆም ግዴታ መሆኑን ነው። ያለው ምርጫ ሁለት ነው፥ አንዱ ረድፎቻችሁን ቀጥ ታደርጋላችሁ ወይም ሌላው አላህ በልቦቻችሁ መሃል ይቀይራል። እንግዲህ ፊት የሚለው ልብ በሚለው እንደተፈሠረ ከላይ ዘንዳ ለሶላት ሶፍን ያልጠበቀውን ልቡን ይቀይረዋል ማለት እንጂ ከአንገት በላይ ያለው ቅል ይቀይረዋል ማለት አይደለም።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የይኹን ቃላት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፥ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ
“ከላም” كَلَٰم የሚለው ተባታይ ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው። “ከሊማህ” كَلِمَة ደግሞ የከላም አንስታይ ነው፥ የከሊማህ ብዙ ቁጥር "ከሊመት" كَلِمَت ነው። አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባሕርይ” አለው። አምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባሕርይ ነው፤ “ከላም” እራሱ “ሐርፍ” حَرْف ማለትም “ሆሄ” ነው። አላህ “አል-ኻሊቅ” الخَٰلِق ማለትም “ፈጣሪ” ሲሆን ነገር ሁሉ “መኽሉቅ” مَخْلُق ነው፤ አላህ ነገርን የሚፈጥርበት ንግግሩ ደግሞ ፈጣሪም ፍጡርም ሳይሆን የራሱ ባሕርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ደግሞ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው። ነገር ማስገኘት በሻ ጊዜ “ኹን” ይለዋል፥ ወዲያው ይኾናልም፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
36፥82 *ነገሩም አንዳችን በሻ ጊዜ “ኹን” ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም*፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“ቃላችን” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ሸይእ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ማለት ሲሆን “ነገር” በሚለው ቃል ውስጥ ፍጥረት ይካተታል። የሚፈጥበት የይኹን ቃል ግን ከነገር ውጪ የፈጣሪ ባሕርይ ነው። ክርስቲያኖች፦ "ፈጣሪ ልጅ አለው" ሲሉ አምላካችን አላህ፦ “ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው “ኹን” ነው፥ ወዲያውም ይኾናል” የሚል ምላሽ ሰጠ፦
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ለአላህ ልጅ መውለድ አያስፈልገው፤ ነገርን ማስገኘት ሲፈልግ በንግግሩ “ኹን” ይላል ይሆናል። መርየምም”፦ “ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?” ስትል፥ መለኮታዊ ምላሽ፦ “አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል” የሚል ምላሽ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ወደ መርየም የጣላት ቃላት፦ "ኩን" كُن የሚል ነው። አንድ ጊዜ ነጅራኖች ማለትም የየመን ክርስቲያኖች፦ “ዒሣ የአላህ ልጅ ካልሆነ እንግዲያውስ አባቱ ማን ነው? ብለው ጠየቁ፥ አምላካችን አላህም ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
3፥59 አላህ ዘንድ *የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አላህ አደምን ከዐፈር ቅርጹን ካበጀ በኃላ በቃሉ “ኹን” አለው ሰው ሆነ፤ በተመሳሳይም ዒሣን ከመርየም “ኹን” አለው ሰው ሆነ፤ “ወከሊመቱሁ አልቃሃ ኢላ መርየም" وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَمَ ማለትም “ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃል ነው” የሚለው ለዛ ነው፦
4:171 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ፣ *ወደ መርየም የጣላት የሁን ቃሉም ነው*፤ ከእርሱ የሆነ መንፈስም ብቻ ነው። يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ
“ወ-ከሊመቱ አልቃሃ ኢላ መርየም* وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَم ማለትም “ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃሊት ናት” ማለት ነው፥ “ከሊማህ” كَلِمَة አንስታይ መደብ ናት። ይቺ ቃሊት አንስታይ መደብ ስለሆነች “አልቃሃ” أَلْقَاهَا ማለት “የጣላት” ተብላለች፥ ዒሣ ቃል ቢሆን ኖሮ በተባታይ መደብ “አልቃሁ” أَلْقَاهُ ማለትም “የጣለው” ይባል ነበር። ቅሉ ግን ይህቺ የይኹን ቃላት መንስኤ ስትሆን ዒሣ ደግሞ ውጤት ነው። ቀደምት ሠለፎች የተረዱት በዚህ መልክ እና ልክ ነው፦
ተፍሢፉል ኢብኑ ከሲር 4፥171
ኢብኑ አቢ ሐቲም እንደዘገበው፦ *“አሕመድ ኢብኑ ሢናነል ዋሢጢይ እንደተናገረው፦ “ሻዝ ኢብኑ የሕያ”ረ.ዐ.” እንዲህ አለ፦ ”ወደ መርየም የጣላት የሁን ቃሉም ነው” የሚለው “ቃሊቷ እራሷ ዒሣ አልሆነችም፥ ነገር ግን በቃሊቱ ዒሣ ተገኘ እንጂ”*። وقال ابن أبي حاتم : حدثنا أحمد بن سنان الواسطي قال : سمعت شاذ بن يحيى يقول : في قول الله : ( وكلمته ألقاها إلى مريم وروح منه ) قال : ليس الكلمة صارت عيسى ، ولكن بالكلمة صار عيسى
