ድነሃልን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥103 *የአላህንም የማመን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ*፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
በየመንገዱ፣ በየትምህርት ቤት፣ በሥራ ቦታ ከክርስቲያኖች ወገኖች በተለይ ከፕሮቴስታንት አንጃ፦ “ድነሃልን? የሚል ዋስትና የሌለው ጥያቄ ተደጋግሞ ሲመጣ ይጤናል። ነገር ግን ከምን እንደሚዳን ጠቅሰውና አጣቅሰው በማስረጃ አይሞግቱም፥ አይሟገቱም። ከዚያ ይልቅ ስሜታውያን በመሆን ስሜታዊ ቃላት ይጠቀማሉ። አንዱ አምላክ አመጸኞችን በገሃነም ያጠፋል፥ ከዚህ ጥፋት የሚያድነውም እርሱ ነው፦
ማቴዎስ 10፥28 ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ *"ነፍስንም ሥጋንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ"*።
ያዕቆብ 4፥12 ሕግን የሚሰጥና የሚፈርድ አንድ ነው፤ እርሱም ሊያድን ሊያጠፋም የሚችል ነው፤ በሌላው ግን የምትፈርድ አንተ ማን ነህ?
አንድ ሰው እምነት ኖሮት መጥፎ ሥራ ቢሠራ በፍጹም የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርስም፦
1 ቆሮንቶስ 6፥10 ወይም *ሌቦች ወይም ገንዘብን የሚመኙ ወይም ሰካሮች ወይም ተሳዳቢዎች ወይም ነጣቂዎች የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም*።
ገላትያ 5፥21 *እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም*።
ራእይ 21፥8 ዳሩ ግን *"የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው"*።
በተቃራኒው አምኖ መልካም ሥራ ቢሠራ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ይገባል፥ ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ ይጸድቃል፦
ማቴዎስ 19፥17 እርሱም፦ ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው፤ *"ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ! አለው"*።
ያዕቆብ 2፥24 *"ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ እንዲጸድቅ ታያላችሁ"*።
ሰለዚህ አንድ አማኝ አምኖ መልካም ሥራ ከሠራ በተስፋ ድኗል እንጂ አሁን ድኛለው ማለት በፍጹም አይችልም፦
ሮሜ 8፥24-25 *"በተስፋ ድነናልና፤ ነገር ግን ተስፋ የሚደረግበቱ ነገር ቢታይ ተስፋ አይደለም፤ የሚያየውንማ ማን ተስፋ ያደርገዋል? የማናየውን ግን ተስፋ ብናደርገው በትዕግሥት እንጠባበቃለን"*።
"ተስፋ" ወደፊት በትእግስት የምንጠባበቀው ነገር እንጂ አሁን እጃችን ላይ ያለ ዋስትና አይደለም። ይህንን ተስፋ በትእግስት እስከ ሞት ድረስ እየተጠባበቅን ከጸናን ከገሃነም እንድናለን፦
ማቴዎስ 24፥13 *"እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል"*።
ራእይ 2፥10 *"እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ"*።
በአንድ ወቅት አማኝ የነበረ ግን እስከሞት መጨረሻ ድረስ ያታመነና ያልጸና ሰው እንዴት ይድናል? ነገ በእጁ ያልሆነ እንዴትስ ድኛለው ብሎ በድፍረት መናገር ይችላል? በተስፋ ከሆነ አዎ አላህ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበርን፥ ከእርስዋም አዳናነን፦
3፥103 *የአላህንም የማመን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ*፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
“ኢስቲቃማህ” استقامة ሰው በንስሃ በተጸጸተበት፣ ባመነበት ኢማን እና በሚሣራው መልካም ሥራ “መፅናት” ነው፤ “ፅናት” በያዝነው ነገር ቀጥ ብሎ መቆም ነው፥ በቀጥተኛው መንገድ ላይ መፅናት ፍርሃትና ሃዘን ሳይኖር የጀነት ለመሆን መበሰር ነው፦
46፥13 እነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ያሉ፣ *”ከዚያም ቀጥ ያሉ በነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም። እነርሱም አያዝኑም”*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
41፥30 እነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ያሉ ከዚያም *”ቀጥ ያሉ” «አትፍሩ፤ አትዘኑም፤ በዚያችም ተስፋ ቃል ትደረግላችሁ በነበራችሁት ገነት ተበሰሩ»* በማለት በእነርሱ ላይ መላእክት ይወርዳሉ፡፡ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا تَتَنَزَّلُ عَلَيْهِمُ الْمَلَائِكَةُ أَلَّا تَخَافُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَبْشِرُوا بِالْجَنَّةِ الَّتِي كُنتُمْ تُوعَدُون
“ቀጥ ያሉ” ለሚለው ቃል የገባው “ኢሥተቃሙ” اسْتَقَامُوا ሲሆን “የጸኑ” ማለት ነው። አላህ እስከ መጨረሻው በኢማን የሚጸኑ ያርገን! ከጀሃነም ቅጣት አድኖ የጀነት ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥103 *የአላህንም የማመን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ*፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
በየመንገዱ፣ በየትምህርት ቤት፣ በሥራ ቦታ ከክርስቲያኖች ወገኖች በተለይ ከፕሮቴስታንት አንጃ፦ “ድነሃልን? የሚል ዋስትና የሌለው ጥያቄ ተደጋግሞ ሲመጣ ይጤናል። ነገር ግን ከምን እንደሚዳን ጠቅሰውና አጣቅሰው በማስረጃ አይሞግቱም፥ አይሟገቱም። ከዚያ ይልቅ ስሜታውያን በመሆን ስሜታዊ ቃላት ይጠቀማሉ። አንዱ አምላክ አመጸኞችን በገሃነም ያጠፋል፥ ከዚህ ጥፋት የሚያድነውም እርሱ ነው፦
ማቴዎስ 10፥28 ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ *"ነፍስንም ሥጋንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ"*።
ያዕቆብ 4፥12 ሕግን የሚሰጥና የሚፈርድ አንድ ነው፤ እርሱም ሊያድን ሊያጠፋም የሚችል ነው፤ በሌላው ግን የምትፈርድ አንተ ማን ነህ?
አንድ ሰው እምነት ኖሮት መጥፎ ሥራ ቢሠራ በፍጹም የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርስም፦
1 ቆሮንቶስ 6፥10 ወይም *ሌቦች ወይም ገንዘብን የሚመኙ ወይም ሰካሮች ወይም ተሳዳቢዎች ወይም ነጣቂዎች የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም*።
ገላትያ 5፥21 *እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም*።
ራእይ 21፥8 ዳሩ ግን *"የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው"*።
በተቃራኒው አምኖ መልካም ሥራ ቢሠራ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ይገባል፥ ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ ይጸድቃል፦
ማቴዎስ 19፥17 እርሱም፦ ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው፤ *"ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ! አለው"*።
ያዕቆብ 2፥24 *"ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ እንዲጸድቅ ታያላችሁ"*።
ሰለዚህ አንድ አማኝ አምኖ መልካም ሥራ ከሠራ በተስፋ ድኗል እንጂ አሁን ድኛለው ማለት በፍጹም አይችልም፦
ሮሜ 8፥24-25 *"በተስፋ ድነናልና፤ ነገር ግን ተስፋ የሚደረግበቱ ነገር ቢታይ ተስፋ አይደለም፤ የሚያየውንማ ማን ተስፋ ያደርገዋል? የማናየውን ግን ተስፋ ብናደርገው በትዕግሥት እንጠባበቃለን"*።
"ተስፋ" ወደፊት በትእግስት የምንጠባበቀው ነገር እንጂ አሁን እጃችን ላይ ያለ ዋስትና አይደለም። ይህንን ተስፋ በትእግስት እስከ ሞት ድረስ እየተጠባበቅን ከጸናን ከገሃነም እንድናለን፦
ማቴዎስ 24፥13 *"እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል"*።
ራእይ 2፥10 *"እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ"*።
በአንድ ወቅት አማኝ የነበረ ግን እስከሞት መጨረሻ ድረስ ያታመነና ያልጸና ሰው እንዴት ይድናል? ነገ በእጁ ያልሆነ እንዴትስ ድኛለው ብሎ በድፍረት መናገር ይችላል? በተስፋ ከሆነ አዎ አላህ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበርን፥ ከእርስዋም አዳናነን፦
3፥103 *የአላህንም የማመን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ*፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
“ኢስቲቃማህ” استقامة ሰው በንስሃ በተጸጸተበት፣ ባመነበት ኢማን እና በሚሣራው መልካም ሥራ “መፅናት” ነው፤ “ፅናት” በያዝነው ነገር ቀጥ ብሎ መቆም ነው፥ በቀጥተኛው መንገድ ላይ መፅናት ፍርሃትና ሃዘን ሳይኖር የጀነት ለመሆን መበሰር ነው፦
46፥13 እነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ያሉ፣ *”ከዚያም ቀጥ ያሉ በነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም። እነርሱም አያዝኑም”*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
41፥30 እነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ያሉ ከዚያም *”ቀጥ ያሉ” «አትፍሩ፤ አትዘኑም፤ በዚያችም ተስፋ ቃል ትደረግላችሁ በነበራችሁት ገነት ተበሰሩ»* በማለት በእነርሱ ላይ መላእክት ይወርዳሉ፡፡ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا تَتَنَزَّلُ عَلَيْهِمُ الْمَلَائِكَةُ أَلَّا تَخَافُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَبْشِرُوا بِالْجَنَّةِ الَّتِي كُنتُمْ تُوعَدُون
“ቀጥ ያሉ” ለሚለው ቃል የገባው “ኢሥተቃሙ” اسْتَقَامُوا ሲሆን “የጸኑ” ማለት ነው። አላህ እስከ መጨረሻው በኢማን የሚጸኑ ያርገን! ከጀሃነም ቅጣት አድኖ የጀነት ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዐቂቃህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
"ዐቂቃህ" عَقِيقه ማለት አዲስ ለተወለደ ሕፃን ልጅ የሚታረድ መስዋዕት የሚደረግ እርድ ነው። የተወደደ እና የተፀና የተከበደ ነቢያዊ"ﷺ" ፈለግ የሆነ እርድ ነው። ዐቂቃህ ማረድ "ማሱና ሙአከዳ" ማለትም በጣም የጠበቀ እና የተወደደ ሱናህ ነው። የዐቂቃህ ዓላማው የተደነገገበት ምክንያት ለአላህ ምስጋና ለማድረስ ነው። ይህም አንድ ሰው ልጅ ስለተወለደለት በመደሰት በ 7ኛው ቀን ደስታውን ለመግለፅ፣ ይህንንም ደስታውን ሰዎች እንዲያውቁት ለማድረግ እና የተወለደውም ልጅ የማን እንደሆነ ለማሣወቅ ነውና። አላህ ደግሞ ልጁን እንደሚጠብቀው፥ እንዲሁ ሷሊህ ልጅ እንዲሆንለት ምክንያትም እንዲሆነው የሚደረግ አርዶ ሰውን የማብላት ሥርዓት ዐቂቃህ ይባላል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 27, ሐዲስ 3285
ሠሙራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንኛውም ሕጻን በዐቂቃው መውጣት አለበት። በሰባተኛው ቀን እርድ ይታረድለት፣ የራሱ ጸጉር ይላጭ እንዲሁ ስም ይውጣለት"*። عَنْ سَمُرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ " كُلُّ غُلاَمٍ مُرْتَهَنٌ بِعَقِيقَتِهِ تُذْبَحُ عَنْهُ يَوْمَ السَّابِعِ وَيُحْلَقُ رَأْسُهُ وَيُسَمَّى
በአብዛኞቹ ሙሥሊም ምሁራን እንዳሉት ዐቂቃህ መደረግ ያለበት ትልቅ ሱናህ ነው፥ እንደ አንዳንድ ምሁራን ደግሞ ዐቂቃ ማድረግ ዋጅብ ማለትም የውዴታ ግዴታ ነው የሚሉ ዑለማዎችም አሉ። በላጩና የተመረጠው የዐቂቃህ ማውጫ ጊዜም ልጅ በተወለደ በሰባተኛው ቀን ነው የሚሆነው።
ወላጆች አሊያም አያቶች ማለትም የወላጅ አባት እና እናት ለልጃቸው አሊያም ለልጅ ልጃቸው ዐቂቃህ ማውጣት አለባቸውም ይችላሉም።
የተወለደው ልጅ ወንድ ከሆነ ሁለት በግ ወይም ሁለት ፍየል ሴት ከሆነች ደግሞ አንድ በግ ወይም አንድ ፍየል ሊታረድ ይወደዳል።
እንዲሁም ስሙን ደህና ኢሥላማዊ ስም በመምረጥ ሊጠራው ይገባል።
ለምሳሌ ወንድ ከሆነ ዐብዱራሕማን፣ ዐብዱላህ፣ ሙሐመድ ወዘተ ....ሲሆን ሴት ከሆነችም ደግሞ አሲያ፣ መሪየም፣ ኸዲጃ፣ ፈጢማ ወዘተ...ብሎ ስም ቢያወጣላቸው ይወደዳል።
የመስኩ ምሁራን፦ "ሰባተኛው ቀን ያልታረደ እንደሆነ በ14ኛው ቀን ሊታረድ ይችላል ያም ካልሆነ በ 21ኛው ቀን ቢያወጣ ችግር የለውም" ይላሉ። በአጠቃላይ አንድ ልጅ እስኪጎረምስ ድረስ ዐቂቃህ ማውጣት ይችላል የሚሉ ዐሊሞች አሉ፣ እናም ቀኑ አልፎዋል ብለን ይህን የጠበቀና የተወደደ የነቢያችን"ﷺ" ሱናህ ከመተግበር አንዘናጋ። ዑለማዎች፦ "ምን አልባት ሕፃኑ ሰባት ቀን ሳይሞላው የሞተ እንደሆነ ዐቂቃህ ማረዱ አስፈላጊ አይሆንም" ብለዋል።
አንድ ሰው በህፃንነቱ ወላጆቹ ዐቂቃህ ካላወጡለትና ትልቅ ሰው ከሆነ በሁዋላና አቅሙ ካለው ጓደኞቹን ሰብስቦ አላማውን ነግሯቸው ማለትም ዐቂቃህ እንደሆነ ነግሯቸው ዐቂቃህ ማውጣት ይችላል። ስለዚህ ዕድሜያችን የፈለገ ያህል ቢሆንም ዐቂቃን ነይተን ማውጣት እንችላለንና አንዘናጋ።
የታረደው እንሠሣ ሥጋው በዒድ አል-አድሃ በዓል እንደሚደረገው ሁሉ ሦስት ቦታ መከፈል አለበት። አንድ ሦስተኛው- ለድሃ፣ አንድ ሦስተኛው- ለጓደኞች እና አንድ ሦስተኛው ደግሞ ለቤተሰብ ይሠጣል።
አንድ ሰው የታረደውን ሥጋ ሁሉንም ለድሆችና ችግረኛ ሰዎች መስጠት ይችላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
"ዐቂቃህ" عَقِيقه ማለት አዲስ ለተወለደ ሕፃን ልጅ የሚታረድ መስዋዕት የሚደረግ እርድ ነው። የተወደደ እና የተፀና የተከበደ ነቢያዊ"ﷺ" ፈለግ የሆነ እርድ ነው። ዐቂቃህ ማረድ "ማሱና ሙአከዳ" ማለትም በጣም የጠበቀ እና የተወደደ ሱናህ ነው። የዐቂቃህ ዓላማው የተደነገገበት ምክንያት ለአላህ ምስጋና ለማድረስ ነው። ይህም አንድ ሰው ልጅ ስለተወለደለት በመደሰት በ 7ኛው ቀን ደስታውን ለመግለፅ፣ ይህንንም ደስታውን ሰዎች እንዲያውቁት ለማድረግ እና የተወለደውም ልጅ የማን እንደሆነ ለማሣወቅ ነውና። አላህ ደግሞ ልጁን እንደሚጠብቀው፥ እንዲሁ ሷሊህ ልጅ እንዲሆንለት ምክንያትም እንዲሆነው የሚደረግ አርዶ ሰውን የማብላት ሥርዓት ዐቂቃህ ይባላል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 27, ሐዲስ 3285
ሠሙራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንኛውም ሕጻን በዐቂቃው መውጣት አለበት። በሰባተኛው ቀን እርድ ይታረድለት፣ የራሱ ጸጉር ይላጭ እንዲሁ ስም ይውጣለት"*። عَنْ سَمُرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ " كُلُّ غُلاَمٍ مُرْتَهَنٌ بِعَقِيقَتِهِ تُذْبَحُ عَنْهُ يَوْمَ السَّابِعِ وَيُحْلَقُ رَأْسُهُ وَيُسَمَّى
በአብዛኞቹ ሙሥሊም ምሁራን እንዳሉት ዐቂቃህ መደረግ ያለበት ትልቅ ሱናህ ነው፥ እንደ አንዳንድ ምሁራን ደግሞ ዐቂቃ ማድረግ ዋጅብ ማለትም የውዴታ ግዴታ ነው የሚሉ ዑለማዎችም አሉ። በላጩና የተመረጠው የዐቂቃህ ማውጫ ጊዜም ልጅ በተወለደ በሰባተኛው ቀን ነው የሚሆነው።
ወላጆች አሊያም አያቶች ማለትም የወላጅ አባት እና እናት ለልጃቸው አሊያም ለልጅ ልጃቸው ዐቂቃህ ማውጣት አለባቸውም ይችላሉም።
የተወለደው ልጅ ወንድ ከሆነ ሁለት በግ ወይም ሁለት ፍየል ሴት ከሆነች ደግሞ አንድ በግ ወይም አንድ ፍየል ሊታረድ ይወደዳል።
እንዲሁም ስሙን ደህና ኢሥላማዊ ስም በመምረጥ ሊጠራው ይገባል።
ለምሳሌ ወንድ ከሆነ ዐብዱራሕማን፣ ዐብዱላህ፣ ሙሐመድ ወዘተ ....ሲሆን ሴት ከሆነችም ደግሞ አሲያ፣ መሪየም፣ ኸዲጃ፣ ፈጢማ ወዘተ...ብሎ ስም ቢያወጣላቸው ይወደዳል።
የመስኩ ምሁራን፦ "ሰባተኛው ቀን ያልታረደ እንደሆነ በ14ኛው ቀን ሊታረድ ይችላል ያም ካልሆነ በ 21ኛው ቀን ቢያወጣ ችግር የለውም" ይላሉ። በአጠቃላይ አንድ ልጅ እስኪጎረምስ ድረስ ዐቂቃህ ማውጣት ይችላል የሚሉ ዐሊሞች አሉ፣ እናም ቀኑ አልፎዋል ብለን ይህን የጠበቀና የተወደደ የነቢያችን"ﷺ" ሱናህ ከመተግበር አንዘናጋ። ዑለማዎች፦ "ምን አልባት ሕፃኑ ሰባት ቀን ሳይሞላው የሞተ እንደሆነ ዐቂቃህ ማረዱ አስፈላጊ አይሆንም" ብለዋል።
አንድ ሰው በህፃንነቱ ወላጆቹ ዐቂቃህ ካላወጡለትና ትልቅ ሰው ከሆነ በሁዋላና አቅሙ ካለው ጓደኞቹን ሰብስቦ አላማውን ነግሯቸው ማለትም ዐቂቃህ እንደሆነ ነግሯቸው ዐቂቃህ ማውጣት ይችላል። ስለዚህ ዕድሜያችን የፈለገ ያህል ቢሆንም ዐቂቃን ነይተን ማውጣት እንችላለንና አንዘናጋ።
የታረደው እንሠሣ ሥጋው በዒድ አል-አድሃ በዓል እንደሚደረገው ሁሉ ሦስት ቦታ መከፈል አለበት። አንድ ሦስተኛው- ለድሃ፣ አንድ ሦስተኛው- ለጓደኞች እና አንድ ሦስተኛው ደግሞ ለቤተሰብ ይሠጣል።
አንድ ሰው የታረደውን ሥጋ ሁሉንም ለድሆችና ችግረኛ ሰዎች መስጠት ይችላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሪባ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥278 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"አላህን ፍሩ፡፡ "ከአራጣም የቀረውን ተዉ"፡፡ አማኞች እንደኾናችሁ ተጠንቀቁ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَذَرُوا مَا بَقِيَ مِنَ الرِّبَا إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
"ምጣኔ ሃብት"economy" እሳቤ ውስጥ በዋነኝነት ድርሻ የሚወስደው ንዋይ ነው፥ "ንዋይ" ማለት "ገንዘብ"money" ማለት ሲሆን ይህንን ንዋይ በአላፍትና የሚይዙ ደግሞ ዐቃቤ ንዋይ"banker" ይባላሉ። ቤተ-ንዋይ"bank" ገንዘብን ለግለሰብ ወይም ለተቋማት የማስቀመጥ እና የተቀመጠውን ገንዘብ ለሌሎች ግለሰብ ወይም ተቋማት የማበደር ተግባር የሚያከናውን ተቋም ነው፥ ቤተ-ንዋይ የኢኮኖሚው ዘርፍ ዋነኛ ተዋናይ እና ለማህበራዊ ግብይት መሠረት ነው።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ዛሬ ያሉት የምዕራባውያን ቤተ-ንዋይ ተቋማት ዋነኛ ዓላማ ካፒታል ያላቸውን ግለሰብ ወይም ተቋማት ከሌላቸው ወይም ብድር ከሚፈልጉ አልያም ማደግን ከሚፈልጉ ግለሰብ ወይም ተቋማት ጋር ማገናኘት ነው። እነዚህ በተቀማጭ መልክ ከግለሰብ ወይንም ከድርጅት ያገኙትን ገንዘብ ለተበዳሪዎች ወለድ ጨምረው በማበደር ለማትረፍ ይሰራሉ። ይህ በኢሥላም "ሪባ" ይባላል።
"ሪባ" رِّبَوٰا የሚለው ቃል "ረበየ" رَبَّيَ ማለትም "ተነባበረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የተነባበረ" ማለት ነው፦
41፥39 አንተ ምድርን ደረቅ ኾና ማየትህም ከምልክቶቹ ነው፡፡ በእርሷም ላይ ውሃን ባወረድን ጊዜ በቡቃያዎችዋ ትላወሳለች፥ *"ትነፋለችም"*፡፡ ያ ሕያው ያደረጋት ጌታ በእርግጥ ሙታንን ሕያው አድራጊ ነው፡፡ እነርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَنَّكَ تَرَى الْأَرْضَ خَاشِعَةً فَإِذَا أَنزَلْنَا عَلَيْهَا الْمَاءَ اهْتَزَّتْ وَرَبَتْ ۚ إِنَّ الَّذِي أَحْيَاهَا لَمُحْيِي الْمَوْتَىٰ ۚ إِنَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
"ትነፋለችም" ለሚለው አንስታይ ግስ የገባው ቃል "ረበት" رَبَتْ ሲሆን የስም መደቡ "ሪባ" رِّبَوٰا ነው። ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው "ሪባ" رِّبَوٰا ማለት "ወለድ"interest" ወይም "አራጣ"Usury" ማለት ነው። አምላካችን አላህ፦ "ሪባን የተነባበሩ እጥፎች ሲኾኑ አትብሉ" ብሎ ከልክሎናል፦
3፥130 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ሪባን የተነባበሩ እጥፎች ሲኾኑ አትብሉ"*፡፡ ትድኑም ዘንድ አላህን ፍሩ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا الرِّبَا أَضْعَافًا مُّضَاعَفَةً ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
"ወለድ" ማለት አበዳሪ አካል በጭማሬ ንዋይ ለተበዳሪ አካል የሚያበድረው ተረፈ-እሴት ነው። ወለዱ የሚሰላው በዓመት ከመቶ እጅ ነው፥ በዚህ ስሌት ለወር ወይም ለሦስት ወር አሊያም ለመንፈቅ ተስተልቶ የሚከፈል ብድርና ዕዳ ነው።
ይህም ወለድ ሁለት አይነት ነው፥ አንደኛው የብድር ወለድ ሲሆን ሌላው የዕዳ ወለድ ነው።
የብድር ወለድ"Simple interest" ሆኖ ሲጀመር መርሑ "P" × "R" × "N" = "S" ነው። ይህ መርሕ ሲተነተን፦
1. "P" ማለት "ዋና ገንዘብ"Principal Amount" ማለት ነው።
2. "R" ማለት "የወለድ ልኬት"Interest Rate" ማለት ነው።
3. "N" ማለት "የብድር ጊዜ"Term of the loan" ማለት ነው።
4. "S" ማለት "የብድር ወለድ"Simple interest" ማለት ነው።
ለምሳሌ፦ 100,000 ዋና ገንዘብ ቢሆን፣ 0.05% የወለድ ልኬት ቢሆን፣ 3 ዓመት የብድር ጊዜ ቢሆን የብድር ወለዱ 15,000 ይሆናል። በዓመት ከ 100,000 ላይ 5% እየተወሰደ ለ 3 ዓመት ከተከፈለ የሚከፍለው ወለድ 15,000 ይመጣል፥ 100,000 x 0.05 x 3 =15,000 ይሆናል።
ይህ የብድር ወለድ በተባለው ሦስት ዓመት ካልተከፈለ የዕዳ ወለድ"Compound interest" ይሆናል፥ የዕዳ ወለድ የብድሩ መክፈያ ወቅት ደርሶ ተበዳሪው በቃሉ መሠረት መክፈል ሳይችል ሲቀር በብድሩ መጠን ላይ የሚደረግ ጭማሪ ነው፡፡ በዓመት ከ 100,000 ላይ 5% እየተወሰደ ለ 3 ዓመት የሚከፍለው ወለድ 4ኛ ዓመት ላይ 10% 5ኛ ዓመት ላይ 15% 6ኛ ዓመት 20% እያለ ዕዳው እየጨመረ ይመጣል።
4ኛ ዓመት ላይ 100,000 x 0.10 x 3 =30,000 ይሆናል።
5ኛ ዓመት ላይ 100,000 x 0.15 x 4 =60,000 ይሆናል።
6ኛ ዓመት ላይ 100,000 x 0.20 x 5 =100,000 ይሆናል።
እንዲህ እያለ እስከ በብድር ላይ ወለድ በልቶ ከኪሳራው እጁን ለማውጣት ማስያዣ"collateral" የቤት ካርታ፣ የሰው ዋስ እና የቋሚ ቅጥር ማስረጃ ድረስ ይሞለጭፉታል። ወለድ ወለድን ሲወልድ ዕዳው እልፍ፣ አእላፍ፣ አእላፋት፣ ትእልፊት፣ ምእልፊት እያለ ይቀጥላል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥278 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"አላህን ፍሩ፡፡ "ከአራጣም የቀረውን ተዉ"፡፡ አማኞች እንደኾናችሁ ተጠንቀቁ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَذَرُوا مَا بَقِيَ مِنَ الرِّبَا إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
"ምጣኔ ሃብት"economy" እሳቤ ውስጥ በዋነኝነት ድርሻ የሚወስደው ንዋይ ነው፥ "ንዋይ" ማለት "ገንዘብ"money" ማለት ሲሆን ይህንን ንዋይ በአላፍትና የሚይዙ ደግሞ ዐቃቤ ንዋይ"banker" ይባላሉ። ቤተ-ንዋይ"bank" ገንዘብን ለግለሰብ ወይም ለተቋማት የማስቀመጥ እና የተቀመጠውን ገንዘብ ለሌሎች ግለሰብ ወይም ተቋማት የማበደር ተግባር የሚያከናውን ተቋም ነው፥ ቤተ-ንዋይ የኢኮኖሚው ዘርፍ ዋነኛ ተዋናይ እና ለማህበራዊ ግብይት መሠረት ነው።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ዛሬ ያሉት የምዕራባውያን ቤተ-ንዋይ ተቋማት ዋነኛ ዓላማ ካፒታል ያላቸውን ግለሰብ ወይም ተቋማት ከሌላቸው ወይም ብድር ከሚፈልጉ አልያም ማደግን ከሚፈልጉ ግለሰብ ወይም ተቋማት ጋር ማገናኘት ነው። እነዚህ በተቀማጭ መልክ ከግለሰብ ወይንም ከድርጅት ያገኙትን ገንዘብ ለተበዳሪዎች ወለድ ጨምረው በማበደር ለማትረፍ ይሰራሉ። ይህ በኢሥላም "ሪባ" ይባላል።
"ሪባ" رِّبَوٰا የሚለው ቃል "ረበየ" رَبَّيَ ማለትም "ተነባበረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የተነባበረ" ማለት ነው፦
41፥39 አንተ ምድርን ደረቅ ኾና ማየትህም ከምልክቶቹ ነው፡፡ በእርሷም ላይ ውሃን ባወረድን ጊዜ በቡቃያዎችዋ ትላወሳለች፥ *"ትነፋለችም"*፡፡ ያ ሕያው ያደረጋት ጌታ በእርግጥ ሙታንን ሕያው አድራጊ ነው፡፡ እነርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَنَّكَ تَرَى الْأَرْضَ خَاشِعَةً فَإِذَا أَنزَلْنَا عَلَيْهَا الْمَاءَ اهْتَزَّتْ وَرَبَتْ ۚ إِنَّ الَّذِي أَحْيَاهَا لَمُحْيِي الْمَوْتَىٰ ۚ إِنَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
"ትነፋለችም" ለሚለው አንስታይ ግስ የገባው ቃል "ረበት" رَبَتْ ሲሆን የስም መደቡ "ሪባ" رِّبَوٰا ነው። ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው "ሪባ" رِّبَوٰا ማለት "ወለድ"interest" ወይም "አራጣ"Usury" ማለት ነው። አምላካችን አላህ፦ "ሪባን የተነባበሩ እጥፎች ሲኾኑ አትብሉ" ብሎ ከልክሎናል፦
3፥130 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ሪባን የተነባበሩ እጥፎች ሲኾኑ አትብሉ"*፡፡ ትድኑም ዘንድ አላህን ፍሩ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا الرِّبَا أَضْعَافًا مُّضَاعَفَةً ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
"ወለድ" ማለት አበዳሪ አካል በጭማሬ ንዋይ ለተበዳሪ አካል የሚያበድረው ተረፈ-እሴት ነው። ወለዱ የሚሰላው በዓመት ከመቶ እጅ ነው፥ በዚህ ስሌት ለወር ወይም ለሦስት ወር አሊያም ለመንፈቅ ተስተልቶ የሚከፈል ብድርና ዕዳ ነው።
ይህም ወለድ ሁለት አይነት ነው፥ አንደኛው የብድር ወለድ ሲሆን ሌላው የዕዳ ወለድ ነው።
የብድር ወለድ"Simple interest" ሆኖ ሲጀመር መርሑ "P" × "R" × "N" = "S" ነው። ይህ መርሕ ሲተነተን፦
1. "P" ማለት "ዋና ገንዘብ"Principal Amount" ማለት ነው።
2. "R" ማለት "የወለድ ልኬት"Interest Rate" ማለት ነው።
3. "N" ማለት "የብድር ጊዜ"Term of the loan" ማለት ነው።
4. "S" ማለት "የብድር ወለድ"Simple interest" ማለት ነው።
ለምሳሌ፦ 100,000 ዋና ገንዘብ ቢሆን፣ 0.05% የወለድ ልኬት ቢሆን፣ 3 ዓመት የብድር ጊዜ ቢሆን የብድር ወለዱ 15,000 ይሆናል። በዓመት ከ 100,000 ላይ 5% እየተወሰደ ለ 3 ዓመት ከተከፈለ የሚከፍለው ወለድ 15,000 ይመጣል፥ 100,000 x 0.05 x 3 =15,000 ይሆናል።
ይህ የብድር ወለድ በተባለው ሦስት ዓመት ካልተከፈለ የዕዳ ወለድ"Compound interest" ይሆናል፥ የዕዳ ወለድ የብድሩ መክፈያ ወቅት ደርሶ ተበዳሪው በቃሉ መሠረት መክፈል ሳይችል ሲቀር በብድሩ መጠን ላይ የሚደረግ ጭማሪ ነው፡፡ በዓመት ከ 100,000 ላይ 5% እየተወሰደ ለ 3 ዓመት የሚከፍለው ወለድ 4ኛ ዓመት ላይ 10% 5ኛ ዓመት ላይ 15% 6ኛ ዓመት 20% እያለ ዕዳው እየጨመረ ይመጣል።
4ኛ ዓመት ላይ 100,000 x 0.10 x 3 =30,000 ይሆናል።
5ኛ ዓመት ላይ 100,000 x 0.15 x 4 =60,000 ይሆናል።
6ኛ ዓመት ላይ 100,000 x 0.20 x 5 =100,000 ይሆናል።
እንዲህ እያለ እስከ በብድር ላይ ወለድ በልቶ ከኪሳራው እጁን ለማውጣት ማስያዣ"collateral" የቤት ካርታ፣ የሰው ዋስ እና የቋሚ ቅጥር ማስረጃ ድረስ ይሞለጭፉታል። ወለድ ወለድን ሲወልድ ዕዳው እልፍ፣ አእላፍ፣ አእላፋት፣ ትእልፊት፣ ምእልፊት እያለ ይቀጥላል።
ወለድ እየተነባበረ ሲመጣ በረከትን ያጠፋል፥ ከወለድ በሰዎች ገንዘቦች ውስጥ ይጨመር ዘንድ የሚሰጠው አላህ ዘንድ ኪሳራ እንጂ አይጨምርም፦
2፥276 *"አላህ ሪባን በረከቱን ያጠፋል፡፡ ምጽዋቶችንም ያፋፋል"*፡፡ አላህም ኃጠኢተኛ ከሓዲን ሁሉ አይወድም፡፡ يَمْحَقُ اللَّهُ الرِّبَا وَيُرْبِي الصَّدَقَاتِ ۗ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ كُلَّ كَفَّارٍ أَثِيمٍ
30፥39 *"ከሪባም በሰዎች ገንዘቦች ውስጥ ይጨመር ዘንድ የምትሰጡት አላህ ዘንድ አይጨምርም"*፡፡ ከምጽዋትም የአላህን ፊት የምትሹ ሆናችሁ የምትሰጡት እነዚያ ሰጪዎች አበርካቾች እነርሱ ናቸው፡፡ وَمَآ ءَاتَيْتُم مِّن رِّبًۭا لِّيَرْبُوَا۟ فِىٓ أَمْوَٰلِ ٱلنَّاسِ فَلَا يَرْبُوا۟ عِندَ ٱللَّهِ ۖ وَمَآ ءَاتَيْتُم مِّن زَكَوٰةٍۢ تُرِيدُونَ وَجْهَ ٱللَّهِ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْمُضْعِفُونَ
በጥንት ጊዜ "ወለድ" እራሱ ከብድር ወለድ ወደ ዕዳ ወለድ ሲሸጋገር "አራጣ" ይባላል። ነገር ግን ምዕራባውያን ለማምታታት "ወለድ" ማለት በተቋም የሚያበድር ሕጋዊ አካል ሲሆን "አራጣ" ማለት ግን በግለሰብ የሚያበድር ሕገወጥ አካል አርገው ነው ያስቀመጡት። በተቋም ደረጃ በወለድ የሚያበድር አካል ሆነ በግለሰብ ደረጃ በወለድ የሚያበድር አካል ልዩነታቸው ሕጋዊ ሌብነት እና ሕገወጥ ሌብነት ብቻ ነው። አምላካችም አላህ፦ "ገንዘቦቻችሁን በመካከላችሁ "ያለ አግባብ" ማለትም "በቁማር፣ በሪባ፣ በጉቦ፣ በስርቆት" አትብሉ" ብሎ ከልክሎናል፦
2፥188 *"ገንዘቦቻችሁንም በመካከላችሁ ያለ አግባብ አትብሉ፡፡ እናንተም የምታውቁ ስትኾኑ ከሰዎች ገንዘቦች ከፊልን በኃጢኣት ትበሉ ዘንድ ወደ ዳኞች አትጣሏት"*፡፡ وَلَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ وَتُدْلُوا بِهَا إِلَى الْحُكَّامِ لِتَأْكُلُوا فَرِيقًا مِّنْ أَمْوَالِ النَّاسِ بِالْإِثْمِ وَأَنتُمْ تَعْلَمُون
ነገር ግን፦ "ከእናንተ በመዋደድ የኾነችውን "ንግድ" ማለትም "መግዛትና መሸጥ" ብሉ" ብሎናል፦
4፥29 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ገንዘቦቻችሁን በመካከላችሁ ያለ አግባብ አትብሉ፡፡ ግን ከእናንተ በመዋደድ የኾነችውን ንግድ ብሉ"*፡፡ ነፍሶቻችሁንም አትግደሉ፡፡ አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ إِلَّا أَن تَكُونَ تِجَارَةً عَن تَرَاضٍ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوا أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
ነጥብ አንድ
"ግብይት"
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ ይዟል፥ ይህም ዘይቤ መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘይቤ ነው። የኢሥላም ምጣኔ ሀብት ከካፒታሊዝም ሆነ ከሶሻሊዝም የተለየ እሳቦት እና ርዕዮት ነው። በኢሥላም ምጣኔ ሀብት "ሙዓመላት" معاملات ማለትም "ግብይት"transaction" ይፈቀዳል። ይህ ግብይት የሸቀጥ ንዋይ"Commodity money" ላይ መሠረት ያረገ ነው፥ የሸቀጥ ንዋይ የሚባሉት በራሳቸው የራሳቸው የሆነ ዋጋ ያላቸው ከብት፣ እህል፣ ዛጎል፣ ጨው፣ መዳብ፣ ብረት፣ ብር፣ ወርቅ ወዘተ ናቸው።
ዛሬ ያለው የወለድ ቤተ-ንዋይ ግን የወረቀት ንዋይ"Fiat money" ግብይት ነው። የወረቀት ንዋይ አጀማመሩ ወርቅና ብር ነጋዴወች ለደንበኞቻቸው ደረሰኝ በመጻፍ፥ ያንን ደረሰኝ ደምበኞች በማምጣት በፈለጉት ሰዓት ወርቁንና ብሩን ማግኘት ቻሉ። ቀስ በቀስ ደረሰኙ በወርቁና በብሩ ቦታ ተተክቶ እንደ ሙሉ ገንዘብ በመሥራት የወረቀት ገንዘብ ለመጀመሪያ ጊዜ በቻይና በሶንግ ሥርወ-መንግስት በ 970 ድኅረ-ልደት"AD" ተጀመረ። የወረቀት ንዋይ በራሳቸው የራሳቸው የሆነ ዋጋ የላቸውም፥ ለምሳሌ ከተልባ እግር የተሰራው ዶላር በራሱ ዋጋ የለውም። ይህ አይነት የወረቀት ገንዘብ ዋጋው የሚመነጨው የአንድ አገር መንግሥት ሕጋዊ መገበባያ ብሎ ስላወጀው ብቻ ነው እንጂ ውስጡ ምንም ዋጋ የለውም። የወረቀት ገንዘብ ሸቀጥን ያለ ዋጋ በባዶ ነገር መመዝበዣ ቁማር ነው። የዓለምን ምጣኔ ሃብት ቀውስና ዝቅጠት መንስኤና ውጤት ይህ የወረቀት ንዋይ ነው። የወረቀት ገንዘብ ተለዋዋጭ"variable" የሚባሉት የዋጋ ርግበት"Deflation" እና የዋጋ ንረት"Inflation" ይታይበታል። የምንዛሪ ዋጋ ቅነሳ"Devaluation" ሆነ የምንዛሪ ዋጋ ጭመራ"Revaluation" መዘዝና ጠንቅ የወረቀት ንዋይ ነው።
2፥276 *"አላህ ሪባን በረከቱን ያጠፋል፡፡ ምጽዋቶችንም ያፋፋል"*፡፡ አላህም ኃጠኢተኛ ከሓዲን ሁሉ አይወድም፡፡ يَمْحَقُ اللَّهُ الرِّبَا وَيُرْبِي الصَّدَقَاتِ ۗ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ كُلَّ كَفَّارٍ أَثِيمٍ
30፥39 *"ከሪባም በሰዎች ገንዘቦች ውስጥ ይጨመር ዘንድ የምትሰጡት አላህ ዘንድ አይጨምርም"*፡፡ ከምጽዋትም የአላህን ፊት የምትሹ ሆናችሁ የምትሰጡት እነዚያ ሰጪዎች አበርካቾች እነርሱ ናቸው፡፡ وَمَآ ءَاتَيْتُم مِّن رِّبًۭا لِّيَرْبُوَا۟ فِىٓ أَمْوَٰلِ ٱلنَّاسِ فَلَا يَرْبُوا۟ عِندَ ٱللَّهِ ۖ وَمَآ ءَاتَيْتُم مِّن زَكَوٰةٍۢ تُرِيدُونَ وَجْهَ ٱللَّهِ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْمُضْعِفُونَ
በጥንት ጊዜ "ወለድ" እራሱ ከብድር ወለድ ወደ ዕዳ ወለድ ሲሸጋገር "አራጣ" ይባላል። ነገር ግን ምዕራባውያን ለማምታታት "ወለድ" ማለት በተቋም የሚያበድር ሕጋዊ አካል ሲሆን "አራጣ" ማለት ግን በግለሰብ የሚያበድር ሕገወጥ አካል አርገው ነው ያስቀመጡት። በተቋም ደረጃ በወለድ የሚያበድር አካል ሆነ በግለሰብ ደረጃ በወለድ የሚያበድር አካል ልዩነታቸው ሕጋዊ ሌብነት እና ሕገወጥ ሌብነት ብቻ ነው። አምላካችም አላህ፦ "ገንዘቦቻችሁን በመካከላችሁ "ያለ አግባብ" ማለትም "በቁማር፣ በሪባ፣ በጉቦ፣ በስርቆት" አትብሉ" ብሎ ከልክሎናል፦
2፥188 *"ገንዘቦቻችሁንም በመካከላችሁ ያለ አግባብ አትብሉ፡፡ እናንተም የምታውቁ ስትኾኑ ከሰዎች ገንዘቦች ከፊልን በኃጢኣት ትበሉ ዘንድ ወደ ዳኞች አትጣሏት"*፡፡ وَلَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ وَتُدْلُوا بِهَا إِلَى الْحُكَّامِ لِتَأْكُلُوا فَرِيقًا مِّنْ أَمْوَالِ النَّاسِ بِالْإِثْمِ وَأَنتُمْ تَعْلَمُون
ነገር ግን፦ "ከእናንተ በመዋደድ የኾነችውን "ንግድ" ማለትም "መግዛትና መሸጥ" ብሉ" ብሎናል፦
4፥29 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ገንዘቦቻችሁን በመካከላችሁ ያለ አግባብ አትብሉ፡፡ ግን ከእናንተ በመዋደድ የኾነችውን ንግድ ብሉ"*፡፡ ነፍሶቻችሁንም አትግደሉ፡፡ አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ إِلَّا أَن تَكُونَ تِجَارَةً عَن تَرَاضٍ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوا أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
ነጥብ አንድ
"ግብይት"
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ ይዟል፥ ይህም ዘይቤ መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘይቤ ነው። የኢሥላም ምጣኔ ሀብት ከካፒታሊዝም ሆነ ከሶሻሊዝም የተለየ እሳቦት እና ርዕዮት ነው። በኢሥላም ምጣኔ ሀብት "ሙዓመላት" معاملات ማለትም "ግብይት"transaction" ይፈቀዳል። ይህ ግብይት የሸቀጥ ንዋይ"Commodity money" ላይ መሠረት ያረገ ነው፥ የሸቀጥ ንዋይ የሚባሉት በራሳቸው የራሳቸው የሆነ ዋጋ ያላቸው ከብት፣ እህል፣ ዛጎል፣ ጨው፣ መዳብ፣ ብረት፣ ብር፣ ወርቅ ወዘተ ናቸው።
ዛሬ ያለው የወለድ ቤተ-ንዋይ ግን የወረቀት ንዋይ"Fiat money" ግብይት ነው። የወረቀት ንዋይ አጀማመሩ ወርቅና ብር ነጋዴወች ለደንበኞቻቸው ደረሰኝ በመጻፍ፥ ያንን ደረሰኝ ደምበኞች በማምጣት በፈለጉት ሰዓት ወርቁንና ብሩን ማግኘት ቻሉ። ቀስ በቀስ ደረሰኙ በወርቁና በብሩ ቦታ ተተክቶ እንደ ሙሉ ገንዘብ በመሥራት የወረቀት ገንዘብ ለመጀመሪያ ጊዜ በቻይና በሶንግ ሥርወ-መንግስት በ 970 ድኅረ-ልደት"AD" ተጀመረ። የወረቀት ንዋይ በራሳቸው የራሳቸው የሆነ ዋጋ የላቸውም፥ ለምሳሌ ከተልባ እግር የተሰራው ዶላር በራሱ ዋጋ የለውም። ይህ አይነት የወረቀት ገንዘብ ዋጋው የሚመነጨው የአንድ አገር መንግሥት ሕጋዊ መገበባያ ብሎ ስላወጀው ብቻ ነው እንጂ ውስጡ ምንም ዋጋ የለውም። የወረቀት ገንዘብ ሸቀጥን ያለ ዋጋ በባዶ ነገር መመዝበዣ ቁማር ነው። የዓለምን ምጣኔ ሃብት ቀውስና ዝቅጠት መንስኤና ውጤት ይህ የወረቀት ንዋይ ነው። የወረቀት ገንዘብ ተለዋዋጭ"variable" የሚባሉት የዋጋ ርግበት"Deflation" እና የዋጋ ንረት"Inflation" ይታይበታል። የምንዛሪ ዋጋ ቅነሳ"Devaluation" ሆነ የምንዛሪ ዋጋ ጭመራ"Revaluation" መዘዝና ጠንቅ የወረቀት ንዋይ ነው።
ነጥብ ሁለት
"ብድር"
ዕዳ ማለት ከዜሮ በታች መቀነስ (-) ሲሆን አሉታዊ"negative" ነገር ነው፥ ትርፍ ደግሞ ከዜሮ በላይ መደመር(+) አውንታዊ"posetive" ነገር ነው። ብድር እዳ ነው፥ ክምችት ትርፍ ነው። የኢሥላም ቤተ-ንዋይ መበደር እና ማበደር ያቀፈ መርሕ አለው።
ይህም ብድር "ቀርዱል ሐሠን" ይባላል፥ "ቀርድ" قَرْض ማለት "ብድር" ማለት ሲሆን ከወለድ ነጻ የሆነው ብድር "ቀርዱል ሐሠን" قَرْض الْحَسَن ይባላል። በዚህ ሥርዓት አበዳሪ ቤተ-ንዋይ ሲያበድር በብድሩ ላይ ምንም አይነት ፐርሰንት የብድር ወለድ አይወስድም።
ነገር ግን አበዳሪ ተበዳሪው በተበደረው ንዋይ ከሚያተርፈው የሙአለ-ንዋይ"investment" ትርፍ ላይ በፐርሰንት ይወስዳል፥ ይህ ንግድ ሲሆን "ሙዷረባህ" ይባላል። "ሙዷረባህ" مضاربة ማለት የተበዳሪውን ትርፉንና ኪሳራን መጋራት ማለት ነው። ተበዳሪም ከአበዳሪ ቤተ-ንዋይ "ሙሻረካህ" مشاركة ማለትም "አክሲዮን" ማለት ሲሆን የቤተ-ንዋዩ ደንበኛ ትርፍን ለመጋራት የሚሰጥበት ዕድል ነው።
ይህ ለሁለቱም ለደንበኛው ለቤተ-ንዋዩ "ተካፉል" تكافل ማለትም "ዋስትና" ይሆናል። ለምሳሌ 100,000 ትርፍ ቢገባ 40,000 ለቤተ-ንዋይ 60,000 ደግሞ ለደንበኞች የሚከፋፈል ነው።
በተጨማሪ የኢሥላም ቤተ-ንዋይ የገንዘብ አስቀማጩን ገንዘብ በመጠቀም ንብረት ገዝተው ለተበዳሪው ይሸጣሉ። ይህ ሙራባሓህ ይባላል፥ "ሙራባሓህ" مرابحة ማለት የዱቤ ሽያጭ ነው፥ ዐቃቤ ንዋይ አንድን ንብረት የገዛበትን ዋጋ እና ትርፉን ለገዢ በማሳወቅ የሚደረግ ግብይት ነው።
የኢሥላም ቤተ-ንዋይ አንድ ሙዕሚን ምንም "ንብረት"property" ባይኖረው እንኳን ፕሮፖዛሉ ሃላልና ተጨባጭ መሆኑን አይቶ ያበድረዋል። የሙአለ ንዋይ ፍሰት"investment" አነስተኛና ትንሽን ይሁን ከፍተኛና ብዙ ይህ በተቋም የሚተዳደር ትልቅ የገንዘብ መጠን"finance" ይህንን ለመሸፈን ግዴታው ነው።
ይህ እሳቦት ለዓለማችን ምጣኔ ሃብት ርዕዮትና አብዮት እንደሚሆን ኢንሻላህ ተስፋ አለን። በምድሪቱ ላይ ረሃብ ያለው ምግብ ታጥቶ አሊያም ለእህል የሚሆን ተስማሚ የእርሻ ቦታ ታጥቶ ሳይሆን ክፋት፣ ጭካኔ፣ ስግብግብነት፣ ጥላቻ ስላለ ነው። በምድሪቱ ላይ ድህነት ያለው 80% የሚሆነውን የምድራችን ሃብት 20% የሚሆኑ የምድራችም ሃብታሞች በሞኖፓልና በስግብግብነት ስለያዙት ነው። ይህ የኢሥላም ምጣኔ ሃብት በፕላኔታችን ላይ ቢሰፍን ራብ፣ ቸነፈር፣ እርዛት፣ ጦርነት አይኖርም ነበር።
እንግዲህ ስለ ኢሥላም ሪባ በግርድፉና በሌጣው ይህንን ይመስላል፥ ደርዝና ፈርጅ ባለው መልክና ልክ ማብራራቱን ደግሞ እዚህ መስክ ላይ ለተሰማሩት ለመስኩ ምሁራን ትቼዋለው። ይህንን አርስት ለመጦመር ያነሳሳኝ ሚሽነሪዎች፦ "ሪባ ማለት አራጣ እንጂ ወለድ ማለት አይደለም፥ የኢሥላም ቤተ-ንዋይ አያስፈልግም" ብለው ለደሶኮሩት ዲስኩር መልስ ለመስጠት ነው። ኢሥላም በጥራዝ ጠለቅ ዕውቀት አቀንቃኝ ሲሆን በጥራዝ ነጠቅ ዕውቀት ተቀናቃኝ አይጠፋም። እኛም የኢሥላም ዐቃቤና አበጋዝ እንደመሆናችን መጠን መልስ መስጠት ተገቢ ነው። እነዚህ ዕቡያን የሚቆረቆሩለት የምዕባውያን የወለድ ብድር በራሳቸው ባይብል ሃራም ነው፦
ዘሌዋውያን 25፥36 *"ወንድምህ ከአንተ ጋር ይኖር ዘንድ ከእርሱ ምንም ወለድ ወይም ትርፍ አትውሰድ"*።
ዘሌዋውያን 25፥37 ነገር ግን አምላክህን ፍራ። *"ብርህን በወለድ አታበድረው"*፤ መኖህንም በትርፍ አትስጠው።
ዘዳግም 23፥19 *"ለወንድምህ በወለድ አታበድር"*፤ የብር ወይም የእህል ወይም የማናቸውንም ነገር ሁሉ ወለድ አትውሰድ።
ዘዳግም 23፥20 አምላክህ እግዚአብሔር ልትወርሳት በምትገባባት ምድር በሥራህ ሁሉ ይባርክህ ዘንድ *"ለወንድምህ በወለድ አታበድር"*።
ሙሥሊሙን በኢኮኖሚ ለማሳቀቅና ለማሸማቀቅ ሙከራ መቼም አይሳካም። ወደው ዐውቀው በድፍረት ተገደው ሳያውቁ በስህተት በአፋቸው የሚገዘግዙ፥ በብዕራቸው የሚበርዙ፥ ኢሥላም እንደ አቧራ የሚበን እንደ ጉም የሚተን መስሏቸው ከሆነ ሲበዛ ቂሎች ናቸው። ክርስትና በአውሮፓ ላይ የተሸመነበት ድርና ማግ እንደሆነ ሁሉ የተዋረደበት ማቅ፣ የተገነዘበት በፍታ፣ የተከፈነበት ግምዣ ነው። የምዕራቡን ካፒታል ደግፎ ኢሥላምን ለማነወርና ለማብጠልጠል ዐቅሙም፣ ሙራሉም፣ ብቃቱም ሆነ ዕውቀቱም የላቸውም። ግን በሞቀበት ለመጣድ የማያውቁትን ይዘባርቃሉ።
ስለ ሪባ፣ ስለ ምጣኔ እና ስለ ኢሥላም ቤተ--ንዋይ እነዚህን ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1. Critical Issues on Islamic Banking and Financial Markets. by Saiful Azhar Rosly 2005
2. Islamic Finance for Dummies. By Faleel Jamaldeen 2012
3. Islamic finance in the global economy. by Ibrahim Warde 2000
4. Islamic Legal Maxims & Their Application in Islamic Finance. by Mohamad Akram Laldin, Mohamad Fairooz Abdul Khir, Riaz Ansari, and Said Bouheraoua. 2013
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ብድር"
ዕዳ ማለት ከዜሮ በታች መቀነስ (-) ሲሆን አሉታዊ"negative" ነገር ነው፥ ትርፍ ደግሞ ከዜሮ በላይ መደመር(+) አውንታዊ"posetive" ነገር ነው። ብድር እዳ ነው፥ ክምችት ትርፍ ነው። የኢሥላም ቤተ-ንዋይ መበደር እና ማበደር ያቀፈ መርሕ አለው።
ይህም ብድር "ቀርዱል ሐሠን" ይባላል፥ "ቀርድ" قَرْض ማለት "ብድር" ማለት ሲሆን ከወለድ ነጻ የሆነው ብድር "ቀርዱል ሐሠን" قَرْض الْحَسَن ይባላል። በዚህ ሥርዓት አበዳሪ ቤተ-ንዋይ ሲያበድር በብድሩ ላይ ምንም አይነት ፐርሰንት የብድር ወለድ አይወስድም።
ነገር ግን አበዳሪ ተበዳሪው በተበደረው ንዋይ ከሚያተርፈው የሙአለ-ንዋይ"investment" ትርፍ ላይ በፐርሰንት ይወስዳል፥ ይህ ንግድ ሲሆን "ሙዷረባህ" ይባላል። "ሙዷረባህ" مضاربة ማለት የተበዳሪውን ትርፉንና ኪሳራን መጋራት ማለት ነው። ተበዳሪም ከአበዳሪ ቤተ-ንዋይ "ሙሻረካህ" مشاركة ማለትም "አክሲዮን" ማለት ሲሆን የቤተ-ንዋዩ ደንበኛ ትርፍን ለመጋራት የሚሰጥበት ዕድል ነው።
ይህ ለሁለቱም ለደንበኛው ለቤተ-ንዋዩ "ተካፉል" تكافل ማለትም "ዋስትና" ይሆናል። ለምሳሌ 100,000 ትርፍ ቢገባ 40,000 ለቤተ-ንዋይ 60,000 ደግሞ ለደንበኞች የሚከፋፈል ነው።
በተጨማሪ የኢሥላም ቤተ-ንዋይ የገንዘብ አስቀማጩን ገንዘብ በመጠቀም ንብረት ገዝተው ለተበዳሪው ይሸጣሉ። ይህ ሙራባሓህ ይባላል፥ "ሙራባሓህ" مرابحة ማለት የዱቤ ሽያጭ ነው፥ ዐቃቤ ንዋይ አንድን ንብረት የገዛበትን ዋጋ እና ትርፉን ለገዢ በማሳወቅ የሚደረግ ግብይት ነው።
የኢሥላም ቤተ-ንዋይ አንድ ሙዕሚን ምንም "ንብረት"property" ባይኖረው እንኳን ፕሮፖዛሉ ሃላልና ተጨባጭ መሆኑን አይቶ ያበድረዋል። የሙአለ ንዋይ ፍሰት"investment" አነስተኛና ትንሽን ይሁን ከፍተኛና ብዙ ይህ በተቋም የሚተዳደር ትልቅ የገንዘብ መጠን"finance" ይህንን ለመሸፈን ግዴታው ነው።
ይህ እሳቦት ለዓለማችን ምጣኔ ሃብት ርዕዮትና አብዮት እንደሚሆን ኢንሻላህ ተስፋ አለን። በምድሪቱ ላይ ረሃብ ያለው ምግብ ታጥቶ አሊያም ለእህል የሚሆን ተስማሚ የእርሻ ቦታ ታጥቶ ሳይሆን ክፋት፣ ጭካኔ፣ ስግብግብነት፣ ጥላቻ ስላለ ነው። በምድሪቱ ላይ ድህነት ያለው 80% የሚሆነውን የምድራችን ሃብት 20% የሚሆኑ የምድራችም ሃብታሞች በሞኖፓልና በስግብግብነት ስለያዙት ነው። ይህ የኢሥላም ምጣኔ ሃብት በፕላኔታችን ላይ ቢሰፍን ራብ፣ ቸነፈር፣ እርዛት፣ ጦርነት አይኖርም ነበር።
እንግዲህ ስለ ኢሥላም ሪባ በግርድፉና በሌጣው ይህንን ይመስላል፥ ደርዝና ፈርጅ ባለው መልክና ልክ ማብራራቱን ደግሞ እዚህ መስክ ላይ ለተሰማሩት ለመስኩ ምሁራን ትቼዋለው። ይህንን አርስት ለመጦመር ያነሳሳኝ ሚሽነሪዎች፦ "ሪባ ማለት አራጣ እንጂ ወለድ ማለት አይደለም፥ የኢሥላም ቤተ-ንዋይ አያስፈልግም" ብለው ለደሶኮሩት ዲስኩር መልስ ለመስጠት ነው። ኢሥላም በጥራዝ ጠለቅ ዕውቀት አቀንቃኝ ሲሆን በጥራዝ ነጠቅ ዕውቀት ተቀናቃኝ አይጠፋም። እኛም የኢሥላም ዐቃቤና አበጋዝ እንደመሆናችን መጠን መልስ መስጠት ተገቢ ነው። እነዚህ ዕቡያን የሚቆረቆሩለት የምዕባውያን የወለድ ብድር በራሳቸው ባይብል ሃራም ነው፦
ዘሌዋውያን 25፥36 *"ወንድምህ ከአንተ ጋር ይኖር ዘንድ ከእርሱ ምንም ወለድ ወይም ትርፍ አትውሰድ"*።
ዘሌዋውያን 25፥37 ነገር ግን አምላክህን ፍራ። *"ብርህን በወለድ አታበድረው"*፤ መኖህንም በትርፍ አትስጠው።
ዘዳግም 23፥19 *"ለወንድምህ በወለድ አታበድር"*፤ የብር ወይም የእህል ወይም የማናቸውንም ነገር ሁሉ ወለድ አትውሰድ።
ዘዳግም 23፥20 አምላክህ እግዚአብሔር ልትወርሳት በምትገባባት ምድር በሥራህ ሁሉ ይባርክህ ዘንድ *"ለወንድምህ በወለድ አታበድር"*።
ሙሥሊሙን በኢኮኖሚ ለማሳቀቅና ለማሸማቀቅ ሙከራ መቼም አይሳካም። ወደው ዐውቀው በድፍረት ተገደው ሳያውቁ በስህተት በአፋቸው የሚገዘግዙ፥ በብዕራቸው የሚበርዙ፥ ኢሥላም እንደ አቧራ የሚበን እንደ ጉም የሚተን መስሏቸው ከሆነ ሲበዛ ቂሎች ናቸው። ክርስትና በአውሮፓ ላይ የተሸመነበት ድርና ማግ እንደሆነ ሁሉ የተዋረደበት ማቅ፣ የተገነዘበት በፍታ፣ የተከፈነበት ግምዣ ነው። የምዕራቡን ካፒታል ደግፎ ኢሥላምን ለማነወርና ለማብጠልጠል ዐቅሙም፣ ሙራሉም፣ ብቃቱም ሆነ ዕውቀቱም የላቸውም። ግን በሞቀበት ለመጣድ የማያውቁትን ይዘባርቃሉ።
ስለ ሪባ፣ ስለ ምጣኔ እና ስለ ኢሥላም ቤተ--ንዋይ እነዚህን ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1. Critical Issues on Islamic Banking and Financial Markets. by Saiful Azhar Rosly 2005
2. Islamic Finance for Dummies. By Faleel Jamaldeen 2012
3. Islamic finance in the global economy. by Ibrahim Warde 2000
4. Islamic Legal Maxims & Their Application in Islamic Finance. by Mohamad Akram Laldin, Mohamad Fairooz Abdul Khir, Riaz Ansari, and Said Bouheraoua. 2013
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ተወኩል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
64፥13 *"አላህ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፤ በአላህም ላይ አማኞቹ ይመኩ"*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ وَعَلَى اللَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ الْمُؤْمِنُونَ
አንድ ጊዜ አሜሪካ አገር ውስጥ ትልቅ ድልድል ለመሥራት ፉቲንግ ፓድ ሲቀበር ብዙ የድልድይ ባለሙያዎች ባሕር ውስጥ እየወደቀ ተቸገሩ፥ በዚህ ጊዜ ሰው ቢዎድቅ አየር ላይ እንዲይዝ ዙሪያውን መረብ ተደረገ። ከዚያ ጊዜ በኃላ ማንም ሰው አልወደቀም፥ ምክንያቱም ሰራተኞቹ፦ "ብንወድቅ መረቡ ይይዘናል" ብለው በመረቡ ላይ ትምክት፣ አመኔታ፣ መተማመኛ ስለጣሉ ነው። በአላህ ላይ መመካትም ከዚህ ናሙና ጋር ይቀራረባል። አምላካችን አላህ ለእስራኤልም ልጆች፦ "ከእኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ" በማለት ተናግሯል፦
17፥2 ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፡፡ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው፡፡ *"ከእኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ፤ አልናቸውም"*፡፡ وَآتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَاهُ هُدًى لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ أَلَّا تَتَّخِذُوا مِن دُونِي وَكِيلًا
"አል-ወኪል" الْوَكِيل ማለት "መመኪያ" "መጠጊያ" "መሸሸጊያ" ማለት ሲሆን በቁርኣን ከተገለጹ 99 ስሞች አንዱ ነው፦
39፥9 እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፡፡ *"ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው"*፡፡ رَّبُّ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ فَاتَّخِذْهُ وَكِيلًا
አላህን መጠጊያ መመኪያ፣ መጠጊያ፣ መሸሸጊያ አድርጎ የያዘ ሰው ልክ እንደዛ በመረቡ ላይ እንደተማመኑት የድልድይ ባለሙያ ምንም አይነካቸውም። በአላህ ላይ መመካት "ተወኩል" تَوَكُّل ይባላል። ሰይጧን በእነዚያ ባመኑት እና በአላህ ላይ በሚመኩት ላይ ስልጣን የለውም፦
16፥99 *"እርሱ በእነዚያ ባመኑት እና በጌታቸው ላይ በሚጠጉት ላይ ለእርሱ ስልጣን የለውምና"*፡፡ إِنَّهُ لَيْسَ لَهُ سُلْطَانٌ عَلَى الَّذِينَ آمَنُوا وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ
"በሚጠጉት" ለሚለው ቃል የገባው "የተወከሉን" يَتَوَكَّلُون ሲሆን ቁርጥ ሐሳብም ባደረጉ ጊዜ አላህ በቂዬ ነው ብለው በአላህ ላይ ሙሉ ለሙሉ የተወከሉ ባሮቹ ደግሞ "ሙተወከሉን" مُتَوَكِّلُون ይባላል፦
39፥38 *«አላህ በቂዬ ነው፡፡ በእርሱ ላይ ተመኪዎች ይመካሉ»* በል፡፡ قُلْ حَسْبِيَ اللَّهُ ۖ عَلَيْهِ يَتَوَكَّلُ الْمُتَوَكِّلُونَ
6፥159 *"ቁርጥ ሐሳብም ባደረግህ ጊዜ በአላህ ላይ ተመካ፡፡ አላህ በእርሱ ላይ ተመኪዎችን ይወዳልና"*፡፡ فَإِذَا عَزَمْتَ فَتَوَكَّلْ عَلَى اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَوَكِّلِينَ
አላህ በእርሱ ላይ ተመኪዎችን ይወዳል፥ በአላህ ላይ መመካት ሲሳይም ያመጣል። እርሱም፦ "በአላህም ላይ አማኞቹ ይመኩ" ይለናል፦
64፥13 *"አላህ ከርሱ በቀር አምላክ የለም፤ በአላህም ላይ አማኞቹ ይመኩ"*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ وَعَلَى اللَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ الْمُؤْمِنُونَ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 79
ዑመር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"እናንተ በአላህ ላይ በትክክል ተመክታችሁ ብትጠጉ ልክ ወፎችን በጠዋት በተራቡ ጊዜ እንደሚረዝቀውና ሆዳቸውን እንደሚሞላ ይረዝቃችኃል"*። عن عمر رضي الله عنه قال: سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول : "لو أنكم تتوكلون على الله حق توكله لرزقكم كما يرزق الطير ، تغدو خماصاً وتروح بطانا
በአላህ ላይ መመካት ሪዝቅ ማስገኘት ብቻ ሳይሆን ከማንወጣው ችግር ውስጥም ይታደገናል። "ሐሥቡነል ሏህ ወኒዕመል ወኪል" حَسْبُنَا اللَّهُ وَنِعْمَ الْوَكِيل ማለት "በቂያችንም አላህ ነው፥ ምን ያምርም መጠጊያ" ማለት ነው። ሰዎች አማንያንን ሲያስፈራሯቸው እና ኢብራሂም በእሳት ውስጥ ሆኖ የተናገረው ይህንን ቃል ነው፦
3፥173 እነዚያ ሰዎቹ ለእነርሱ፡- «ሰዎች ለእናንተ ጦርን አከማችተዋልና ፍሩዋቸው» ይሉዋቸውና ይህም እምነትን የጨመረላቸው *«በቂያችንም አላህ ነው፥ ምን ያምርም መጠጊያ!»* ያሉ ናቸው፡፡ الَّذِينَ قَالَ لَهُمُ النَّاسُ إِنَّ النَّاسَ قَدْ جَمَعُوا لَكُمْ فَاخْشَوْهُمْ فَزَادَهُمْ إِيمَانًا وَقَالُوا حَسْبُنَا اللَّهُ وَنِعْمَ الْوَكِيلُ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4564
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ "ኢብራሂም በእሳት ውስጥ እያለ የመጨረሻ ንግግሩ፦ *"በቂያችንም አላህ ነው፥ ምን ያምርም መጠጊያ"* የሚል ነበር"። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ كَانَ آخِرَ قَوْلِ إِبْرَاهِيمَ حِينَ أُلْقِيَ فِي النَّارِ حَسْبِيَ اللَّهُ وَنِعْمَ الْوَكِيلُ
አምላካችን አላህ ሙተወከሉን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
64፥13 *"አላህ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፤ በአላህም ላይ አማኞቹ ይመኩ"*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ وَعَلَى اللَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ الْمُؤْمِنُونَ
አንድ ጊዜ አሜሪካ አገር ውስጥ ትልቅ ድልድል ለመሥራት ፉቲንግ ፓድ ሲቀበር ብዙ የድልድይ ባለሙያዎች ባሕር ውስጥ እየወደቀ ተቸገሩ፥ በዚህ ጊዜ ሰው ቢዎድቅ አየር ላይ እንዲይዝ ዙሪያውን መረብ ተደረገ። ከዚያ ጊዜ በኃላ ማንም ሰው አልወደቀም፥ ምክንያቱም ሰራተኞቹ፦ "ብንወድቅ መረቡ ይይዘናል" ብለው በመረቡ ላይ ትምክት፣ አመኔታ፣ መተማመኛ ስለጣሉ ነው። በአላህ ላይ መመካትም ከዚህ ናሙና ጋር ይቀራረባል። አምላካችን አላህ ለእስራኤልም ልጆች፦ "ከእኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ" በማለት ተናግሯል፦
17፥2 ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፡፡ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው፡፡ *"ከእኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ፤ አልናቸውም"*፡፡ وَآتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَاهُ هُدًى لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ أَلَّا تَتَّخِذُوا مِن دُونِي وَكِيلًا
"አል-ወኪል" الْوَكِيل ማለት "መመኪያ" "መጠጊያ" "መሸሸጊያ" ማለት ሲሆን በቁርኣን ከተገለጹ 99 ስሞች አንዱ ነው፦
39፥9 እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፡፡ *"ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው"*፡፡ رَّبُّ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ فَاتَّخِذْهُ وَكِيلًا
አላህን መጠጊያ መመኪያ፣ መጠጊያ፣ መሸሸጊያ አድርጎ የያዘ ሰው ልክ እንደዛ በመረቡ ላይ እንደተማመኑት የድልድይ ባለሙያ ምንም አይነካቸውም። በአላህ ላይ መመካት "ተወኩል" تَوَكُّل ይባላል። ሰይጧን በእነዚያ ባመኑት እና በአላህ ላይ በሚመኩት ላይ ስልጣን የለውም፦
16፥99 *"እርሱ በእነዚያ ባመኑት እና በጌታቸው ላይ በሚጠጉት ላይ ለእርሱ ስልጣን የለውምና"*፡፡ إِنَّهُ لَيْسَ لَهُ سُلْطَانٌ عَلَى الَّذِينَ آمَنُوا وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ
"በሚጠጉት" ለሚለው ቃል የገባው "የተወከሉን" يَتَوَكَّلُون ሲሆን ቁርጥ ሐሳብም ባደረጉ ጊዜ አላህ በቂዬ ነው ብለው በአላህ ላይ ሙሉ ለሙሉ የተወከሉ ባሮቹ ደግሞ "ሙተወከሉን" مُتَوَكِّلُون ይባላል፦
39፥38 *«አላህ በቂዬ ነው፡፡ በእርሱ ላይ ተመኪዎች ይመካሉ»* በል፡፡ قُلْ حَسْبِيَ اللَّهُ ۖ عَلَيْهِ يَتَوَكَّلُ الْمُتَوَكِّلُونَ
6፥159 *"ቁርጥ ሐሳብም ባደረግህ ጊዜ በአላህ ላይ ተመካ፡፡ አላህ በእርሱ ላይ ተመኪዎችን ይወዳልና"*፡፡ فَإِذَا عَزَمْتَ فَتَوَكَّلْ عَلَى اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَوَكِّلِينَ
አላህ በእርሱ ላይ ተመኪዎችን ይወዳል፥ በአላህ ላይ መመካት ሲሳይም ያመጣል። እርሱም፦ "በአላህም ላይ አማኞቹ ይመኩ" ይለናል፦
64፥13 *"አላህ ከርሱ በቀር አምላክ የለም፤ በአላህም ላይ አማኞቹ ይመኩ"*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ وَعَلَى اللَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ الْمُؤْمِنُونَ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 79
ዑመር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"እናንተ በአላህ ላይ በትክክል ተመክታችሁ ብትጠጉ ልክ ወፎችን በጠዋት በተራቡ ጊዜ እንደሚረዝቀውና ሆዳቸውን እንደሚሞላ ይረዝቃችኃል"*። عن عمر رضي الله عنه قال: سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول : "لو أنكم تتوكلون على الله حق توكله لرزقكم كما يرزق الطير ، تغدو خماصاً وتروح بطانا
በአላህ ላይ መመካት ሪዝቅ ማስገኘት ብቻ ሳይሆን ከማንወጣው ችግር ውስጥም ይታደገናል። "ሐሥቡነል ሏህ ወኒዕመል ወኪል" حَسْبُنَا اللَّهُ وَنِعْمَ الْوَكِيل ማለት "በቂያችንም አላህ ነው፥ ምን ያምርም መጠጊያ" ማለት ነው። ሰዎች አማንያንን ሲያስፈራሯቸው እና ኢብራሂም በእሳት ውስጥ ሆኖ የተናገረው ይህንን ቃል ነው፦
3፥173 እነዚያ ሰዎቹ ለእነርሱ፡- «ሰዎች ለእናንተ ጦርን አከማችተዋልና ፍሩዋቸው» ይሉዋቸውና ይህም እምነትን የጨመረላቸው *«በቂያችንም አላህ ነው፥ ምን ያምርም መጠጊያ!»* ያሉ ናቸው፡፡ الَّذِينَ قَالَ لَهُمُ النَّاسُ إِنَّ النَّاسَ قَدْ جَمَعُوا لَكُمْ فَاخْشَوْهُمْ فَزَادَهُمْ إِيمَانًا وَقَالُوا حَسْبُنَا اللَّهُ وَنِعْمَ الْوَكِيلُ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4564
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ "ኢብራሂም በእሳት ውስጥ እያለ የመጨረሻ ንግግሩ፦ *"በቂያችንም አላህ ነው፥ ምን ያምርም መጠጊያ"* የሚል ነበር"። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ كَانَ آخِرَ قَوْلِ إِبْرَاهِيمَ حِينَ أُلْقِيَ فِي النَّارِ حَسْبِيَ اللَّهُ وَنِعْمَ الْوَكِيلُ
አምላካችን አላህ ሙተወከሉን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአላህ ይቅርታ እና ምሕረት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፥49 *"ባሮቼን እኔ ይቅርባዩ መሓሪው እኔው ብቻ መኾኔን ንገራቸው"*፡፡ نَبِّئْ عِبَادِي أَنِّي أَنَا الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
በቁርኣን ከተጠቀሱ ዘጠና ዘጠኝ ከአላህ የተዋቡ ስሞች መካከል “አል-ገፋር” الغَفَّار ወይም “አል-ገፉር” الغَفُور ሲሆን “ይቅርባዩ” ማለት ነው። “መግፊራህ” مَّغْفِرَة ማለት “ይቅርታ” ማለት ሲሆን የእርሱ ባሕርይ ነው። እንዲሁ በቁርኣን ከተጠቀሱ ዘጠና ዘጠኝ ከአላህ የተዋቡ ስሞች መካከል “አር-ረሒም” ٱلرَّحِيمِ ማለት ደግሞ “እጅግ በጣም መሓሪ” ማለት ነው፥ የአር-ረሕማን ባሕርይ ደግሞ “ረሕማህ” رَّحْمَةً ማለትም "ምሕረት ነው። አምላካችን አላህ በመጀመሪያ መደብ እና በሦስተኛ መደብ፦ "እኔ ይቅርባዩ መሓሪው ነኝ" ይላል፦
15፥49 *"ባሮቼን እኔ ይቅርባዩ መሓሪው እኔው ብቻ መኾኔን ንገራቸው"*፡፡ نَبِّئْ عِبَادِي أَنِّي أَنَا الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
49፥5 ወደ እነርሱም እስክትወጣ ድረስ እነርሱ በታገሱ ኖሮ ለእነርሱ በላጭ በኾነ ነበር፡፡ *"አላህም እጅግ ይቅርባይ መሓሪ ነው"*፡፡ وَلَوْ أَنَّهُمْ صَبَرُوا۟ حَتَّىٰ تَخْرُجَ إِلَيْهِمْ لَكَانَ خَيْرًۭا لَّهُمْ ۚ وَٱللَّهُ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
የአላህ የይቅርታው ጥልቀትና ስፋት"un-comprehension፥ የምሕረቱ ምጥቀትና ልቀት"un-apprehension" የሚያጅብ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 56
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ለሰናይ ሥራ ጣሩ፥ ተቃረቡ፥ ተበሰሩ። ማንም በሥራው ጀነት አይገባም። እነርሱም፦ "እርስዎም የአላህ መልእክተኛ ሆይ! እርሳቸውም፦ "እኔም ብሆን አላህ ይቅርታው እና ምሕረቱን እስከሚለግሰኝ ድረስ"*። عَنْ عَائِشَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " سَدِّدُوا وَقَارِبُوا، وَأَبْشِرُوا، فَإِنَّهُ لاَ يُدْخِلُ أَحَدًا الْجَنَّةَ عَمَلُهُ ". قَالُوا وَلاَ، أَنْتَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " وَلاَ أَنَا إِلاَّ أَنْ يَتَغَمَّدَنِي اللَّهُ بِمَغْفِرَةٍ وَرَحْمَةٍ
መልካም ሥራ ለጀነት ሰበብ እንጂ ሙሥሊም ጀነት የሚገባው በአላህ ይቅርታና ምሕረት ነው። የአላህን ይቅርታ እና ምሕረት ደግሞ የሚገኘው በተውበት በመቶበት ነው፦
16፥119 ከዚያም ጌታህ ለእነዚያ በስሕተት መጥፎን ለሠሩና ከዚያም ከዚህ በኋላ *"ለተጸጸቱ ሥራቸውንም ላበጁ ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ ይቅርባይ መሓሪ ነው"*፡፡ ثُمَّ إِنَّ رَبَّكَ لِلَّذِينَ عَمِلُوا السُّوءَ بِجَهَالَةٍ ثُمَّ تَابُوا مِن بَعْدِ ذَٰلِكَ وَأَصْلَحُوا إِنَّ رَبَّكَ مِن بَعْدِهَا لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
3፥89 *"እነዚያ ከዚህ በኋላ ንስሓ የገቡና ሥራቸውን ያሳመሩ ሲቀሩ፡፡ እነዚህንስ ይምራቸዋል፥ አላህ ይቅርባይ መሓሪ ነውና"*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا مِن بَعْدِ ذَٰلِكَ وَأَصْلَحُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
ተውበት ሦስት ሸርጦች አሉት፥ እርሱም፦ ያንን እኩይ ሥራ መተው፣ በሠሩት እኩይ ሥራ መጸጸት እና ወደዚያ እኩይ ሥራ ላለመመለጥ ቆራጥነት ነው። አምላካችን አላህ በተውበት ወደ እርሱ ለሚመለሱ ባሮቹ የቱንም ያክል ወንጀላቸው ቢበዛ እጅግ በጣም ይቅርባይና መሓሪ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 171
አነሥ ኢብኑ ማሊክ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ ብሎ እንደተረከው፦ "አላህም አለ፦ *"የአደም ልጅ ሆይ! አንተ በጠራከኝ እና በከጀልከኝ ግዜ ከአንተ ምንም ኀጢአት ቢኖርም እምርሐለሁ፥ ኀጢአትህ ቢበዛም ምንም አይመስለኝም። የአደም ልጅ ሆይ! ኀጢአትህ እስከ ሰማይ ደመና ቢደርስ እንኳን ከዚያም ይቅርታን ከጠየቅከኝ ይቅር እልካለው። የአደም ልጅ ሆይ! አንተ ምድርን የሞላ ኀጢአት ይዘህ በእኔ ግን ሳታጋራ ወደ እኔ ብትመጣ ከዚያም ብትገናኘኝ እኔም በሙሉ ይቅርታ ወደ አንተ እመጣለው"*። يَقُولُ حَدَّثَنَا أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " قَالَ اللَّهُ يَا ابْنَ آدَمَ إِنَّكَ مَا دَعَوْتَنِي وَرَجَوْتَنِي غَفَرْتُ لَكَ عَلَى مَا كَانَ فِيكَ وَلاَ أُبَالِي يَا ابْنَ آدَمَ لَوْ بَلَغَتْ ذُنُوبُكَ عَنَانَ السَّمَاءِ ثُمَّ اسْتَغْفَرْتَنِي غَفَرْتُ لَكَ وَلاَ أُبَالِي يَا ابْنَ آدَمَ إِنَّكَ لَوْ أَتَيْتَنِي بِقُرَابِ الأَرْضِ خَطَايَا ثُمَّ لَقِيتَنِي لاَ تُشْرِكُ بِي شَيْئًا لأَتَيْتُكَ بِقُرَابِهَا مَغْفِرَةً
ማንም ሙሥሊም በመጨረሻይቱ ዓለም በአላህ እስካላሻረከ ድረስ ለሠራው እኩይ ሥራ ተቀጥቶ ቅጣቱን ሲጨርስ በአላህ ይቅርታና ምሕረት ወደ ጀነት ይገባል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 113
አቡ ዘር እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" *"እንዲህ አሉ፦ ጂብሪል ወደ እኔ መጥቶ እንዲህ ሲል አበሰረኝ፦ "ማንም ምንም ነገር በአላህ ላይ ያላሻረከ ወደ ጀነት ይገባል። እኔም፦ "ቢሰርቅም፥ ቢያመነዝርም? ብዬ ጠየኩት። እርሱም፦ "ቢሰርቅም፥ ቢያመነዝርም" አለኝ"*። عَنِ الْمَعْرُورِ، قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَتَانِي جِبْرِيلُ فَبَشَّرَنِي أَنَّهُ مَنْ مَاتَ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ ". قُلْتُ وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى قَالَ " وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 201
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦…. *”ከሰዎች መካከል በሥራቸው ለዘላለም በጀሃነም ሲዘወትሩ ሌሎች ደግሞ ቅጣት ተቀብለው ከጀሃነም ይወጣሉ፣ አላህ የሻው ከጀሃነም ሰዎች መካከል ምሕረት ያደርግለታል። ለመላእክትም፦ “እርሱን ብቻ ያመለከውን አውጡ” ብሎ ያዛቸዋል”*። تَخْطَفُ النَّاسَ بِأَعْمَالِهِمْ، فَمِنْهُمْ مَنْ يُوبَقُ بِعَمَلِهِ، وَمِنْهُمْ مَنْ يُخَرْدَلُ ثُمَّ يَنْجُو، حَتَّى إِذَا أَرَادَ اللَّهُ رَحْمَةَ مَنْ أَرَادَ مِنْ أَهْلِ النَّارِ، أَمَرَ اللَّهُ الْمَلاَئِكَةَ أَنْ يُخْرِجُوا مَنْ كَانَ يَعْبُدُ اللَّهَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፥49 *"ባሮቼን እኔ ይቅርባዩ መሓሪው እኔው ብቻ መኾኔን ንገራቸው"*፡፡ نَبِّئْ عِبَادِي أَنِّي أَنَا الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
በቁርኣን ከተጠቀሱ ዘጠና ዘጠኝ ከአላህ የተዋቡ ስሞች መካከል “አል-ገፋር” الغَفَّار ወይም “አል-ገፉር” الغَفُور ሲሆን “ይቅርባዩ” ማለት ነው። “መግፊራህ” مَّغْفِرَة ማለት “ይቅርታ” ማለት ሲሆን የእርሱ ባሕርይ ነው። እንዲሁ በቁርኣን ከተጠቀሱ ዘጠና ዘጠኝ ከአላህ የተዋቡ ስሞች መካከል “አር-ረሒም” ٱلرَّحِيمِ ማለት ደግሞ “እጅግ በጣም መሓሪ” ማለት ነው፥ የአር-ረሕማን ባሕርይ ደግሞ “ረሕማህ” رَّحْمَةً ማለትም "ምሕረት ነው። አምላካችን አላህ በመጀመሪያ መደብ እና በሦስተኛ መደብ፦ "እኔ ይቅርባዩ መሓሪው ነኝ" ይላል፦
15፥49 *"ባሮቼን እኔ ይቅርባዩ መሓሪው እኔው ብቻ መኾኔን ንገራቸው"*፡፡ نَبِّئْ عِبَادِي أَنِّي أَنَا الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
49፥5 ወደ እነርሱም እስክትወጣ ድረስ እነርሱ በታገሱ ኖሮ ለእነርሱ በላጭ በኾነ ነበር፡፡ *"አላህም እጅግ ይቅርባይ መሓሪ ነው"*፡፡ وَلَوْ أَنَّهُمْ صَبَرُوا۟ حَتَّىٰ تَخْرُجَ إِلَيْهِمْ لَكَانَ خَيْرًۭا لَّهُمْ ۚ وَٱللَّهُ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
የአላህ የይቅርታው ጥልቀትና ስፋት"un-comprehension፥ የምሕረቱ ምጥቀትና ልቀት"un-apprehension" የሚያጅብ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 56
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ለሰናይ ሥራ ጣሩ፥ ተቃረቡ፥ ተበሰሩ። ማንም በሥራው ጀነት አይገባም። እነርሱም፦ "እርስዎም የአላህ መልእክተኛ ሆይ! እርሳቸውም፦ "እኔም ብሆን አላህ ይቅርታው እና ምሕረቱን እስከሚለግሰኝ ድረስ"*። عَنْ عَائِشَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " سَدِّدُوا وَقَارِبُوا، وَأَبْشِرُوا، فَإِنَّهُ لاَ يُدْخِلُ أَحَدًا الْجَنَّةَ عَمَلُهُ ". قَالُوا وَلاَ، أَنْتَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " وَلاَ أَنَا إِلاَّ أَنْ يَتَغَمَّدَنِي اللَّهُ بِمَغْفِرَةٍ وَرَحْمَةٍ
መልካም ሥራ ለጀነት ሰበብ እንጂ ሙሥሊም ጀነት የሚገባው በአላህ ይቅርታና ምሕረት ነው። የአላህን ይቅርታ እና ምሕረት ደግሞ የሚገኘው በተውበት በመቶበት ነው፦
16፥119 ከዚያም ጌታህ ለእነዚያ በስሕተት መጥፎን ለሠሩና ከዚያም ከዚህ በኋላ *"ለተጸጸቱ ሥራቸውንም ላበጁ ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ ይቅርባይ መሓሪ ነው"*፡፡ ثُمَّ إِنَّ رَبَّكَ لِلَّذِينَ عَمِلُوا السُّوءَ بِجَهَالَةٍ ثُمَّ تَابُوا مِن بَعْدِ ذَٰلِكَ وَأَصْلَحُوا إِنَّ رَبَّكَ مِن بَعْدِهَا لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
3፥89 *"እነዚያ ከዚህ በኋላ ንስሓ የገቡና ሥራቸውን ያሳመሩ ሲቀሩ፡፡ እነዚህንስ ይምራቸዋል፥ አላህ ይቅርባይ መሓሪ ነውና"*፡፡ إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا مِن بَعْدِ ذَٰلِكَ وَأَصْلَحُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
ተውበት ሦስት ሸርጦች አሉት፥ እርሱም፦ ያንን እኩይ ሥራ መተው፣ በሠሩት እኩይ ሥራ መጸጸት እና ወደዚያ እኩይ ሥራ ላለመመለጥ ቆራጥነት ነው። አምላካችን አላህ በተውበት ወደ እርሱ ለሚመለሱ ባሮቹ የቱንም ያክል ወንጀላቸው ቢበዛ እጅግ በጣም ይቅርባይና መሓሪ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 171
አነሥ ኢብኑ ማሊክ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ ብሎ እንደተረከው፦ "አላህም አለ፦ *"የአደም ልጅ ሆይ! አንተ በጠራከኝ እና በከጀልከኝ ግዜ ከአንተ ምንም ኀጢአት ቢኖርም እምርሐለሁ፥ ኀጢአትህ ቢበዛም ምንም አይመስለኝም። የአደም ልጅ ሆይ! ኀጢአትህ እስከ ሰማይ ደመና ቢደርስ እንኳን ከዚያም ይቅርታን ከጠየቅከኝ ይቅር እልካለው። የአደም ልጅ ሆይ! አንተ ምድርን የሞላ ኀጢአት ይዘህ በእኔ ግን ሳታጋራ ወደ እኔ ብትመጣ ከዚያም ብትገናኘኝ እኔም በሙሉ ይቅርታ ወደ አንተ እመጣለው"*። يَقُولُ حَدَّثَنَا أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " قَالَ اللَّهُ يَا ابْنَ آدَمَ إِنَّكَ مَا دَعَوْتَنِي وَرَجَوْتَنِي غَفَرْتُ لَكَ عَلَى مَا كَانَ فِيكَ وَلاَ أُبَالِي يَا ابْنَ آدَمَ لَوْ بَلَغَتْ ذُنُوبُكَ عَنَانَ السَّمَاءِ ثُمَّ اسْتَغْفَرْتَنِي غَفَرْتُ لَكَ وَلاَ أُبَالِي يَا ابْنَ آدَمَ إِنَّكَ لَوْ أَتَيْتَنِي بِقُرَابِ الأَرْضِ خَطَايَا ثُمَّ لَقِيتَنِي لاَ تُشْرِكُ بِي شَيْئًا لأَتَيْتُكَ بِقُرَابِهَا مَغْفِرَةً
ማንም ሙሥሊም በመጨረሻይቱ ዓለም በአላህ እስካላሻረከ ድረስ ለሠራው እኩይ ሥራ ተቀጥቶ ቅጣቱን ሲጨርስ በአላህ ይቅርታና ምሕረት ወደ ጀነት ይገባል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 113
አቡ ዘር እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" *"እንዲህ አሉ፦ ጂብሪል ወደ እኔ መጥቶ እንዲህ ሲል አበሰረኝ፦ "ማንም ምንም ነገር በአላህ ላይ ያላሻረከ ወደ ጀነት ይገባል። እኔም፦ "ቢሰርቅም፥ ቢያመነዝርም? ብዬ ጠየኩት። እርሱም፦ "ቢሰርቅም፥ ቢያመነዝርም" አለኝ"*። عَنِ الْمَعْرُورِ، قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَتَانِي جِبْرِيلُ فَبَشَّرَنِي أَنَّهُ مَنْ مَاتَ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ ". قُلْتُ وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى قَالَ " وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 201
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦…. *”ከሰዎች መካከል በሥራቸው ለዘላለም በጀሃነም ሲዘወትሩ ሌሎች ደግሞ ቅጣት ተቀብለው ከጀሃነም ይወጣሉ፣ አላህ የሻው ከጀሃነም ሰዎች መካከል ምሕረት ያደርግለታል። ለመላእክትም፦ “እርሱን ብቻ ያመለከውን አውጡ” ብሎ ያዛቸዋል”*። تَخْطَفُ النَّاسَ بِأَعْمَالِهِمْ، فَمِنْهُمْ مَنْ يُوبَقُ بِعَمَلِهِ، وَمِنْهُمْ مَنْ يُخَرْدَلُ ثُمَّ يَنْجُو، حَتَّى إِذَا أَرَادَ اللَّهُ رَحْمَةَ مَنْ أَرَادَ مِنْ أَهْلِ النَّارِ، أَمَرَ اللَّهُ الْمَلاَئِكَةَ أَنْ يُخْرِجُوا مَنْ كَانَ يَعْبُدُ اللَّهَ
“ከሰዎች መካከል ለዘላለም በጀሃነም የሚዘወተሩ” በአላህ ላይ ያጋሩ ናቸው። አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም። የሚያጋራን ሰው አላህ ጀነትን በእርሱ ላይ በእርግጥ እርም አደረገ፥ የአጋሪው መኖሪያውም እሳት ናት፦
4፥48 *”አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም፡፡ ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል፡፡ በአላህም የሚያጋራ ሰው ታላቅን ኀጢአት በእርግጥ ቀጠፈ”*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ ۚ وَمَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدِ افْتَرَىٰ إِثْمًا عَظِيمًا
5:72 *”እነሆ በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፤ መኖሪያውም እሳት ናት”*። ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም። إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
"ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት።
አላህ ከሺርክ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ቀጥቶት አሊያም በነቢያችን”ﷺ” ሸፋዓ ይምራል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 155
ዒምራን ኢብኑ ሑሴይን”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ጥቂት ሕዝብ ከእሳት ወጥተው ወደ ጀነት በሙሐመድ”ﷺ” ምልጃ ይገባሉ፤ ጀሀነሚዪን ተብለው ይጠራሉ*። حَدَّثَنَا عِمْرَانُ بْنُ حُصَيْن ٍ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ يَخْرُجُ قَوْمٌ مِنَ النَّارِ بِشَفَاعَةِ مُحَمَّدٍ صلى الله عليه وسلم فَيَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ، يُسَمَّوْنَ الْجَهَنَّمِيِّينَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 41
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ *”እኔም፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በትንሳኤ ቀን ማነው እድለኛ ሰው የእርስዎን ምልጃ የሚያገኘው? አልኩኝ፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አቢ ሁረይራ ሆይ! ንግግር ለመማር የአንተን ቆይታ ዐውቃለው፤ እንደማስበው ስለዚህ ጉዳይ ከአንተ በፊት ማንም አልጠየቀኝም። በትንሳኤ ቀን የእኔን ምልጃ የሚያገኝ እድለኛ ሰው ከልቡ ወይም ከነፍሱ፦ “ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም” ያለ ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّهُ قَالَ قِيلَ يَا رَسُولَ اللَّهِ، مَنْ أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِكَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ لَقَدْ ظَنَنْتُ يَا أَبَا هُرَيْرَةَ أَنْ لاَ يَسْأَلَنِي عَنْ هَذَا الْحَدِيثِ أَحَدٌ أَوَّلُ مِنْكَ، لِمَا رَأَيْتُ مِنْ حِرْصِكَ عَلَى الْحَدِيثِ، أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ مَنْ قَالَ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، خَالِصًا مِنْ قَلْبِهِ أَوْ نَفْسِهِ ”.
አምላካችን አላህ የእርሱን ይቅርታና ምሕረት አግኝተው ጀነት ከሚገቡ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
4፥48 *”አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም፡፡ ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል፡፡ በአላህም የሚያጋራ ሰው ታላቅን ኀጢአት በእርግጥ ቀጠፈ”*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ ۚ وَمَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدِ افْتَرَىٰ إِثْمًا عَظِيمًا
5:72 *”እነሆ በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፤ መኖሪያውም እሳት ናት”*። ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም። إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
"ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት።
አላህ ከሺርክ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ቀጥቶት አሊያም በነቢያችን”ﷺ” ሸፋዓ ይምራል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 155
ዒምራን ኢብኑ ሑሴይን”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ጥቂት ሕዝብ ከእሳት ወጥተው ወደ ጀነት በሙሐመድ”ﷺ” ምልጃ ይገባሉ፤ ጀሀነሚዪን ተብለው ይጠራሉ*። حَدَّثَنَا عِمْرَانُ بْنُ حُصَيْن ٍ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ يَخْرُجُ قَوْمٌ مِنَ النَّارِ بِشَفَاعَةِ مُحَمَّدٍ صلى الله عليه وسلم فَيَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ، يُسَمَّوْنَ الْجَهَنَّمِيِّينَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 41
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ *”እኔም፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በትንሳኤ ቀን ማነው እድለኛ ሰው የእርስዎን ምልጃ የሚያገኘው? አልኩኝ፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አቢ ሁረይራ ሆይ! ንግግር ለመማር የአንተን ቆይታ ዐውቃለው፤ እንደማስበው ስለዚህ ጉዳይ ከአንተ በፊት ማንም አልጠየቀኝም። በትንሳኤ ቀን የእኔን ምልጃ የሚያገኝ እድለኛ ሰው ከልቡ ወይም ከነፍሱ፦ “ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም” ያለ ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّهُ قَالَ قِيلَ يَا رَسُولَ اللَّهِ، مَنْ أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِكَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ لَقَدْ ظَنَنْتُ يَا أَبَا هُرَيْرَةَ أَنْ لاَ يَسْأَلَنِي عَنْ هَذَا الْحَدِيثِ أَحَدٌ أَوَّلُ مِنْكَ، لِمَا رَأَيْتُ مِنْ حِرْصِكَ عَلَى الْحَدِيثِ، أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ مَنْ قَالَ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، خَالِصًا مِنْ قَلْبِهِ أَوْ نَفْسِهِ ”.
አምላካችን አላህ የእርሱን ይቅርታና ምሕረት አግኝተው ጀነት ከሚገቡ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ጽላት እና ታቦት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥145 *ለእርሱም በሰሌዳዎቹ ላይ ከነገሩ ሁሉ ግሳጼንና ለነገሩም ሁሉ ማብራራትን ጻፍንለት*፡፡ وَكَتَبْنَا لَهُ فِي الْأَلْوَاحِ مِن كُلِّ شَيْءٍ
“ጽሌ” ማለት “ሰሌዳ” “ፊደል” ማለት ነው፤ የጽሌ ብዙ ቁጥር “ጽላት” ሲሆን “ሰሌዳዎች” ወይም “ፊደሎች” ማለት ነው፤ በዕብራይስጥ ደግሞ “ላሁት” לֻחֹ֣ת ሲሆን በዐረቢኛ “ለውሕ” لَوْح ነው፣ አምላካችን አላህ ለሙሳ ቃላትን በፊደል ላይ ጽፎ እንደሰጠው በተከበረ ቃሉ ይናገራል፦
7፥145 *ለእርሱም በሰሌዳዎቹ ላይ ከነገሩ ሁሉ ግሳጼንና ለነገሩም ሁሉ ማብራራትን ጻፍንለት*፡፡ وَكَتَبْنَا لَهُ فِي الْأَلْوَاحِ مِن كُلِّ شَيْءٍ
7፥154 *ከሙሳም ቁጣው በበረደ ጊዜ ሰሌዳዎቹን በግልባጫቸው ውስጥ ለእነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚፈሩ ለኾኑት መምሪያና እዝነት ያለባቸው ሲኾኑ ያዘ*፡፡ وَلَمَّا سَكَتَ عَن مُّوسَى الْغَضَبُ أَخَذَ الْأَلْوَاحَ ۖ وَفِي نُسْخَتِهَا هُدًى وَرَحْمَةٌ لِّلَّذِينَ هُمْ لِرَبِّهِمْ يَرْهَبُونَ
ይህን ድርጊት በፔንታተች በተመሳሳይ መልኩ ተመዝግቧል፦
ዘጸአት 24፥12 እግዚአብሔርም ሙሴን፦ ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ በዚያም ሁን፤ *እነርሱን ታስተምር ዘንድ እኔ የጻፍሁትን ሕግና ትእዛዝ የድንጋይም ጽላት እሰጥሃለሁ አለው*።
“ታቦት” ማለት “ማህደር” “ሰገባ” “ሳጥን” “ማደሪያ” ማለት ነው፣ በዕብራይስጥ ደግሞ “አሮውን” אֲר֖וֹן ሲሆን በዐረቢኛ “አት-ታቡት” التَّابُوتُ ነው፣ አምላካችን አላህ ስለ ታቡት እንዲህ ይለናል፦
2፥248 ነቢያቸውም ለእነርሱ፡- *«የንግሥናው ምልክት ከጌታችሁ የኾነ እርጋታ የሙሳ ቤተሰብና የሃሩን ቤተሰብ ከተውትም ቅርስ በውስጡ ያለበት መላእክት የሚሸከሙት ኾኖ “ሳጥኑ” ሊመጣላችሁ ነው*፡፡ አማኞች ብትኾኑ በዚህ ለእናንተ እርግጠኛ ምልክት አልለ» አላቸው፡፡ وَقَالَ لَهُمْ نَبِيُّهُمْ إِنَّ آيَةَ مُلْكِهِ أَن يَأْتِيَكُمُ التَّابُوتُ فِيهِ سَكِينَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَبَقِيَّةٌ مِّمَّا تَرَكَ آلُ مُوسَىٰ وَآلُ هَارُونَ تَحْمِلُهُ الْمَلَائِكَةُ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
“ሳጥኑ” ለሚለው ቃል የገባው “አት-ታቡት” التَّابُوتُ ነው፤ ይህ ቃል የሙሳ እናት ለጣለችው ሳጥን አገልግሎት ላይ ውሏል፦
20፥39 *«ሕፃኑን በሳጥኑ ውስጥ ጣይው*፡፡ እርሱንም ሳጥኑን በባሕር ላይ ጣይው፡፡ ባሕሩም በዳርቻው ይጣለው፡፡ ለእኔ ጠላት ለእርሱም ጠላት የኾነ ሰው ይይዘዋልና በማለት ባሳወቅን ጊዜ ለገስንልህ፡፡ أَنِ اقْذِفِيهِ فِي التَّابُوتِ فَاقْذِفِيهِ فِي الْيَمِّ فَلْيُلْقِهِ الْيَمُّ بِالسَّاحِلِ يَأْخُذْهُ عَدُوٌّ لِّي وَعَدُوٌّ لَّهُ ۚ وَأَلْقَيْتُ عَلَيْكَ مَحَبَّةً مِّنِّي وَلِتُصْنَعَ عَلَىٰ عَيْنِي
ይህንን እንዲህ በእንዲህ ካየን ዘንዳ ታቦት የጽላቱ ማህደር ወይም ሰገባ ሲሆን ይህን ድርጊት በፔንታተች በተመሳሳይ መልኩ ተመዝግቧል፦
ዘጸአት 25፥10 *ከግራር እንጨትም “ታቦትን” ይሥሩ፤ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል፥ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን*።
ዘዳግም 10፥5 *ተመልሼም ከተራራው ወረድሁ፥ “ጽላቶችንም በሠራሁት ታቦት ውስጥ አደረግኋቸው” እግዚአብሔርም እንዳዘዘኝ በዚያ ኖሩ*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥145 *ለእርሱም በሰሌዳዎቹ ላይ ከነገሩ ሁሉ ግሳጼንና ለነገሩም ሁሉ ማብራራትን ጻፍንለት*፡፡ وَكَتَبْنَا لَهُ فِي الْأَلْوَاحِ مِن كُلِّ شَيْءٍ
“ጽሌ” ማለት “ሰሌዳ” “ፊደል” ማለት ነው፤ የጽሌ ብዙ ቁጥር “ጽላት” ሲሆን “ሰሌዳዎች” ወይም “ፊደሎች” ማለት ነው፤ በዕብራይስጥ ደግሞ “ላሁት” לֻחֹ֣ת ሲሆን በዐረቢኛ “ለውሕ” لَوْح ነው፣ አምላካችን አላህ ለሙሳ ቃላትን በፊደል ላይ ጽፎ እንደሰጠው በተከበረ ቃሉ ይናገራል፦
7፥145 *ለእርሱም በሰሌዳዎቹ ላይ ከነገሩ ሁሉ ግሳጼንና ለነገሩም ሁሉ ማብራራትን ጻፍንለት*፡፡ وَكَتَبْنَا لَهُ فِي الْأَلْوَاحِ مِن كُلِّ شَيْءٍ
7፥154 *ከሙሳም ቁጣው በበረደ ጊዜ ሰሌዳዎቹን በግልባጫቸው ውስጥ ለእነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚፈሩ ለኾኑት መምሪያና እዝነት ያለባቸው ሲኾኑ ያዘ*፡፡ وَلَمَّا سَكَتَ عَن مُّوسَى الْغَضَبُ أَخَذَ الْأَلْوَاحَ ۖ وَفِي نُسْخَتِهَا هُدًى وَرَحْمَةٌ لِّلَّذِينَ هُمْ لِرَبِّهِمْ يَرْهَبُونَ
ይህን ድርጊት በፔንታተች በተመሳሳይ መልኩ ተመዝግቧል፦
ዘጸአት 24፥12 እግዚአብሔርም ሙሴን፦ ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ በዚያም ሁን፤ *እነርሱን ታስተምር ዘንድ እኔ የጻፍሁትን ሕግና ትእዛዝ የድንጋይም ጽላት እሰጥሃለሁ አለው*።
“ታቦት” ማለት “ማህደር” “ሰገባ” “ሳጥን” “ማደሪያ” ማለት ነው፣ በዕብራይስጥ ደግሞ “አሮውን” אֲר֖וֹן ሲሆን በዐረቢኛ “አት-ታቡት” التَّابُوتُ ነው፣ አምላካችን አላህ ስለ ታቡት እንዲህ ይለናል፦
2፥248 ነቢያቸውም ለእነርሱ፡- *«የንግሥናው ምልክት ከጌታችሁ የኾነ እርጋታ የሙሳ ቤተሰብና የሃሩን ቤተሰብ ከተውትም ቅርስ በውስጡ ያለበት መላእክት የሚሸከሙት ኾኖ “ሳጥኑ” ሊመጣላችሁ ነው*፡፡ አማኞች ብትኾኑ በዚህ ለእናንተ እርግጠኛ ምልክት አልለ» አላቸው፡፡ وَقَالَ لَهُمْ نَبِيُّهُمْ إِنَّ آيَةَ مُلْكِهِ أَن يَأْتِيَكُمُ التَّابُوتُ فِيهِ سَكِينَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَبَقِيَّةٌ مِّمَّا تَرَكَ آلُ مُوسَىٰ وَآلُ هَارُونَ تَحْمِلُهُ الْمَلَائِكَةُ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
“ሳጥኑ” ለሚለው ቃል የገባው “አት-ታቡት” التَّابُوتُ ነው፤ ይህ ቃል የሙሳ እናት ለጣለችው ሳጥን አገልግሎት ላይ ውሏል፦
20፥39 *«ሕፃኑን በሳጥኑ ውስጥ ጣይው*፡፡ እርሱንም ሳጥኑን በባሕር ላይ ጣይው፡፡ ባሕሩም በዳርቻው ይጣለው፡፡ ለእኔ ጠላት ለእርሱም ጠላት የኾነ ሰው ይይዘዋልና በማለት ባሳወቅን ጊዜ ለገስንልህ፡፡ أَنِ اقْذِفِيهِ فِي التَّابُوتِ فَاقْذِفِيهِ فِي الْيَمِّ فَلْيُلْقِهِ الْيَمُّ بِالسَّاحِلِ يَأْخُذْهُ عَدُوٌّ لِّي وَعَدُوٌّ لَّهُ ۚ وَأَلْقَيْتُ عَلَيْكَ مَحَبَّةً مِّنِّي وَلِتُصْنَعَ عَلَىٰ عَيْنِي
ይህንን እንዲህ በእንዲህ ካየን ዘንዳ ታቦት የጽላቱ ማህደር ወይም ሰገባ ሲሆን ይህን ድርጊት በፔንታተች በተመሳሳይ መልኩ ተመዝግቧል፦
ዘጸአት 25፥10 *ከግራር እንጨትም “ታቦትን” ይሥሩ፤ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል፥ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን*።
ዘዳግም 10፥5 *ተመልሼም ከተራራው ወረድሁ፥ “ጽላቶችንም በሠራሁት ታቦት ውስጥ አደረግኋቸው” እግዚአብሔርም እንዳዘዘኝ በዚያ ኖሩ*።
ይህ እንዲህ ከሆነ ይህ ጽላት እና ታቦት የት ገባ? በተለይ የአገራችን ሰዎች እንደሚተርኩልን ይህን የቃል ኪዳን ታቦት ወደ አቢሲኒያ በዘጠነኛው ክፍለ-ዘመን በሰለሞን ዘመነ-መንግሥት እንደገባ ይነገራል፣ ነገር ግን በዓለማችን ታሪክ ላይ ታቦቱ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ እንደጠፋና ከዚያ በፊት ኢየሩሳሌም ውስጥ እንደነበረ ተዘግቧል፤ በተጨማሪ የእዝራ ሱቱኤል ጸሐፊ ታቦቱ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ እንደተማረከና እንደጠፋ ይዘግባል፦
እዝራ ሱቱኤል 9፥21-23 ቤተ መቅደሳችን እንደፈረሰ አታይም? ግናይቱ እንደጠፍች ምስጋና እንደቀረ ዘውዳችን እንደወደቀ ተድላ ደስታችን እንደጠፍ የህጋች ማደሪያ *ታቦተ ፅዮን እንደተማረከች ንዋየ ቅዱሳት አንዳደፉ ምልኮታችን እንደቀረ። ከዚህ ሁሉ የሚበልጥ ታቦተ ፅዮን እንደጠፍች ቀረች*፤ ከእሷም ንዋየ ቅድሳቱ ተማርኮ ሄደ በጠላቶቻችን በባቢሎን እጅ ወደቅን።
እንደውም በተረፈ ኤርሚያስ ላይ የሚያገለግሉበትን ንዋየ-ቅዱሳት ሁሉ ጌታ እንዳዘዛቸው ለምድር ሰጧት ምድርም ያን ጊዜ ተቀብላ ዋጠችው ይለናል፦
ተረፈ ኤርሚያስ 8፥13 *"ባሮክ እና ኤርምያስም ወደ ቤተ መቅደስ ገቡ የሚያገለግሉበትን ዕቃ ሁሉ ጌታ እንዳዘዛቸው ለምድር ሰጧት ምድርም ያን ጊዜ ተቀብላ ዋጠችው"*።
የአገራችን ታሪክ የተፋለሰ መሆኑን የምናውቀው ይህ ጥቅስ ታቦተ ጽዮን በባቢሎናውያን እንደጠፋች መናገሩ ነው። ከዚያም ባሻገር ከሰለሞን 400 ዓመት በኋላ በኢዮስያስ ዘመነ-መንግሥት ታቦቱ በኢየሩሳሌም መኖሩን በዜና መዋዕል ላይ ተዘግቧል፦
ዜና መዋዕል ካልዕ 35፥3 እስራኤልንም ሁሉ ያስተምሩ ለነበሩት፥ ለእግዚአብሔርም ለተቀደሱት ሌዋውያን እንዲህ አለ፦ *ቅዱሱን ታቦት የእስራኤል ንጉሥ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በሠራው ቤት ውስጥ *አኑሩት*፤ ከዚህም በኋላ በትከሻችሁ ላይ ሸክም አይሆንባችሁም፤
ታቦተ ጽዮን አክሱም ላይ አለች የሚለው ትረካ ከክብረ ነገሥት ውጪ የታሪክ፣ የባይብል እና የሥነ-ቅርፅ መረጃ ሆነ ማስረጃ የለም። ታቦቱ እና ጽላቱ ቢኖሩም እንኳን በአዲስ ኪዳን ጥቅም የላቸውም። የአዲስ ኪዳን ታላቁ ጸሐፊ ጳውሎስ እንደሚነግረን ከሆነ ሙሴ ንዋየ-ቅዱሳቱን የሚሰራው የሚመጣውን ነገር እያየ እንደነበር ተዘግቧል፦
ዕብራውያን 8፥5 እነርሱም *ሙሴ ድንኳኒቱን ሊሠራ ሳለ እንደ ተረዳ፥ ለሰማያዊ ነገር ምሳሌና ጥላ የሚሆነውን ያገለግላሉ። በተራራው እንደ ተገለጠልህ ምሳሌ ሁሉን ታደርግ ዘንድ ተጠንቀቅ ብሎት ነበርና*።
ዘጸአት 25፥40 በተራራ ላይ *እንዳሳየሁህ ምሳሌ እንድትሠራ ተጠንቀቅ*።
የሐዋርያት ሥራ 7፥44 *እንዳየው ምስል አድርጎ ይሠራት ዘንድ ሙሴን ተናግሮ እንዳዘዘው፥ የምስክር ድንኳን ከአባቶቻችን ዘንድ በምድረ በዳ ነበረች*፤
እዝራ ሱቱኤል 9፥21-23 ቤተ መቅደሳችን እንደፈረሰ አታይም? ግናይቱ እንደጠፍች ምስጋና እንደቀረ ዘውዳችን እንደወደቀ ተድላ ደስታችን እንደጠፍ የህጋች ማደሪያ *ታቦተ ፅዮን እንደተማረከች ንዋየ ቅዱሳት አንዳደፉ ምልኮታችን እንደቀረ። ከዚህ ሁሉ የሚበልጥ ታቦተ ፅዮን እንደጠፍች ቀረች*፤ ከእሷም ንዋየ ቅድሳቱ ተማርኮ ሄደ በጠላቶቻችን በባቢሎን እጅ ወደቅን።
እንደውም በተረፈ ኤርሚያስ ላይ የሚያገለግሉበትን ንዋየ-ቅዱሳት ሁሉ ጌታ እንዳዘዛቸው ለምድር ሰጧት ምድርም ያን ጊዜ ተቀብላ ዋጠችው ይለናል፦
ተረፈ ኤርሚያስ 8፥13 *"ባሮክ እና ኤርምያስም ወደ ቤተ መቅደስ ገቡ የሚያገለግሉበትን ዕቃ ሁሉ ጌታ እንዳዘዛቸው ለምድር ሰጧት ምድርም ያን ጊዜ ተቀብላ ዋጠችው"*።
የአገራችን ታሪክ የተፋለሰ መሆኑን የምናውቀው ይህ ጥቅስ ታቦተ ጽዮን በባቢሎናውያን እንደጠፋች መናገሩ ነው። ከዚያም ባሻገር ከሰለሞን 400 ዓመት በኋላ በኢዮስያስ ዘመነ-መንግሥት ታቦቱ በኢየሩሳሌም መኖሩን በዜና መዋዕል ላይ ተዘግቧል፦
ዜና መዋዕል ካልዕ 35፥3 እስራኤልንም ሁሉ ያስተምሩ ለነበሩት፥ ለእግዚአብሔርም ለተቀደሱት ሌዋውያን እንዲህ አለ፦ *ቅዱሱን ታቦት የእስራኤል ንጉሥ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በሠራው ቤት ውስጥ *አኑሩት*፤ ከዚህም በኋላ በትከሻችሁ ላይ ሸክም አይሆንባችሁም፤
ታቦተ ጽዮን አክሱም ላይ አለች የሚለው ትረካ ከክብረ ነገሥት ውጪ የታሪክ፣ የባይብል እና የሥነ-ቅርፅ መረጃ ሆነ ማስረጃ የለም። ታቦቱ እና ጽላቱ ቢኖሩም እንኳን በአዲስ ኪዳን ጥቅም የላቸውም። የአዲስ ኪዳን ታላቁ ጸሐፊ ጳውሎስ እንደሚነግረን ከሆነ ሙሴ ንዋየ-ቅዱሳቱን የሚሰራው የሚመጣውን ነገር እያየ እንደነበር ተዘግቧል፦
ዕብራውያን 8፥5 እነርሱም *ሙሴ ድንኳኒቱን ሊሠራ ሳለ እንደ ተረዳ፥ ለሰማያዊ ነገር ምሳሌና ጥላ የሚሆነውን ያገለግላሉ። በተራራው እንደ ተገለጠልህ ምሳሌ ሁሉን ታደርግ ዘንድ ተጠንቀቅ ብሎት ነበርና*።
ዘጸአት 25፥40 በተራራ ላይ *እንዳሳየሁህ ምሳሌ እንድትሠራ ተጠንቀቅ*።
የሐዋርያት ሥራ 7፥44 *እንዳየው ምስል አድርጎ ይሠራት ዘንድ ሙሴን ተናግሮ እንዳዘዘው፥ የምስክር ድንኳን ከአባቶቻችን ዘንድ በምድረ በዳ ነበረች*፤
ይህንን ጳውሎስ ታቦትና ጽላት “ጥላ”typology” እንደሆነ ይናገራል፤ ብሉይ ላይ የነበረው ኪዳን በአዲስ ኪዳን ተሽሯል፤ ይህም ኪዳን ጥላነቱ ታቦቱ የሰው አካል ሲሆን የሚጻፍበት ፊደል ደግሞ ለሰው ልብ ምሳሌ ሆኖ አዲሱ ኪዳን በልብ የሚጻፍ መሆኑኑን ይነግረናል፦
ኤርምያስ 31፥31 እነሆ፥ ከእስራኤል ቤትና ከይሁዳ ቤት ጋር *አዲስ ቃል ኪዳን* የምገባበት ወራት ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ከግብጽ አገር አወጣቸው ዘንድ እጃቸውን በያዝሁበት ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደ ገባሁት ያለ ቃል ኪዳን አይደለም፤ እነርሱ በኪዳኔ አልጸኑምና፥ እኔም ቸል አልኋቸው፥ ይላል እግዚአብሔር፡፡ ከእነዚያ ወራት በኋላ ከእስራኤል ቤት ጋር *የምገባው ቃል ኪዳን ይህ* ነውና፥ ይላል እግዚአብሔር፤ *ሕጌን በልቡናቸው አኖራለሁ*፥ *በልባቸውም እጽፈዋለሁ*፤ እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑኛል።
ዕብራውያን 8፥10-13 ከዚያ ወራት በኋላ ከእስራኤል ቤት ጋር የምገባው ቃል ኪዳን ይህ ነውና ይላል ጌታ፤ *ሕጌን በልቡናቸው አኖራለሁ በልባቸውም እጽፈዋለሁ*፥ እኔም አምላክ እሆንላቸዋለሁ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑልኛል። .. *አዲስ በማለቱ ፊተኛውን አስረጅቶአል፤ አሮጌና ውራጅ የሆነውስ ሊጠፋ ቀርቦአል*።
ብሉይ ማለት አሮጌ ማለት ነው። አሮጌ ያሰኘው አዲሱ ነው፣ አሮጌው ኪዳን ህጉ በድንጋይ ጽላት ላይ የተጻፈበት ኪዳን ሲሆን አዲሱ ደግሞ በልብ ጽላት ላይ የተጻፈበት ኪዳን ነው፣ በድንጋይ ላይ የተጻፈው ኪዳን አሮጌና ውራጅ እንደተባለ አስተውሉ፣ ከዚያም ባሻገር በአዲሱ ኪዳን አሮጌው ኪዳን ተሽሯል ይላል፦
2ኛ ቆሮ 3፥3 እናንተም በሕያው እግዚአብሔር መንፈስ እንጂ በቀለም አይደለም፥ *ሥጋ በሆነ በልብ ጽላት* እንጂ *በድንጋይ ጽላት* ያልተጻፈ፥ በእኛም የተገለገለ የክርስቶስ መልእክት እንደ ሆናችሁ የተገለጠ ነው።
2ኛ ቆሮ 3፥7 ዳሩ ግን የእስራኤል ልጆች ስለዚያ ስለ *ተሻረው* ስለ ፊቱ ክብር የሙሴን ፊት ትኩር ብለው መመልከት እስኪሳናቸው ድረስ፥ *ያ በፊደላት በድንጋዮች ላይ የተቀረጸ የሞት አገልግሎት* በክብር ከሆነ፥ የመንፈስ አገልግሎት እንዴት ይልቅ በክብር አይሆንም?
2ኛ ቆሮ 3፥13 *የዚያንም ይሻር* የነበረውን መጨረሻ ትኵር ብለው የእስራኤል ልጆች እንዳይመለከቱ፥ በፊቱ መጋረጃ እንዳደረገ እንደ ሙሴ አይደለንም።
2ኛ ቆሮ 3፥14 ነገር ግን አሳባቸው ደነዘዘ፡፡ ብሉይ ኪዳን ሲነበብ ያ መጋረጃ ሳይወሰድ እስከ ዛሬ ድረስ ይኖራልና፤ በክርስቶስ ብቻ *የተሻረ* ነውና።
ምን ትፈልጋለህ? በፊደላት በድንጋዮች ላይ የተቀረጸው ጽላት በልብ ጽላት ተሽሯል፣ ቤተመቅደሱም ሰው ሆኗል፦
1ኛ ቆሮ 3፥16-17 *የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደ ሆናችሁ* የእግዚአብሔርም መንፈስ እንዲኖርባችሁ አታውቁምን? ማንም *የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ*።
1ኛ ቆሮ 6፥19-20 ወይስ *ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን?*
አዲሱ ኪዳን ህጉ የተጻፈው በልብ ጽላት ላይ ከሆነ ቤተመቅደሱ የሰው አካል ከሆነ እግዚአብሔር ሰው በሰራው ቤተ መቅደስ አይኖርም ይለናል፦
የሐዋርያት ሥራ 17፥24 ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና **እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም**፤
የሐዋርያት ሥራ 7፥50 ነገር ግን ነቢዩ፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ ለእኔ ምን ዓይነት ቤት ትሠራላችሁ? ይላል ጌታ፥ ወይስ የማርፍበት ስፍራ ምንድር ነው? ይህንስ ሁሉ እጄ የሠራችው አይደለምን? እንዳለ፥ ልዑል *የሰው እጅ በሠራችው አይኖርም*።
ኢሳይያስ 66፥1 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው፥ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ *የምትሠሩልኝ ቤት ምን ዓይነት ነው? የማርፍበትስ ስፍራ ምንድር ነው?*
ኤርምያስ 3፥16 በበዛችሁም ጊዜ በምድርም ላይ በረባችሁ ጊዜ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በዚያ ዘመን፦ *የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት ብለው ከእንግዲህ ወዲህ አይጠሩም* ልብ አያደርጉትም፥ አያስቡትምም፥ አይሹትምም፥ *ከእንግዲህ ወዲህም አይደረግም*።
የሚገርመው የአገራችን ክርስቲያኖች ከብሉይ ኪዳን ስንጠቅስ “ተሽሯል” ይሉናል፣ የተሻረው ታቦቱትና ጽላቱ እንጂ ሕጉ አይደለም። ሕጉማ በልብ ተጽፏል ተብሏል። የአገራችን ክርስቲያኖች ሕጉ ተሽሯል ይሉና የተጻፈበት ድንጋይ ሆነ የሚቀመጥበት ታቦት አልተሻረም ብለው ድርቅ ይላሉ፣ እራሳቸውን የሚያስጠጉበት ጳውሎስ በግልጽ የድንጋይ ጽላት እንደተሻረና አምላክ ሰው በሰራው ቤተመቅደስ እንደማይኖር ተናግሯል፣ ነገር ግን ዛሬ ያሉት ያገራችን ሰዎች ዛርኒሽ በተቀባ እንጨት ቀርጸው ታቦት ነው ብለው ለታቦቱ ሲሰግዱ፣ ሲለማመኑ፣ ሲማጸኑ፣ ሲሳሉ፣ ዕጣን ሲያጨሱ ይታያል፣ ይህ በትንቢት ስለ እነርሱ የተነገረው እየተፈጸመ ነውና በተውበት ወደ አላህ ተመለሱና አንዱን አምላክ በብቸኝነት አምልኩ፦
ኢሳይያስ 44፥15-19 *ለሰውም ማገዶ ይሆናል፤ ከእርሱም ወስዶ ይሞቃል፥ አንድዶም እንጀራ ይጋግርበታል፤ ከእርሱም አምላክ አበጅቶ ይሰግድለታል፥ የተቀረጸውንም ምስል ሠርቶ በእርሱ ፊት ይንበረከካል። ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፥ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና፦ እሰይ ሞቅሁ፥ እሳቱን አይቻለሁ ይላል። የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል ወደ እርሱም እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል። አያውቁም፥ አያስቡም፤ እንዳያዩ ዓይኖቻቸውን፥ እንዳያስተውሉ ልቦቻቸውን ጨፍነዋል። በልቡም ማንም አያስብም፦ ግማሽዋን በእሳት አቃጥያለሁ፥ በፍምዋም ላይ እንጀራን ጋግሬአለሁ፥ ሥጋም ጠብሼ በልቻለሁ፤ የቀረውንም አስጸያፊ ነገር አደርጋለሁን? ለዛፍስ ግንድ እሰግዳለሁን? እንዲልም እውቀትና ማስተዋል የለውም*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኤርምያስ 31፥31 እነሆ፥ ከእስራኤል ቤትና ከይሁዳ ቤት ጋር *አዲስ ቃል ኪዳን* የምገባበት ወራት ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ከግብጽ አገር አወጣቸው ዘንድ እጃቸውን በያዝሁበት ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደ ገባሁት ያለ ቃል ኪዳን አይደለም፤ እነርሱ በኪዳኔ አልጸኑምና፥ እኔም ቸል አልኋቸው፥ ይላል እግዚአብሔር፡፡ ከእነዚያ ወራት በኋላ ከእስራኤል ቤት ጋር *የምገባው ቃል ኪዳን ይህ* ነውና፥ ይላል እግዚአብሔር፤ *ሕጌን በልቡናቸው አኖራለሁ*፥ *በልባቸውም እጽፈዋለሁ*፤ እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑኛል።
ዕብራውያን 8፥10-13 ከዚያ ወራት በኋላ ከእስራኤል ቤት ጋር የምገባው ቃል ኪዳን ይህ ነውና ይላል ጌታ፤ *ሕጌን በልቡናቸው አኖራለሁ በልባቸውም እጽፈዋለሁ*፥ እኔም አምላክ እሆንላቸዋለሁ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑልኛል። .. *አዲስ በማለቱ ፊተኛውን አስረጅቶአል፤ አሮጌና ውራጅ የሆነውስ ሊጠፋ ቀርቦአል*።
ብሉይ ማለት አሮጌ ማለት ነው። አሮጌ ያሰኘው አዲሱ ነው፣ አሮጌው ኪዳን ህጉ በድንጋይ ጽላት ላይ የተጻፈበት ኪዳን ሲሆን አዲሱ ደግሞ በልብ ጽላት ላይ የተጻፈበት ኪዳን ነው፣ በድንጋይ ላይ የተጻፈው ኪዳን አሮጌና ውራጅ እንደተባለ አስተውሉ፣ ከዚያም ባሻገር በአዲሱ ኪዳን አሮጌው ኪዳን ተሽሯል ይላል፦
2ኛ ቆሮ 3፥3 እናንተም በሕያው እግዚአብሔር መንፈስ እንጂ በቀለም አይደለም፥ *ሥጋ በሆነ በልብ ጽላት* እንጂ *በድንጋይ ጽላት* ያልተጻፈ፥ በእኛም የተገለገለ የክርስቶስ መልእክት እንደ ሆናችሁ የተገለጠ ነው።
2ኛ ቆሮ 3፥7 ዳሩ ግን የእስራኤል ልጆች ስለዚያ ስለ *ተሻረው* ስለ ፊቱ ክብር የሙሴን ፊት ትኩር ብለው መመልከት እስኪሳናቸው ድረስ፥ *ያ በፊደላት በድንጋዮች ላይ የተቀረጸ የሞት አገልግሎት* በክብር ከሆነ፥ የመንፈስ አገልግሎት እንዴት ይልቅ በክብር አይሆንም?
2ኛ ቆሮ 3፥13 *የዚያንም ይሻር* የነበረውን መጨረሻ ትኵር ብለው የእስራኤል ልጆች እንዳይመለከቱ፥ በፊቱ መጋረጃ እንዳደረገ እንደ ሙሴ አይደለንም።
2ኛ ቆሮ 3፥14 ነገር ግን አሳባቸው ደነዘዘ፡፡ ብሉይ ኪዳን ሲነበብ ያ መጋረጃ ሳይወሰድ እስከ ዛሬ ድረስ ይኖራልና፤ በክርስቶስ ብቻ *የተሻረ* ነውና።
ምን ትፈልጋለህ? በፊደላት በድንጋዮች ላይ የተቀረጸው ጽላት በልብ ጽላት ተሽሯል፣ ቤተመቅደሱም ሰው ሆኗል፦
1ኛ ቆሮ 3፥16-17 *የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደ ሆናችሁ* የእግዚአብሔርም መንፈስ እንዲኖርባችሁ አታውቁምን? ማንም *የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ*።
1ኛ ቆሮ 6፥19-20 ወይስ *ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን?*
አዲሱ ኪዳን ህጉ የተጻፈው በልብ ጽላት ላይ ከሆነ ቤተመቅደሱ የሰው አካል ከሆነ እግዚአብሔር ሰው በሰራው ቤተ መቅደስ አይኖርም ይለናል፦
የሐዋርያት ሥራ 17፥24 ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና **እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም**፤
የሐዋርያት ሥራ 7፥50 ነገር ግን ነቢዩ፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ ለእኔ ምን ዓይነት ቤት ትሠራላችሁ? ይላል ጌታ፥ ወይስ የማርፍበት ስፍራ ምንድር ነው? ይህንስ ሁሉ እጄ የሠራችው አይደለምን? እንዳለ፥ ልዑል *የሰው እጅ በሠራችው አይኖርም*።
ኢሳይያስ 66፥1 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው፥ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ *የምትሠሩልኝ ቤት ምን ዓይነት ነው? የማርፍበትስ ስፍራ ምንድር ነው?*
ኤርምያስ 3፥16 በበዛችሁም ጊዜ በምድርም ላይ በረባችሁ ጊዜ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በዚያ ዘመን፦ *የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት ብለው ከእንግዲህ ወዲህ አይጠሩም* ልብ አያደርጉትም፥ አያስቡትምም፥ አይሹትምም፥ *ከእንግዲህ ወዲህም አይደረግም*።
የሚገርመው የአገራችን ክርስቲያኖች ከብሉይ ኪዳን ስንጠቅስ “ተሽሯል” ይሉናል፣ የተሻረው ታቦቱትና ጽላቱ እንጂ ሕጉ አይደለም። ሕጉማ በልብ ተጽፏል ተብሏል። የአገራችን ክርስቲያኖች ሕጉ ተሽሯል ይሉና የተጻፈበት ድንጋይ ሆነ የሚቀመጥበት ታቦት አልተሻረም ብለው ድርቅ ይላሉ፣ እራሳቸውን የሚያስጠጉበት ጳውሎስ በግልጽ የድንጋይ ጽላት እንደተሻረና አምላክ ሰው በሰራው ቤተመቅደስ እንደማይኖር ተናግሯል፣ ነገር ግን ዛሬ ያሉት ያገራችን ሰዎች ዛርኒሽ በተቀባ እንጨት ቀርጸው ታቦት ነው ብለው ለታቦቱ ሲሰግዱ፣ ሲለማመኑ፣ ሲማጸኑ፣ ሲሳሉ፣ ዕጣን ሲያጨሱ ይታያል፣ ይህ በትንቢት ስለ እነርሱ የተነገረው እየተፈጸመ ነውና በተውበት ወደ አላህ ተመለሱና አንዱን አምላክ በብቸኝነት አምልኩ፦
ኢሳይያስ 44፥15-19 *ለሰውም ማገዶ ይሆናል፤ ከእርሱም ወስዶ ይሞቃል፥ አንድዶም እንጀራ ይጋግርበታል፤ ከእርሱም አምላክ አበጅቶ ይሰግድለታል፥ የተቀረጸውንም ምስል ሠርቶ በእርሱ ፊት ይንበረከካል። ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፥ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና፦ እሰይ ሞቅሁ፥ እሳቱን አይቻለሁ ይላል። የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል ወደ እርሱም እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል። አያውቁም፥ አያስቡም፤ እንዳያዩ ዓይኖቻቸውን፥ እንዳያስተውሉ ልቦቻቸውን ጨፍነዋል። በልቡም ማንም አያስብም፦ ግማሽዋን በእሳት አቃጥያለሁ፥ በፍምዋም ላይ እንጀራን ጋግሬአለሁ፥ ሥጋም ጠብሼ በልቻለሁ፤ የቀረውንም አስጸያፊ ነገር አደርጋለሁን? ለዛፍስ ግንድ እሰግዳለሁን? እንዲልም እውቀትና ማስተዋል የለውም*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ውሸት ሲጋለጥ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥81 በልም *«እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»* وَقُلْ جَآءَ ٱلْحَقُّ وَزَهَقَ ٱلْبَٰطِلُ ۚ إِنَّ ٱلْبَٰطِلَ كَانَ زَهُوقًۭا
ሰው የሚዋሸት ከሁለት ነገር አንጻር ነው፥ አንዱ ባለማወቅ ሲሆን ሁለተኛው ሆን ብሎ ህሊናውን በመሸጥ ነው። እውነት ሲገለጥ ውሸት ይጋለጣል፥ እውነት ሲመጣ ውሸት ሁልጊዜ መቋቋው አይችልም። ውሸት በእውነት ፊት እሳት የነካው ሰም፣ ጸሐይ ያየው ቅቤ፣ ነፋስ የጎበኘው አቧራ ይሆናል። እውነትን በውሸት ላይ ስትጥለው ያፈራርሰዋል፥ ምክንያቱም ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውምና እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነው፦
21፥18 በእርግጥ *እውነትን በውሸት ላይ እንጥላለን፡፡ አንጎሉን ያፈርሰዋልም፡፡ ወዲያውም እርሱ ጠፊ ነው፡፡ ለእናንተም ከዚያ ከምትመጥኑት ነገር ብርቱ ቅጣት አላችሁ፤ ወዮላችሁ*፡፡ بَلْ نَقْذِفُ بِٱلْحَقِّ عَلَى ٱلْبَٰطِلِ فَيَدْمَغُهُۥ فَإِذَا هُوَ زَاهِقٌۭ ۚ وَلَكُمُ ٱلْوَيْلُ مِمَّا تَصِفُونَ
34፥49 *«እውነቱ መጣ፤ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም ተወገደ*» በላቸው፡፡ قُلْ جَآءَ ٱلْحَقُّ وَمَا يُبْدِئُ ٱلْبَٰطِلُ وَمَا يُعِيدُ
ይህንን ውሸት ለማጋለጥ እውነቱን እንግለጥ፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 63 ሐዲስ 75
ኑዐይም ኢብኑ ሐማድ እንደተረከው፤ ዐምር ኢብኑ መይሙን አለ፦ “በዘመነ-ድንቁርና ጊዜ ሴት ዝንጀሮ በብዙ ዝንጀሮዎች ተከባ አየው፤ ሕጋዊ ያልሆነ ተራክቦ አድርጋለች በሚል ምክንያት ሁሉም በድንጋይ ወገሯት፤ እኔም ከእነሱ ጋር ወገርኳት። حَدَّثَنَا نُعَيْمُ بْنُ حَمَّادٍ، حَدَّثَنَا هُشَيْمٌ، عَنْ حُصَيْنٍ، عَنْ عَمْرِو بْنِ مَيْمُونٍ، قَالَ رَأَيْتُ فِي الْجَاهِلِيَّةِ قِرْدَةً اجْتَمَعَ عَلَيْهَا قِرَدَةٌ قَدْ زَنَتْ، فَرَجَمُوهَا فَرَجَمْتُهَا مَعَهُمْ.
ቀጣፊዎች ይህንን ሐዲስ ይዘው፦ “ነብያችሁ”ﷺ” ዝንጅሮ ወግሯል” እያሉ ይቀጥፋሉ፤ ሲጀመር ይህንን ድርጊት አደረኩኝ እያለ ያለው ዐምር ኢብኑ መይሙን እንጂ ነብያችን”ﷺ” አይደሉም፤ ይህን የተናገሩት ነብያችን”ﷺ” ቢሆኑ ኖሮ ሐዲሱ በግልጽ “ቃለ ነብይ” ወይም “ቃለ ረሱል” ብሎ ይጀምር ነበር፤ የነብያችን”ﷺ ንግግር ሽታው እንኳን እዚህ ሐዲስ ላይ የለም።
ሲቀጥል ዐምር ኢብኑ መይሙን የተናገረው በዘመነ-ድንቁርና ጊዜ ማለትም ቁርአን ከመውረዱ በፊት የነበረውን የጨለማ ጊዜ በአውንታዊ ሳይሆን በአሉታዊ ለመግለፅ ነው።
እውነት ተገለጠ ውሸት ተጋለጠ፤ በልም እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነው፦
17፥81 በልም *«እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»* وَقُلْ جَآءَ ٱلْحَقُّ وَزَهَقَ ٱلْبَٰطِلُ ۚ إِنَّ ٱلْبَٰطِلَ كَانَ زَهُوقًۭا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥81 በልም *«እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»* وَقُلْ جَآءَ ٱلْحَقُّ وَزَهَقَ ٱلْبَٰطِلُ ۚ إِنَّ ٱلْبَٰطِلَ كَانَ زَهُوقًۭا
ሰው የሚዋሸት ከሁለት ነገር አንጻር ነው፥ አንዱ ባለማወቅ ሲሆን ሁለተኛው ሆን ብሎ ህሊናውን በመሸጥ ነው። እውነት ሲገለጥ ውሸት ይጋለጣል፥ እውነት ሲመጣ ውሸት ሁልጊዜ መቋቋው አይችልም። ውሸት በእውነት ፊት እሳት የነካው ሰም፣ ጸሐይ ያየው ቅቤ፣ ነፋስ የጎበኘው አቧራ ይሆናል። እውነትን በውሸት ላይ ስትጥለው ያፈራርሰዋል፥ ምክንያቱም ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውምና እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነው፦
21፥18 በእርግጥ *እውነትን በውሸት ላይ እንጥላለን፡፡ አንጎሉን ያፈርሰዋልም፡፡ ወዲያውም እርሱ ጠፊ ነው፡፡ ለእናንተም ከዚያ ከምትመጥኑት ነገር ብርቱ ቅጣት አላችሁ፤ ወዮላችሁ*፡፡ بَلْ نَقْذِفُ بِٱلْحَقِّ عَلَى ٱلْبَٰطِلِ فَيَدْمَغُهُۥ فَإِذَا هُوَ زَاهِقٌۭ ۚ وَلَكُمُ ٱلْوَيْلُ مِمَّا تَصِفُونَ
34፥49 *«እውነቱ መጣ፤ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም ተወገደ*» በላቸው፡፡ قُلْ جَآءَ ٱلْحَقُّ وَمَا يُبْدِئُ ٱلْبَٰطِلُ وَمَا يُعِيدُ
ይህንን ውሸት ለማጋለጥ እውነቱን እንግለጥ፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 63 ሐዲስ 75
ኑዐይም ኢብኑ ሐማድ እንደተረከው፤ ዐምር ኢብኑ መይሙን አለ፦ “በዘመነ-ድንቁርና ጊዜ ሴት ዝንጀሮ በብዙ ዝንጀሮዎች ተከባ አየው፤ ሕጋዊ ያልሆነ ተራክቦ አድርጋለች በሚል ምክንያት ሁሉም በድንጋይ ወገሯት፤ እኔም ከእነሱ ጋር ወገርኳት። حَدَّثَنَا نُعَيْمُ بْنُ حَمَّادٍ، حَدَّثَنَا هُشَيْمٌ، عَنْ حُصَيْنٍ، عَنْ عَمْرِو بْنِ مَيْمُونٍ، قَالَ رَأَيْتُ فِي الْجَاهِلِيَّةِ قِرْدَةً اجْتَمَعَ عَلَيْهَا قِرَدَةٌ قَدْ زَنَتْ، فَرَجَمُوهَا فَرَجَمْتُهَا مَعَهُمْ.
ቀጣፊዎች ይህንን ሐዲስ ይዘው፦ “ነብያችሁ”ﷺ” ዝንጅሮ ወግሯል” እያሉ ይቀጥፋሉ፤ ሲጀመር ይህንን ድርጊት አደረኩኝ እያለ ያለው ዐምር ኢብኑ መይሙን እንጂ ነብያችን”ﷺ” አይደሉም፤ ይህን የተናገሩት ነብያችን”ﷺ” ቢሆኑ ኖሮ ሐዲሱ በግልጽ “ቃለ ነብይ” ወይም “ቃለ ረሱል” ብሎ ይጀምር ነበር፤ የነብያችን”ﷺ ንግግር ሽታው እንኳን እዚህ ሐዲስ ላይ የለም።
ሲቀጥል ዐምር ኢብኑ መይሙን የተናገረው በዘመነ-ድንቁርና ጊዜ ማለትም ቁርአን ከመውረዱ በፊት የነበረውን የጨለማ ጊዜ በአውንታዊ ሳይሆን በአሉታዊ ለመግለፅ ነው።
እውነት ተገለጠ ውሸት ተጋለጠ፤ በልም እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነው፦
17፥81 በልም *«እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»* وَقُلْ جَآءَ ٱلْحَقُّ وَزَهَقَ ٱلْبَٰطِلُ ۚ إِنَّ ٱلْبَٰطِلَ كَانَ زَهُوقًۭا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኒፋቅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
“ኒፋቅ” نِفَاق የሚለው ቃል “ናፈቀ” نَافَقَ ማለትም “ነፈቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኑፋቄ” ወይም “ምንፍቅና” አሊያም “አስመሳይነት” “በአፉ አምኖ በልቡ የሚክድ” ማለት ነው፤ “ኑፋቄ” የሚለው የግዕዝ ቃል “ነፈቀ” ማለትም “ከፈለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ክፍልፍል” ወይም “አራጥቃ” ማለት ነው፤ ዓመት ለሁለት ስንከፍለው ስድስት ወሩ “መንፈቅ” ይባላል። አለቃ ኪዳነ-ወልድ ክፍሌ ገፅ 645።
ስለዚህ “መናፍቅ” ማለት “በከፊሉ አምኖ በከፊሉ የሚክድ” ሙሉ ያልሆነ ጎደሎ እምነት ያለው ማለት ነው፤ ኒፋቅ በውስጥ ኩፍር በውጪ ኢማን የሆነ ሁለት አይነት ገጽታ ያለው ነገር ነው፤ ኒፋቅ ያለበት ግለሰብ ደግሞ በነጠላ “ሙናፊቅ” مُنَٰفِق ሲባል በብዜት “ሙናፊቁን” مُنَٰفِقُون ወይም “ሙናፊቂን” مُنَٰفِقِين ይባላል፤ በአማርኛችን በነጠላ “መናፍቅ” በብዜት “መናፍቃን” ማለት ነው። አላማቸው ኡማውን መከፋፈልና መበታተን ነው፦
63፥7 *እነርሱ እነዚያ ፡- «አላህ መልክተኛ ዘንድ ላሉት ሰዎች እስከሚበታተኑ ድረስ አትቀልቡ» የሚሉ ናቸው፡፡ የሰማያትና የምድር ድልቦችም የአላህ ናቸው፡፡ ግን መናፍቃን አያውቁም*፡፡ هُمُ الَّذِينَ يَقُولُونَ لَا تُنفِقُوا عَلَىٰ مَنْ عِندَ رَسُولِ اللَّهِ حَتَّىٰ يَنفَضُّوا ۗ وَلِلَّهِ خَزَائِنُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَـٰكِنَّ الْمُنَافِقِينَ لَا يَفْقَهُونَ
ውጪአቸው አማኝ ነው ውስጣቸው ግን ክህደት አለ፤ ወደ ሶላትም በቆሙ ጊዜ ታካቾች ስዎችን የሚያሳዩ ኾነው ይቆማሉ፤ አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፤ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም፤ ወደ ቁርኣንና ወደ ሐዲስ አይመጡም፦
4፥142 *መናፍቃን አላህን ያታልላሉ፡፡ እርሱም አታላያቸው ነው፡፡ ወደ ሶላትም በቆሙ ጊዜ ታካቾች ስዎችን የሚያሳዩ ኾነው ይቆማሉ፡፡ አላህንም ጥቂትን እንጅ አያወሱም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَهُوَ خَادِعُهُمْ وَإِذَا قَامُوا إِلَى الصَّلَاةِ قَامُوا كُسَالَىٰ يُرَاءُونَ النَّاسَ وَلَا يَذْكُرُونَ اللَّهَ إِلَّا قَلِيلًا
2፥8 *ከሰዎችም «በአላህና በመጨረሻው ቀን አምነናል» የሚሉ አሉ፤ እነርሱም አማኞች አይደሉም*፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَقُولُ آمَنَّا بِاللَّهِ وَبِالْيَوْمِ الْآخِرِ وَمَا هُم بِمُؤْمِنِينَ
2፥9 *አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፤ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም*፡፡ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَمَا يَخْدَعُونَ إِلَّا أَنفُسَهُمْ وَمَا يَشْعُرُونَ
3፥167 *እነዚያንም የነፈቁትን* እና ለእነርሱ «ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤» የተባሉትን ሊገልጽ ነው፡፡ «መዋጋት መኖሩን ብናውቅ ኖሮ በተከተልናችሁ ነበር» አሉ፡፡ *እነርሱ ያን ጊዜ ከእምነት ይልቅ ወደ ክህደት የቀረቡ ናቸው፡፡ በልቦቻቸው የሌለውን በአፎቻቸው ይናገራሉ፡፡ አላህም የሚደብቁትን ዐዋቂ ነው*፡፡ وَلِيَعْلَمَ الَّذِينَ نَافَقُوا ۚ وَقِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا قَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أَوِ ادْفَعُوا ۖ قَالُوا لَوْ نَعْلَمُ قِتَالًا لَّاتَّبَعْنَاكُمْ ۗ هُمْ لِلْكُفْرِ يَوْمَئِذٍ أَقْرَبُ مِنْهُمْ لِلْإِيمَانِ ۚ يَقُولُونَ بِأَفْوَاهِهِم مَّا لَيْسَ فِي قُلُوبِهِمْ ۗ وَاللَّهُ أَعْلَمُ بِمَا يَكْتُمُونَ
4፥61 ለእነርሱም፡- *«አላህ ወደ አወረደው ቁርኣን እና ወደ መልክተኛው ኑ» በተባሉ ጊዜ መናፍቃን ከአንተ መሸሽን ሲሸሹ ታያቸዋለህ*፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا إِلَىٰ مَا أَنزَلَ اللَّهُ وَإِلَى الرَّسُولِ رَأَيْتَ الْمُنَافِقِينَ يَصُدُّونَ عَنكَ صُدُودًا
2፥14 *እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ ወደ ሰይጣኖቻቸውም ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከእናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን»* ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
የመናፍቃን ቅጣቱ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፦
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
9፥68 *መናፍቃንንና መናፍቃትን፣ ከሓዲዎችንም አላህ የገሀነምን እሳት በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ ቃል ገብቶላቸዋል፡፡ እርሷ በቂያቸው ናት፡፡ አላህም ረግሟቸዋል፡፡ ለእነርሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው*፡፡ وَعَدَ اللَّهُ الْمُنَافِقِينَ وَالْمُنَافِقَاتِ وَالْكُفَّارَ نَارَ جَهَنَّمَ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ هِيَ حَسْبُهُمْ ۚ وَلَعَنَهُمُ اللَّهُ ۖ وَلَهُمْ عَذَابٌ مُّقِيمٌ
የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸው፦ ሲናገር ይዋሻል፣ ሲያምኑት ይከዳል፣ ቃል የገባውን ያፈርሳል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 55, ሐዲስ 12
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩ”ﷺ” ሲናገሩ፦ *”የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸው፦ ሲናገር ይዋሻል፣ ሲያምኑት ይከዳል፣ ቃል የገባውን ያፈርሳል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ آيَةُ الْمُنَافِقِ ثَلاَثٌ، إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ، وَإِذَا اؤْتُمِنَ خَانَ، وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ .
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
“ኒፋቅ” نِفَاق የሚለው ቃል “ናፈቀ” نَافَقَ ማለትም “ነፈቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኑፋቄ” ወይም “ምንፍቅና” አሊያም “አስመሳይነት” “በአፉ አምኖ በልቡ የሚክድ” ማለት ነው፤ “ኑፋቄ” የሚለው የግዕዝ ቃል “ነፈቀ” ማለትም “ከፈለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ክፍልፍል” ወይም “አራጥቃ” ማለት ነው፤ ዓመት ለሁለት ስንከፍለው ስድስት ወሩ “መንፈቅ” ይባላል። አለቃ ኪዳነ-ወልድ ክፍሌ ገፅ 645።
ስለዚህ “መናፍቅ” ማለት “በከፊሉ አምኖ በከፊሉ የሚክድ” ሙሉ ያልሆነ ጎደሎ እምነት ያለው ማለት ነው፤ ኒፋቅ በውስጥ ኩፍር በውጪ ኢማን የሆነ ሁለት አይነት ገጽታ ያለው ነገር ነው፤ ኒፋቅ ያለበት ግለሰብ ደግሞ በነጠላ “ሙናፊቅ” مُنَٰفِق ሲባል በብዜት “ሙናፊቁን” مُنَٰفِقُون ወይም “ሙናፊቂን” مُنَٰفِقِين ይባላል፤ በአማርኛችን በነጠላ “መናፍቅ” በብዜት “መናፍቃን” ማለት ነው። አላማቸው ኡማውን መከፋፈልና መበታተን ነው፦
63፥7 *እነርሱ እነዚያ ፡- «አላህ መልክተኛ ዘንድ ላሉት ሰዎች እስከሚበታተኑ ድረስ አትቀልቡ» የሚሉ ናቸው፡፡ የሰማያትና የምድር ድልቦችም የአላህ ናቸው፡፡ ግን መናፍቃን አያውቁም*፡፡ هُمُ الَّذِينَ يَقُولُونَ لَا تُنفِقُوا عَلَىٰ مَنْ عِندَ رَسُولِ اللَّهِ حَتَّىٰ يَنفَضُّوا ۗ وَلِلَّهِ خَزَائِنُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَـٰكِنَّ الْمُنَافِقِينَ لَا يَفْقَهُونَ
ውጪአቸው አማኝ ነው ውስጣቸው ግን ክህደት አለ፤ ወደ ሶላትም በቆሙ ጊዜ ታካቾች ስዎችን የሚያሳዩ ኾነው ይቆማሉ፤ አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፤ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም፤ ወደ ቁርኣንና ወደ ሐዲስ አይመጡም፦
4፥142 *መናፍቃን አላህን ያታልላሉ፡፡ እርሱም አታላያቸው ነው፡፡ ወደ ሶላትም በቆሙ ጊዜ ታካቾች ስዎችን የሚያሳዩ ኾነው ይቆማሉ፡፡ አላህንም ጥቂትን እንጅ አያወሱም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَهُوَ خَادِعُهُمْ وَإِذَا قَامُوا إِلَى الصَّلَاةِ قَامُوا كُسَالَىٰ يُرَاءُونَ النَّاسَ وَلَا يَذْكُرُونَ اللَّهَ إِلَّا قَلِيلًا
2፥8 *ከሰዎችም «በአላህና በመጨረሻው ቀን አምነናል» የሚሉ አሉ፤ እነርሱም አማኞች አይደሉም*፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَقُولُ آمَنَّا بِاللَّهِ وَبِالْيَوْمِ الْآخِرِ وَمَا هُم بِمُؤْمِنِينَ
2፥9 *አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፤ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም*፡፡ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَمَا يَخْدَعُونَ إِلَّا أَنفُسَهُمْ وَمَا يَشْعُرُونَ
3፥167 *እነዚያንም የነፈቁትን* እና ለእነርሱ «ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤» የተባሉትን ሊገልጽ ነው፡፡ «መዋጋት መኖሩን ብናውቅ ኖሮ በተከተልናችሁ ነበር» አሉ፡፡ *እነርሱ ያን ጊዜ ከእምነት ይልቅ ወደ ክህደት የቀረቡ ናቸው፡፡ በልቦቻቸው የሌለውን በአፎቻቸው ይናገራሉ፡፡ አላህም የሚደብቁትን ዐዋቂ ነው*፡፡ وَلِيَعْلَمَ الَّذِينَ نَافَقُوا ۚ وَقِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا قَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أَوِ ادْفَعُوا ۖ قَالُوا لَوْ نَعْلَمُ قِتَالًا لَّاتَّبَعْنَاكُمْ ۗ هُمْ لِلْكُفْرِ يَوْمَئِذٍ أَقْرَبُ مِنْهُمْ لِلْإِيمَانِ ۚ يَقُولُونَ بِأَفْوَاهِهِم مَّا لَيْسَ فِي قُلُوبِهِمْ ۗ وَاللَّهُ أَعْلَمُ بِمَا يَكْتُمُونَ
4፥61 ለእነርሱም፡- *«አላህ ወደ አወረደው ቁርኣን እና ወደ መልክተኛው ኑ» በተባሉ ጊዜ መናፍቃን ከአንተ መሸሽን ሲሸሹ ታያቸዋለህ*፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا إِلَىٰ مَا أَنزَلَ اللَّهُ وَإِلَى الرَّسُولِ رَأَيْتَ الْمُنَافِقِينَ يَصُدُّونَ عَنكَ صُدُودًا
2፥14 *እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ ወደ ሰይጣኖቻቸውም ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከእናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን»* ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
የመናፍቃን ቅጣቱ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፦
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
9፥68 *መናፍቃንንና መናፍቃትን፣ ከሓዲዎችንም አላህ የገሀነምን እሳት በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ ቃል ገብቶላቸዋል፡፡ እርሷ በቂያቸው ናት፡፡ አላህም ረግሟቸዋል፡፡ ለእነርሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው*፡፡ وَعَدَ اللَّهُ الْمُنَافِقِينَ وَالْمُنَافِقَاتِ وَالْكُفَّارَ نَارَ جَهَنَّمَ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ هِيَ حَسْبُهُمْ ۚ وَلَعَنَهُمُ اللَّهُ ۖ وَلَهُمْ عَذَابٌ مُّقِيمٌ
የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸው፦ ሲናገር ይዋሻል፣ ሲያምኑት ይከዳል፣ ቃል የገባውን ያፈርሳል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 55, ሐዲስ 12
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩ”ﷺ” ሲናገሩ፦ *”የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸው፦ ሲናገር ይዋሻል፣ ሲያምኑት ይከዳል፣ ቃል የገባውን ያፈርሳል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ آيَةُ الْمُنَافِقِ ثَلاَثٌ، إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ، وَإِذَا اؤْتُمِنَ خَانَ، وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ .
ነጥብ አንድ
“ሲታመን ይከዳል”
አምላካችን አላህ አማና ሲጣልብን አማናችን መወጣት እንዳለብን እንዲህ ይነግረናል፦
4፥58 *አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል*፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ ያዛችኋል፡፡ አላህ በርሱ የሚገሥጻችሁ ነገር ምን ያምር! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا
8፥27 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህንና መልክተኛውን አትክዱ፡፡ *አደራዎቻችሁንም እናንተ እያወቃችሁ አትክዱ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَخُونُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ وَتَخُونُوا أَمَانَاتِكُمْ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
23፥8 *እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
70፥32 *እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውን እና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
ነጥብ ሁለት
“ሲናገር ይዋሻል”
ሙስሊም ከዋሸ ቀኑ ተበላሸ ይላል ያገሬ ሰው፤ አንድ ሙናፊቅ “ተላላ” “አባይ” “ቀላማጅ” “ዋሾ” “በጥራቃ” “ውሸታም” “ሐሰተኛ” “ወሽከታ” ነው፤ አምላካችን አላህ፦ “ሐሰትንም ቃል ራቁ” “ትክክለኛንም ንግግር ተናገሩ” ብሎ ያዘናል፦
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَاجْتَنِبُوا الرِّجْسَ مِنَ الْأَوْثَانِ وَاجْتَنِبُوا قَوْلَ الزُّورِ
33፥70 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ *ትክክለኛንም ንግግር ተናገሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَقُولُوا قَوْلًا سَدِيدًا
ነጥብ ሦስት
“ቃል ገብቶ ያፈርሳል”
ቃል ገብቶ ማፍረስ ከመሃላ አይተናነስም፤ አምላካችን አላህ፦ “በቃል ኪዳኖች ሙሉ” ይለናል፦
5፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በቃል ኪዳኖች ሙሉ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَوْفُوا بِالْعُقُودِ ۚ
23፥8 *እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
70፥32 *እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውን እና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
17፥34 የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ፡፡ *በኪዳናችሁም ሙሉ፤ ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና*፡፡ وَلَا تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ حَتَّىٰ يَبْلُغَ أَشُدَّهُ ۚ وَأَوْفُوا بِالْعَهْدِ ۖ إِنَّ الْعَهْدَ كَانَ مَسْئُولًا
ነገር ግን ይህ ምልክት የሚታይበት ሁሉ ሙናፊቅ ላይሆን ይችላል፤ ግን መናፍቅ የሚያሰኘው ጉዳይ ነብያችን”ﷺ” እንዲህ ይነግሩናል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 116
ዐብዱላህ ኢብኑ ዐምር”ረ.ዐ.” እንደነገረን የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *“አራት ነገሮች ያሉበት ሰው ግልጽ መናፍቅ ሆኗል፤ ከአራቱ ውስጥ አንዱ ያለበት ሰው ደግሞ እስኪተወው ድረስ ከኑፋቄ ከፊሉ ጠባይ አለበት ማለት ነው፤ አራቱ ነገሮች፡- ሲታመን ይከዳል፣ ሲናገር ይዋሻል፣ ቃል ገብቶ ያፈርሳል፣ ሲሟገት ያስተባብላል*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَرْبَعٌ مَنْ كُنَّ فِيهِ كَانَ مُنَافِقًا خَالِصًا وَمَنْ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْهُنَّ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْ نِفَاقٍ حَتَّى يَدَعَهَا إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ وَإِذَا عَاهَدَ غَدَرَ وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ وَإِذَا خَاصَمَ فَجَرَ ”
ነጥብ አራት
“ሲሟገት ያስተባብላል”
መናፍቃን የአላህ አንቀጾች ግልጾች ኾነው በእነርሱ ላይ በተነበቡላቸው ጊዜ መከራከር ይወዳሉ፦
45፥25 *አንቀጾቻችንም ግልጾች ኾነው በእነርሱ ላይ በተነበቡላቸው ጊዜ ክርክራቸው* «እውነተኞች እንደ ኾናችሁ አባቶቻችንን አምጡ» *ማለት እንጅ ሌላ አልነበረም*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ مَّا كَانَ حُجَّتَهُمْ إِلَّا أَن قَالُوا ائْتُوا بِآبَائِنَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
10፥95 *ከእነዚያም የአላህን አንቀጾች ከአስተባበሉት አትሁን፡፡ ከከሳሪዎቹ ትሆናለህና*፡፡ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِ اللَّهِ فَتَكُونَ مِنَ الْخَاسِرِينَ
4፥107 *ከነዚያም እራሳቸውን ከሚበድሉት ላይ አትከራከር*፤ አላህ ከዳተኛ ኀጢአተኛ የሆነን ሰው አይወድምና። وَلَا تُجَادِلْ عَنِ الَّذِينَ يَخْتَانُونَ أَنفُسَهُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ خَوَّانًا أَثِيمًا
“ሲታመን ይከዳል”
አምላካችን አላህ አማና ሲጣልብን አማናችን መወጣት እንዳለብን እንዲህ ይነግረናል፦
4፥58 *አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል*፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ ያዛችኋል፡፡ አላህ በርሱ የሚገሥጻችሁ ነገር ምን ያምር! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا
8፥27 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህንና መልክተኛውን አትክዱ፡፡ *አደራዎቻችሁንም እናንተ እያወቃችሁ አትክዱ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَخُونُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ وَتَخُونُوا أَمَانَاتِكُمْ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
23፥8 *እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
70፥32 *እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውን እና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
ነጥብ ሁለት
“ሲናገር ይዋሻል”
ሙስሊም ከዋሸ ቀኑ ተበላሸ ይላል ያገሬ ሰው፤ አንድ ሙናፊቅ “ተላላ” “አባይ” “ቀላማጅ” “ዋሾ” “በጥራቃ” “ውሸታም” “ሐሰተኛ” “ወሽከታ” ነው፤ አምላካችን አላህ፦ “ሐሰትንም ቃል ራቁ” “ትክክለኛንም ንግግር ተናገሩ” ብሎ ያዘናል፦
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَاجْتَنِبُوا الرِّجْسَ مِنَ الْأَوْثَانِ وَاجْتَنِبُوا قَوْلَ الزُّورِ
33፥70 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ *ትክክለኛንም ንግግር ተናገሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَقُولُوا قَوْلًا سَدِيدًا
ነጥብ ሦስት
“ቃል ገብቶ ያፈርሳል”
ቃል ገብቶ ማፍረስ ከመሃላ አይተናነስም፤ አምላካችን አላህ፦ “በቃል ኪዳኖች ሙሉ” ይለናል፦
5፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በቃል ኪዳኖች ሙሉ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَوْفُوا بِالْعُقُودِ ۚ
23፥8 *እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
70፥32 *እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውን እና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
17፥34 የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ፡፡ *በኪዳናችሁም ሙሉ፤ ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና*፡፡ وَلَا تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ حَتَّىٰ يَبْلُغَ أَشُدَّهُ ۚ وَأَوْفُوا بِالْعَهْدِ ۖ إِنَّ الْعَهْدَ كَانَ مَسْئُولًا
ነገር ግን ይህ ምልክት የሚታይበት ሁሉ ሙናፊቅ ላይሆን ይችላል፤ ግን መናፍቅ የሚያሰኘው ጉዳይ ነብያችን”ﷺ” እንዲህ ይነግሩናል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 116
ዐብዱላህ ኢብኑ ዐምር”ረ.ዐ.” እንደነገረን የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *“አራት ነገሮች ያሉበት ሰው ግልጽ መናፍቅ ሆኗል፤ ከአራቱ ውስጥ አንዱ ያለበት ሰው ደግሞ እስኪተወው ድረስ ከኑፋቄ ከፊሉ ጠባይ አለበት ማለት ነው፤ አራቱ ነገሮች፡- ሲታመን ይከዳል፣ ሲናገር ይዋሻል፣ ቃል ገብቶ ያፈርሳል፣ ሲሟገት ያስተባብላል*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَرْبَعٌ مَنْ كُنَّ فِيهِ كَانَ مُنَافِقًا خَالِصًا وَمَنْ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْهُنَّ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْ نِفَاقٍ حَتَّى يَدَعَهَا إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ وَإِذَا عَاهَدَ غَدَرَ وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ وَإِذَا خَاصَمَ فَجَرَ ”
ነጥብ አራት
“ሲሟገት ያስተባብላል”
መናፍቃን የአላህ አንቀጾች ግልጾች ኾነው በእነርሱ ላይ በተነበቡላቸው ጊዜ መከራከር ይወዳሉ፦
45፥25 *አንቀጾቻችንም ግልጾች ኾነው በእነርሱ ላይ በተነበቡላቸው ጊዜ ክርክራቸው* «እውነተኞች እንደ ኾናችሁ አባቶቻችንን አምጡ» *ማለት እንጅ ሌላ አልነበረም*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ مَّا كَانَ حُجَّتَهُمْ إِلَّا أَن قَالُوا ائْتُوا بِآبَائِنَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
10፥95 *ከእነዚያም የአላህን አንቀጾች ከአስተባበሉት አትሁን፡፡ ከከሳሪዎቹ ትሆናለህና*፡፡ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِ اللَّهِ فَتَكُونَ مِنَ الْخَاسِرِينَ
4፥107 *ከነዚያም እራሳቸውን ከሚበድሉት ላይ አትከራከር*፤ አላህ ከዳተኛ ኀጢአተኛ የሆነን ሰው አይወድምና። وَلَا تُجَادِلْ عَنِ الَّذِينَ يَخْتَانُونَ أَنفُسَهُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ خَوَّانًا أَثِيمًا
ነጥብ አምስት
“በጥቂት አለመብቃቃት”
በጥቂት መብቃቃትን የአማኞች ባህርይ ነው፤ በጥቂት አለመብቃቃት የመናፍቃን ባህርይ ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ: መጽሐፍ 70, ሐዲስ 22
አቢ ዑመር”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ሙዕሚን በአንድ አንጀት ይመገባል፤ ካፊር ወይም ሙናፊቅ በሰባት አንጀት ይመገባል*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ الْمُؤْمِنَ يَأْكُلُ فِي مِعًى وَاحِدٍ، وَإِنَّ الْكَافِرَ ـ أَوِ الْمُنَافِقَ فَلاَ أَدْرِي أَيَّهُمَا قَالَ عُبَيْدُ اللَّهِ ـ يَأْكُلُ فِي سَبْعَةِ أَمْعَاءٍ ”.
ሙዕሚን በአንድ አንጀት ይመገባል ማለት ሲበላ በቢሥሚላህ ስለሚጀምር በረካ አለው፣ ያጣቅመዋል እና ይብቃቃል ማለት እንጅ አንድ ነው አንጀቱ ማለት አይደለም። በተጨማሪም ካፊር ወይም ሙናፊቅ በሰባት አንጀት ይመገባል ማለት በቢሥሚላህ ስለማይጀምር በረካ የለውም፣ አያጣቅመውም እና አይብቃቃም ማለት እንጅ ሰባት ነው አንጀቱ ማለት አይደለም። ይህ “መዕነዊይ” ማለትም “ፍካሬአዊ” አነጋገር እንጂ “ሒስሲይ” ማለትም “እማሬአዊ” አይደለም።
ነጥብ ስድስት
“ቁርአንን የሚቀራ ሙናፊቅ”
ቁርአንን የሚቀራ ሙናፊቅ ልክ እንደ አሪቲ ነው፤ ሽታው ያውዳል ጣዕሙ ግን ይመራል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 288,
ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *“ቁርአንን የሚቀራ አማኝ ምሳሌው ልክ “እንደ” ትርንጎ ነው፤ ሽታው ጥሩ ነው ጣዕሙም ጥሩ ነው። ቁርአንን የማይቀራ አማኝ ደግሞ ልክ እንደ ተምር ነው፤ ሽታ የለውም ጣዕም ግን አለው። ቁርአንን የሚቀራ ሙናፊቅ አምሳያው ልክ እንደ አሪቲ ነው፤ ሽታው ያውዳል ጣዕሙ ግን ይመራል። ቁርአንን የማይቀራ ሙናፊቅ ደግሞ ልክ እንደ እንቧይ ነው ሽታ የለውም፤ ጣዕሙም መራራ ነው”* عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْمُؤْمِنُ الَّذِي يَقْرَأُ الْقُرْآنَ وَيَعْمَلُ بِهِ كَالأُتْرُجَّةِ، طَعْمُهَا طَيِّبٌ وَرِيحُهَا طَيِّبٌ، وَالْمُؤْمِنُ الَّذِي لاَ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ وَيَعْمَلُ بِهِ كَالتَّمْرَةِ، طَعْمُهَا طَيِّبٌ وَلاَ رِيحَ لَهَا، وَمَثَلُ الْمُنَافِقِ الَّذِي يَقْرَأُ الْقُرْآنَ كَالرَّيْحَانَةِ، رِيحُهَا طَيِّبٌ وَطَعْمُهَا مُرٌّ، وَمَثَلُ الْمُنَافِقِ الَّذِي لاَ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ كَالْحَنْظَلَةِ، طَعْمُهَا مُرٌّ ـ أَوْ خَبِيثٌ ـ وَرِيحُهَا مُرٌّ ”
ኒፋቅ በሁለት ይከፈላል፤ አንደኛው ኒፋቁል አስገር ሲሆን ይህ ባህርይ ያለበት ሙናፊቅ ባይሰኝም ግን ከላይ የተዘረዘሩት የታመኑት ጊዜ መካድ፣ ሲናገሩ መዋሸት፣ ቃል ገብቶ ማፍረስ፣ ቀጠሮን ማዛባት፣ ሲከራከር ማስተባበል ናቸው።
ሁለተኛው ኒፋቁል አክበር ሲሆን ይህ ሰው ሙናፊቅ ይባላል፤ የትልቁ ኒፋቅ ምልክቶች የአላህን መልእክተኛ ማስተባበል፣ የተቀበሉትን መልእክት በከፊሉ ማስተባበል፣ እሳቸውን መጥላት፣ መልእክታቸውን መጥላት፣ በኢስላም ዝቅ ማለት መደሰት፣ የኢስላም የበላይነትን መጥላት ናቸው ወዘተ ናቸው። ሙናፊቅ ማለት የሚችለው አላህ ብቻ ነው። ምክንያቱም ኒፋቅ ልብ ላይ ያለ በሽታ ነው፦
4፥63 *እነዚህ እነዚያ አላህ በልቦቻቸው ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅባቸው ናቸው፤ እነርሱንም ተዋቸው፤ ገሥጻቸውም፤ ለእነርሱም በራሳቸው ውስጥ ስሜት ያለውን ቃል ተናገራቸው*። ﺃُﻭﻟَﺌِﻚَ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﻳَﻌْﻠَﻢُ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻣَﺎ ﻓِﻲ ﻗُﻠُﻮﺑِﻬِﻢْ ﻓَﺄَﻋْﺮِﺽْ ﻋَﻨْﻬُﻢْ ﻭَﻋِﻈْﻬُﻢْ ﻭَﻗُﻞْ ﻟَﻬُﻢْ ﻓِﻲ ﺃَﻧْﻔُﺴِﻬِﻢْ ﻗَﻮْﻟًﺎ ﺑَﻠِﻴﻐًﺎ ” ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻨﺴﺎﺀ
3፥118 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ከእናንተ ሌላ ምስጢረኛን አትያዙ፤ ማበላሸትን አይገቱላችሁም፤ ጉዳታችሁን ይወዳሉ፥ ጥላቻይቱ ከአፎቻቸዉ በእርግጥ ተገለጸች። ልቦቻቸዉም የሚደብቁት ይበልጥ ትልቅ ነዉ*። ልብ የምታደርጉ እንደሆናችሁ ለእናንተ ማብራራያዎችን በእርግጥ ገለጽን። يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا بِطَانَةً مِّن دُونِكُمْ لَا يَأْلُونَكُمْ خَبَالًا وَدُّوا مَا عَنِتُّمْ قَدْ بَدَتِ الْبَغْضَاءُ مِنْ أَفْوَاهِهِمْ وَمَا تُخْفِي صُدُورُهُمْ أَكْبَرُ ۚ قَدْ بَيَّنَّا لَكُمُ الْآيَاتِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْقِلُونَ
አላህ የቀልብ በሽታ ከሆነው ከኒፋቅ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“በጥቂት አለመብቃቃት”
በጥቂት መብቃቃትን የአማኞች ባህርይ ነው፤ በጥቂት አለመብቃቃት የመናፍቃን ባህርይ ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ: መጽሐፍ 70, ሐዲስ 22
አቢ ዑመር”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ሙዕሚን በአንድ አንጀት ይመገባል፤ ካፊር ወይም ሙናፊቅ በሰባት አንጀት ይመገባል*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ الْمُؤْمِنَ يَأْكُلُ فِي مِعًى وَاحِدٍ، وَإِنَّ الْكَافِرَ ـ أَوِ الْمُنَافِقَ فَلاَ أَدْرِي أَيَّهُمَا قَالَ عُبَيْدُ اللَّهِ ـ يَأْكُلُ فِي سَبْعَةِ أَمْعَاءٍ ”.
ሙዕሚን በአንድ አንጀት ይመገባል ማለት ሲበላ በቢሥሚላህ ስለሚጀምር በረካ አለው፣ ያጣቅመዋል እና ይብቃቃል ማለት እንጅ አንድ ነው አንጀቱ ማለት አይደለም። በተጨማሪም ካፊር ወይም ሙናፊቅ በሰባት አንጀት ይመገባል ማለት በቢሥሚላህ ስለማይጀምር በረካ የለውም፣ አያጣቅመውም እና አይብቃቃም ማለት እንጅ ሰባት ነው አንጀቱ ማለት አይደለም። ይህ “መዕነዊይ” ማለትም “ፍካሬአዊ” አነጋገር እንጂ “ሒስሲይ” ማለትም “እማሬአዊ” አይደለም።
ነጥብ ስድስት
“ቁርአንን የሚቀራ ሙናፊቅ”
ቁርአንን የሚቀራ ሙናፊቅ ልክ እንደ አሪቲ ነው፤ ሽታው ያውዳል ጣዕሙ ግን ይመራል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 288,
ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *“ቁርአንን የሚቀራ አማኝ ምሳሌው ልክ “እንደ” ትርንጎ ነው፤ ሽታው ጥሩ ነው ጣዕሙም ጥሩ ነው። ቁርአንን የማይቀራ አማኝ ደግሞ ልክ እንደ ተምር ነው፤ ሽታ የለውም ጣዕም ግን አለው። ቁርአንን የሚቀራ ሙናፊቅ አምሳያው ልክ እንደ አሪቲ ነው፤ ሽታው ያውዳል ጣዕሙ ግን ይመራል። ቁርአንን የማይቀራ ሙናፊቅ ደግሞ ልክ እንደ እንቧይ ነው ሽታ የለውም፤ ጣዕሙም መራራ ነው”* عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْمُؤْمِنُ الَّذِي يَقْرَأُ الْقُرْآنَ وَيَعْمَلُ بِهِ كَالأُتْرُجَّةِ، طَعْمُهَا طَيِّبٌ وَرِيحُهَا طَيِّبٌ، وَالْمُؤْمِنُ الَّذِي لاَ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ وَيَعْمَلُ بِهِ كَالتَّمْرَةِ، طَعْمُهَا طَيِّبٌ وَلاَ رِيحَ لَهَا، وَمَثَلُ الْمُنَافِقِ الَّذِي يَقْرَأُ الْقُرْآنَ كَالرَّيْحَانَةِ، رِيحُهَا طَيِّبٌ وَطَعْمُهَا مُرٌّ، وَمَثَلُ الْمُنَافِقِ الَّذِي لاَ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ كَالْحَنْظَلَةِ، طَعْمُهَا مُرٌّ ـ أَوْ خَبِيثٌ ـ وَرِيحُهَا مُرٌّ ”
ኒፋቅ በሁለት ይከፈላል፤ አንደኛው ኒፋቁል አስገር ሲሆን ይህ ባህርይ ያለበት ሙናፊቅ ባይሰኝም ግን ከላይ የተዘረዘሩት የታመኑት ጊዜ መካድ፣ ሲናገሩ መዋሸት፣ ቃል ገብቶ ማፍረስ፣ ቀጠሮን ማዛባት፣ ሲከራከር ማስተባበል ናቸው።
ሁለተኛው ኒፋቁል አክበር ሲሆን ይህ ሰው ሙናፊቅ ይባላል፤ የትልቁ ኒፋቅ ምልክቶች የአላህን መልእክተኛ ማስተባበል፣ የተቀበሉትን መልእክት በከፊሉ ማስተባበል፣ እሳቸውን መጥላት፣ መልእክታቸውን መጥላት፣ በኢስላም ዝቅ ማለት መደሰት፣ የኢስላም የበላይነትን መጥላት ናቸው ወዘተ ናቸው። ሙናፊቅ ማለት የሚችለው አላህ ብቻ ነው። ምክንያቱም ኒፋቅ ልብ ላይ ያለ በሽታ ነው፦
4፥63 *እነዚህ እነዚያ አላህ በልቦቻቸው ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅባቸው ናቸው፤ እነርሱንም ተዋቸው፤ ገሥጻቸውም፤ ለእነርሱም በራሳቸው ውስጥ ስሜት ያለውን ቃል ተናገራቸው*። ﺃُﻭﻟَﺌِﻚَ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﻳَﻌْﻠَﻢُ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻣَﺎ ﻓِﻲ ﻗُﻠُﻮﺑِﻬِﻢْ ﻓَﺄَﻋْﺮِﺽْ ﻋَﻨْﻬُﻢْ ﻭَﻋِﻈْﻬُﻢْ ﻭَﻗُﻞْ ﻟَﻬُﻢْ ﻓِﻲ ﺃَﻧْﻔُﺴِﻬِﻢْ ﻗَﻮْﻟًﺎ ﺑَﻠِﻴﻐًﺎ ” ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻨﺴﺎﺀ
3፥118 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ከእናንተ ሌላ ምስጢረኛን አትያዙ፤ ማበላሸትን አይገቱላችሁም፤ ጉዳታችሁን ይወዳሉ፥ ጥላቻይቱ ከአፎቻቸዉ በእርግጥ ተገለጸች። ልቦቻቸዉም የሚደብቁት ይበልጥ ትልቅ ነዉ*። ልብ የምታደርጉ እንደሆናችሁ ለእናንተ ማብራራያዎችን በእርግጥ ገለጽን። يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا بِطَانَةً مِّن دُونِكُمْ لَا يَأْلُونَكُمْ خَبَالًا وَدُّوا مَا عَنِتُّمْ قَدْ بَدَتِ الْبَغْضَاءُ مِنْ أَفْوَاهِهِمْ وَمَا تُخْفِي صُدُورُهُمْ أَكْبَرُ ۚ قَدْ بَيَّنَّا لَكُمُ الْآيَاتِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْقِلُونَ
አላህ የቀልብ በሽታ ከሆነው ከኒፋቅ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ግዝረተ-ኢየሱስ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
ፈጣሪ ጾታ የለውም። ሴትም ወንድም አይደለም፥ የሴትም የወንድም ሩካቤ ስጋ የለውም። ከዚህ በተቃራኒ ግን ኢየሱስ ጾታ አለው ወንድ ነው፦
ሉቃስ 1፥31 እነሆም፥ ትፀንሻለሽ *"ወንድ"* ልጅም *ትወልጃለሽ*፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ።
ጾታው ወንድ ስለሆነ የወንድ ሩካቤ ስጋ አለው፥ ይህ ሩካቤ ስጋ"sex organ" ሽንት ለመሽናት እና ከሴት ጋር ተራክቦ"intercourse" ለማድረግ ያገለግላል። ወንድ ሩካቤ ስጋው ላይ ያለውን ሸለፈት በስምንተኛ ቀን ይገረዛል፦
ዘፍጥረት 17፥12 *የስምንት ቀን ልጅ ይገረዝ*፤ በቤት የተወለደ ወይም ከዘራችሁ ያይደለ በብርም ከእንግዳ ሰው የተገዛ፥ ወንድ ሁሉ በትውልዳችሁ ይገረዝ።
ኢየሱስም ስምንት ቀን ሲሞላው ተገርዟል፥ በማህጸን ከመረገዙ ማለትም ከመጸነሱ በፊት ስም እንደወጣለት ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ፦
ሉቃስ 2፥21 *"ሊገርዙት ስምንት ቀን በሞላ ጊዜ፥ በማኅፀን ሳይጸነስ በመልአኩ እንደ ተባለ፥ ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ"*።
ሮሜ 15፥9 *"ክርስቶስ ስለ እግዚአብሔር እውነት የመገረዝ አገልጋይ ሆነ"* እላለሁ።
ይህ የተገረዘውን ሕጻን በጌታ ፊት ያቆሙት ዘንድ ዮሴፍና ማርያም ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት፦
ሉቃስ 2፥24 *"እንደ ሙሴም ሕግ የመንጻታቸው ወራት በተፈጸመ ጊዜ፥ በጌታ ሕግ፦ የእናቱን ማኅፀን የሚከፍት ወንድ ሁሉ ለጌታ የተቀደሰ ይባላል ተብሎ እንደ ተጻፈ *"በጌታ ፊት ሊያቆሙት፥ በጌታም ሕግ፦ ሁለት ዋሊያ ወይም ሁለት የርግብ ጫጩቶች እንደ ተባለ፥ መሥዋዕት ሊያቀርቡ ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት"*።
አስቡት ፈጣሪ ጾታ ኖሮት፣ ወንድ ሆኖ፣ ተገርዞ፣ በጌታ ፊት ሊያቆሙት ሲወስዱት። አያችሁ የሁሉ ጌታ እና ሕጻኑ ሁለት የለያዩ ኑባሬ እንደሆኑ?
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ጥር 6 ቀን በዓመት አንዴ "ግዝረተ ኢየሱስ" ተብሎ የተገዘረበትን ዓመታዊ ክብረ በዓል ትዘክራለች። "ግዝረት" ማለት የግዕዝ ቃል ሲሆን "ግርዘት"circumcision" ማለት ነው። ይህ ተቆርጦ የተገዘረው ሸለፈት ስጋ አምላክ ነው፥ ይመለካል፦
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 78፥31
ቄርሎስም አለ፦
“ወዓዲ ንቤ እስመ ሥጋሁ ለእግዚእነ ክርስቶስ አምላክ ውእቱ”
ትርጉም፦
“ዳግመኛ የጌታችን የክርስቶስ ስጋ አምላክ እንደሆነ እንናገራለን”
"የክርስቶስ ስጋ አምላክ እንደሆነ እንናገራለን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ያ የተገዘው ሸለፈት ስጋ አምላክ ከነበረ ዛሬ የት ይገኛል? አሁን ተሸልቶ አፈር ሆኖ ታመልኩታላችሁን? የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ፦
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
ፈጣሪ ጾታ የለውም። ሴትም ወንድም አይደለም፥ የሴትም የወንድም ሩካቤ ስጋ የለውም። ከዚህ በተቃራኒ ግን ኢየሱስ ጾታ አለው ወንድ ነው፦
ሉቃስ 1፥31 እነሆም፥ ትፀንሻለሽ *"ወንድ"* ልጅም *ትወልጃለሽ*፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ።
ጾታው ወንድ ስለሆነ የወንድ ሩካቤ ስጋ አለው፥ ይህ ሩካቤ ስጋ"sex organ" ሽንት ለመሽናት እና ከሴት ጋር ተራክቦ"intercourse" ለማድረግ ያገለግላል። ወንድ ሩካቤ ስጋው ላይ ያለውን ሸለፈት በስምንተኛ ቀን ይገረዛል፦
ዘፍጥረት 17፥12 *የስምንት ቀን ልጅ ይገረዝ*፤ በቤት የተወለደ ወይም ከዘራችሁ ያይደለ በብርም ከእንግዳ ሰው የተገዛ፥ ወንድ ሁሉ በትውልዳችሁ ይገረዝ።
ኢየሱስም ስምንት ቀን ሲሞላው ተገርዟል፥ በማህጸን ከመረገዙ ማለትም ከመጸነሱ በፊት ስም እንደወጣለት ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ፦
ሉቃስ 2፥21 *"ሊገርዙት ስምንት ቀን በሞላ ጊዜ፥ በማኅፀን ሳይጸነስ በመልአኩ እንደ ተባለ፥ ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ"*።
ሮሜ 15፥9 *"ክርስቶስ ስለ እግዚአብሔር እውነት የመገረዝ አገልጋይ ሆነ"* እላለሁ።
ይህ የተገረዘውን ሕጻን በጌታ ፊት ያቆሙት ዘንድ ዮሴፍና ማርያም ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት፦
ሉቃስ 2፥24 *"እንደ ሙሴም ሕግ የመንጻታቸው ወራት በተፈጸመ ጊዜ፥ በጌታ ሕግ፦ የእናቱን ማኅፀን የሚከፍት ወንድ ሁሉ ለጌታ የተቀደሰ ይባላል ተብሎ እንደ ተጻፈ *"በጌታ ፊት ሊያቆሙት፥ በጌታም ሕግ፦ ሁለት ዋሊያ ወይም ሁለት የርግብ ጫጩቶች እንደ ተባለ፥ መሥዋዕት ሊያቀርቡ ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት"*።
አስቡት ፈጣሪ ጾታ ኖሮት፣ ወንድ ሆኖ፣ ተገርዞ፣ በጌታ ፊት ሊያቆሙት ሲወስዱት። አያችሁ የሁሉ ጌታ እና ሕጻኑ ሁለት የለያዩ ኑባሬ እንደሆኑ?
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ጥር 6 ቀን በዓመት አንዴ "ግዝረተ ኢየሱስ" ተብሎ የተገዘረበትን ዓመታዊ ክብረ በዓል ትዘክራለች። "ግዝረት" ማለት የግዕዝ ቃል ሲሆን "ግርዘት"circumcision" ማለት ነው። ይህ ተቆርጦ የተገዘረው ሸለፈት ስጋ አምላክ ነው፥ ይመለካል፦
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 78፥31
ቄርሎስም አለ፦
“ወዓዲ ንቤ እስመ ሥጋሁ ለእግዚእነ ክርስቶስ አምላክ ውእቱ”
ትርጉም፦
“ዳግመኛ የጌታችን የክርስቶስ ስጋ አምላክ እንደሆነ እንናገራለን”
"የክርስቶስ ስጋ አምላክ እንደሆነ እንናገራለን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ያ የተገዘው ሸለፈት ስጋ አምላክ ከነበረ ዛሬ የት ይገኛል? አሁን ተሸልቶ አፈር ሆኖ ታመልኩታላችሁን? የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ፦
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ውይይት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16:125 ወደ ጌታህ መንገድ *በብልሃትና በመልካም ግሣጼ በለዘብታ ቃል ጥራ”፤ በዚያችም እርሷ መልካም በሆነችው “ዘዴ ተከራከራቸው”*፤ ٱدْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِٱلْحِكْمَةِ وَٱلْمَوْعِظَةِ ٱلْحَسَنَةِ ۖ وَجَٰدِلْهُم بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ ۚ إِنَّ رَبَّكَ هُوَ أَعْلَمُ بِمَن ضَلَّ عَن سَبِيلِهِۦ ۖ وَهُوَ أَعْلَمُ بِٱلْمُهْتَدِينَ
"ውይይት" በተቃናቃኝ እና በአቀንቃኝ አሊያም በአውንታዊ እና በአሉታዊ አመለካከት ባላቸው ሰዎች መካከል የሚደረግ ሙግት ብቻ ሳይሆን ችግር ሲመጣ የመጣው ችግር ለማንበብ፣ ለመረዳት፣ ለመፍታት አይነተኛ ቁልፍ ነው፤ ማንኛውም ውይይት አላህ ይሰማዋል፣ ያውቀዋል፣ የቂያማ ቀን በቀኝና በግራ ያሉት መላእክትም ውይይታችንን ጽፈውት ያስጠይቀናል፦
9፥78 አላህ ምስጢራቸውን እና *ውይይታቸውን የሚያውቅ መኾኑን* አላህም ሩቆችን ሁሉ በጣም ዐዋቂ መኾኑን አያውቁምን? أَلَمْ يَعْلَمُوٓا۟ أَنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ سِرَّهُمْ وَنَجْوَىٰهُمْ وَأَنَّ ٱللَّهَ عَلَّٰمُ ٱلْغُيُوبِ
43፥80 ወይም እኛ ምስጢራቸውን እና *ውይይታቸውን የማንሰማ መኾናችንን ያስባሉን? አይደለም፤ መልክተኞቻችንም እነርሱ ዘንድ ይጽፋሉ*፡፡ أَمْ يَحْسَبُونَ أَنَّا لَا نَسْمَعُ سِرَّهُمْ وَنَجْوَىٰهُم ۚ بَلَىٰ وَرُسُلُنَا لَدَيْهِمْ يَكْتُبُونَ
ስለዚህ ውይይት ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚቀርብ የማስተማሪያ ጥበብ እንጂ የሌላውን ሰው ሃሳብና ስሜት ለማብጠልጠል፣ ለማጠልሸት፣ ለማበሻቀጥ፣ ለማነወር፣ ተብሎ የሚደረግ ንትርክ ወይም እሰጣገባ አይደለም። ለውይይት ምህዳር የሚሆኑ ቅድመ-ሁኔታ እስቲ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ሥነ-እውነት"
የሥነ-እውነት ጥናት"metaphysics" ምሁራን እንደሚያትቱት እውነት አንድ ሲሆን ሁለት ገፅታዎች አሉት፤ አንዱ "ውሳጣዊ እውነታ"subjective truth" ሲሆን ለምሳሌ እኔ አሳ መብላት እወዳለው ብል፤ ሌላ ሰው አልወድም ብንል ሁለታችንም ትክክል ነን፤ ይህ "ውሳጣዊ እውነታ" ይባላል፤ ሁለተኛው ደግሞ "ውጫዊ እውነታ"objective truth" ሲሆን ለምሳሌ ቢጫ ቀለም በየትኛውም ቋንቋ ስሙ ይቀያየር እንጂ ቢጫ ቀይ፣ አረንጓዴ፣ ነጭ አይደለም፤ ይህ "ውጫዊ እውነታ" ይባላል፤ አንድ ሰው ይህንን እውነታ ሲቃረን ዕውቀት ጎድሎት በመሃይምነት እንዳለ ያሳብቅበታል። አምላካችን አላህ ከሰዎች ጋር ባለን መስተጋብር፦ "ትክክለኛውንም ንግግር” ተናገሩ" "ሐሰትንም ቃል ራቁ" ይለናል፦
33:70 እላንተ ያመናችሁ ሆይ አላህን ፍሩ፤ *ትክክለኛውንም ንግግር” ተናገሩ*። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَقُولُوا۟ قَوْلًۭا سَدِيدًۭا
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ
እውነትን ለመግለጥ ሃሰትን ለማጋለጥ እውነቱ ምንድን ነው? ሃሰቱ ምንድን ነው? ብሎ መሞገት እንጂ እውነተኛው ማን ነው? ሃሰተኛው ማነው? ካልክ ሰውዬው ወደ ግትረኛነት ወይም ወደ መበሻሸቅ ይሄዳል፤ ስለዚህ ውይይት ለማድረግ ሃቅ መያዝ አይነተኛ ሚና ነው፤ አንድ ሰው እውነተኛ ለመሆን ማስረጃ ማቅረብ አለበት፤ ሁሌም ማስረጃ ከያዙ እውነተኞች ጋር መሆን አለብን፦
2፥111 *እውነተኞች እንደኾናችሁ ማስረጃችሁን አምጡ* በላቸው፡፡ قُلْ هَاتُوا۟ بُرْهَٰنَكُمْ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
9፥119 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ *ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَكُونُوا۟ مَعَ ٱلصَّٰدِقِينَ
የተሟላ ማስረጃ ማለት ደግሞ ከአላህ የሚመጣው የአላህ ንግግር ነው፦
6፥149 *የተሟላው ማስረጃ የአላህ ነው*፡፡ በሻም ኖሮ ሁላችሁንም ባቀናችሁ ነበር» *በላቸው*፡፡ قُلْ فَلِلَّهِ ٱلْحُجَّةُ ٱلْبَٰلِغَةُ ۖ فَلَوْ شَآءَ لَهَدَىٰكُمْ أَجْمَعِينَ
45፥6 *እነዚህ በአንተ ላይ በእውነት የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ ማስረጃዎች ናቸው፡፡ ከአላህና ከማስረጃዎቹም ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ*? تِلْكَ ءَايَٰتُ ٱللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِٱلْحَقِّ ۖ فَبِأَىِّ حَدِيثٍۭ بَعْدَ ٱللَّهِ وَءَايَٰتِهِۦ يُؤْمِنُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16:125 ወደ ጌታህ መንገድ *በብልሃትና በመልካም ግሣጼ በለዘብታ ቃል ጥራ”፤ በዚያችም እርሷ መልካም በሆነችው “ዘዴ ተከራከራቸው”*፤ ٱدْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِٱلْحِكْمَةِ وَٱلْمَوْعِظَةِ ٱلْحَسَنَةِ ۖ وَجَٰدِلْهُم بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ ۚ إِنَّ رَبَّكَ هُوَ أَعْلَمُ بِمَن ضَلَّ عَن سَبِيلِهِۦ ۖ وَهُوَ أَعْلَمُ بِٱلْمُهْتَدِينَ
"ውይይት" በተቃናቃኝ እና በአቀንቃኝ አሊያም በአውንታዊ እና በአሉታዊ አመለካከት ባላቸው ሰዎች መካከል የሚደረግ ሙግት ብቻ ሳይሆን ችግር ሲመጣ የመጣው ችግር ለማንበብ፣ ለመረዳት፣ ለመፍታት አይነተኛ ቁልፍ ነው፤ ማንኛውም ውይይት አላህ ይሰማዋል፣ ያውቀዋል፣ የቂያማ ቀን በቀኝና በግራ ያሉት መላእክትም ውይይታችንን ጽፈውት ያስጠይቀናል፦
9፥78 አላህ ምስጢራቸውን እና *ውይይታቸውን የሚያውቅ መኾኑን* አላህም ሩቆችን ሁሉ በጣም ዐዋቂ መኾኑን አያውቁምን? أَلَمْ يَعْلَمُوٓا۟ أَنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ سِرَّهُمْ وَنَجْوَىٰهُمْ وَأَنَّ ٱللَّهَ عَلَّٰمُ ٱلْغُيُوبِ
43፥80 ወይም እኛ ምስጢራቸውን እና *ውይይታቸውን የማንሰማ መኾናችንን ያስባሉን? አይደለም፤ መልክተኞቻችንም እነርሱ ዘንድ ይጽፋሉ*፡፡ أَمْ يَحْسَبُونَ أَنَّا لَا نَسْمَعُ سِرَّهُمْ وَنَجْوَىٰهُم ۚ بَلَىٰ وَرُسُلُنَا لَدَيْهِمْ يَكْتُبُونَ
ስለዚህ ውይይት ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚቀርብ የማስተማሪያ ጥበብ እንጂ የሌላውን ሰው ሃሳብና ስሜት ለማብጠልጠል፣ ለማጠልሸት፣ ለማበሻቀጥ፣ ለማነወር፣ ተብሎ የሚደረግ ንትርክ ወይም እሰጣገባ አይደለም። ለውይይት ምህዳር የሚሆኑ ቅድመ-ሁኔታ እስቲ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ሥነ-እውነት"
የሥነ-እውነት ጥናት"metaphysics" ምሁራን እንደሚያትቱት እውነት አንድ ሲሆን ሁለት ገፅታዎች አሉት፤ አንዱ "ውሳጣዊ እውነታ"subjective truth" ሲሆን ለምሳሌ እኔ አሳ መብላት እወዳለው ብል፤ ሌላ ሰው አልወድም ብንል ሁለታችንም ትክክል ነን፤ ይህ "ውሳጣዊ እውነታ" ይባላል፤ ሁለተኛው ደግሞ "ውጫዊ እውነታ"objective truth" ሲሆን ለምሳሌ ቢጫ ቀለም በየትኛውም ቋንቋ ስሙ ይቀያየር እንጂ ቢጫ ቀይ፣ አረንጓዴ፣ ነጭ አይደለም፤ ይህ "ውጫዊ እውነታ" ይባላል፤ አንድ ሰው ይህንን እውነታ ሲቃረን ዕውቀት ጎድሎት በመሃይምነት እንዳለ ያሳብቅበታል። አምላካችን አላህ ከሰዎች ጋር ባለን መስተጋብር፦ "ትክክለኛውንም ንግግር” ተናገሩ" "ሐሰትንም ቃል ራቁ" ይለናል፦
33:70 እላንተ ያመናችሁ ሆይ አላህን ፍሩ፤ *ትክክለኛውንም ንግግር” ተናገሩ*። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَقُولُوا۟ قَوْلًۭا سَدِيدًۭا
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ
እውነትን ለመግለጥ ሃሰትን ለማጋለጥ እውነቱ ምንድን ነው? ሃሰቱ ምንድን ነው? ብሎ መሞገት እንጂ እውነተኛው ማን ነው? ሃሰተኛው ማነው? ካልክ ሰውዬው ወደ ግትረኛነት ወይም ወደ መበሻሸቅ ይሄዳል፤ ስለዚህ ውይይት ለማድረግ ሃቅ መያዝ አይነተኛ ሚና ነው፤ አንድ ሰው እውነተኛ ለመሆን ማስረጃ ማቅረብ አለበት፤ ሁሌም ማስረጃ ከያዙ እውነተኞች ጋር መሆን አለብን፦
2፥111 *እውነተኞች እንደኾናችሁ ማስረጃችሁን አምጡ* በላቸው፡፡ قُلْ هَاتُوا۟ بُرْهَٰنَكُمْ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
9፥119 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ *ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَكُونُوا۟ مَعَ ٱلصَّٰدِقِينَ
የተሟላ ማስረጃ ማለት ደግሞ ከአላህ የሚመጣው የአላህ ንግግር ነው፦
6፥149 *የተሟላው ማስረጃ የአላህ ነው*፡፡ በሻም ኖሮ ሁላችሁንም ባቀናችሁ ነበር» *በላቸው*፡፡ قُلْ فَلِلَّهِ ٱلْحُجَّةُ ٱلْبَٰلِغَةُ ۖ فَلَوْ شَآءَ لَهَدَىٰكُمْ أَجْمَعِينَ
45፥6 *እነዚህ በአንተ ላይ በእውነት የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ ማስረጃዎች ናቸው፡፡ ከአላህና ከማስረጃዎቹም ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ*? تِلْكَ ءَايَٰتُ ٱللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِٱلْحَقِّ ۖ فَبِأَىِّ حَدِيثٍۭ بَعْدَ ٱللَّهِ وَءَايَٰتِهِۦ يُؤْمِنُونَ
ነጥብ ሁለት
"ሥነ-ዕውቀት"
"የሥነ-ዕውቀት ጥናት"epistemology" ምሁራን ዕውቀት በሁለት ይከፍሉታል፤ አንዱ "ውሳጣዊ ዕውቀት"Rational knowledge" ሲሆን ለምሳሌ ከውስጥ የሚመጣ እሳቤ፣ ፈጠራ፣ መፍትሔ ወዘተ "ውሳጣዊ እውነታ" ይባላል፤ ሁለተኛው ደግሞ "ውጫዊ ዕውቀት"Irational knowledge" ሲሆን ለምሳሌ ልምድ፣ ተሞርኮ፣ ሰርቶ ማሳያ ወዘተ "ውጫዊ ዕውቀት" ይባላል፤ ዕውቀት ለብዙ ነገር ማስረጃ ነው፤ እውነተኛ ሰው በዕውቀት ይናገራል፤ ያለ ዕውቀት አንድን እምነት መከተል ያስጠይቃል፦
6፥143 *እውነተኞች እንደሆናችሁ በዕውቀት ንገሩኝ* በላቸው፡፡ نَبِّـُٔونِى بِعِلْمٍ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል*፡፡ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና፡፡ وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِۦ عِلْمٌ ۚ إِنَّ ٱلسَّمْعَ وَٱلْبَصَرَ وَٱلْفُؤَادَ كُلُّ أُو۟لَٰٓئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْـُٔولًۭا
አንድ ነገረኛ ወሬን ቢያመጣልን በስሕተት ላይ ሆነን ሕዝቦችን እንዳንጎዳ እና በሠራነው ነገር ላይ ተጸጻቾች እንዳንሆን በዕውቀት በተደገፈ ማስረጃ ማረጋገጥ አለብን፦
49:6 እላንተ ያመናችሁ ሆይ ነገረኛ *ወሬን ቢያመጣላችሁ” በስሕተት ላይ ሆናችሁ “ሕዝቦችን እንዳትጎዱ” እና በሠራችሁት ነገር ላይ “ተጸጻቾች” እንዳትሆኑ ”አረጋግጡ”*። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِن جَآءَكُمْ فَاسِقٌۢ بِنَبَإٍۢ فَتَبَيَّنُوٓا۟ أَن تُصِيبُوا۟ قَوْمًۢا بِجَهَٰلَةٍۢ فَتُصْبِحُوا۟ عَلَىٰ مَا فَعَلْتُمْ نَٰدِمِينَ
ዕውቀት ከሰው ልጅ አዕምሮ ሲመጣ "ዐቅል" عقل ሲባል ወሕይ ሆኖ ወደ ነብያት ሲመጣ ደግሞ "ነቅል" نفل ይባላል፤ ለምሳሌ ቁርአን ከዕውቀት ጋርም የተዘረዘረ መጽሐፍ ነው፤ ነብያችን"ﷺ" የማያውቁት እና ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቃቸው አላህ ነው፦
7፥52 *ከዕውቀት ጋርም የዘረዘርነው የኾነን መጽሐፍ ለሚያምኑ ሕዝቦች መምሪያና እዝነት ሲኾን በእርግጥ አመጣንላቸው*፡፡ وَلَقَدْ جِئْنَٰهُم بِكِتَٰبٍۢ فَصَّلْنَٰهُ عَلَىٰ عِلْمٍ هُدًۭى وَرَحْمَةًۭ لِّقَوْمٍۢ يُؤْمِنُونَ
4፥114 *አላህም በአንተ ላይ መጽሐፍንና ጥበብን አወረደ፤ የማታውቀውንም ሁሉ ዐሳወቀህ*፡፡ የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው፡፡ وَأَنزَلَ ٱللَّهُ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحِكْمَةَ وَعَلَّمَكَ مَا لَمْ تَكُن تَعْلَمُ ۚ وَكَانَ فَضْلُ ٱللَّهِ عَلَيْكَ عَظِيمًۭا
55፥1-2 *አል-ረሕማን ቁርኣንን አሳወቀ*፡፡ ٱلرَّحْمَٰنُ عَلَّمَ ٱلْقُرْءَانَ
96፥5 *ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን*፡፡ عَلَّمَ ٱلْإِنسَٰنَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
ነጥብ ሶስት
"ሥነ-አመክንዮ"
"የሥነ-አመክንዮ"Logic" ምሁራን "ሙግት"argument" በሁለት ይከፍሉታል፤ አንዱ "ስሙር ሙግት"valid argument" ሲሆን ይህ ሙግት በእማኝነትና በአስረጂነት ጠቅሶና አጣቅሶ መሟገት ነው፤ በትክክለኛው የአስተላለፍ ስልትና አወቃቀር ስለተዋቀረ የራሱ የሆነ መንደርደሪ፣ የሙግት ነጥብ"premise"፣ መደምደሚያ ያለው ነው፤ ዕውቀት ላይ የተመሰረተ ማስረጃ በአጽንኦትና በአንክሮት ለማዳመጥ ጥልና ጥንፍፍ ያለ መረዳት ነው፤ ይህን ሙግት አምላካችን አላህ መልካም ክርክር ይለዋል፤ ይህ ዘዴ ርቱዕ አካሄድ"optimistic approach" ነው፦
16:125 ወደ ጌታህ መንገድ *በብልሃትና በመልካም ግሣጼ በለዘብታ ቃል ጥራ”፤ በዚያችም እርሷ መልካም በሆነችው “ዘዴ ተከራከራቸው”*፤ ٱدْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِٱلْحِكْمَةِ وَٱلْمَوْعِظَةِ ٱلْحَسَنَةِ ۖ وَجَٰدِلْهُم بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ ۚ إِنَّ رَبَّكَ هُوَ أَعْلَمُ بِمَن ضَلَّ عَن سَبِيلِهِۦ ۖ وَهُوَ أَعْلَمُ بِٱلْمُهْتَدِينَ
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ *መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ*፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ በሉም «በዚያ ወደኛ በተወረደው ወደናንተም በተወረደው አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» وَلَا تُجَٰدِلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ إِلَّا ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ሁለተኛው ሙግት ደግሞ "ስሁት ሙግት"Invalid argument" ሲሆን ይህ ሙግት ያለ ዕውቀትና ያለ መረጃ እውርር ድንብር የሆነ ፀለምተኛ ሙግት ነው፤ ሰው ሱሪ በአንገቴ ካለ ዓይን ያስፈጠጠ እውነት ዓይኔን ግንባር ያርገው ብሎ የጨባራ ለቅሶ ውስጥ እርርና ምርር ብሎ የሚንጨረጨረውና የሚንተከተከው በዚህ ሙግት ነው፤ ይህ አካሄድ ኢርቱዕ አካሄድ"pessimistic approach" ነው፦
22፥8 *ከሰዎችም ውስጥ ያለ ዕውቀት፣ ያለ ማስረጃም፣ ያለ አብራሪ መጽሐፍም በአላህ ጉዳይ የሚከራከር ሰው አለ*፡፡ وَمِنَ ٱلنَّاسِ مَن يُجَٰدِلُ فِى ٱللَّهِ بِغَيْرِ عِلْمٍۢ وَلَا هُدًۭى وَلَا كِتَٰبٍۢ مُّنِيرٍۢ
በድርቅና ያለ ዕውቀት፣ ያለ ማስረጃም፣ ያለ አብራሪ መጽሐፍም የሚከራከርን ሰው መሃይምነት ስላጠቃው መሃይማን በክፉ ሲያነጋግሩን በሰላም ውይይቱን መተው ነው፤ ምክንያቱም ወደ ብሽሽቅ ስለሚያስገባ ነው፤ ብሽሽቅ ውስጥ መልካም የሆነችውን ቃል ስለማንናገር ሰይጣን በመካከላቸው ያበላሻልና፦
7:199 “ገርን ጠባይ ያዝ”፤ በመልካምም እዘዝ “መሃይማንን” الْجَاهِلِينَ ተዋቸው። خُذِ ٱلْعَفْوَ وَأْمُرْ بِٱلْعُرْفِ وَأَعْرِضْ عَنِ ٱلْجَٰهِلِينَ
25:63 የአልረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ “በዝግታ የሚኼዱት”፣ “መሃይማን” الْجَاهِلُونَ በክፉ ባነጋገሩዋቸው ጊዜ፣ “ሰላም” የሚሉት ናቸው። وَعِبَادُ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلَّذِينَ يَمْشُونَ عَلَى ٱلْأَرْضِ هَوْنًۭا وَإِذَا خَاطَبَهُمُ ٱلْجَٰهِلُونَ قَالُوا۟ سَلَٰمًۭا
17:53 ለባሮቼም በላቸው፦ ያችን እርሷ “መልካም የሆነችውን ቃል ይናገሩ”፤ ሰይጣን በመካከላቸው ያበላሻልና፤ ሰይጣን ለሰው ግልጽ ጠላት ነውና። وَقُل لِّعِبَادِى يَقُولُوا۟ ٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ ۚ إِنَّ ٱلشَّيْطَٰنَ يَنزَغُ بَيْنَهُمْ ۚ إِنَّ ٱلشَّيْطَٰنَ كَانَ لِلْإِنسَٰنِ عَدُوًّۭا مُّبِينًۭا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ሥነ-ዕውቀት"
"የሥነ-ዕውቀት ጥናት"epistemology" ምሁራን ዕውቀት በሁለት ይከፍሉታል፤ አንዱ "ውሳጣዊ ዕውቀት"Rational knowledge" ሲሆን ለምሳሌ ከውስጥ የሚመጣ እሳቤ፣ ፈጠራ፣ መፍትሔ ወዘተ "ውሳጣዊ እውነታ" ይባላል፤ ሁለተኛው ደግሞ "ውጫዊ ዕውቀት"Irational knowledge" ሲሆን ለምሳሌ ልምድ፣ ተሞርኮ፣ ሰርቶ ማሳያ ወዘተ "ውጫዊ ዕውቀት" ይባላል፤ ዕውቀት ለብዙ ነገር ማስረጃ ነው፤ እውነተኛ ሰው በዕውቀት ይናገራል፤ ያለ ዕውቀት አንድን እምነት መከተል ያስጠይቃል፦
6፥143 *እውነተኞች እንደሆናችሁ በዕውቀት ንገሩኝ* በላቸው፡፡ نَبِّـُٔونِى بِعِلْمٍ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል*፡፡ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና፡፡ وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِۦ عِلْمٌ ۚ إِنَّ ٱلسَّمْعَ وَٱلْبَصَرَ وَٱلْفُؤَادَ كُلُّ أُو۟لَٰٓئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْـُٔولًۭا
አንድ ነገረኛ ወሬን ቢያመጣልን በስሕተት ላይ ሆነን ሕዝቦችን እንዳንጎዳ እና በሠራነው ነገር ላይ ተጸጻቾች እንዳንሆን በዕውቀት በተደገፈ ማስረጃ ማረጋገጥ አለብን፦
49:6 እላንተ ያመናችሁ ሆይ ነገረኛ *ወሬን ቢያመጣላችሁ” በስሕተት ላይ ሆናችሁ “ሕዝቦችን እንዳትጎዱ” እና በሠራችሁት ነገር ላይ “ተጸጻቾች” እንዳትሆኑ ”አረጋግጡ”*። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِن جَآءَكُمْ فَاسِقٌۢ بِنَبَإٍۢ فَتَبَيَّنُوٓا۟ أَن تُصِيبُوا۟ قَوْمًۢا بِجَهَٰلَةٍۢ فَتُصْبِحُوا۟ عَلَىٰ مَا فَعَلْتُمْ نَٰدِمِينَ
ዕውቀት ከሰው ልጅ አዕምሮ ሲመጣ "ዐቅል" عقل ሲባል ወሕይ ሆኖ ወደ ነብያት ሲመጣ ደግሞ "ነቅል" نفل ይባላል፤ ለምሳሌ ቁርአን ከዕውቀት ጋርም የተዘረዘረ መጽሐፍ ነው፤ ነብያችን"ﷺ" የማያውቁት እና ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቃቸው አላህ ነው፦
7፥52 *ከዕውቀት ጋርም የዘረዘርነው የኾነን መጽሐፍ ለሚያምኑ ሕዝቦች መምሪያና እዝነት ሲኾን በእርግጥ አመጣንላቸው*፡፡ وَلَقَدْ جِئْنَٰهُم بِكِتَٰبٍۢ فَصَّلْنَٰهُ عَلَىٰ عِلْمٍ هُدًۭى وَرَحْمَةًۭ لِّقَوْمٍۢ يُؤْمِنُونَ
4፥114 *አላህም በአንተ ላይ መጽሐፍንና ጥበብን አወረደ፤ የማታውቀውንም ሁሉ ዐሳወቀህ*፡፡ የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው፡፡ وَأَنزَلَ ٱللَّهُ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحِكْمَةَ وَعَلَّمَكَ مَا لَمْ تَكُن تَعْلَمُ ۚ وَكَانَ فَضْلُ ٱللَّهِ عَلَيْكَ عَظِيمًۭا
55፥1-2 *አል-ረሕማን ቁርኣንን አሳወቀ*፡፡ ٱلرَّحْمَٰنُ عَلَّمَ ٱلْقُرْءَانَ
96፥5 *ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን*፡፡ عَلَّمَ ٱلْإِنسَٰنَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
ነጥብ ሶስት
"ሥነ-አመክንዮ"
"የሥነ-አመክንዮ"Logic" ምሁራን "ሙግት"argument" በሁለት ይከፍሉታል፤ አንዱ "ስሙር ሙግት"valid argument" ሲሆን ይህ ሙግት በእማኝነትና በአስረጂነት ጠቅሶና አጣቅሶ መሟገት ነው፤ በትክክለኛው የአስተላለፍ ስልትና አወቃቀር ስለተዋቀረ የራሱ የሆነ መንደርደሪ፣ የሙግት ነጥብ"premise"፣ መደምደሚያ ያለው ነው፤ ዕውቀት ላይ የተመሰረተ ማስረጃ በአጽንኦትና በአንክሮት ለማዳመጥ ጥልና ጥንፍፍ ያለ መረዳት ነው፤ ይህን ሙግት አምላካችን አላህ መልካም ክርክር ይለዋል፤ ይህ ዘዴ ርቱዕ አካሄድ"optimistic approach" ነው፦
16:125 ወደ ጌታህ መንገድ *በብልሃትና በመልካም ግሣጼ በለዘብታ ቃል ጥራ”፤ በዚያችም እርሷ መልካም በሆነችው “ዘዴ ተከራከራቸው”*፤ ٱدْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِٱلْحِكْمَةِ وَٱلْمَوْعِظَةِ ٱلْحَسَنَةِ ۖ وَجَٰدِلْهُم بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ ۚ إِنَّ رَبَّكَ هُوَ أَعْلَمُ بِمَن ضَلَّ عَن سَبِيلِهِۦ ۖ وَهُوَ أَعْلَمُ بِٱلْمُهْتَدِينَ
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ *መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ*፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ በሉም «በዚያ ወደኛ በተወረደው ወደናንተም በተወረደው አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» وَلَا تُجَٰدِلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ إِلَّا ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ሁለተኛው ሙግት ደግሞ "ስሁት ሙግት"Invalid argument" ሲሆን ይህ ሙግት ያለ ዕውቀትና ያለ መረጃ እውርር ድንብር የሆነ ፀለምተኛ ሙግት ነው፤ ሰው ሱሪ በአንገቴ ካለ ዓይን ያስፈጠጠ እውነት ዓይኔን ግንባር ያርገው ብሎ የጨባራ ለቅሶ ውስጥ እርርና ምርር ብሎ የሚንጨረጨረውና የሚንተከተከው በዚህ ሙግት ነው፤ ይህ አካሄድ ኢርቱዕ አካሄድ"pessimistic approach" ነው፦
22፥8 *ከሰዎችም ውስጥ ያለ ዕውቀት፣ ያለ ማስረጃም፣ ያለ አብራሪ መጽሐፍም በአላህ ጉዳይ የሚከራከር ሰው አለ*፡፡ وَمِنَ ٱلنَّاسِ مَن يُجَٰدِلُ فِى ٱللَّهِ بِغَيْرِ عِلْمٍۢ وَلَا هُدًۭى وَلَا كِتَٰبٍۢ مُّنِيرٍۢ
በድርቅና ያለ ዕውቀት፣ ያለ ማስረጃም፣ ያለ አብራሪ መጽሐፍም የሚከራከርን ሰው መሃይምነት ስላጠቃው መሃይማን በክፉ ሲያነጋግሩን በሰላም ውይይቱን መተው ነው፤ ምክንያቱም ወደ ብሽሽቅ ስለሚያስገባ ነው፤ ብሽሽቅ ውስጥ መልካም የሆነችውን ቃል ስለማንናገር ሰይጣን በመካከላቸው ያበላሻልና፦
7:199 “ገርን ጠባይ ያዝ”፤ በመልካምም እዘዝ “መሃይማንን” الْجَاهِلِينَ ተዋቸው። خُذِ ٱلْعَفْوَ وَأْمُرْ بِٱلْعُرْفِ وَأَعْرِضْ عَنِ ٱلْجَٰهِلِينَ
25:63 የአልረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ “በዝግታ የሚኼዱት”፣ “መሃይማን” الْجَاهِلُونَ በክፉ ባነጋገሩዋቸው ጊዜ፣ “ሰላም” የሚሉት ናቸው። وَعِبَادُ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلَّذِينَ يَمْشُونَ عَلَى ٱلْأَرْضِ هَوْنًۭا وَإِذَا خَاطَبَهُمُ ٱلْجَٰهِلُونَ قَالُوا۟ سَلَٰمًۭا
17:53 ለባሮቼም በላቸው፦ ያችን እርሷ “መልካም የሆነችውን ቃል ይናገሩ”፤ ሰይጣን በመካከላቸው ያበላሻልና፤ ሰይጣን ለሰው ግልጽ ጠላት ነውና። وَقُل لِّعِبَادِى يَقُولُوا۟ ٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ ۚ إِنَّ ٱلشَّيْطَٰنَ يَنزَغُ بَيْنَهُمْ ۚ إِنَّ ٱلشَّيْطَٰنَ كَانَ لِلْإِنسَٰنِ عَدُوًّۭا مُّبِينًۭا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አሐዳዊያን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን?» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
በሥነ-መለኮት ጥናት ክርስትና፣ አይሁድ እና እስልምና አሐዳዊ ሃይማኖት"monotheistic Religion" ተብለው ይመደባሉ፤ ክርስቲያን፣ አይሁዳውያን እና ሙስሊም አሐዳውያን"Monotheism" ይባላሉ፤ ምክንያቱም ፈጣሪ በህላዌ ማለትም በምንነት አንድ ኑባሬ ነው ብለው ስለሚያምኑ ነው።
ነገር ግን የክርስትና አሐዳውያን በሥስት ዋና ዋና ክፍል ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ አሓዳውያን“Unitarian” ሲሆኑ፤ “uni” ማለት "አንድ" ማለት ሲሆን ለእነርሱ አምላክ በምንነት እና በማንነት አንድ ስለሆነ አምላካቸውን “mono-une God” ይሉታል፤ እነዚህ የመጀመሪያ መቶ ክፍለ-ዘመን የኢየሱስ ቀዳማይ ተከታዮች ነበሩ።
2ኛ ደግሞ ክሌታውያ“Binitarian” ይባላል፤ “Bini” ማለት "ሁለት" ማለት ሲሆን ለእነርሱ አምላክ በምንነት አንድ ሲሆን በማንነት ደግሞ ሁለቱ አብና ወልድ ናቸው፤ አምላካቸውን “Bini-une God” ይሉት ነበር፤ ይህ ትምህርት ሁለተኛው መቶ ክፍለ-ዘመን ላይ የዳበረ ትምህርት ነው።
3ኛ ሥላሴአዊያን“Trinitarian” ይባላሉ፤ “Tri” ማለት "ሶስት" ማለት ነው፤ ለእነርሱ አምላክ በምንነት አንድ ሲሆን በማንነት ሶስት ስለሆነ አምላካቸው “Tri-une God” ይባላል፤ ይህ በአራተኛው መቶ ክፍለ-ዘመን ላይ የዳበረ ትምህርት ነው።
እንግዲህ አምላካችን አላህ ቁርአንን በነብያችን”ﷺ" ላይ ሲያወርድ የኢየሱስ ቀዳማይ ተከታዮች ትምህርት የያዙ ዩኒታሪያን በጥቂትም ቢሆኑ ነበሩ፤ አምላካችን አላህ እኛ እንዲህ እንድል አዞናል፦
3፥64 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! *በእኛ እና በእናንተ መካከል ትክክል ወደ ኾነች ቃል ኑ*፡፡ እርሷም *አላህን እንጅ ሌላን ላናመልክ፣ በእርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው፤ በላቸው*፡፡ እምቢ ቢሉም፡- *እኛ ሙስሊሞች መኾናችንን መስክሩ በሏቸው*፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ تَعَالَوْا إِلَىٰ كَلِمَةٍ سَوَاءٍ بَيْنَنَا وَبَيْنَكُمْ أَلَّا نَعْبُدَ إِلَّا اللَّهَ وَلَا نُشْرِكَ بِهِ شَيْئًا وَلَا يَتَّخِذَ بَعْضُنَا بَعْضًا أَرْبَابًا مِّن دُونِ اللَّهِ ۚ فَإِن تَوَلَّوْا فَقُولُوا اشْهَدُوا بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
የተውሒድ እሳቤ በእኛ እና በመጽሐፉ ባለቤቶች መካከል ትክክል የኾነች የጋራ ቃል ናት፤ ይህንን ጥሪ ያስተባበሉትን "እኛ ሙስሊሞች መኾናችንን መስክሩ" እንላቸዋለን፤ ነገር ግን ጥቂት ቀጥተኛ አሐዳዊያን በእነርሱ ላይ ቁርአን በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፤ እኛ ከእርሱ በፊት ሙስሊሞች ነበርን» ይላሉ፦
28፥52 እነዚያ ከእርሱ በፊት መጽሐፍን የሰጠናቸው እነርሱ *በእርሱ ያምናሉ*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ مِن قَبْلِهِ هُم بِهِ يُؤْمِنُونَ
28፥53 በእነርሱ ላይ በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፡፡ *እኛ ከእርሱ በፊት ሙስሊሞች ነበርን*» ይላሉ፡፡ وَإِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ قَالُوا آمَنَّا بِهِ إِنَّهُ الْحَقُّ مِن رَّبِّنَا إِنَّا كُنَّا مِن قَبْلِهِ مُسْلِمِينَ
ልብ አድርግ "እኛ ከእርሱ ማለትም ከቁርአን መውረድ በፊት ሙስሊም ነበርን" ማለታቸው ምክንያታዊ ነው፤ ሙስሊም” مُسْلِم ትርጉሙ “አቢድ” عَابِدُ ማለትም “አምላኪ” አሊያም “ቃኒት” قَانِتِ ማለትም “ታዛዥ” ማለት ነው፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን?» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
ወደ ነብያችን የሚወርደው ቁርአን "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” የሚል የተውሒድ ትምህርት ነው፤ አሁንም "ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሙን” مُّسْلِمُونَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ከመጽሐፉ ሰዎች ቁርአንን ተገቢ ንባቡን ያነቡታል፤ እነዚያ በእርሱ ያምናሉ፤ በእነርሱ ላይ በተነበበ ጊዜ ሰጋጆች ኾነው በሸንጎበቶቻቸው ላይ ይወድቃሉ፤ "ጌታችን ጥራት ይገባው! እነሆ የጌታችን ተስፋ ተፈጻሚ ነው" ይላሉ፦
2፥121 እነዚያ መጽሐፉን የሰጠናቸው ተገቢ ንባቡን ያነቡታል፡፡ *እነዚያ በእርሱ ያምናሉ፤ በእርሱም የሚክዱ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ يَتْلُونَهُ حَقَّ تِلَاوَتِهِ أُولَـٰئِكَ يُؤْمِنُونَ بِهِ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِهِ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْخَاسِرُونَ
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፡፡ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
17፥107 *«በእርሱ እመኑ ወይም አትመኑ»* በላቸው፤ እነዚያ ከእርሱ በፊት ዕውቀትን የተሰጡት *በእነርሱ ላይ በተነበበ ጊዜ ሰጋጆች ኾነው በሸንጎበቶቻቸው ላይ ይወድቃሉ*፤ قُلْ ءَامِنُوا۟ بِهِۦٓ أَوْ لَا تُؤْمِنُوٓا۟ ۚ إِنَّ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْعِلْمَ مِن قَبْلِهِۦٓ إِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ يَخِرُّونَ لِلْأَذْقَانِ سُجَّدًۭا
17፥108 *ይላሉም «ጌታችን ጥራት ይገባው! እነሆ የጌታችን ተስፋ ተፈጻሚ ነው፡፡»* وَيَقُولُونَ سُبْحَٰنَ رَبِّنَآ إِن كَانَ وَعْدُ رَبِّنَا لَمَفْعُولًۭا
3:113 *የመጽሐፉ ሰዎች ሁሉ እኩል አይደሉም፤ ከመጽሐፉ ሰዎች ቀጥ ያሉ በሌሊት ሰዓቶች እነርሱ የሚሰግዱ ኾነው የአላህን አንቀጾች የሚያነቡ ሕዝቦች አሉ*፡፡ لَيْسُوا۟ سَوَآءًۗ مِّنْ أَهْلِ ٱلْكِتَٰبِ أُمَّةٌ قَآئِمَةٌ يَتْلُونَ ءَايَٰتِ ٱللَّهِ ءَانَآءَ ٱلَّيْلِ وَهُمْ يَسْجُدُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን?» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
በሥነ-መለኮት ጥናት ክርስትና፣ አይሁድ እና እስልምና አሐዳዊ ሃይማኖት"monotheistic Religion" ተብለው ይመደባሉ፤ ክርስቲያን፣ አይሁዳውያን እና ሙስሊም አሐዳውያን"Monotheism" ይባላሉ፤ ምክንያቱም ፈጣሪ በህላዌ ማለትም በምንነት አንድ ኑባሬ ነው ብለው ስለሚያምኑ ነው።
ነገር ግን የክርስትና አሐዳውያን በሥስት ዋና ዋና ክፍል ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ አሓዳውያን“Unitarian” ሲሆኑ፤ “uni” ማለት "አንድ" ማለት ሲሆን ለእነርሱ አምላክ በምንነት እና በማንነት አንድ ስለሆነ አምላካቸውን “mono-une God” ይሉታል፤ እነዚህ የመጀመሪያ መቶ ክፍለ-ዘመን የኢየሱስ ቀዳማይ ተከታዮች ነበሩ።
2ኛ ደግሞ ክሌታውያ“Binitarian” ይባላል፤ “Bini” ማለት "ሁለት" ማለት ሲሆን ለእነርሱ አምላክ በምንነት አንድ ሲሆን በማንነት ደግሞ ሁለቱ አብና ወልድ ናቸው፤ አምላካቸውን “Bini-une God” ይሉት ነበር፤ ይህ ትምህርት ሁለተኛው መቶ ክፍለ-ዘመን ላይ የዳበረ ትምህርት ነው።
3ኛ ሥላሴአዊያን“Trinitarian” ይባላሉ፤ “Tri” ማለት "ሶስት" ማለት ነው፤ ለእነርሱ አምላክ በምንነት አንድ ሲሆን በማንነት ሶስት ስለሆነ አምላካቸው “Tri-une God” ይባላል፤ ይህ በአራተኛው መቶ ክፍለ-ዘመን ላይ የዳበረ ትምህርት ነው።
እንግዲህ አምላካችን አላህ ቁርአንን በነብያችን”ﷺ" ላይ ሲያወርድ የኢየሱስ ቀዳማይ ተከታዮች ትምህርት የያዙ ዩኒታሪያን በጥቂትም ቢሆኑ ነበሩ፤ አምላካችን አላህ እኛ እንዲህ እንድል አዞናል፦
3፥64 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! *በእኛ እና በእናንተ መካከል ትክክል ወደ ኾነች ቃል ኑ*፡፡ እርሷም *አላህን እንጅ ሌላን ላናመልክ፣ በእርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው፤ በላቸው*፡፡ እምቢ ቢሉም፡- *እኛ ሙስሊሞች መኾናችንን መስክሩ በሏቸው*፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ تَعَالَوْا إِلَىٰ كَلِمَةٍ سَوَاءٍ بَيْنَنَا وَبَيْنَكُمْ أَلَّا نَعْبُدَ إِلَّا اللَّهَ وَلَا نُشْرِكَ بِهِ شَيْئًا وَلَا يَتَّخِذَ بَعْضُنَا بَعْضًا أَرْبَابًا مِّن دُونِ اللَّهِ ۚ فَإِن تَوَلَّوْا فَقُولُوا اشْهَدُوا بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
የተውሒድ እሳቤ በእኛ እና በመጽሐፉ ባለቤቶች መካከል ትክክል የኾነች የጋራ ቃል ናት፤ ይህንን ጥሪ ያስተባበሉትን "እኛ ሙስሊሞች መኾናችንን መስክሩ" እንላቸዋለን፤ ነገር ግን ጥቂት ቀጥተኛ አሐዳዊያን በእነርሱ ላይ ቁርአን በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፤ እኛ ከእርሱ በፊት ሙስሊሞች ነበርን» ይላሉ፦
28፥52 እነዚያ ከእርሱ በፊት መጽሐፍን የሰጠናቸው እነርሱ *በእርሱ ያምናሉ*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ مِن قَبْلِهِ هُم بِهِ يُؤْمِنُونَ
28፥53 በእነርሱ ላይ በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፡፡ *እኛ ከእርሱ በፊት ሙስሊሞች ነበርን*» ይላሉ፡፡ وَإِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ قَالُوا آمَنَّا بِهِ إِنَّهُ الْحَقُّ مِن رَّبِّنَا إِنَّا كُنَّا مِن قَبْلِهِ مُسْلِمِينَ
ልብ አድርግ "እኛ ከእርሱ ማለትም ከቁርአን መውረድ በፊት ሙስሊም ነበርን" ማለታቸው ምክንያታዊ ነው፤ ሙስሊም” مُسْلِم ትርጉሙ “አቢድ” عَابِدُ ማለትም “አምላኪ” አሊያም “ቃኒት” قَانِتِ ማለትም “ታዛዥ” ማለት ነው፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን?» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
ወደ ነብያችን የሚወርደው ቁርአን "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” የሚል የተውሒድ ትምህርት ነው፤ አሁንም "ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሙን” مُّسْلِمُونَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ከመጽሐፉ ሰዎች ቁርአንን ተገቢ ንባቡን ያነቡታል፤ እነዚያ በእርሱ ያምናሉ፤ በእነርሱ ላይ በተነበበ ጊዜ ሰጋጆች ኾነው በሸንጎበቶቻቸው ላይ ይወድቃሉ፤ "ጌታችን ጥራት ይገባው! እነሆ የጌታችን ተስፋ ተፈጻሚ ነው" ይላሉ፦
2፥121 እነዚያ መጽሐፉን የሰጠናቸው ተገቢ ንባቡን ያነቡታል፡፡ *እነዚያ በእርሱ ያምናሉ፤ በእርሱም የሚክዱ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ يَتْلُونَهُ حَقَّ تِلَاوَتِهِ أُولَـٰئِكَ يُؤْمِنُونَ بِهِ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِهِ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْخَاسِرُونَ
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፡፡ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
17፥107 *«በእርሱ እመኑ ወይም አትመኑ»* በላቸው፤ እነዚያ ከእርሱ በፊት ዕውቀትን የተሰጡት *በእነርሱ ላይ በተነበበ ጊዜ ሰጋጆች ኾነው በሸንጎበቶቻቸው ላይ ይወድቃሉ*፤ قُلْ ءَامِنُوا۟ بِهِۦٓ أَوْ لَا تُؤْمِنُوٓا۟ ۚ إِنَّ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْعِلْمَ مِن قَبْلِهِۦٓ إِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ يَخِرُّونَ لِلْأَذْقَانِ سُجَّدًۭا
17፥108 *ይላሉም «ጌታችን ጥራት ይገባው! እነሆ የጌታችን ተስፋ ተፈጻሚ ነው፡፡»* وَيَقُولُونَ سُبْحَٰنَ رَبِّنَآ إِن كَانَ وَعْدُ رَبِّنَا لَمَفْعُولًۭا
3:113 *የመጽሐፉ ሰዎች ሁሉ እኩል አይደሉም፤ ከመጽሐፉ ሰዎች ቀጥ ያሉ በሌሊት ሰዓቶች እነርሱ የሚሰግዱ ኾነው የአላህን አንቀጾች የሚያነቡ ሕዝቦች አሉ*፡፡ لَيْسُوا۟ سَوَآءًۗ مِّنْ أَهْلِ ٱلْكِتَٰبِ أُمَّةٌ قَآئِمَةٌ يَتْلُونَ ءَايَٰتِ ٱللَّهِ ءَانَآءَ ٱلَّيْلِ وَهُمْ يَسْجُدُونَ
ከመጽሐፉ ሰዎች በእርሱ በቁርአን የሚክዱ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው፤ የመጽሐፉ ሰዎች ሁሉ እኩል አይደሉም፤ አብዛኛዎቻቸም አመጸኞች ናቸው፤ እነዚያ ከመጽሐፉ ሰዎች የካዱት በገሀነም እሳት ውስጥ ናቸው፤ በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ እነዚያ እነርሱ ከፍጥረት ሁሉ ክፉ ናቸው፦
5፥59 «የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በአላህ እና ወደ እኛ በተወረደው በፊትም በተወረደው ለማመናችን *አብዛኞቻችሁም አመጸኞች ለመኾናችሁ* እንጅ ሌላን ነገር ከእኛ ትጠላላችሁን» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ هَلْ تَنقِمُونَ مِنَّا إِلَّا أَنْ آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَا أُنزِلَ مِن قَبْلُ وَأَنَّ أَكْثَرَكُمْ فَاسِقُونَ
98:6 *እነዚያ ከመጽሐፉ ሰዎች የካዱት*፣ አጋሪዎቹም *በገሀነም እሳት ውስጥ ናቸው*፤ በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ እነዚያ እነርሱ ከፍጥረት ሁሉ ክፉ ናቸው፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ مِنْ أَهْلِ ٱلْكِتَٰبِ وَٱلْمُشْرِكِينَ فِى نَارِ جَهَنَّمَ خَٰلِدِينَ فِيهَآۚ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمْ شَرُّ ٱلْبَرِيَّةِ
ምክንያቱም ከመጽሐፋ ሰዎች አብዛኛውን በሃይማኖታቸው ወሰን በማለፍ በአላህም ምንነት ላይ "ሦስት ነው" በማለት ቀጥፈዋል፤ አላህ በአንድ ምንነቱ ላይ ሦስት ማንነት የሌለበት አንድ አምላክ ብቻ ነው፦
4፥171 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! *በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ።….. « ሦስት ነው» አትበሉም وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው*፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ ۖ فَـَٔامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرُسُلِهِۦ ۖ وَلَا تَقُولُوا۟ ثَلَٰثَةٌ ۚ ٱنتَهُوا۟ خَيْرًۭا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا ٱللَّهُ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ
ከመጽሐፉን ባለቤቶችንም እነዚያን በአላህ ላይ በማጋራት የበደሉትን ሲቀሩ ለእነርሱ "በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን፤ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ለአንድ አምላክ ሙስሊሞች ነን" እንላለን፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችንም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ *ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር*፡፡ በሉም *«በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን*፡፡» وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوا آمَنَّا بِالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَـٰهُنَا وَإِلَـٰهُكُمْ وَاحِدٌ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
ይህ መጣጥፍ የዩኒታሪያንን ተከታዮችን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
5፥59 «የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በአላህ እና ወደ እኛ በተወረደው በፊትም በተወረደው ለማመናችን *አብዛኞቻችሁም አመጸኞች ለመኾናችሁ* እንጅ ሌላን ነገር ከእኛ ትጠላላችሁን» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ هَلْ تَنقِمُونَ مِنَّا إِلَّا أَنْ آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَا أُنزِلَ مِن قَبْلُ وَأَنَّ أَكْثَرَكُمْ فَاسِقُونَ
98:6 *እነዚያ ከመጽሐፉ ሰዎች የካዱት*፣ አጋሪዎቹም *በገሀነም እሳት ውስጥ ናቸው*፤ በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ እነዚያ እነርሱ ከፍጥረት ሁሉ ክፉ ናቸው፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ مِنْ أَهْلِ ٱلْكِتَٰبِ وَٱلْمُشْرِكِينَ فِى نَارِ جَهَنَّمَ خَٰلِدِينَ فِيهَآۚ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمْ شَرُّ ٱلْبَرِيَّةِ
ምክንያቱም ከመጽሐፋ ሰዎች አብዛኛውን በሃይማኖታቸው ወሰን በማለፍ በአላህም ምንነት ላይ "ሦስት ነው" በማለት ቀጥፈዋል፤ አላህ በአንድ ምንነቱ ላይ ሦስት ማንነት የሌለበት አንድ አምላክ ብቻ ነው፦
4፥171 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! *በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ።….. « ሦስት ነው» አትበሉም وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው*፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ ۖ فَـَٔامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرُسُلِهِۦ ۖ وَلَا تَقُولُوا۟ ثَلَٰثَةٌ ۚ ٱنتَهُوا۟ خَيْرًۭا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا ٱللَّهُ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ
ከመጽሐፉን ባለቤቶችንም እነዚያን በአላህ ላይ በማጋራት የበደሉትን ሲቀሩ ለእነርሱ "በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን፤ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ለአንድ አምላክ ሙስሊሞች ነን" እንላለን፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችንም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ *ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር*፡፡ በሉም *«በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን*፡፡» وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوا آمَنَّا بِالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَـٰهُنَا وَإِلَـٰهُكُمْ وَاحِدٌ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
ይህ መጣጥፍ የዩኒታሪያንን ተከታዮችን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!