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፥ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ
“ከላም” كَلَٰم የሚለው ተባታይ ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው። “ከሊማህ” كَلِمَة ደግሞ የከላም አንስታይ ነው፥ የከሊማህ ብዙ ቁጥር "ከሊመት" كَلِمَت ነው። አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባሕርይ” አለው። አምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባሕርይ ነው፤ “ከላም” እራሱ “ሐርፍ” حَرْف ማለትም “ሆሄ” ነው። አላህ “አል-ኻሊቅ” الخَٰلِق ማለትም “ፈጣሪ” ሲሆን ነገር ሁሉ “መኽሉቅ” مَخْلُق ነው፤ አላህ ነገርን የሚፈጥርበት ንግግሩ ደግሞ ፈጣሪም ፍጡርም ሳይሆን የራሱ ባሕርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ደግሞ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው። ነገር ማስገኘት በሻ ጊዜ “ኹን” ይለዋል፥ ወዲያው ይኾናልም፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
36፥82 *ነገሩም አንዳችን በሻ ጊዜ “ኹን” ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም*፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“ቃላችን” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ሸይእ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ማለት ሲሆን “ነገር” በሚለው ቃል ውስጥ ፍጥረት ይካተታል። የሚፈጥበት የይኹን ቃል ግን ከነገር ውጪ የፈጣሪ ባሕርይ ነው። ክርስቲያኖች፦ "ፈጣሪ ልጅ አለው" ሲሉ አምላካችን አላህ፦ “ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው “ኹን” ነው፥ ወዲያውም ይኾናል” የሚል ምላሽ ሰጠ፦
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ለአላህ ልጅ መውለድ አያስፈልገው፤ ነገርን ማስገኘት ሲፈልግ በንግግሩ “ኹን” ይላል ይሆናል። መርየምም”፦ “ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?” ስትል፥ መለኮታዊ ምላሽ፦ “አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል” የሚል ምላሽ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ወደ መርየም የጣላት ቃላት፦ "ኩን" كُن የሚል ነው። አንድ ጊዜ ነጅራኖች ማለትም የየመን ክርስቲያኖች፦ “ዒሣ የአላህ ልጅ ካልሆነ እንግዲያውስ አባቱ ማን ነው? ብለው ጠየቁ፥ አምላካችን አላህም ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
3፥59 አላህ ዘንድ *የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አላህ አደምን ከዐፈር ቅርጹን ካበጀ በኃላ በቃሉ “ኹን” አለው ሰው ሆነ፤ በተመሳሳይም ዒሣን ከመርየም “ኹን” አለው ሰው ሆነ፤ “ወከሊመቱሁ አልቃሃ ኢላ መርየም" وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَمَ ማለትም “ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃል ነው” የሚለው ለዛ ነው፦
4:171 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ፣ *ወደ መርየም የጣላት የሁን ቃሉም ነው*፤ ከእርሱ የሆነ መንፈስም ብቻ ነው። يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ
“ወ-ከሊመቱ አልቃሃ ኢላ መርየም* وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَم ማለትም “ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃሊት ናት” ማለት ነው፥ “ከሊማህ” كَلِمَة አንስታይ መደብ ናት። ይቺ ቃሊት አንስታይ መደብ ስለሆነች “አልቃሃ” أَلْقَاهَا ማለት “የጣላት” ተብላለች፥ ዒሣ ቃል ቢሆን ኖሮ በተባታይ መደብ “አልቃሁ” أَلْقَاهُ ማለትም “የጣለው” ይባል ነበር። ቅሉ ግን ይህቺ የይኹን ቃላት መንስኤ ስትሆን ዒሣ ደግሞ ውጤት ነው። ቀደምት ሠለፎች የተረዱት በዚህ መልክ እና ልክ ነው፦
ተፍሢፉል ኢብኑ ከሲር 4፥171
ኢብኑ አቢ ሐቲም እንደዘገበው፦ *“አሕመድ ኢብኑ ሢናነል ዋሢጢይ እንደተናገረው፦ “ሻዝ ኢብኑ የሕያ”ረ.ዐ.” እንዲህ አለ፦ ”ወደ መርየም የጣላት የሁን ቃሉም ነው” የሚለው “ቃሊቷ እራሷ ዒሣ አልሆነችም፥ ነገር ግን በቃሊቱ ዒሣ ተገኘ እንጂ”*። وقال ابن أبي حاتم : حدثنا أحمد بن سنان الواسطي قال : سمعت شاذ بن يحيى يقول : في قول الله : ( وكلمته ألقاها إلى مريم وروح منه ) قال : ليس الكلمة صارت عيسى ، ولكن بالكلمة صار عيسى
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም