ኢየሱስ ሰው ከሆነ በሙግት አወቃቀር ስሙር ሙግት"valid argument" እንደዚህ ነው፦
፨የሙግት ነጥብ"premise" አንድ፦ "ሰው ሁሉ ፍጡር ነው"
፨የሙግት ነጥብ"premise" ሁለት፦ "ኢየሱስ ሰው ነው"
፨ድምዳሜ"conclusion"፦ ስለዚህ ኢየሱስ ፍጡር ነው።
"ኢየሱስ ሰው ነው" በሚል ደርሥ በድምፅ ተለቋል። ገብተው ያድምጡ ያስደምጡ፦ https://youtu.be/zTW15As7PF0?si=jMmrJJUnms74GKmQ
ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ኮሜንት፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
፨የሙግት ነጥብ"premise" አንድ፦ "ሰው ሁሉ ፍጡር ነው"
፨የሙግት ነጥብ"premise" ሁለት፦ "ኢየሱስ ሰው ነው"
፨ድምዳሜ"conclusion"፦ ስለዚህ ኢየሱስ ፍጡር ነው።
"ኢየሱስ ሰው ነው" በሚል ደርሥ በድምፅ ተለቋል። ገብተው ያድምጡ ያስደምጡ፦ https://youtu.be/zTW15As7PF0?si=jMmrJJUnms74GKmQ
ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ኮሜንት፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
ይህ የወንድም መሕፉዝ ቻናል ነው። ግቡና ተጠቀሙ፦ https://tttttt.me/Mahfuzmuhdin
የሴቲቱ ዘር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
35፥6 ሰይጣን ለእናንተ ጠላት ነው፡፡ ስለዚህ ጠላት አድርጋችሁ ያዙት፡፡ إِنَّ الشَّيْطَانَ لَكُمْ عَدُوٌّ فَاتَّخِذُوهُ عَدُوًّا
አምላካችን አሏህ ሸይጧን ለእኛ ጠላት እንደሆነ እና እኛም ሸይጧንን ጠላት አርገን መያዝ እንዳለብን ነግሮናል፦
35፥6 ሰይጣን ለእናንተ ጠላት ነው፡፡ ስለዚህ ጠላት አድርጋችሁ ያዙት፡፡ ተከታዮቹን የሚጠራው ከእሳት ጓዶች እንዲኾኑ ብቻ ነው፡፡ إِنَّ الشَّيْطَانَ لَكُمْ عَدُوٌّ فَاتَّخِذُوهُ عَدُوًّا ۚ إِنَّمَا يَدْعُو حِزْبَهُ لِيَكُونُوا مِنْ أَصْحَابِ السَّعِيرِ
"ሸይጧን" شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شَّطَنَ ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከአሏህ ራሕመት “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፥ ይህ ስም ለኢብሊሥ የተሰጠ ቢሆንም ከጂኒ የሆኑ ተከታይ ዝርዮቹ እና የእርሱ ፈለግ የሚከተሉ ሰዎችም ጭምር "ሸያጢን" شَيَاطِين ማለትም "ሰይጣናት" ተብለዋል፦
18፥59 እርሱን እና ዘሮቹን እነርሱ ለእናንተ ጠላቶች ሲኾኑ ከእኔ ላይ ረዳቶች አድርጋችሁ ትይዛላችሁን? ለበዳዮች ልዋጭነቱ ከፋ! أَفَتَتَّخِذُونَهُ وَذُرِّيَّتَهُ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِي وَهُمْ لَكُمْ عَدُوٌّ ۚ بِئْسَ لِلظَّالِمِينَ بَدَلًا
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِنِّ
አሏህ በአላፊ ግሥ "ጀዐልና" جَعَلْنَا ማለትም "አደረግን" ሲል ትዝ ያለኝ ዘፍጥረት ላይ በሴቲቲ እና በእባቡ እንዲሁ በዘርዋ እና በዘሩ መካከል ፈጣሪ "ጠላትነትን አደርጋለሁ" ማለቱ ነው፦
ዘፍጥረት 3፥15 በአንተ እና በሴቲቱ መካከል፥ በዘርህ እና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ። وَسَأجْعَلُ عَدَاوَةً بَيْنَكِ وَبَيْنَ المَرْأةِ، وَبَيْنَ نَسْلِكِ وَنَسْلِهَا.
እዚህ አንቀጽ ላይ "አደርጋለው" ለሚለው መጻኢ ግሥ የገባው ቃል "ሠእጅዐሉ" سَأجْعَلُ ነው። ይቺ ሴት ማን ናት? በሚለው ጥያቄ ውስጥ ሔዋን ናት፣ ማርያም ናት፣ እስራኤል ናት፣ ቤተክርስቲያን ናት" የሚል የተለያዩ እይታዎች ቢኖሩም ሁሉም ውድቅ እይታዎች ናቸው፦
ራእይ 12፥1 ታላቅ ምልክትም በሰማይ ታየ ፀሐይን ተጐናጽፋ ጨረቃ ከእግሮችዋ በታች ያላት በራስዋም ላይ የአሥራ ሁለት ከዋክብት አክሊል የሆነላት "አንዲት ሴት ነበረች"።
ፀሐይ እና ጨረቃ የመአልት እና የሌሊት ብርሃናት ሲሆኑ ይህቺ ሴት በሰማይ ይህንን መንፈሳዊ ብርሃን መጓናጸፏ እና አሥራ ሁለት ከዋክብት አሥራ ሁለቱ ሐዋርያት አሊያም አሥራ ሁለቱ ነገደ እስራኤል አክሊል የሆላት መሆኗ ለየት ያርጋታል። ይህ ሴት የታየችው በሰማይ ስለሆነ እርሷ ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ነች፦
ገላትያ 4፥26 "ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም" ግን በነጻነት የምትኖር ናት እርስዋም "እናታችን ናት"።
ዕብራውያን 12፥22 ነገር ግን ወደ ጽዮን ተራራ እና ወደ ሕያው አምላክ ከተማ ደርሳችኋል፥ ወደ ሰማያዊቱም ኢየሩሳሌም።
ሴትየዋ የሕያው አምላክ ከተማ ሰማያዊቱም ኢየሩሳሌም ከሆነች እባቡ ደግሞ ሰይጣን ዲያብሎስ ነው፦
ራእይ 12፥3 ሌላም ምልክት በሰማይ ታየ፤ እነሆም ታላቅ ቀይ ዘንዶ፤ ሰባት ራሶች እና አሥር ቀንዶችም ነበሩት በራሶቹም ላይ ሰባት ዘውዶች ነበሩ።
ራእይ 12፥9 ዲያብሎስ እና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ተጣለ።
"የቀደመው እባብ" የሚለው ዘፍጥረት 3 ላይ ያለውን ያስታውሰናል፥ እባቡ ሰባት ራሶች ሲኖሩት የእርሱ ዘር የሴቲቱን ዘር ተረከዙን(ሰኰናውን) ሲቀጠቅጥ የሴቲቱ ዘር ደግሞ የእባቡ ራስ ይቀጠቅጣል፦
ዘፍጥረት 3፥15 እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል፥ አንተም ሰኰናውን ትቀጠቅጣለህ።”
መዝሙር 110፥6 በሰፊ ምድር ላይ "ራሶችን ይቀጠቅጣል"።
ሮሜ 16፥20 የሰላምም አምላክ ሰይጣንን ከእግራችሁ በታች ፈጥኖ ይቀጠቅጠዋል።
"ከእግራችሁ በታች" የተባሉት ድል የሚነሱት ሰዎች ናቸው፥ ድል የሚነሱት ሰዎች የልዑል ቅዱሳን ሕዝብ የእባቡ ዘር በሆኑት በአሕዛብ ላይ ሥልጣን ሲኖረው እንደ ሸክላ ዕቃም ይቀጣቅጣቸዋል፦
ዳንኤል 7፥27 መንግሥትም ግዛትም ከሰማይም ሁሉ በታች ያሉ የመንግሥታት ታላቅነት ለልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ ይሰጣል።
ራእይ 2፥27 በአሕዛብ ላይ ሥልጣንን እሰጠዋለሁ፥ በብረትም በትር ይገዛቸዋል፥ እንደ ሸክላ ዕቃም ይቀጠቀጣሉ።
ራእይ 12፥5 አሕዛብንም ሁሉ በብረት በትር ይገዛቸው ዘንድ ያለውን ልጅ ወንድ ልጅ ወለደች፥ ልጅዋም ወደ አምላክ እና ወደ ዙፋኑ ተነጠቀ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
35፥6 ሰይጣን ለእናንተ ጠላት ነው፡፡ ስለዚህ ጠላት አድርጋችሁ ያዙት፡፡ إِنَّ الشَّيْطَانَ لَكُمْ عَدُوٌّ فَاتَّخِذُوهُ عَدُوًّا
አምላካችን አሏህ ሸይጧን ለእኛ ጠላት እንደሆነ እና እኛም ሸይጧንን ጠላት አርገን መያዝ እንዳለብን ነግሮናል፦
35፥6 ሰይጣን ለእናንተ ጠላት ነው፡፡ ስለዚህ ጠላት አድርጋችሁ ያዙት፡፡ ተከታዮቹን የሚጠራው ከእሳት ጓዶች እንዲኾኑ ብቻ ነው፡፡ إِنَّ الشَّيْطَانَ لَكُمْ عَدُوٌّ فَاتَّخِذُوهُ عَدُوًّا ۚ إِنَّمَا يَدْعُو حِزْبَهُ لِيَكُونُوا مِنْ أَصْحَابِ السَّعِيرِ
"ሸይጧን" شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شَّطَنَ ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከአሏህ ራሕመት “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፥ ይህ ስም ለኢብሊሥ የተሰጠ ቢሆንም ከጂኒ የሆኑ ተከታይ ዝርዮቹ እና የእርሱ ፈለግ የሚከተሉ ሰዎችም ጭምር "ሸያጢን" شَيَاطِين ማለትም "ሰይጣናት" ተብለዋል፦
18፥59 እርሱን እና ዘሮቹን እነርሱ ለእናንተ ጠላቶች ሲኾኑ ከእኔ ላይ ረዳቶች አድርጋችሁ ትይዛላችሁን? ለበዳዮች ልዋጭነቱ ከፋ! أَفَتَتَّخِذُونَهُ وَذُرِّيَّتَهُ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِي وَهُمْ لَكُمْ عَدُوٌّ ۚ بِئْسَ لِلظَّالِمِينَ بَدَلًا
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِنِّ
አሏህ በአላፊ ግሥ "ጀዐልና" جَعَلْنَا ማለትም "አደረግን" ሲል ትዝ ያለኝ ዘፍጥረት ላይ በሴቲቲ እና በእባቡ እንዲሁ በዘርዋ እና በዘሩ መካከል ፈጣሪ "ጠላትነትን አደርጋለሁ" ማለቱ ነው፦
ዘፍጥረት 3፥15 በአንተ እና በሴቲቱ መካከል፥ በዘርህ እና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ። وَسَأجْعَلُ عَدَاوَةً بَيْنَكِ وَبَيْنَ المَرْأةِ، وَبَيْنَ نَسْلِكِ وَنَسْلِهَا.
እዚህ አንቀጽ ላይ "አደርጋለው" ለሚለው መጻኢ ግሥ የገባው ቃል "ሠእጅዐሉ" سَأجْعَلُ ነው። ይቺ ሴት ማን ናት? በሚለው ጥያቄ ውስጥ ሔዋን ናት፣ ማርያም ናት፣ እስራኤል ናት፣ ቤተክርስቲያን ናት" የሚል የተለያዩ እይታዎች ቢኖሩም ሁሉም ውድቅ እይታዎች ናቸው፦
ራእይ 12፥1 ታላቅ ምልክትም በሰማይ ታየ ፀሐይን ተጐናጽፋ ጨረቃ ከእግሮችዋ በታች ያላት በራስዋም ላይ የአሥራ ሁለት ከዋክብት አክሊል የሆነላት "አንዲት ሴት ነበረች"።
ፀሐይ እና ጨረቃ የመአልት እና የሌሊት ብርሃናት ሲሆኑ ይህቺ ሴት በሰማይ ይህንን መንፈሳዊ ብርሃን መጓናጸፏ እና አሥራ ሁለት ከዋክብት አሥራ ሁለቱ ሐዋርያት አሊያም አሥራ ሁለቱ ነገደ እስራኤል አክሊል የሆላት መሆኗ ለየት ያርጋታል። ይህ ሴት የታየችው በሰማይ ስለሆነ እርሷ ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ነች፦
ገላትያ 4፥26 "ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም" ግን በነጻነት የምትኖር ናት እርስዋም "እናታችን ናት"።
ዕብራውያን 12፥22 ነገር ግን ወደ ጽዮን ተራራ እና ወደ ሕያው አምላክ ከተማ ደርሳችኋል፥ ወደ ሰማያዊቱም ኢየሩሳሌም።
ሴትየዋ የሕያው አምላክ ከተማ ሰማያዊቱም ኢየሩሳሌም ከሆነች እባቡ ደግሞ ሰይጣን ዲያብሎስ ነው፦
ራእይ 12፥3 ሌላም ምልክት በሰማይ ታየ፤ እነሆም ታላቅ ቀይ ዘንዶ፤ ሰባት ራሶች እና አሥር ቀንዶችም ነበሩት በራሶቹም ላይ ሰባት ዘውዶች ነበሩ።
ራእይ 12፥9 ዲያብሎስ እና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ተጣለ።
"የቀደመው እባብ" የሚለው ዘፍጥረት 3 ላይ ያለውን ያስታውሰናል፥ እባቡ ሰባት ራሶች ሲኖሩት የእርሱ ዘር የሴቲቱን ዘር ተረከዙን(ሰኰናውን) ሲቀጠቅጥ የሴቲቱ ዘር ደግሞ የእባቡ ራስ ይቀጠቅጣል፦
ዘፍጥረት 3፥15 እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል፥ አንተም ሰኰናውን ትቀጠቅጣለህ።”
መዝሙር 110፥6 በሰፊ ምድር ላይ "ራሶችን ይቀጠቅጣል"።
ሮሜ 16፥20 የሰላምም አምላክ ሰይጣንን ከእግራችሁ በታች ፈጥኖ ይቀጠቅጠዋል።
"ከእግራችሁ በታች" የተባሉት ድል የሚነሱት ሰዎች ናቸው፥ ድል የሚነሱት ሰዎች የልዑል ቅዱሳን ሕዝብ የእባቡ ዘር በሆኑት በአሕዛብ ላይ ሥልጣን ሲኖረው እንደ ሸክላ ዕቃም ይቀጣቅጣቸዋል፦
ዳንኤል 7፥27 መንግሥትም ግዛትም ከሰማይም ሁሉ በታች ያሉ የመንግሥታት ታላቅነት ለልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ ይሰጣል።
ራእይ 2፥27 በአሕዛብ ላይ ሥልጣንን እሰጠዋለሁ፥ በብረትም በትር ይገዛቸዋል፥ እንደ ሸክላ ዕቃም ይቀጠቀጣሉ።
ራእይ 12፥5 አሕዛብንም ሁሉ በብረት በትር ይገዛቸው ዘንድ ያለውን ልጅ ወንድ ልጅ ወለደች፥ ልጅዋም ወደ አምላክ እና ወደ ዙፋኑ ተነጠቀ።
ላይኛይቱ ኢየሩሳሌምን "እናታች ናት" ያለው ልጆችዋን በጥቅሉ "ልጅዋ" በማለት አስቀምጦታል፥ በደመና የሚነጠቁት ልጆቿ ዝርያዋ ናቸው፦
1 ተሰሎንቄ 4፥17 ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና "እንነጠቃለን"።
ራእይ 12፥17 ዘንዶውም በሴቲቱ ላይ ተቈጥቶ ከዘርዋ የቀሩትን ሊዋጋ ሄደ። καὶ ὠργίσθη ὁ δράκων ἐπὶ τῇ γυναικί, καὶ ἀπῆλθεν ποιῆσαι πόλεμον μετὰ τῶν λοιπῶν τοῦ σπέρματος αὐτῆς,
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዘር" ለሚለው የገባው ቃል "ስፐርማቶስ" σπέρματος ሲሆን በግሪክ ሰፕቱአጀንት ለሴቲቱ "ዘር" የዋለው ቃል በተመሳሳይ "ስፐርማቶስ" σπέρματος ነው፥ እባቡ የሴቲቱን ዘር በማሳደድ ሰኰናውን ቀጥቅጧል። ስለዚህ የሴቲቱ ዘር የተባሉት የአምላክን ትእዛዝ የሚጠብቁ የጨዋይቱ ማለትም የላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ልጆች እንጂ የባሪያይቱ ማለትም የታችኛዋ ኢየሩሳሌም ልጆች አይደሉም፦
ገላትያ 4፥31 ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ! የጨዋይቱ ልጆች ነን እንጂ የባሪያይቱ አይደለንም።
በዚህች የአምላክ ከተማ የተወለዱት ከተለያየ ቦታ የተውጣጡ ሰዎች ናቸው፦
መዝሙር 87፥3 የአምላክ ከተማ ሆይ! በአንቺ የተከበረ ነገር ይባላል።
መዝሙር 87፥4 እነሆ ፍልስጥኤማውያ፣ ጢሮስ፣ የኩሽ ሕዝብ እነዚህ "በዚያ ተወለዱ"።
"በዚያ ተወለዱ" የሚለው ይሰመርበት! "እዚያ" የሚለው የቦታ አመልካች ተውሳከ ግሥ "የአምላክ ከተማ" የሚለውን ተክቶ የመጣ ነው፥ "ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም እናታችን ናት" ሲል ዳዊት "ሰው እናታችን ጽዮን ይላል" ብሏል፦
መዝሙር 87፥5 ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፥ በውስጥዋም ሰው ተወለደ፤ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት።
87፥6 ያህዌህ ለሕዝቡ በውስጥዋም ለተወለዱት አለቆችዋ በመጽሐፍ ይነግራቸዋል።
"እናታችን" የሚለው በውስጥዋ የተወለደው ሰው ሕዝብ ስለሆነ "በውስጥዋም ለተወለዱት አለቆች" በማለት ይናገራል፥ እነዚህ ቅዱሳን አለቆች በአሕዛብ ላይ በቀልን ያደርጉ ዘንድ፣ በብረትም በትር ይገዙ ዘንድ፥ እንደ ሸክላ ዕቃም የዘንዶው ራስ ይቀጠቀቅጡ ዘንድ የተሰጣቸው ክብር ነው፦
መዝሙር 149፥7-9 በአሕዛብ ላይ በቀልን በሰዎችም መካከል ቅጣትን ያደርጉ ዘንድ፣ ንጉሦቻቸውን በሰንሰለት፣ አለቆቻቸውን በእግር ብረት ያስሩ ዘንድ፣ የተጻፈውን ፍርድ ያደርጉባቸው ዘንድ ለቅዱሳን ሁሉ ይህች ክብር ናት።
ዳንኤል 7፥18 ነገር ግን የልዑሉ ቅዱሳን መንግሥቱን ይወስዳሉ፥ እስከ ዘላለም ዓለምም መንግሥቱን ይወርሳሉ።
ስለዚህ "ሴቲቱ" የተባለችው "ሔዋን ናት" እንዳንል ሔዋን ሰማይ ላይ ምን ታረጋለች? "እስራኤል ናት" እንዳንል እስራኤል ሰማይ ላይ ምን ታረጋለች? "ማርያም ናት" እንዳንል ምንም ዓይነት ጥቅስ የለም። የሰርምኔሱ ኢራኒየስ፣ የእስክንድርያው ቀሌምንጦስ፣ 367 ድኅረ-ልደት የቆጵሮስ ኤጲጵ ቆጶስ የነበረው ኤጲፋንዮስ፣ በ 300 ድኅረ ልደት የኦሎምፒየስ ኤጲስ ቆጶስ የነበረው ሜቶዲዮስ"Methodius of Olympus" እንዲሁ በ 600 ድኅረ ልደት የቂሳሪያው ኤጲስ ቆጶስ የነበረው እንድሪያስ"Andreas of Caesarea" አፖልካሊፕስ ላይ በሰማይ የታየችው ሴት "ማርያም ናት" የሚለውን የማርያማዊት አተረጓጎም"Marian Interpretation" ያራምዱ ነበር።
በተቃራኒው የሮሙ ጄሮም እና የሂፓ አውግስጢንዮስ "ሴቲቱ ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ናት" የሚል አቋም ነበራቸው። ስለዚህ ራእይ 12፥1 ላይ እና ዘፍጥረት 3፥15 ላይ ያለችው ሴት ለማርያም ሰማይ ላይ ማረግ ማስረጃ እና መረጃ እንደማይሆን በሙግት ፉርሽ አስደርገናል። ይህ መጣጥፍ ነገረ ማርያም ጥናትን"Mariology" ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ጥናት ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
1 ተሰሎንቄ 4፥17 ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና "እንነጠቃለን"።
ራእይ 12፥17 ዘንዶውም በሴቲቱ ላይ ተቈጥቶ ከዘርዋ የቀሩትን ሊዋጋ ሄደ። καὶ ὠργίσθη ὁ δράκων ἐπὶ τῇ γυναικί, καὶ ἀπῆλθεν ποιῆσαι πόλεμον μετὰ τῶν λοιπῶν τοῦ σπέρματος αὐτῆς,
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዘር" ለሚለው የገባው ቃል "ስፐርማቶስ" σπέρματος ሲሆን በግሪክ ሰፕቱአጀንት ለሴቲቱ "ዘር" የዋለው ቃል በተመሳሳይ "ስፐርማቶስ" σπέρματος ነው፥ እባቡ የሴቲቱን ዘር በማሳደድ ሰኰናውን ቀጥቅጧል። ስለዚህ የሴቲቱ ዘር የተባሉት የአምላክን ትእዛዝ የሚጠብቁ የጨዋይቱ ማለትም የላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ልጆች እንጂ የባሪያይቱ ማለትም የታችኛዋ ኢየሩሳሌም ልጆች አይደሉም፦
ገላትያ 4፥31 ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ! የጨዋይቱ ልጆች ነን እንጂ የባሪያይቱ አይደለንም።
በዚህች የአምላክ ከተማ የተወለዱት ከተለያየ ቦታ የተውጣጡ ሰዎች ናቸው፦
መዝሙር 87፥3 የአምላክ ከተማ ሆይ! በአንቺ የተከበረ ነገር ይባላል።
መዝሙር 87፥4 እነሆ ፍልስጥኤማውያ፣ ጢሮስ፣ የኩሽ ሕዝብ እነዚህ "በዚያ ተወለዱ"።
"በዚያ ተወለዱ" የሚለው ይሰመርበት! "እዚያ" የሚለው የቦታ አመልካች ተውሳከ ግሥ "የአምላክ ከተማ" የሚለውን ተክቶ የመጣ ነው፥ "ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም እናታችን ናት" ሲል ዳዊት "ሰው እናታችን ጽዮን ይላል" ብሏል፦
መዝሙር 87፥5 ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፥ በውስጥዋም ሰው ተወለደ፤ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት።
87፥6 ያህዌህ ለሕዝቡ በውስጥዋም ለተወለዱት አለቆችዋ በመጽሐፍ ይነግራቸዋል።
"እናታችን" የሚለው በውስጥዋ የተወለደው ሰው ሕዝብ ስለሆነ "በውስጥዋም ለተወለዱት አለቆች" በማለት ይናገራል፥ እነዚህ ቅዱሳን አለቆች በአሕዛብ ላይ በቀልን ያደርጉ ዘንድ፣ በብረትም በትር ይገዙ ዘንድ፥ እንደ ሸክላ ዕቃም የዘንዶው ራስ ይቀጠቀቅጡ ዘንድ የተሰጣቸው ክብር ነው፦
መዝሙር 149፥7-9 በአሕዛብ ላይ በቀልን በሰዎችም መካከል ቅጣትን ያደርጉ ዘንድ፣ ንጉሦቻቸውን በሰንሰለት፣ አለቆቻቸውን በእግር ብረት ያስሩ ዘንድ፣ የተጻፈውን ፍርድ ያደርጉባቸው ዘንድ ለቅዱሳን ሁሉ ይህች ክብር ናት።
ዳንኤል 7፥18 ነገር ግን የልዑሉ ቅዱሳን መንግሥቱን ይወስዳሉ፥ እስከ ዘላለም ዓለምም መንግሥቱን ይወርሳሉ።
ስለዚህ "ሴቲቱ" የተባለችው "ሔዋን ናት" እንዳንል ሔዋን ሰማይ ላይ ምን ታረጋለች? "እስራኤል ናት" እንዳንል እስራኤል ሰማይ ላይ ምን ታረጋለች? "ማርያም ናት" እንዳንል ምንም ዓይነት ጥቅስ የለም። የሰርምኔሱ ኢራኒየስ፣ የእስክንድርያው ቀሌምንጦስ፣ 367 ድኅረ-ልደት የቆጵሮስ ኤጲጵ ቆጶስ የነበረው ኤጲፋንዮስ፣ በ 300 ድኅረ ልደት የኦሎምፒየስ ኤጲስ ቆጶስ የነበረው ሜቶዲዮስ"Methodius of Olympus" እንዲሁ በ 600 ድኅረ ልደት የቂሳሪያው ኤጲስ ቆጶስ የነበረው እንድሪያስ"Andreas of Caesarea" አፖልካሊፕስ ላይ በሰማይ የታየችው ሴት "ማርያም ናት" የሚለውን የማርያማዊት አተረጓጎም"Marian Interpretation" ያራምዱ ነበር።
በተቃራኒው የሮሙ ጄሮም እና የሂፓ አውግስጢንዮስ "ሴቲቱ ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ናት" የሚል አቋም ነበራቸው። ስለዚህ ራእይ 12፥1 ላይ እና ዘፍጥረት 3፥15 ላይ ያለችው ሴት ለማርያም ሰማይ ላይ ማረግ ማስረጃ እና መረጃ እንደማይሆን በሙግት ፉርሽ አስደርገናል። ይህ መጣጥፍ ነገረ ማርያም ጥናትን"Mariology" ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ጥናት ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢየሱስ የሚመለክ አምላክ የማይሆንበት በቂ ምክንያት ከባይብል ጠቅሰን እና አጣቅሰን ሞግተናል። ኢንሻላህ አዳምጡት፦
https://youtu.be/Tw755dMvIcw?si=lzY0A4usPC5rtp3q
ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ኮሜንት፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://youtu.be/Tw755dMvIcw?si=lzY0A4usPC5rtp3q
ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ኮሜንት፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
ሁዳ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
32፥13 በሻንም ኖሮ ነፍስን ሁሉ መመራቷን በሰጠናት ነበር፡፡ وَلَوْ شِئْنَا لَآتَيْنَا كُلَّ نَفْسٍ هُدَاهَا
ሰው ሲፈጠር በነጻ ፈቃዱ መታዘዝ እና ማመጽ የሚችልበትን ችሎታ ተሰቶት ነው፦
23፥62 ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
6፥152 ነፍስን ችሎታዋን እንጂ አናስገድድም፡፡ لَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥233 ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አትገደድም፡፡ لَا تُكَلَّفُ نَفْسٌ إِلَّا وُسْعَهَا
"ውሥዕ" وُسْع ማለት "ችሎታ" ማለት ሲሆን ሰው አሏህ "አድርግ" ብሎ ያዘዘውን የማድረግ እና "አታድርግ" ብሎ የከለከውን ያለማድረግ ችሎታ እና ዐቅም ያሳያል፥ መልካም ሥራ ለመሥራት እና ክፉ ሥራ ለመታቀብ ብለን አሏህን የምንፈራው እንኳን ያቅማችንን ያክል ነው። ይህም ተገቢ ፍርሃት ነው፦
65፥16 አሏህን የቻላችሁትን ያክል ፍሩት። فَاتَّقُوا اللَّهَ مَا اسْتَطَعْتُمْ
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አሏህን ተገቢውን መፍራት ፍሩት፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ
አምላካችን አሏህ፦ "በጎ ሥራን ሥሩ" እና "ወሰንንም አትለፉ" ማለቱ በራሱ ሰው በጎ ሥራን የመሥራት እና ያለመሥራት ወይም ወሰን ማለፍ እና አለማለፍ ዐቅም እንዳለው የሚያሳይ ነው፦
2፥195 በጎ ሥራን ሥሩ! አሏህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
5፥87 ወሰንንም አትለፉ፡፡ አሏህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና፡፡ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
ሰው በራሱ ነጻ ፈቃድ ሐቅን ለማግኘት እሾት ኖሮት በአሏህ መንገድ ሲታገል አምላካችን አሏህ መመራትን ይሰጠዋል፦
29፥69 እነዚያም በእኛ መንገድ የታገሉ መንገዳችንን በእርግጥ እንመራቸዋለን፡፡ አሏህ በእርግጥ ከበጎ ሠሪዎች ጋር ነው፡፡ وَالَّذِينَ جَاهَدُوا فِينَا لَنَهْدِيَنَّهُمْ سُبُلَنَا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ لَمَعَ الْمُحْسِنِينَ
"በእኛ መንገድ የታገሉ መንገዳችንን በእርግጥ እንመራቸዋለን" የሚለው ይሰመርበት! እዚህ አንቀጽ ላይ "እንመራቸዋለን" ለሚለው የገባው ቃል "ለነህዲየነ-ሁም" لَنَهْدِيَنَّهُمْ ሲሆን አሏህ ወደ እርሱ በንስሓ የሚመለሰውን እና በእርሱ የሚያምነውን ሰው ይመራል፦
13፥27 «አሏህ የሚሻውን ያጠምማል፡፡ "የተመለሰውንም ሰው" ወደ እርሱ ይመራል» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّ اللَّهَ يُضِلُّ مَن يَشَاءُ وَيَهْدِي إِلَيْهِ مَنْ أَنَابَ
64፥11 "በአሏህ የሚያምን ሰው ልቡን ይመራዋል"፥ አሏህ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ وَمَن يُؤْمِن بِاللَّهِ يَهْدِ قَلْبَهُ ۚ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
አሏህ ወደ ቀጥተኛ መንገድ ለመምራት የሚሻው ሰው በእርሱ የመንገድ ሐቅን ለማግኘት የሚታገለው፣ ወደ እርሱ በንስሓ የሚመለሰውን እና ታግሎ ሐቅን በመቀበል የሚያምነውን እንጂ ሁሉንም ሰው አይደለም፦
24፥46 አብራሪን አንቀጾች በእርግጥ አወረድን፡፡ አሏህ የሚሻውን ሰው ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራዋል፡፡ لَّقَدْ أَنزَلْنَا آيَاتٍ مُّبَيِّنَاتٍ ۚ وَاللَّهُ يَهْدِي مَن يَشَاءُ إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
"አሏህ የሚሻውን ሰው ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራዋል" የሚለው ኃይለ-ቃል "ዓም" ሆኖ የመጣ ነው፥ "ዓም" عَامّ ማለት "ጥቅል"general" ማለት ነው። ነገር ግን "ለሚሻውም ሰው ይምራል" የሚለው ዓም በሌሎች አናቅጽ "ኻስ" ሆኖ ይመጣል፥ "ኻስ" خَاصّ ማለት "ተናጥል"specifical" ማለት ነው። መመራትን ሰው የሚያገኘው በማመን መሆኑ "ኻስ" ሆኖ መጥቷል፦
22፥54 አሏህ እነዚያን ያመኑትን ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ "መሪ" ነው፡፡ وَإِنَّ اللَّهَ لَهَادِ الَّذِينَ آمَنُوا إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
"ሁዳ" هُدَا ማለት "መመራት" ማለት ሲሆን አሏህ ቢሻ ለሁሉም ነፍስ መመራቷን በሰጣት ነበር፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን ነጻ ፈቃድዋን መጋፋት ስለሚሆን ከእርሷ መታገል፣ ንስሓ መግባት፣ ማመን ይጠበቅባታል፦
32፥13 በሻንም ኖሮ ነፍስን ሁሉ መመራቷን በሰጠናት ነበር፡፡ وَلَوْ شِئْنَا لَآتَيْنَا كُلَّ نَفْسٍ هُدَاهَا
6፥149 «የተሟላው ማስረጃ የአሏህ ነው፡፡ በሻም ኖሮ ሁላችሁንም ባቀናችሁ ነበር» በላቸው፡፡ قُلْ فَلِلَّهِ الْحُجَّةُ الْبَالِغَةُ ۖ فَلَوْ شَاءَ لَهَدَاكُمْ أَجْمَعِينَ
በቁርኣን ውስጥ ስለ መመራት ያለው እሳቤ ዋልታ እና ማገር ያለው ሆኖ ሳለ አንከላውሶ የሚወስዳቸው ኮልኮሌ እና ኮበሌ ሚሽነሪዎች አፍታቶ መሞገት ሲያቅታቸው ያለ አግባብ ይተቻሉ፥ ነገር ግን ከላይ ባለው መልክ እና ልክ ቢረዱት ጭጭ እና ምጭጭ እንደሚሉ ተስፋ አለኝ። ለዚህ ነው ብዙ ጊዜ እናንተ ሚሽነሪዎችን "ተማሩ" ብለን የምወተውተው እና የምንዋትተው፥ ተክለፍልፋችሁ፣ ተቁነጥንጣችሁ፣ ተዥረብርባችሁ በገፍ የምትደነብሩበት እና የምትደናበሩት ምክንያት አለማንበባችሁ ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
32፥13 በሻንም ኖሮ ነፍስን ሁሉ መመራቷን በሰጠናት ነበር፡፡ وَلَوْ شِئْنَا لَآتَيْنَا كُلَّ نَفْسٍ هُدَاهَا
ሰው ሲፈጠር በነጻ ፈቃዱ መታዘዝ እና ማመጽ የሚችልበትን ችሎታ ተሰቶት ነው፦
23፥62 ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
6፥152 ነፍስን ችሎታዋን እንጂ አናስገድድም፡፡ لَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥233 ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አትገደድም፡፡ لَا تُكَلَّفُ نَفْسٌ إِلَّا وُسْعَهَا
"ውሥዕ" وُسْع ማለት "ችሎታ" ማለት ሲሆን ሰው አሏህ "አድርግ" ብሎ ያዘዘውን የማድረግ እና "አታድርግ" ብሎ የከለከውን ያለማድረግ ችሎታ እና ዐቅም ያሳያል፥ መልካም ሥራ ለመሥራት እና ክፉ ሥራ ለመታቀብ ብለን አሏህን የምንፈራው እንኳን ያቅማችንን ያክል ነው። ይህም ተገቢ ፍርሃት ነው፦
65፥16 አሏህን የቻላችሁትን ያክል ፍሩት። فَاتَّقُوا اللَّهَ مَا اسْتَطَعْتُمْ
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አሏህን ተገቢውን መፍራት ፍሩት፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ
አምላካችን አሏህ፦ "በጎ ሥራን ሥሩ" እና "ወሰንንም አትለፉ" ማለቱ በራሱ ሰው በጎ ሥራን የመሥራት እና ያለመሥራት ወይም ወሰን ማለፍ እና አለማለፍ ዐቅም እንዳለው የሚያሳይ ነው፦
2፥195 በጎ ሥራን ሥሩ! አሏህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
5፥87 ወሰንንም አትለፉ፡፡ አሏህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና፡፡ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
ሰው በራሱ ነጻ ፈቃድ ሐቅን ለማግኘት እሾት ኖሮት በአሏህ መንገድ ሲታገል አምላካችን አሏህ መመራትን ይሰጠዋል፦
29፥69 እነዚያም በእኛ መንገድ የታገሉ መንገዳችንን በእርግጥ እንመራቸዋለን፡፡ አሏህ በእርግጥ ከበጎ ሠሪዎች ጋር ነው፡፡ وَالَّذِينَ جَاهَدُوا فِينَا لَنَهْدِيَنَّهُمْ سُبُلَنَا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ لَمَعَ الْمُحْسِنِينَ
"በእኛ መንገድ የታገሉ መንገዳችንን በእርግጥ እንመራቸዋለን" የሚለው ይሰመርበት! እዚህ አንቀጽ ላይ "እንመራቸዋለን" ለሚለው የገባው ቃል "ለነህዲየነ-ሁም" لَنَهْدِيَنَّهُمْ ሲሆን አሏህ ወደ እርሱ በንስሓ የሚመለሰውን እና በእርሱ የሚያምነውን ሰው ይመራል፦
13፥27 «አሏህ የሚሻውን ያጠምማል፡፡ "የተመለሰውንም ሰው" ወደ እርሱ ይመራል» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّ اللَّهَ يُضِلُّ مَن يَشَاءُ وَيَهْدِي إِلَيْهِ مَنْ أَنَابَ
64፥11 "በአሏህ የሚያምን ሰው ልቡን ይመራዋል"፥ አሏህ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ وَمَن يُؤْمِن بِاللَّهِ يَهْدِ قَلْبَهُ ۚ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
አሏህ ወደ ቀጥተኛ መንገድ ለመምራት የሚሻው ሰው በእርሱ የመንገድ ሐቅን ለማግኘት የሚታገለው፣ ወደ እርሱ በንስሓ የሚመለሰውን እና ታግሎ ሐቅን በመቀበል የሚያምነውን እንጂ ሁሉንም ሰው አይደለም፦
24፥46 አብራሪን አንቀጾች በእርግጥ አወረድን፡፡ አሏህ የሚሻውን ሰው ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራዋል፡፡ لَّقَدْ أَنزَلْنَا آيَاتٍ مُّبَيِّنَاتٍ ۚ وَاللَّهُ يَهْدِي مَن يَشَاءُ إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
"አሏህ የሚሻውን ሰው ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራዋል" የሚለው ኃይለ-ቃል "ዓም" ሆኖ የመጣ ነው፥ "ዓም" عَامّ ማለት "ጥቅል"general" ማለት ነው። ነገር ግን "ለሚሻውም ሰው ይምራል" የሚለው ዓም በሌሎች አናቅጽ "ኻስ" ሆኖ ይመጣል፥ "ኻስ" خَاصّ ማለት "ተናጥል"specifical" ማለት ነው። መመራትን ሰው የሚያገኘው በማመን መሆኑ "ኻስ" ሆኖ መጥቷል፦
22፥54 አሏህ እነዚያን ያመኑትን ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ "መሪ" ነው፡፡ وَإِنَّ اللَّهَ لَهَادِ الَّذِينَ آمَنُوا إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
"ሁዳ" هُدَا ማለት "መመራት" ማለት ሲሆን አሏህ ቢሻ ለሁሉም ነፍስ መመራቷን በሰጣት ነበር፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን ነጻ ፈቃድዋን መጋፋት ስለሚሆን ከእርሷ መታገል፣ ንስሓ መግባት፣ ማመን ይጠበቅባታል፦
32፥13 በሻንም ኖሮ ነፍስን ሁሉ መመራቷን በሰጠናት ነበር፡፡ وَلَوْ شِئْنَا لَآتَيْنَا كُلَّ نَفْسٍ هُدَاهَا
6፥149 «የተሟላው ማስረጃ የአሏህ ነው፡፡ በሻም ኖሮ ሁላችሁንም ባቀናችሁ ነበር» በላቸው፡፡ قُلْ فَلِلَّهِ الْحُجَّةُ الْبَالِغَةُ ۖ فَلَوْ شَاءَ لَهَدَاكُمْ أَجْمَعِينَ
በቁርኣን ውስጥ ስለ መመራት ያለው እሳቤ ዋልታ እና ማገር ያለው ሆኖ ሳለ አንከላውሶ የሚወስዳቸው ኮልኮሌ እና ኮበሌ ሚሽነሪዎች አፍታቶ መሞገት ሲያቅታቸው ያለ አግባብ ይተቻሉ፥ ነገር ግን ከላይ ባለው መልክ እና ልክ ቢረዱት ጭጭ እና ምጭጭ እንደሚሉ ተስፋ አለኝ። ለዚህ ነው ብዙ ጊዜ እናንተ ሚሽነሪዎችን "ተማሩ" ብለን የምወተውተው እና የምንዋትተው፥ ተክለፍልፋችሁ፣ ተቁነጥንጣችሁ፣ ተዥረብርባችሁ በገፍ የምትደነብሩበት እና የምትደናበሩት ምክንያት አለማንበባችሁ ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢየሱስ አምላኪ ፍጡር እንጂ ተመላኪ ፈጣሪ አይደለም። ኢየሱስ አምላኪ መሆኑን ጠቅሰን እና አጣቅሰን በስፋት ሞግተናል። ያድምጡ ያስደምጡ፦
https://youtu.be/O1JmxxKVTCg?si=StVWtWuWzP1h2ez-
ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ኮሜንት፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://youtu.be/O1JmxxKVTCg?si=StVWtWuWzP1h2ez-
ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ኮሜንት፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
ፍልስጥኤም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥251 "በአላህም ፈቃድ ድል መቷቸው፥ ዳውድም ጃሉትን ገደለ"፡፡ فَهَزَمُوهُم بِإِذْنِ اللَّهِ وَقَتَلَ دَاوُودُ جَالُوتَ
"ፊልሥጢን" فِلَسْطِين ማለት "ፍልስጥኤም" ማለት ሲሆን በአንድ ወቅት የፍሊሥጢን ንጉሥ "ጃሉት" جَالُوت ማለትም "ጎልያድ" እና ሠራዊቱ ከጧሉት ማለትም ከሳኦል ሠራዊት ተዋግተዋል፦
2፥249 ጧሉትም በሠራዊቱ ታጅቦ በወጣ ጊዜ፡- «አላህ በወንዝ ፈታኛችሁ ነው፥ ከርሱም የጠጣ ሰው ከእኔ አይደለም፡፡ ያልቀመሰውም ሰው በእጁ መዝገንን የዘገነ ሰው ብቻ ሲቀር እርሱ ከእኔ ነው» አለ፡፡ ከእነርሱም ጥቂቶች ሲቀሩ ከርሱ ጠጡ፡፡ እርሱ እና እነዚያም ከእርሱ ጋር ያመኑት ወንዙን ባለፉት ጊዜ፡- «ጃሎትን እና ሠራዊቱን በመዋጋት ለኛ ዛሬ ችሎታ የለንም» አሉት፡፡ እነዚያ እነርሱ አላህን ተገናኝዎች መኾናቸው የሚያረጋግጡት፡- «ከጥቂት ጭፍራ በአላህ ፈቃድ ብዙን ጭፍራ ያሸነፈች ብዙ ናት፤ አላህም ከታጋሾች ጋር ነው» አሉ፡፡ فَلَمَّا فَصَلَ طَالُوتُ بِالْجُنُودِ قَالَ إِنَّ اللَّهَ مُبْتَلِيكُم بِنَهَرٍ فَمَن شَرِبَ مِنْهُ فَلَيْسَ مِنِّي وَمَن لَّمْ يَطْعَمْهُ فَإِنَّهُ مِنِّي إِلَّا مَنِ اغْتَرَفَ غُرْفَةً بِيَدِهِ ۚ فَشَرِبُوا مِنْهُ إِلَّا قَلِيلًا مِّنْهُمْ ۚ فَلَمَّا جَاوَزَهُ هُوَ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ قَالُوا لَا طَاقَةَ لَنَا الْيَوْمَ بِجَالُوتَ وَجُنُودِهِ ۚ قَالَ الَّذِينَ يَظُنُّونَ أَنَّهُم مُّلَاقُو اللَّهِ كَم مِّن فِئَةٍ قَلِيلَةٍ غَلَبَتْ فِئَةً كَثِيرَةً بِإِذْنِ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ مَعَ الصَّابِرِينَ
ከዚያም በጦርነቱ ተፋልመው ተስፋ በቆረጡ ጊዜ ዳውድ ጃሉትን ገሎታል፦
2፥250 ለጃሉት እና ለሠራዊቱ በተሰለፉም ጊዜ፡- «ጌታችን ሆይ! በእኛ ላይ ትዕግስትን አንቧቧ፤ ጫማዎቻችንንም አደላድል፤ በከሓዲያን ሕዝቦችም ላይ እርዳን» አሉ፡፡ وَلَمَّا بَرَزُوا لِجَالُوتَ وَجُنُودِهِ قَالُوا رَبَّنَا أَفْرِغْ عَلَيْنَا صَبْرًا وَثَبِّتْ أَقْدَامَنَا وَانصُرْنَا عَلَى الْقَوْمِ الْكَافِرِينَ
2፥251 "በአላህም ፈቃድ ድል መቷቸው፥ ዳውድም ጃሉትን ገደለ"፡፡ فَهَزَمُوهُم بِإِذْنِ اللَّهِ وَقَتَلَ دَاوُودُ جَالُوتَ
ቁርኣን ላይ ስለ ፍልስጥኤማውያን የሚናገረው እነዚህ አናቅጽ ላይ ነው። ሚሽነሪዎች፦ "ፍልስጥኤማውያን ፍልስጥኤም የምትባል አገር የላቸውም" እያሉ ባላነበቡት ነገር ይዘባርቃሉ። ፈጣሪ እስራኤልን ከግብጽ ምድር እንዳወጣ ሁሉ በጥንት ጊዜ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር አውጥቶ የራሳቸው ግዛት ሰቷቸዋል፦
አሞጽ 9፥7 እስራኤልን ከግብጽ ምድር፥ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር፥ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን?
ኢዮኤል 3፥4 ጢሮስና ሲዶና የፍልስጥኤምም ግዛት ሁሉ ሆይ! ከእናንተ ጋር ለእኔ ምን አለኝ? በውኑ ብድራትን ትመልሱልኛላችሁን?
"የፍልስጥኤምም ግዛት" የሚለው ይሰመርበት ፍልስጥኤም ግዛት ከነበረች ለምን መብቷ አይከበረም? እስራኤላውያን ቦታቸው መጥተው ሰፈሩባቸው እንጂ ጥንትም ቢሆን የእስራኤል ቅም አያት አብርሃም ከከላዳውያን ኡር በፍልስጥኤም ምድር ብዙ ቀን እንግዳ ሆኖ ተቀምጧል፦
ዘፍጥረት 21፥34 "አብርሃምም በፍልስጥኤም ምድር ብዙ ቀን እንግዳ ሆኖ ተቀመጠ"።
ፍልስጥኤም መጤ ሳትሆን የራሷ ምድር ስለሆነ "በፍልስጥኤም ምድር" የሚል ኃይለ-ቃል ተጽፏል። ባይብል ላይ ብዙ ቦታ "የፍልስጥኤም ምድር" እያለ ይናገራል፦
ኤርምያስ 25፥20 የተደባለቀውንም ሕዝብ ሁሉ፥ የዖፅ ምድር ነገሥታትንም ሁሉ፥ "የፍልስጥኤም ምድር" ነገሥታትንም ሁሉ አስቀሎናንም ጋዛንም አቃሮንንም የአዞጦንንም ቅሬታ"።
ዘጸአት 13፥17 እንዲህም ሆነ ፈርዖን ሕዝቡን በለቀቀ ጊዜ፥ ምንም ቅርብ ቢሆን እግዚአብሔር "በፍልስጥኤማውያን ምድር" መንገድ አልመራቸውም።
ፍልስጥኤማውያን የራሳቸው አገር አላቸው፥ እስራኤላውያን የሰፈሩበት ከነዓን ሁሉ ሳይቀር የፍልስጥኤማውያን ምድር ነው፦
2ኛ ነገሥት 8፥2 ሴቲቱም ተነሥታ እንደ እግዚአብሔር ሰው ቃል አደረገች፤ ከቤተ ሰብዋም ጋር ሄዳ "በፍልስጥኤም አገር" ሰባት ዓመት ተቀመጠች"*።
ሶፎንያስ 2፥5 "የፍልስጥኤማውያን ምድር ከነዓን ሆይ"፥ የእግዚአብሔር ቃል በአንተ ላይ ነው።
ዛሬ አገር እና ግዛት እንደሌላቸው እና መጤ እንደሆኑ ታይቶ እየተፈናቀሉ ነው፥ አሏህ ነስሩን ያቅርብላቸው! አሚን። ይህንን የምንለው ስለ ሐቅ እና ስለ ፍትሕ ነው፥ "ኢሥላም ሰም እና ወርቅ የያዘ ቅኔ ነው፥ ሰሙ ሐቅ ሲሆን ወርቁ ፍትሕ ነው" ስንል ዕውር ድንብ ጸለምተኛ ሙግት ይዘን ሳይሆን ጠቅሰንና አጣቅሰን በመሞገትና በመሟገት ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥251 "በአላህም ፈቃድ ድል መቷቸው፥ ዳውድም ጃሉትን ገደለ"፡፡ فَهَزَمُوهُم بِإِذْنِ اللَّهِ وَقَتَلَ دَاوُودُ جَالُوتَ
"ፊልሥጢን" فِلَسْطِين ማለት "ፍልስጥኤም" ማለት ሲሆን በአንድ ወቅት የፍሊሥጢን ንጉሥ "ጃሉት" جَالُوت ማለትም "ጎልያድ" እና ሠራዊቱ ከጧሉት ማለትም ከሳኦል ሠራዊት ተዋግተዋል፦
2፥249 ጧሉትም በሠራዊቱ ታጅቦ በወጣ ጊዜ፡- «አላህ በወንዝ ፈታኛችሁ ነው፥ ከርሱም የጠጣ ሰው ከእኔ አይደለም፡፡ ያልቀመሰውም ሰው በእጁ መዝገንን የዘገነ ሰው ብቻ ሲቀር እርሱ ከእኔ ነው» አለ፡፡ ከእነርሱም ጥቂቶች ሲቀሩ ከርሱ ጠጡ፡፡ እርሱ እና እነዚያም ከእርሱ ጋር ያመኑት ወንዙን ባለፉት ጊዜ፡- «ጃሎትን እና ሠራዊቱን በመዋጋት ለኛ ዛሬ ችሎታ የለንም» አሉት፡፡ እነዚያ እነርሱ አላህን ተገናኝዎች መኾናቸው የሚያረጋግጡት፡- «ከጥቂት ጭፍራ በአላህ ፈቃድ ብዙን ጭፍራ ያሸነፈች ብዙ ናት፤ አላህም ከታጋሾች ጋር ነው» አሉ፡፡ فَلَمَّا فَصَلَ طَالُوتُ بِالْجُنُودِ قَالَ إِنَّ اللَّهَ مُبْتَلِيكُم بِنَهَرٍ فَمَن شَرِبَ مِنْهُ فَلَيْسَ مِنِّي وَمَن لَّمْ يَطْعَمْهُ فَإِنَّهُ مِنِّي إِلَّا مَنِ اغْتَرَفَ غُرْفَةً بِيَدِهِ ۚ فَشَرِبُوا مِنْهُ إِلَّا قَلِيلًا مِّنْهُمْ ۚ فَلَمَّا جَاوَزَهُ هُوَ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ قَالُوا لَا طَاقَةَ لَنَا الْيَوْمَ بِجَالُوتَ وَجُنُودِهِ ۚ قَالَ الَّذِينَ يَظُنُّونَ أَنَّهُم مُّلَاقُو اللَّهِ كَم مِّن فِئَةٍ قَلِيلَةٍ غَلَبَتْ فِئَةً كَثِيرَةً بِإِذْنِ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ مَعَ الصَّابِرِينَ
ከዚያም በጦርነቱ ተፋልመው ተስፋ በቆረጡ ጊዜ ዳውድ ጃሉትን ገሎታል፦
2፥250 ለጃሉት እና ለሠራዊቱ በተሰለፉም ጊዜ፡- «ጌታችን ሆይ! በእኛ ላይ ትዕግስትን አንቧቧ፤ ጫማዎቻችንንም አደላድል፤ በከሓዲያን ሕዝቦችም ላይ እርዳን» አሉ፡፡ وَلَمَّا بَرَزُوا لِجَالُوتَ وَجُنُودِهِ قَالُوا رَبَّنَا أَفْرِغْ عَلَيْنَا صَبْرًا وَثَبِّتْ أَقْدَامَنَا وَانصُرْنَا عَلَى الْقَوْمِ الْكَافِرِينَ
2፥251 "በአላህም ፈቃድ ድል መቷቸው፥ ዳውድም ጃሉትን ገደለ"፡፡ فَهَزَمُوهُم بِإِذْنِ اللَّهِ وَقَتَلَ دَاوُودُ جَالُوتَ
ቁርኣን ላይ ስለ ፍልስጥኤማውያን የሚናገረው እነዚህ አናቅጽ ላይ ነው። ሚሽነሪዎች፦ "ፍልስጥኤማውያን ፍልስጥኤም የምትባል አገር የላቸውም" እያሉ ባላነበቡት ነገር ይዘባርቃሉ። ፈጣሪ እስራኤልን ከግብጽ ምድር እንዳወጣ ሁሉ በጥንት ጊዜ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር አውጥቶ የራሳቸው ግዛት ሰቷቸዋል፦
አሞጽ 9፥7 እስራኤልን ከግብጽ ምድር፥ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር፥ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን?
ኢዮኤል 3፥4 ጢሮስና ሲዶና የፍልስጥኤምም ግዛት ሁሉ ሆይ! ከእናንተ ጋር ለእኔ ምን አለኝ? በውኑ ብድራትን ትመልሱልኛላችሁን?
"የፍልስጥኤምም ግዛት" የሚለው ይሰመርበት ፍልስጥኤም ግዛት ከነበረች ለምን መብቷ አይከበረም? እስራኤላውያን ቦታቸው መጥተው ሰፈሩባቸው እንጂ ጥንትም ቢሆን የእስራኤል ቅም አያት አብርሃም ከከላዳውያን ኡር በፍልስጥኤም ምድር ብዙ ቀን እንግዳ ሆኖ ተቀምጧል፦
ዘፍጥረት 21፥34 "አብርሃምም በፍልስጥኤም ምድር ብዙ ቀን እንግዳ ሆኖ ተቀመጠ"።
ፍልስጥኤም መጤ ሳትሆን የራሷ ምድር ስለሆነ "በፍልስጥኤም ምድር" የሚል ኃይለ-ቃል ተጽፏል። ባይብል ላይ ብዙ ቦታ "የፍልስጥኤም ምድር" እያለ ይናገራል፦
ኤርምያስ 25፥20 የተደባለቀውንም ሕዝብ ሁሉ፥ የዖፅ ምድር ነገሥታትንም ሁሉ፥ "የፍልስጥኤም ምድር" ነገሥታትንም ሁሉ አስቀሎናንም ጋዛንም አቃሮንንም የአዞጦንንም ቅሬታ"።
ዘጸአት 13፥17 እንዲህም ሆነ ፈርዖን ሕዝቡን በለቀቀ ጊዜ፥ ምንም ቅርብ ቢሆን እግዚአብሔር "በፍልስጥኤማውያን ምድር" መንገድ አልመራቸውም።
ፍልስጥኤማውያን የራሳቸው አገር አላቸው፥ እስራኤላውያን የሰፈሩበት ከነዓን ሁሉ ሳይቀር የፍልስጥኤማውያን ምድር ነው፦
2ኛ ነገሥት 8፥2 ሴቲቱም ተነሥታ እንደ እግዚአብሔር ሰው ቃል አደረገች፤ ከቤተ ሰብዋም ጋር ሄዳ "በፍልስጥኤም አገር" ሰባት ዓመት ተቀመጠች"*።
ሶፎንያስ 2፥5 "የፍልስጥኤማውያን ምድር ከነዓን ሆይ"፥ የእግዚአብሔር ቃል በአንተ ላይ ነው።
ዛሬ አገር እና ግዛት እንደሌላቸው እና መጤ እንደሆኑ ታይቶ እየተፈናቀሉ ነው፥ አሏህ ነስሩን ያቅርብላቸው! አሚን። ይህንን የምንለው ስለ ሐቅ እና ስለ ፍትሕ ነው፥ "ኢሥላም ሰም እና ወርቅ የያዘ ቅኔ ነው፥ ሰሙ ሐቅ ሲሆን ወርቁ ፍትሕ ነው" ስንል ዕውር ድንብ ጸለምተኛ ሙግት ይዘን ሳይሆን ጠቅሰንና አጣቅሰን በመሞገትና በመሟገት ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አሥ ሠላም ዐለይኩም ያ ጀመዓህ!
ወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር ይህንን የሃይማኖት ንጽጽር ድረ ገጽ"website" ለሕዝበ ሙሥሊሙ አዘጋጅቷል። በገጠር አውታረ መረብ"network" ደካም የሆነበት ስፍራ እና በከተማ የአውታረ መረብ ችግር ያለባቸው ስፍራ በቀላል አውታረ መረብ ይህንን የድረ ገጽ ማስፈንጠሪያ"link" በማስፈንጠር መጠቀም ይችላሉ። አስፈንጥረው በውስጡ ያለውን ርእሰ ጉዳይ ባለ ሦስት መስመር ቀስቶችን በመጠቀም ማንበብ ማስነበብ ይችላሉ።
ሁላችንም በፓስት፣ በኮሜት፣ በራሳችሁ የጊዜ መስመር"timeline" ሼር በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ መሆን ይችላሉ።
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://www.wahidislamicapologetics.org/
ወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር ይህንን የሃይማኖት ንጽጽር ድረ ገጽ"website" ለሕዝበ ሙሥሊሙ አዘጋጅቷል። በገጠር አውታረ መረብ"network" ደካም የሆነበት ስፍራ እና በከተማ የአውታረ መረብ ችግር ያለባቸው ስፍራ በቀላል አውታረ መረብ ይህንን የድረ ገጽ ማስፈንጠሪያ"link" በማስፈንጠር መጠቀም ይችላሉ። አስፈንጥረው በውስጡ ያለውን ርእሰ ጉዳይ ባለ ሦስት መስመር ቀስቶችን በመጠቀም ማንበብ ማስነበብ ይችላሉ።
ሁላችንም በፓስት፣ በኮሜት፣ በራሳችሁ የጊዜ መስመር"timeline" ሼር በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ መሆን ይችላሉ።
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://www.wahidislamicapologetics.org/
ክርስቲያኖች "ኢየሱስ ይመለካል" ብለው አዘውትረው የሚጠቅሷቸውን ተወዳጆች ጥቅሳት "ለኢየሱስ መመለክ ድምዳሜ በፍጹም አያደርስም" ብለን በመሞገት ድባቅ አስገብተናል። ኢንሻላህ ሙግቱን ያድምጡ ያስደምጡ፦
https://youtu.be/Ra-k_2-cjQk?si=Sye5rsOQW-lyS0pq
ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ኮሜንት፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://youtu.be/Ra-k_2-cjQk?si=Sye5rsOQW-lyS0pq
ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ኮሜንት፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
የምርኮ ገንዘብ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
8፥1 ከአንፋል ይጠይቁሃል፡፡ በል፦ «አንፋል የአሏህ እና የመልእክተኛው ናቸው፡፡» يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَنفَالِ ۖ قُلِ الْأَنفَالُ لِلَّهِ وَالرَّسُولِ
የግጭት አዙሪት እና የጭቅጭቅ ቀለበት አባዜ የተጠናወታቸው ሚሽነሪዎች "ቁርኣን ዝረፉ ይላል" በማለት መጥኔ የሌለው ሥርዋጽ ሲለቁ እያየን ነው፥ የመካከለኛው ምሥራቅ ትኩሳት ተስታኮ ለማሳጣት ሾርኔ መሆኑ ነው። "ጅብ በቀደደው ውሻ ይገባል" ነውና ነገሩ መስመር የሳተ አስተሳሰብ ቢሆንም ጥሩ የውይይት ማሳለጫ ነው፥ ከከርሞ ዘንድሮ ለያዥ ለገናዥ በማያመች መልኩ ቅሌቱ ቢያገረሽባቸውም እኛ ደግሞ "ከፋህም ከረፋህም" ሳንል መልስ እንሰጣለን።
"ነፈል" نَفَل የሚለው ቃል"ነፈለ" نَفَلَ ማለትም "ማረከ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ምርኮ" ማለት ነው፥ የነፈል ብዙ ቁጥር ደግሞ "አንፋል" أَنفَال ሲሆን "ምርኮዎች" ማለት ነው፦
8፥1 ከአንፋል ይጠይቁሃል፡፡ በል፦ «አንፋል የአሏህ እና የመልእክተኛው ናቸው፡፡» يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَنفَالِ ۖ قُلِ الْأَنفَالُ لِلَّهِ وَالرَّسُولِ
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ ትርጉም ላይ "የጦር ዘረፋ" "የዘረፋ ገንዘብ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አል አንፋል" الْأَنفَال ሲሆን በቀላሉ ከጦነት በኃላ የሚገኙ "ምርኮዎች" ናቸው፥ 8ኛ ሡራህ እራሱ ስሙ "ሡረቱል አንፋል" سُورَة الْأَنفَال ነው። ይህም ምርኮ አንድ አምስተኛው ለአሏህ፣ ለመልእክተኛው፣ ለዝምድና ባለቤቶች፣ ለየቲሞች፣ ለምስኪኖች፣ ለመንገደኛ የተገባ ነው፦
8፥41 ከማንኛውም የምርኮ ገንዘብ የዘረፋችሁትም አንድ አምስተኛው ለአሏህ እና ለመልክተኛው፣ የዝምድና ባለቤቶችም፣ ለየቲሞችም፣ ለምስኪኖችም፣ ለመንገደኛም የተገባ መኾኑን ዕውቁ። وَاعْلَمُوا أَنَّمَا غَنِمْتُم مِّن شَيْءٍ فَأَنَّ لِلَّهِ خُمُسَهُ وَلِلرَّسُولِ وَلِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ
በቁርኣን ስለ አንፋል እዚህ ድረስ አጥለን እና አጠንፍፈን ከተረዳን ዘንዳ መጅ እና ወፍጮ ይዘን ስለ ምርኮ በባይብል የተነገሩት በቅጡ አድቅቀን እናያለን። ነቢዩ አብርሃም ነገሥታትን ገድሎ ሲመለስ ከነገሥታቱ የዘረፈውን ለሳሌም ንጉሥ ለመልከ ጼዴቅ ሰጥቶታል፦
ዕብራውያን 7፥4 የአባቶች አለቃ አብርሃም "ከዘረፋው" የሚሻለውን አስራት የሰጠው ይህ ሰው እንዴት ትልቅ እንደ ነበረ እስኪ ተመልከቱ።
"ከዘረፋው" የሚለው ይሰመርበት! አብርሃም በጦርነት ምርኮን ስለዘረፈ ሌባ ነውን? መዝረፉስ ሌብነት ነውን? ጉድ ፈላ፥ ይህ ከድጡ ወደ ማጡ ነው። የያዕቆብ ልጆች እኅታቸው ዲና ስለተደፈረች ደፋሪዎችን ገድለው በከተማይቱ ያሉትን በጎቻቸውን፣ ላሞቻቸውን፣ አህዮቻቸውን፣ በውጭም ያለው፣ ሀብታቸውን ሁሉ፣ ሕፃናቶቻቸውን፣ ሴቶቻቸውንም እና በቤት ያለውንም ሁሉ ዘረፉ፦
ዘፍጥረት 34፥27-29 የያዕቆብም ልጆች እኅታቸውን ዲናን ሰለ አረከሱአት ወደ ሞቱት ገብተው ከተማይቱን "ዘረፉ"፤ በጎቻቸውንም ላሞቻቸውንም አህዮቻቸውንም በውጭም በከተማም ያለውን ወሰዱ። ሀብታቸውን ሁሉ ሕፃናቶቻቸውንና ሴቶቻቸውንም ሁሉ ማረኩ፥ በቤት ያለውንም ሁሉ "ዘረፉ"።
"ዘረፉ" የሚለው ይሰመርበት! ይህንን ስታነቡ ሰኔ እና ሰኞ ይሆንባቸዋል። በዚህ ቢቆም ጥሩ ነበር፥ እስራኤላውያንም ከግብፅ ሲወጡ የግብፅ ንብረት በዝብዘው ነበር። ይህንን ያደረጉት ከተማይቱን በማቃጠል ነው፥ ይህንን ያዘዛቸው የእስራኤል አምላክ እንደሆነ ባይብሉ ይናገራል፦
ዘጸአት 3፥22 ነገር ግን እያንዳንዲቱ ሴት ከጎረቤትዋ በቤትዋም ካለችው ሴት የብር ዕቃ የወርቅ እቃ ልብስም ትለምናለች፤ በወንዶችና በሴቶች ልጆቻችሁ ላይ ታደርጉታላችሁ፤ ግብፃውያንንም "ትበዘብዛላች"።
ዘጸአት 12:36 እግዚአብሔርም ለሕዝቡ በግብፃውያን ፊት የፈለጉትን እንዲሰጡአቸው ሞገስን ሰጠ። እነርሱም ግብፃውያንን "በዘበዙ"።
"ትበዘብዛላች" የሚለው መጻኢ ግሥ እና "በዘበዙ" የሚለው አላፊ ግሥ ይሰመርበት! በትእዛዙ መሠረት በመንገድ ላይም ያደረጉት ይህንን ተግባር ነው ፦
ዘኍልቍ 31፥9-11 የእስራኤልም ልጆች የምድያምን ሴቶችና ልጆቻቸውን "ማረኩ"፤ እንስሶቻቸውንና መንጎቻቸውንም ዕቃቸውንም ሁሉ "በዘበዙ"። የተቀመጡባቸውን ከተሞቻቸውን ሁሉ ሰፈሮቻቸውንም ሁሉ በእሳት አቃጠሉ። "የሰውን እና የእንስሳን ምርኮና ብዝበዛ ሁሉ ወሰዱ"።
ዘኍልቍ 31፥53 ወደ ሰልፍ የወጡ ሰዎች ሁሉ "ከምርኮአቸው ለራሳቸው ወሰዱ"።
ኢያሱ 8፥27 ነገር ግን ያህዌህ ኢያሱን እንዳዘዘው ቃል የዚያችን ከተማ ከብት እና ምርኮ እስራኤል ለራሳቸው "ዘረፉ"።
ኢያሱ 11:14 የእስራኤልም ልጆች የእነዚህን ከተሞች ምርኮ ሁሉ ከብቶቹንም ለራሳቸው "ዘረፉ"።
ስለ ዘረፋ በባይብል ልቀጥል ብል ቦታ አይበቃኝም፥ አንባቢንም ማሰልቸት ነው። መቼም ሚሽነሪዎች የኢሥላም ትምህርት ጥንብ እኩሱን ቢወጣ እና ዶግ አመድ ቢሆንላቸው ደስታቸው እጥፍ ድርብ ነው፥ ይህ ጡዘቱ ጣራ የነካና ዙሪያ ገባ ምኞች ስለማይሳካ በቁጭ ይሙቱ! ከእነርሱ ቅንነት የተሞላው ትምህርት መጠበቅ ማለት ከጅብ አፍ ላይ ሥጋ እንደመጠበቅ ነው። እነርሱ የሚሰጡት ትችት እኛ ሙሥሊሞችን የሚያፍረከርክ ሳይሆን ከእለት ወደ እለት የሚያጀግን ነው፥ ለማንኛውም የተነሳውን ትችት አብጠርጥረን እና አንጠርጥረን መልስ ሰተናል። አሏህ ለእነርሱ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
8፥1 ከአንፋል ይጠይቁሃል፡፡ በል፦ «አንፋል የአሏህ እና የመልእክተኛው ናቸው፡፡» يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَنفَالِ ۖ قُلِ الْأَنفَالُ لِلَّهِ وَالرَّسُولِ
የግጭት አዙሪት እና የጭቅጭቅ ቀለበት አባዜ የተጠናወታቸው ሚሽነሪዎች "ቁርኣን ዝረፉ ይላል" በማለት መጥኔ የሌለው ሥርዋጽ ሲለቁ እያየን ነው፥ የመካከለኛው ምሥራቅ ትኩሳት ተስታኮ ለማሳጣት ሾርኔ መሆኑ ነው። "ጅብ በቀደደው ውሻ ይገባል" ነውና ነገሩ መስመር የሳተ አስተሳሰብ ቢሆንም ጥሩ የውይይት ማሳለጫ ነው፥ ከከርሞ ዘንድሮ ለያዥ ለገናዥ በማያመች መልኩ ቅሌቱ ቢያገረሽባቸውም እኛ ደግሞ "ከፋህም ከረፋህም" ሳንል መልስ እንሰጣለን።
"ነፈል" نَفَل የሚለው ቃል"ነፈለ" نَفَلَ ማለትም "ማረከ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ምርኮ" ማለት ነው፥ የነፈል ብዙ ቁጥር ደግሞ "አንፋል" أَنفَال ሲሆን "ምርኮዎች" ማለት ነው፦
8፥1 ከአንፋል ይጠይቁሃል፡፡ በል፦ «አንፋል የአሏህ እና የመልእክተኛው ናቸው፡፡» يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَنفَالِ ۖ قُلِ الْأَنفَالُ لِلَّهِ وَالرَّسُولِ
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ ትርጉም ላይ "የጦር ዘረፋ" "የዘረፋ ገንዘብ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አል አንፋል" الْأَنفَال ሲሆን በቀላሉ ከጦነት በኃላ የሚገኙ "ምርኮዎች" ናቸው፥ 8ኛ ሡራህ እራሱ ስሙ "ሡረቱል አንፋል" سُورَة الْأَنفَال ነው። ይህም ምርኮ አንድ አምስተኛው ለአሏህ፣ ለመልእክተኛው፣ ለዝምድና ባለቤቶች፣ ለየቲሞች፣ ለምስኪኖች፣ ለመንገደኛ የተገባ ነው፦
8፥41 ከማንኛውም የምርኮ ገንዘብ የዘረፋችሁትም አንድ አምስተኛው ለአሏህ እና ለመልክተኛው፣ የዝምድና ባለቤቶችም፣ ለየቲሞችም፣ ለምስኪኖችም፣ ለመንገደኛም የተገባ መኾኑን ዕውቁ። وَاعْلَمُوا أَنَّمَا غَنِمْتُم مِّن شَيْءٍ فَأَنَّ لِلَّهِ خُمُسَهُ وَلِلرَّسُولِ وَلِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ
በቁርኣን ስለ አንፋል እዚህ ድረስ አጥለን እና አጠንፍፈን ከተረዳን ዘንዳ መጅ እና ወፍጮ ይዘን ስለ ምርኮ በባይብል የተነገሩት በቅጡ አድቅቀን እናያለን። ነቢዩ አብርሃም ነገሥታትን ገድሎ ሲመለስ ከነገሥታቱ የዘረፈውን ለሳሌም ንጉሥ ለመልከ ጼዴቅ ሰጥቶታል፦
ዕብራውያን 7፥4 የአባቶች አለቃ አብርሃም "ከዘረፋው" የሚሻለውን አስራት የሰጠው ይህ ሰው እንዴት ትልቅ እንደ ነበረ እስኪ ተመልከቱ።
"ከዘረፋው" የሚለው ይሰመርበት! አብርሃም በጦርነት ምርኮን ስለዘረፈ ሌባ ነውን? መዝረፉስ ሌብነት ነውን? ጉድ ፈላ፥ ይህ ከድጡ ወደ ማጡ ነው። የያዕቆብ ልጆች እኅታቸው ዲና ስለተደፈረች ደፋሪዎችን ገድለው በከተማይቱ ያሉትን በጎቻቸውን፣ ላሞቻቸውን፣ አህዮቻቸውን፣ በውጭም ያለው፣ ሀብታቸውን ሁሉ፣ ሕፃናቶቻቸውን፣ ሴቶቻቸውንም እና በቤት ያለውንም ሁሉ ዘረፉ፦
ዘፍጥረት 34፥27-29 የያዕቆብም ልጆች እኅታቸውን ዲናን ሰለ አረከሱአት ወደ ሞቱት ገብተው ከተማይቱን "ዘረፉ"፤ በጎቻቸውንም ላሞቻቸውንም አህዮቻቸውንም በውጭም በከተማም ያለውን ወሰዱ። ሀብታቸውን ሁሉ ሕፃናቶቻቸውንና ሴቶቻቸውንም ሁሉ ማረኩ፥ በቤት ያለውንም ሁሉ "ዘረፉ"።
"ዘረፉ" የሚለው ይሰመርበት! ይህንን ስታነቡ ሰኔ እና ሰኞ ይሆንባቸዋል። በዚህ ቢቆም ጥሩ ነበር፥ እስራኤላውያንም ከግብፅ ሲወጡ የግብፅ ንብረት በዝብዘው ነበር። ይህንን ያደረጉት ከተማይቱን በማቃጠል ነው፥ ይህንን ያዘዛቸው የእስራኤል አምላክ እንደሆነ ባይብሉ ይናገራል፦
ዘጸአት 3፥22 ነገር ግን እያንዳንዲቱ ሴት ከጎረቤትዋ በቤትዋም ካለችው ሴት የብር ዕቃ የወርቅ እቃ ልብስም ትለምናለች፤ በወንዶችና በሴቶች ልጆቻችሁ ላይ ታደርጉታላችሁ፤ ግብፃውያንንም "ትበዘብዛላች"።
ዘጸአት 12:36 እግዚአብሔርም ለሕዝቡ በግብፃውያን ፊት የፈለጉትን እንዲሰጡአቸው ሞገስን ሰጠ። እነርሱም ግብፃውያንን "በዘበዙ"።
"ትበዘብዛላች" የሚለው መጻኢ ግሥ እና "በዘበዙ" የሚለው አላፊ ግሥ ይሰመርበት! በትእዛዙ መሠረት በመንገድ ላይም ያደረጉት ይህንን ተግባር ነው ፦
ዘኍልቍ 31፥9-11 የእስራኤልም ልጆች የምድያምን ሴቶችና ልጆቻቸውን "ማረኩ"፤ እንስሶቻቸውንና መንጎቻቸውንም ዕቃቸውንም ሁሉ "በዘበዙ"። የተቀመጡባቸውን ከተሞቻቸውን ሁሉ ሰፈሮቻቸውንም ሁሉ በእሳት አቃጠሉ። "የሰውን እና የእንስሳን ምርኮና ብዝበዛ ሁሉ ወሰዱ"።
ዘኍልቍ 31፥53 ወደ ሰልፍ የወጡ ሰዎች ሁሉ "ከምርኮአቸው ለራሳቸው ወሰዱ"።
ኢያሱ 8፥27 ነገር ግን ያህዌህ ኢያሱን እንዳዘዘው ቃል የዚያችን ከተማ ከብት እና ምርኮ እስራኤል ለራሳቸው "ዘረፉ"።
ኢያሱ 11:14 የእስራኤልም ልጆች የእነዚህን ከተሞች ምርኮ ሁሉ ከብቶቹንም ለራሳቸው "ዘረፉ"።
ስለ ዘረፋ በባይብል ልቀጥል ብል ቦታ አይበቃኝም፥ አንባቢንም ማሰልቸት ነው። መቼም ሚሽነሪዎች የኢሥላም ትምህርት ጥንብ እኩሱን ቢወጣ እና ዶግ አመድ ቢሆንላቸው ደስታቸው እጥፍ ድርብ ነው፥ ይህ ጡዘቱ ጣራ የነካና ዙሪያ ገባ ምኞች ስለማይሳካ በቁጭ ይሙቱ! ከእነርሱ ቅንነት የተሞላው ትምህርት መጠበቅ ማለት ከጅብ አፍ ላይ ሥጋ እንደመጠበቅ ነው። እነርሱ የሚሰጡት ትችት እኛ ሙሥሊሞችን የሚያፍረከርክ ሳይሆን ከእለት ወደ እለት የሚያጀግን ነው፥ ለማንኛውም የተነሳውን ትችት አብጠርጥረን እና አንጠርጥረን መልስ ሰተናል። አሏህ ለእነርሱ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ኢየሱስ ነቢይ ነው" ካልን ጥያቄአችን "የማን ነቢይ ነው? መልሱ "የአምላክ ነቢይ ነው" አምላክ ስንት ነው? "አንድ አምላክ" ስለዚህ ኢየሱስ የአንዱ አምላክ ነቢይ ከሆነ ፊሽካው ተነፋ፥ ከዚያ በኃላ "አምላክ ነው" "የአምላክ ሁለተኛው አካል እና አባል ነው" የሚለው አስተምህሮት ፉርሽ ነው። በኢየሱስ ነቢይነት ዙሪያ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰተናልና ያድምጡ ያስደምጡ፦ https://youtu.be/2NYQEMTXpT8?si=_eSoqV5NwQrWmBtn
ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ኮሜንት፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ኮሜንት፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
የጉራጊኛ ደርሥ ተለቋል። https://tttttt.me/wahidcomguragiga/18
ሁለት ፈቃድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ “በ”እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ ٱلْحَقِّ ٱلَّذِى فِيهِ يَمْتَرُونَ
"ቴሎ" θέλω ማለት "ፈቃድ"will" ማለት ሲሆን በኢየሱስ ፈቃድ ላይ ያለው እሳቤ "ቴሊቲስሞስ" θελητισμός ይባላል፥ በ 680 ድኅረ ልደት በንጉሥ 4ኛ ቆስጠንጢኖስ ሊቀ መንበርነት 3ኛ የቁስጥንጥንያ ጉባኤ ላይ 37 ኤጲጵ ቆጶሳት ከተለያየ ቦታ ተሰብስበው ግብጽ እና ሶሪያ እንደ ሰደድ እሳት ተዛምቶ የነበረውን የልሙጥ ፈቃድ ሙግት ለመታደም መጡ፥ "ሞኖ ቴሊቲስሞስ" μόνο θελητισμός ማለት "ልሙጥ ፈቃድ" ወይም "ሞኖ ቴሌቲዝም"Monothelitism" ሲሆን "ዲያ ቴሊቲስሞስ" δυο θελητισμός ማለት "ሁለት ፈቃድ" ወይም "ዲያ ቴሌቲዝም"Dyothelitism" ማለት ነው። 3ኛው የቁስጥንጥንያ ጉባኤው "ኢየሱስ ልሙጥ ፈቃድ ብቻ አለው" የሚለው ትምህርት አውግዞ በተቃራኒው "ኢየሱስ ሁለት ፈቃድ አለው" የሚለው እሳቤ አጽድቋል፥ አንድ ነጠላ ማንነት"person" አንድ ፈቃድ አለው። ይህ ከሆነ ዘንዳ በ3ኛው የቁስጥንጥንያ ጉባኤ የጸደቀው ኢየሱስ "የመለኮት እና የሰው ሁለት ፈቃድ አለው" የሚለው ትምህርት ኢየሱስን ሁለት ማንነት ያረገዋል፥ ዲያ ቴሊቲስሞስ የሚያራምዱ ካቶሊካውያን፣ የምሥራቅ ኦርቶዶክስ እና ፕሮቴስታንት ቆም ብለው እራሳቸውን ይፈትሹ።
የሐዋርያት ቤተክርስቲያን(ኢየሱሳውያን) ደግሞ "አንድ ሰው የመንፈስ ፈቃድ እና የሥጋ ፈቃድ አለው" ብለው ይህንን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
ሮሜ 8፥5 እንደ ሥጋ "ፈቃድ" የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ "ፈቃድ" የሚኖሩ ግን የመንፈስን ነገር ያስባሉ። οἱ γὰρ κατὰ σάρκα ὄντες τὰ τῆς σαρκὸς φρονοῦσιν, οἱ δὲ κατὰ πνεῦμα τὰ τοῦ πνεύματος.
ከመነሻው ሲጀመር እዚህ አንቀጽ ላይ "ፈቃድ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ታ" τὰ ሲሆን "ነገር"thing" ማለት እንጂ "ፈቃድ"will" ማለት አይደለም። ሲቀጥል "ኑማቶስ" πνεύματος ማለትም "መንፈስ" የተባለው መንፈስ ቅዱስ እንጂ "የሰው መንፈስ አይደለም፥ "ሳርኮስ" σαρκὸς ማለትም "ሥጋ" የተባለው በጥቅሉ እና በጅምላ "ሰው" ማለት ነው፦
ኤርምያስ 32፥27 እነሆ እኔ የሥጋ ሁሉ አምላክ ያህዌህ ነኝ። הִנֵּה֙ אֲנִ֣י יְהוָ֔ה אֱלֹהֵ֖י כָּל־בָּשָׂ֑ר
ኢዮኤል 2፥28 ከዚህም በኋላ እንዲህ ይሆናል፤
መንፈሴን በሥጋ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ። אֶשְׁפֹּ֤וךְ אֶת־רוּחִי֙ עַל־כָּל־בָּשָׂ֔ר
መዝሙር 65፥2 ሥጋ ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል። שֹׁמֵ֥עַ תְּפִלָּ֑ה עָ֝דֶ֗יךָ כָּל־בָּשָׂ֥ר יָבֹֽאוּ׃
መቼም እነዚህ አናቅጽ ላይ "ሥጋ" ሲል የቁርበቱ እና የቆዳው ክፍል ብቻ ሳይሆን "ሰው" ማለት እንደሆነ በቀላሉ እንረዳለን። ይህ ሆኖ ሳለ የቋንቋ፣ የሰዋስው እና የዐውድ ጥናት ችግር ያለባቸው ኢየሱሳውያን "አንድ ማንነት የመንፈስ እና የሥጋ ሁለት ፈቃድ እንዳለው ሁሉ መንፈስ የሆነው የአብ ፈቃድ እና ሥጋ የሆነው የወልድ ፈቃድ በአንድ ማንነት ውስጥ አሉ" ብለው ይናገራሉ፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን አንድ ማንነት አንድ ፈቃድ እንጂ ሁለት ፈቃድ የለውም። አብ እና ወልድ ሁለት የተለያዩ ማንነቶች ስለሆኑ ሁለት የተለያየ ፈቃድ አላቸው፦
ሉቃስ 22፥42 ነገር ግን የእኔ ፈቃድ አይሁን የአንተ እንጂ። πλὴν μὴ τὸ θέλημά μου ἀλλὰ τὸ σὸν γινέσθω.
ዮሐንስ 5፥30 የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና። ὅτι οὐ ζητῶ τὸ θέλημα τὸ ἐμὸν ἀλλὰ τὸ θέλημα τοῦ πέμψαντός με.
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "ፈቃድ" ለሚለው የገባው ቃል "ቴሌማ" θέλημά ሲሆን አብ እና ወልድ ሁለት የተለያየ ፈቃድ እንዳላቸው ቁልጭ እና ፍንትው አርጎ ያሳያል፥ የአብ ፈቃድ አምላካዊ ሲሆን የወልድ ፈቃድ ሰዋዊ ነው፦
ይህ ሆኖ ሳለ በ381 ድኅረ ልደት በንጉሥ ቀዳማይ ቴዎዶስዮስ ሊቀ መንበርነት የቆስጠንጢኒያ ጉባኤ ላይ 150 ኤጲጵ ቆጶሳት ከመላው ዓለም ተሰብስበው የሎዶቂያው ኤጲስ ቆጶስ አቡሊናርዮስ ያነሳውን ሙግት ለመታደም መጡ፥ አቡሊናርዮስ፦ "አብ እና ወልድ በውጫዊ ግብር ይለያያሉ፣ ሁለት የተለያየ ፈቃድ ስላላቸው አብ ላኪ ወልድ ተላኪ በመሆን የተለያየ የሥራ ድርሻ አላቸው" በማለት ሙግቱን አቀረበ። ጉባኤው "አብ እና ወልድ በውጫዊ ግብር አንድ ግብር እና ፈቃድ አላቸው" በማለት አቡሊናርዮስን አወገዙት። የአንጾኪያ ኤጲስ ቆጶስ ዲዮናስዮስ መለኮት አንድ ፈቃድ እንዳለው ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው 111፥4 "እኛ መለኮትን እና መንግሥትን ወደ መክፈል አንገባም፥ አንድ መለኮት፣ አንድ ባሕርይ፣ አንድ ፈቃድ፣ አንዲት ውድ፣ ሦስት አካላት እና ሦስት ገጻት ብለን በጎላ በተረዳ እናስተምራለን እንጂ"።
የእስክንድርያው ኤጲስ ቆጶስ ፊላታዎስ ሦስቱ አካላት አንድ ፈቃድ እንዳላቸው ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው 105፥1 "ሦስቱ አካላት በመለኮት አንድ ናቸው፥ አንድ ባሕርይ፣ አንድ መንግሥት፣ አንድ አሳብ፣ ፈቃድ ናቸው"።
ይህ "አብ እና ወልድ አንድ ፈቃድ አላቸው" የሚለው የቆስጠንጢኒያ ሥላሴ "አብ ራሱን የቻለ ፈቃድ አለው፥ ወልድ እራሱን የቻለ ፈቃድ አለው" ከሚለው ከፕሮቴስታንት ሥላሴ እጅጉን ይለያል።
ኢየሱስ እና አምላኩ አብ ሁለት የተለያየ ፈቃድ ስላላቸው በማንነት ሆነ በምንነት ይለያያሉ፥ "የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና" የሚለው ኃይለ ቃል ኢየሱስ ከራሱ ፈቃድ ይልቅ የላከውን ፈቃድ ለማድረግ ከራሱ ምንም አለመናገሩ እና የሚናገረው የራሱ አለመሆኑ በራሱ እርሱ የአንዱ አምላክ ነቢይ እና መልእክተኛ መሆኑን በግልጽ አመላካችን ነው። ዮሐንስ 12፥49 ዮሐንስ 14፥10 ዮሐንስ 14፥24 ተመልከት!
በተጨማሪ ከአምላክ ሰምቶ የሚናገር ሰው መሆኑን መግለጹ ደግሞ ላኪው አምላክ እና ተላኪው ሰው በምንነት የተለያዩ መሆናቸው የማያሻማ ነገር ነው፦
ዮሐንስ 8፥40 ነገር ግን አሁን “ከአምላክ የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው” ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ።
እንግዲህ አምላካችን አሏህ ስለ ዒሣ ምንነት እና ማንነት በቁርኣን የነገረን ቃል እውነተኛ ቃል ነው፦
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ “በ”እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ ٱلْحَقِّ ٱلَّذِى فِيهِ يَمْتَرُونَ
“የምተሩነ” يَمْتَرُونَ ማለት “የሚከራከሩበት” ማለት ሲሆን ብዙ ሰዎች በዒሣ ምንነት እና ማንነት ቢከራከሩበትም አሏህ ስለ ዒሣ የነገረን ግን እውነተኛ ንግግር ነው፥ “ሂ” هِ ማለትም “እርሱ” የተባለው ዒሣ ሲሆን “እርሱ” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ፊ” فِي የሚል መስተዋድድ ሲኖር “ስለ”about” በሚል የመጣ ነው፦
"That is Jesus, son of Mary. And this is a word of truth, “about” which they dispute".
አምላካችን አሏህ በዒሣ ዙሪያ የሚወዛገቡትን ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ “በ”እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ ٱلْحَقِّ ٱلَّذِى فِيهِ يَمْتَرُونَ
"ቴሎ" θέλω ማለት "ፈቃድ"will" ማለት ሲሆን በኢየሱስ ፈቃድ ላይ ያለው እሳቤ "ቴሊቲስሞስ" θελητισμός ይባላል፥ በ 680 ድኅረ ልደት በንጉሥ 4ኛ ቆስጠንጢኖስ ሊቀ መንበርነት 3ኛ የቁስጥንጥንያ ጉባኤ ላይ 37 ኤጲጵ ቆጶሳት ከተለያየ ቦታ ተሰብስበው ግብጽ እና ሶሪያ እንደ ሰደድ እሳት ተዛምቶ የነበረውን የልሙጥ ፈቃድ ሙግት ለመታደም መጡ፥ "ሞኖ ቴሊቲስሞስ" μόνο θελητισμός ማለት "ልሙጥ ፈቃድ" ወይም "ሞኖ ቴሌቲዝም"Monothelitism" ሲሆን "ዲያ ቴሊቲስሞስ" δυο θελητισμός ማለት "ሁለት ፈቃድ" ወይም "ዲያ ቴሌቲዝም"Dyothelitism" ማለት ነው። 3ኛው የቁስጥንጥንያ ጉባኤው "ኢየሱስ ልሙጥ ፈቃድ ብቻ አለው" የሚለው ትምህርት አውግዞ በተቃራኒው "ኢየሱስ ሁለት ፈቃድ አለው" የሚለው እሳቤ አጽድቋል፥ አንድ ነጠላ ማንነት"person" አንድ ፈቃድ አለው። ይህ ከሆነ ዘንዳ በ3ኛው የቁስጥንጥንያ ጉባኤ የጸደቀው ኢየሱስ "የመለኮት እና የሰው ሁለት ፈቃድ አለው" የሚለው ትምህርት ኢየሱስን ሁለት ማንነት ያረገዋል፥ ዲያ ቴሊቲስሞስ የሚያራምዱ ካቶሊካውያን፣ የምሥራቅ ኦርቶዶክስ እና ፕሮቴስታንት ቆም ብለው እራሳቸውን ይፈትሹ።
የሐዋርያት ቤተክርስቲያን(ኢየሱሳውያን) ደግሞ "አንድ ሰው የመንፈስ ፈቃድ እና የሥጋ ፈቃድ አለው" ብለው ይህንን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
ሮሜ 8፥5 እንደ ሥጋ "ፈቃድ" የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ "ፈቃድ" የሚኖሩ ግን የመንፈስን ነገር ያስባሉ። οἱ γὰρ κατὰ σάρκα ὄντες τὰ τῆς σαρκὸς φρονοῦσιν, οἱ δὲ κατὰ πνεῦμα τὰ τοῦ πνεύματος.
ከመነሻው ሲጀመር እዚህ አንቀጽ ላይ "ፈቃድ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ታ" τὰ ሲሆን "ነገር"thing" ማለት እንጂ "ፈቃድ"will" ማለት አይደለም። ሲቀጥል "ኑማቶስ" πνεύματος ማለትም "መንፈስ" የተባለው መንፈስ ቅዱስ እንጂ "የሰው መንፈስ አይደለም፥ "ሳርኮስ" σαρκὸς ማለትም "ሥጋ" የተባለው በጥቅሉ እና በጅምላ "ሰው" ማለት ነው፦
ኤርምያስ 32፥27 እነሆ እኔ የሥጋ ሁሉ አምላክ ያህዌህ ነኝ። הִנֵּה֙ אֲנִ֣י יְהוָ֔ה אֱלֹהֵ֖י כָּל־בָּשָׂ֑ר
ኢዮኤል 2፥28 ከዚህም በኋላ እንዲህ ይሆናል፤
መንፈሴን በሥጋ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ። אֶשְׁפֹּ֤וךְ אֶת־רוּחִי֙ עַל־כָּל־בָּשָׂ֔ר
መዝሙር 65፥2 ሥጋ ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል። שֹׁמֵ֥עַ תְּפִלָּ֑ה עָ֝דֶ֗יךָ כָּל־בָּשָׂ֥ר יָבֹֽאוּ׃
መቼም እነዚህ አናቅጽ ላይ "ሥጋ" ሲል የቁርበቱ እና የቆዳው ክፍል ብቻ ሳይሆን "ሰው" ማለት እንደሆነ በቀላሉ እንረዳለን። ይህ ሆኖ ሳለ የቋንቋ፣ የሰዋስው እና የዐውድ ጥናት ችግር ያለባቸው ኢየሱሳውያን "አንድ ማንነት የመንፈስ እና የሥጋ ሁለት ፈቃድ እንዳለው ሁሉ መንፈስ የሆነው የአብ ፈቃድ እና ሥጋ የሆነው የወልድ ፈቃድ በአንድ ማንነት ውስጥ አሉ" ብለው ይናገራሉ፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን አንድ ማንነት አንድ ፈቃድ እንጂ ሁለት ፈቃድ የለውም። አብ እና ወልድ ሁለት የተለያዩ ማንነቶች ስለሆኑ ሁለት የተለያየ ፈቃድ አላቸው፦
ሉቃስ 22፥42 ነገር ግን የእኔ ፈቃድ አይሁን የአንተ እንጂ። πλὴν μὴ τὸ θέλημά μου ἀλλὰ τὸ σὸν γινέσθω.
ዮሐንስ 5፥30 የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና። ὅτι οὐ ζητῶ τὸ θέλημα τὸ ἐμὸν ἀλλὰ τὸ θέλημα τοῦ πέμψαντός με.
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "ፈቃድ" ለሚለው የገባው ቃል "ቴሌማ" θέλημά ሲሆን አብ እና ወልድ ሁለት የተለያየ ፈቃድ እንዳላቸው ቁልጭ እና ፍንትው አርጎ ያሳያል፥ የአብ ፈቃድ አምላካዊ ሲሆን የወልድ ፈቃድ ሰዋዊ ነው፦
ይህ ሆኖ ሳለ በ381 ድኅረ ልደት በንጉሥ ቀዳማይ ቴዎዶስዮስ ሊቀ መንበርነት የቆስጠንጢኒያ ጉባኤ ላይ 150 ኤጲጵ ቆጶሳት ከመላው ዓለም ተሰብስበው የሎዶቂያው ኤጲስ ቆጶስ አቡሊናርዮስ ያነሳውን ሙግት ለመታደም መጡ፥ አቡሊናርዮስ፦ "አብ እና ወልድ በውጫዊ ግብር ይለያያሉ፣ ሁለት የተለያየ ፈቃድ ስላላቸው አብ ላኪ ወልድ ተላኪ በመሆን የተለያየ የሥራ ድርሻ አላቸው" በማለት ሙግቱን አቀረበ። ጉባኤው "አብ እና ወልድ በውጫዊ ግብር አንድ ግብር እና ፈቃድ አላቸው" በማለት አቡሊናርዮስን አወገዙት። የአንጾኪያ ኤጲስ ቆጶስ ዲዮናስዮስ መለኮት አንድ ፈቃድ እንዳለው ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው 111፥4 "እኛ መለኮትን እና መንግሥትን ወደ መክፈል አንገባም፥ አንድ መለኮት፣ አንድ ባሕርይ፣ አንድ ፈቃድ፣ አንዲት ውድ፣ ሦስት አካላት እና ሦስት ገጻት ብለን በጎላ በተረዳ እናስተምራለን እንጂ"።
የእስክንድርያው ኤጲስ ቆጶስ ፊላታዎስ ሦስቱ አካላት አንድ ፈቃድ እንዳላቸው ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው 105፥1 "ሦስቱ አካላት በመለኮት አንድ ናቸው፥ አንድ ባሕርይ፣ አንድ መንግሥት፣ አንድ አሳብ፣ ፈቃድ ናቸው"።
ይህ "አብ እና ወልድ አንድ ፈቃድ አላቸው" የሚለው የቆስጠንጢኒያ ሥላሴ "አብ ራሱን የቻለ ፈቃድ አለው፥ ወልድ እራሱን የቻለ ፈቃድ አለው" ከሚለው ከፕሮቴስታንት ሥላሴ እጅጉን ይለያል።
ኢየሱስ እና አምላኩ አብ ሁለት የተለያየ ፈቃድ ስላላቸው በማንነት ሆነ በምንነት ይለያያሉ፥ "የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና" የሚለው ኃይለ ቃል ኢየሱስ ከራሱ ፈቃድ ይልቅ የላከውን ፈቃድ ለማድረግ ከራሱ ምንም አለመናገሩ እና የሚናገረው የራሱ አለመሆኑ በራሱ እርሱ የአንዱ አምላክ ነቢይ እና መልእክተኛ መሆኑን በግልጽ አመላካችን ነው። ዮሐንስ 12፥49 ዮሐንስ 14፥10 ዮሐንስ 14፥24 ተመልከት!
በተጨማሪ ከአምላክ ሰምቶ የሚናገር ሰው መሆኑን መግለጹ ደግሞ ላኪው አምላክ እና ተላኪው ሰው በምንነት የተለያዩ መሆናቸው የማያሻማ ነገር ነው፦
ዮሐንስ 8፥40 ነገር ግን አሁን “ከአምላክ የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው” ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ።
እንግዲህ አምላካችን አሏህ ስለ ዒሣ ምንነት እና ማንነት በቁርኣን የነገረን ቃል እውነተኛ ቃል ነው፦
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ “በ”እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ ٱلْحَقِّ ٱلَّذِى فِيهِ يَمْتَرُونَ
“የምተሩነ” يَمْتَرُونَ ማለት “የሚከራከሩበት” ማለት ሲሆን ብዙ ሰዎች በዒሣ ምንነት እና ማንነት ቢከራከሩበትም አሏህ ስለ ዒሣ የነገረን ግን እውነተኛ ንግግር ነው፥ “ሂ” هِ ማለትም “እርሱ” የተባለው ዒሣ ሲሆን “እርሱ” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ፊ” فِي የሚል መስተዋድድ ሲኖር “ስለ”about” በሚል የመጣ ነው፦
"That is Jesus, son of Mary. And this is a word of truth, “about” which they dispute".
አምላካችን አሏህ በዒሣ ዙሪያ የሚወዛገቡትን ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እኛ፦ "ኢየሱስ ነቢይ ነው" ስንል፥ እነርሱ ደግሞ "ነቢይ ብቻ ሳይሆን መለኮትም ነው" ብለው ለመለሱት መልስ ግብረ መልስ ያድምጡ፦ https://youtu.be/RQr8ButaUJc?si=dzhB4B7dk3Udf_Qb
የማኅፀን ፍጡር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥6 እርሱ ያ በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፥ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
አምላካችን አሏህ እያንዳንዱን ሰው በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጽ ነው። ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፥ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፦
3፥6 እርሱ ያ በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፥ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
2፥228 በአሏህ እና በመጨረሻውም ቀን የሚያምኑ ቢኾኑ "አሏህ በማኅፀኖቻቸው ውስጥ የፈጠረውን" ሊደብቁ ለእነርሱ አይፈቀድላቸውም፡፡ وَلَا يَحِلُّ لَهُنَّ أَن يَكْتُمْنَ مَا خَلَقَ اللَّهُ فِي أَرْحَامِهِنَّ إِن كُنَّ يُؤْمِنَّ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ
አሏህ በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ ስለሚፈጥር "አሏህ በማኅፀኖቻቸው ውስጥ የፈጠረውን" በማለት ነግሮናል። አሏህ በየቀኑ ሁሉ በሥራ ላይ ነው፦
55፥29 በሰማያትና በምድር ውስጥ ያሉት ይለምኑታል፡፡ በየቀኑ ሁሉ እርሱ በሥራ ላይ ነው፡፡ يَسْأَلُهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ كُلَّ يَوْمٍ هُوَ فِي شَأْنٍ
ይህ ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎች፦ "አምላክ ሰውን በስድስተኛው ቀን ፈጥሯል፥ አሁን ላይ ማኅፀን ውስጥ መባዛት እንጂ የሚፈጠር ፍጡር የለም" በማለት ጡዘቱ ጣሪያ የነካ እና ዙሪያ የገባ ትችት ይተቻሉ፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን ሐቅን አጥልቆ እና ታጥቆ ለቆመ መካቴ ኢሥላም መልሱ ቀላል ነው። በባይብል ሰውን በማኅፀን ውስጥ የሚፈጥረው አንድ አምላክ ነው፦
ኢዮብ 31፥15 እኔን በማኅፀን የፈጠረ እርሱንስ የፈጠረው አይደለምን? በማኅፀንስ ውስጥ የቀረጸን አንድ አይደለንምን? הֲֽ֝לֹא־בַ֭בֶּטֶן עֹשֵׂ֣נִי עָשָׂ֑הוּ וַ֝יְכֻנֶ֗נּוּ בָּרֶ֥חֶם אֶחָֽד׃
"በማኅፀን ውስጥ" የሚለው ይሰመርበት! እግር እራስን አያክምና "ሱሪ በአንገቴ" ባትሉ ይሻላችኃል። ባይብል ላይ "ከማኅፀን የሠራ" የሚል ብዙ ቦታ አለ፦
ኢሳይያስ 44፥2 የፈጠረህ ከማኅፀንም የሠራህ የሚረዳህም ያህዌህ እንዲህ ይላል፦
ኢሳይያስ 44፥24 ከማኅፀን የሠራህ፥ የሚቤዥህ ያህዌህ እንዲህ ይላል፦
ኢሳይያስ 49፥5 ከማኅፀን ጀምሮ የሠራኝ ያህዌህ እንዲህ ይላል፦
የሰውን ኵላሊት በማኅፀን የሚፈጥር፣ በማኅፀን ውስጥ ዲዳ፣ ደንቆሮ፣ ዕውር የሚያደርግ ይህ አንድ አምላክ ነው፦
መዝሙር 139፥13 አቤቱ አንተ ኵላሊቴን ፈጥረሃልና፥ በእናቴም ሆድ ሰውረኸኛል።
ዘጸአት 4፥11 “የሰውን አፍ የፈጠረ ማን ነው? ዲዳስ ደንቆሮስ የሚያይስ ዕውርስ ያደረገ ማን ነው? እኔ ያህዌህ አይደለሁምን?
ስለዚህ አሏህ እያንዳንዱን ሰው በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጽ እና የሚፈጥር መሆኑን ያለ መላላት እና መወላወል መቀበል ግድ ይላል። እንዲህ ያለ መስመር የሳተ አስተሳሰብ እና ትችት ከመሰንዘር በፊት በአርምሞት፣ በአግራሞት፣ በጥሞና እና በቅጡ ማጥናት ይፈልጋል፥ ቁርኣንን የመተቸት ሙሉ ቁመና ስለሌላችሁ "የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም" እንደሚባለው በሙግት ድባቅ ስትገቡ ባይብሉ አላስጣላችሁም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥6 እርሱ ያ በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፥ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
አምላካችን አሏህ እያንዳንዱን ሰው በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጽ ነው። ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፥ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፦
3፥6 እርሱ ያ በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፥ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
2፥228 በአሏህ እና በመጨረሻውም ቀን የሚያምኑ ቢኾኑ "አሏህ በማኅፀኖቻቸው ውስጥ የፈጠረውን" ሊደብቁ ለእነርሱ አይፈቀድላቸውም፡፡ وَلَا يَحِلُّ لَهُنَّ أَن يَكْتُمْنَ مَا خَلَقَ اللَّهُ فِي أَرْحَامِهِنَّ إِن كُنَّ يُؤْمِنَّ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ
አሏህ በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ ስለሚፈጥር "አሏህ በማኅፀኖቻቸው ውስጥ የፈጠረውን" በማለት ነግሮናል። አሏህ በየቀኑ ሁሉ በሥራ ላይ ነው፦
55፥29 በሰማያትና በምድር ውስጥ ያሉት ይለምኑታል፡፡ በየቀኑ ሁሉ እርሱ በሥራ ላይ ነው፡፡ يَسْأَلُهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ كُلَّ يَوْمٍ هُوَ فِي شَأْنٍ
ይህ ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎች፦ "አምላክ ሰውን በስድስተኛው ቀን ፈጥሯል፥ አሁን ላይ ማኅፀን ውስጥ መባዛት እንጂ የሚፈጠር ፍጡር የለም" በማለት ጡዘቱ ጣሪያ የነካ እና ዙሪያ የገባ ትችት ይተቻሉ፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን ሐቅን አጥልቆ እና ታጥቆ ለቆመ መካቴ ኢሥላም መልሱ ቀላል ነው። በባይብል ሰውን በማኅፀን ውስጥ የሚፈጥረው አንድ አምላክ ነው፦
ኢዮብ 31፥15 እኔን በማኅፀን የፈጠረ እርሱንስ የፈጠረው አይደለምን? በማኅፀንስ ውስጥ የቀረጸን አንድ አይደለንምን? הֲֽ֝לֹא־בַ֭בֶּטֶן עֹשֵׂ֣נִי עָשָׂ֑הוּ וַ֝יְכֻנֶ֗נּוּ בָּרֶ֥חֶם אֶחָֽד׃
"በማኅፀን ውስጥ" የሚለው ይሰመርበት! እግር እራስን አያክምና "ሱሪ በአንገቴ" ባትሉ ይሻላችኃል። ባይብል ላይ "ከማኅፀን የሠራ" የሚል ብዙ ቦታ አለ፦
ኢሳይያስ 44፥2 የፈጠረህ ከማኅፀንም የሠራህ የሚረዳህም ያህዌህ እንዲህ ይላል፦
ኢሳይያስ 44፥24 ከማኅፀን የሠራህ፥ የሚቤዥህ ያህዌህ እንዲህ ይላል፦
ኢሳይያስ 49፥5 ከማኅፀን ጀምሮ የሠራኝ ያህዌህ እንዲህ ይላል፦
የሰውን ኵላሊት በማኅፀን የሚፈጥር፣ በማኅፀን ውስጥ ዲዳ፣ ደንቆሮ፣ ዕውር የሚያደርግ ይህ አንድ አምላክ ነው፦
መዝሙር 139፥13 አቤቱ አንተ ኵላሊቴን ፈጥረሃልና፥ በእናቴም ሆድ ሰውረኸኛል።
ዘጸአት 4፥11 “የሰውን አፍ የፈጠረ ማን ነው? ዲዳስ ደንቆሮስ የሚያይስ ዕውርስ ያደረገ ማን ነው? እኔ ያህዌህ አይደለሁምን?
ስለዚህ አሏህ እያንዳንዱን ሰው በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጽ እና የሚፈጥር መሆኑን ያለ መላላት እና መወላወል መቀበል ግድ ይላል። እንዲህ ያለ መስመር የሳተ አስተሳሰብ እና ትችት ከመሰንዘር በፊት በአርምሞት፣ በአግራሞት፣ በጥሞና እና በቅጡ ማጥናት ይፈልጋል፥ ቁርኣንን የመተቸት ሙሉ ቁመና ስለሌላችሁ "የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም" እንደሚባለው በሙግት ድባቅ ስትገቡ ባይብሉ አላስጣላችሁም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ኢየሱስ የተስፋ ቃል ነው" በሚል ርእስ ደርሥ ተለቋል። በተለይ ስለ "ሎጎስ" ማለትም ስለ "ቃል" ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/MNx0y7xV18Y?si=Xhw9kC6R_hoTQQul
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ
የቁርኣን ጠባቂ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ በጣም አዛኝ በሆነው።
15፥9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን። إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ
"ቁርኣን قُرْءَان የሚለው ቃል "ቀረአ" قَرَأَ ማለትም "አነበበ" "አነበነበ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መነባነብ"recitation" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ በተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ላይ ቁርኣንን አውርዷል፦
76፥23 እኛ ቁርኣንን በአንተ ላይ ማውረድን እኛው አወረድነው፡፡ إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ الْقُرْآنَ تَنزِيلًا
"ዐለይከ" عَلَيْكَ የሚለው መስተዋድዳዊ ተሳቢ ተውላጠ ስም መፈናፈኛ በማሳጣት ነቢያችንን"ﷺ" ብቻ እና ብቻ የሚያሳይ ነው። ወደ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" የወረደው ቅዱስ ቁርኣን የተለያየ ስሞች አሉት፥ ለምሳሌ፦ "አል ኪታብ" الْكِتَاب ተብሏል፦
3፥7 እርሱ ያ በአንተ ላይ መጽሐፉን ያወረደ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي أَنزَلَ عَلَيْكَ الْكِتَابَ
"አል ኪታብ" الْكِتَاب ማለት "መጽሐፉ" ማለት ሲሆን "አል" الْ የሚለው ውስን መስተአምር "ኪታብ" كِتَاب በሚል ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ መምጣቱ በዐውዱ ቁርኣንን ብቻ ያመለክታል፥ ተውራት፣ ዘቡር፣ ኢንጂል እና ሌሎች መጻሕፍትም "ኪታብ" كِتَاب መባላቸው እሙን እና ቅቡል ቢሆንም "ዐለይከ" عَلَيْكَ የሚለው መስተዋድዳዊ ተሳቢ ተውላጠ ስም ነቢያችንን"ﷺ" ብቻ እና ብቻ አመላካች ነው። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ የቁርኣን ሌላኛው ስሙ "አዝ ዚክር" الذِّكْر ነው፦
16፥44 ወደ አንተም ለሰዎች ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው እና ያስተነትኑም ዘንድ "ቁርኣንን" አወረድን፡፡ وَأَنزَلْنَا إِلَيْكَ الذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛው "ቁርኣን" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አዝ ዚክር" الذِّكْر ሲሆን "መገሰጫው" ማለት ነው፥ አሁንም "ኢለይከ" إِلَيْكَ የሚለው መስተዋድዳዊ ተሳቢ ተውላጠ ስም ነቢያችንን"ﷺ" ብቻ እና ብቻ የሚያሳይ ነው፦
15፥6 «አንተ ያ በእርሱ ላይ "ቁርኣን" የተወረደለት ሆይ! አንተ በእርግጥ ዕብድ ነህ» አሉም፡፡ وَقَالُوا يَا أَيُّهَا الَّذِي نُزِّلَ عَلَيْهِ الذِّكْرُ إِنَّكَ لَمَجْنُونٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛው "ቁርኣን" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አዝ ዚክር" الذِّكْر ሲሆን ቁርኣንን አመላካች ስለሆነ ዐውዱ ላይ አሏህ፦ "እኛ መገሰጫውን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን" ያለው ቁርኣንን ብቻ እና ብቻ ነው፦
15፥9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን። إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ
፨ሲጀመር እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛው "ቁርኣን" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አዝ ዚክር" الذِّكْر ሲሆን "አል" الْ የሚለው ማዕሪፋህ "ዚክር" ذِّكْر በሚል ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ መምጣቱ በዐውዱ ንባቡ"contextual passage" መሠረት ቁርኣንን ብቻ ያመለክታል፥ ምክንያቱም ዐውዱ ላይ "አንተ ያ በእርሱ ላይ "መገሰጫው" የተወረደለት ሆይ" የሚል ኃይለ ቃል አለ።
፨ሲቀጥል ይህ ጥቅስ ቁርኣንን ብቻ እና ብቻ ማመላከቱን በሰዋስው ሙግት ስናየው "ለ-"ሁ" لَهُ ማለትም "ለ-"እርሱ" በማለት ሙፍረድ የሆነ መጽሐፍን ያመለክታል፥ ከቁርኣን በፊት የነበሩትን መጻሕፍት የሚያካትት ቢሆን ኖሮ "ለ-"ሁም" ማለትም "ለ-"እነርሱ" የሚል ጀምዕ ይጠቀም ነበር፦
3፥84 ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ وَالنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ
2፥136 በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን። وَمَا أُوتِيَ النَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ
ሁለቱም አናቅጽ ላይ ከቁርኣን በፊት ለነበሩት መጻሕፍት "ሁም" هُمْ የሚል የብዜት ተውላጠ ስም እንጂ በነጠላ "ሁ" هُ የሚል የሚል ተውላጠ ስም አልተጠቀመም፥ ስለዚህ አሏህ "እኛ መገሰጫውን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን" ያለው የቀድሞቹን መጻሕፍት ነው" ብሎ መሞገት ውኃ የማያነሳ እና የማይቋጥር ስሑት ሙግት ነው።
፨ሢሰልስ ጥቅሱ ላይ አሏህ "አወረድን" ለሚለው የተጠቀመው ቃል "ነዘልና" نَزَّلْنَا እንጂ "አንዘልና" أَنْزَلْنَا አይደለም፥ በቋንቋ ሙግት "ነዘለ" نَزَّلَ ቀስ በቀስ መውረድን የሚያመለክት ሲሆን "አንዘለ" أَنْزَلَ ደግሞ በአንድ ጊዜ መውረድን ያሳያል። ለምሳሌ፦ ከቁርኣን በፊት የወረዱት ተውራት እና ኢንጂልን "አውርዷል" ለሚል የገባው ቃል "አንዘለ" أَنْزَلَ ሲሆን በተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ላይ የወረደውን ቁርኣንን ለማመልከት ግን "አወረደ" ለሚል የገባው ቃል ግን "ነዘለ" نَزَّلَ ነው፦
3፥3 ከእርሱ በፊት ያሉትን መጻሕፍት የሚያረጋግጥ ሲኾን መጽሐፉን በአንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት "አወረደ"፡፡ ተውራትን እና ኢንጂልን "አውርዷል"፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنزَلَ التَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ
ተውራት ወደ ሙሣ ኢንጂል ወደ ዒሣ በአንድ ጊዜ ሲወርዱ ቁርኣን ግን ወደ ነቢያችን"ﷺ" የወረደው ቀስ በቀስ በ 23 ዓመት ጊዜ ውስጥ ነው፥ በእርግጥ ቁርኣን እራሱ ከለውሐል መሕፉዝ ወደ በይቱል ዒዛህ በአንድ ጊዜ ስለወረደ "አንዘለ" أَنْزَلَ የሚለው ይጠቀማል። ስለዚህ አሏህ "እኛ መገሰጫውን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን" ያለው የቀድሞቹን መጻሕፍት ነው" ብሎ መሞገት በምን ስሌት እና ቀመር ስሙር ሙግት አይሆንም።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ በጣም አዛኝ በሆነው።
15፥9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን። إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ
"ቁርኣን قُرْءَان የሚለው ቃል "ቀረአ" قَرَأَ ማለትም "አነበበ" "አነበነበ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መነባነብ"recitation" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ በተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ላይ ቁርኣንን አውርዷል፦
76፥23 እኛ ቁርኣንን በአንተ ላይ ማውረድን እኛው አወረድነው፡፡ إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ الْقُرْآنَ تَنزِيلًا
"ዐለይከ" عَلَيْكَ የሚለው መስተዋድዳዊ ተሳቢ ተውላጠ ስም መፈናፈኛ በማሳጣት ነቢያችንን"ﷺ" ብቻ እና ብቻ የሚያሳይ ነው። ወደ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" የወረደው ቅዱስ ቁርኣን የተለያየ ስሞች አሉት፥ ለምሳሌ፦ "አል ኪታብ" الْكِتَاب ተብሏል፦
3፥7 እርሱ ያ በአንተ ላይ መጽሐፉን ያወረደ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي أَنزَلَ عَلَيْكَ الْكِتَابَ
"አል ኪታብ" الْكِتَاب ማለት "መጽሐፉ" ማለት ሲሆን "አል" الْ የሚለው ውስን መስተአምር "ኪታብ" كِتَاب በሚል ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ መምጣቱ በዐውዱ ቁርኣንን ብቻ ያመለክታል፥ ተውራት፣ ዘቡር፣ ኢንጂል እና ሌሎች መጻሕፍትም "ኪታብ" كِتَاب መባላቸው እሙን እና ቅቡል ቢሆንም "ዐለይከ" عَلَيْكَ የሚለው መስተዋድዳዊ ተሳቢ ተውላጠ ስም ነቢያችንን"ﷺ" ብቻ እና ብቻ አመላካች ነው። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ የቁርኣን ሌላኛው ስሙ "አዝ ዚክር" الذِّكْر ነው፦
16፥44 ወደ አንተም ለሰዎች ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው እና ያስተነትኑም ዘንድ "ቁርኣንን" አወረድን፡፡ وَأَنزَلْنَا إِلَيْكَ الذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛው "ቁርኣን" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አዝ ዚክር" الذِّكْر ሲሆን "መገሰጫው" ማለት ነው፥ አሁንም "ኢለይከ" إِلَيْكَ የሚለው መስተዋድዳዊ ተሳቢ ተውላጠ ስም ነቢያችንን"ﷺ" ብቻ እና ብቻ የሚያሳይ ነው፦
15፥6 «አንተ ያ በእርሱ ላይ "ቁርኣን" የተወረደለት ሆይ! አንተ በእርግጥ ዕብድ ነህ» አሉም፡፡ وَقَالُوا يَا أَيُّهَا الَّذِي نُزِّلَ عَلَيْهِ الذِّكْرُ إِنَّكَ لَمَجْنُونٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛው "ቁርኣን" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አዝ ዚክር" الذِّكْر ሲሆን ቁርኣንን አመላካች ስለሆነ ዐውዱ ላይ አሏህ፦ "እኛ መገሰጫውን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን" ያለው ቁርኣንን ብቻ እና ብቻ ነው፦
15፥9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን። إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ
፨ሲጀመር እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛው "ቁርኣን" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አዝ ዚክር" الذِّكْر ሲሆን "አል" الْ የሚለው ማዕሪፋህ "ዚክር" ذِّكْر በሚል ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ መምጣቱ በዐውዱ ንባቡ"contextual passage" መሠረት ቁርኣንን ብቻ ያመለክታል፥ ምክንያቱም ዐውዱ ላይ "አንተ ያ በእርሱ ላይ "መገሰጫው" የተወረደለት ሆይ" የሚል ኃይለ ቃል አለ።
፨ሲቀጥል ይህ ጥቅስ ቁርኣንን ብቻ እና ብቻ ማመላከቱን በሰዋስው ሙግት ስናየው "ለ-"ሁ" لَهُ ማለትም "ለ-"እርሱ" በማለት ሙፍረድ የሆነ መጽሐፍን ያመለክታል፥ ከቁርኣን በፊት የነበሩትን መጻሕፍት የሚያካትት ቢሆን ኖሮ "ለ-"ሁም" ማለትም "ለ-"እነርሱ" የሚል ጀምዕ ይጠቀም ነበር፦
3፥84 ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ وَالنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ
2፥136 በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን። وَمَا أُوتِيَ النَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ
ሁለቱም አናቅጽ ላይ ከቁርኣን በፊት ለነበሩት መጻሕፍት "ሁም" هُمْ የሚል የብዜት ተውላጠ ስም እንጂ በነጠላ "ሁ" هُ የሚል የሚል ተውላጠ ስም አልተጠቀመም፥ ስለዚህ አሏህ "እኛ መገሰጫውን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን" ያለው የቀድሞቹን መጻሕፍት ነው" ብሎ መሞገት ውኃ የማያነሳ እና የማይቋጥር ስሑት ሙግት ነው።
፨ሢሰልስ ጥቅሱ ላይ አሏህ "አወረድን" ለሚለው የተጠቀመው ቃል "ነዘልና" نَزَّلْنَا እንጂ "አንዘልና" أَنْزَلْنَا አይደለም፥ በቋንቋ ሙግት "ነዘለ" نَزَّلَ ቀስ በቀስ መውረድን የሚያመለክት ሲሆን "አንዘለ" أَنْزَلَ ደግሞ በአንድ ጊዜ መውረድን ያሳያል። ለምሳሌ፦ ከቁርኣን በፊት የወረዱት ተውራት እና ኢንጂልን "አውርዷል" ለሚል የገባው ቃል "አንዘለ" أَنْزَلَ ሲሆን በተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ላይ የወረደውን ቁርኣንን ለማመልከት ግን "አወረደ" ለሚል የገባው ቃል ግን "ነዘለ" نَزَّلَ ነው፦
3፥3 ከእርሱ በፊት ያሉትን መጻሕፍት የሚያረጋግጥ ሲኾን መጽሐፉን በአንተ ላይ ከፋፍሎ በእውነት "አወረደ"፡፡ ተውራትን እና ኢንጂልን "አውርዷል"፡፡ نَزَّلَ عَلَيْكَ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنزَلَ التَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ
ተውራት ወደ ሙሣ ኢንጂል ወደ ዒሣ በአንድ ጊዜ ሲወርዱ ቁርኣን ግን ወደ ነቢያችን"ﷺ" የወረደው ቀስ በቀስ በ 23 ዓመት ጊዜ ውስጥ ነው፥ በእርግጥ ቁርኣን እራሱ ከለውሐል መሕፉዝ ወደ በይቱል ዒዛህ በአንድ ጊዜ ስለወረደ "አንዘለ" أَنْزَلَ የሚለው ይጠቀማል። ስለዚህ አሏህ "እኛ መገሰጫውን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን" ያለው የቀድሞቹን መጻሕፍት ነው" ብሎ መሞገት በምን ስሌት እና ቀመር ስሙር ሙግት አይሆንም።
፨ሲያረብብ አምላካችን አሏህ ከቁርኣን በፊት የነበሩትን መጻሕፍት እንዲጠብቁ አላፍትና የሰጠው ለሰዎች እንጂ እራሱ እንደሚጠብቃቸው ቃል አልገባም፦
5፥44 ሊቃውንቱ እና ዐዋቂዎቹም ከአሏህ መጽሐፍ "እንዲጠብቁ" በተደረጉት እና በእርሱም ላይ መስካሪዎች በኾኑት ይፈርዳሉ፡፡ وَالرَّبَّانِيُّونَ وَالْأَحْبَارُ بِمَا اسْتُحْفِظُوا مِن كِتَابِ اللَّهِ وَكَانُوا عَلَيْهِ شُهَدَاءَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "እንዲጠብቁ" ለሚለው የገባው ቃል "ኢሥቱሕፊዙ" اسْتُحْفِظُوا ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ሐፊዘ" حَفِظَ ነው፥ ይህ ጥቅስ መጽሐፉን ከመበረዝ እንዲጠብቁ አላፍትና የወሰዱት ሰዎች መሆናቸውን ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ከዚያ አልፎ ከተበረዘ ግን ሌላ ነቢይ ስለሚመጣ እና ሌላ መጽሐፍ ስለሚወርድ ችግር አልነበረውን፥ ስለዚህማ የመጽሐፉ ሰዎች አይሁድ እና ክርስቲያን ከአሏህ በወረደው ላይ በእጆቻቸው ጽፈው «ይህ ከአሏህ ዘንድ ነው» በማለት በርዘውታል፦
2፥79 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉ እና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ አሏህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
2፥75 ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአሏህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?” أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
እዚህ አንቀጽ ላይ "የሚለውጡ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዩሐረፉነ" يُحَرِّفُونَ ሲሆን "የሚበርዙት" ማለት ነው፥ "ዩሐረፉ" يُحَرِّفُ የሚለው አላፊ ግሥ "ሐረፈ" حَرَّفَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ እንደሆነ አስምርበት! የመጸሐፉ ሰዎች ከአሏህ በወረደው እውነት ላይ በእጆቻቸው ጽፈው «ይህ ከአሏህ ዘንድ ነው» በማለት ውሸትን ቀላቅለዋል፦
3፥71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! እዉነቱን በዉሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ? እዉነቱንም እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
ቅሉ እና ጥቅሉ ግን ከቁርኣን በኃላ የሚመጣ ነቢይ፣ የሚላክ መልእክተኛ፣ የሚወርድ መጽሐፍ የለም፦
33፥40 ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድንም ሰው አባት አይደለም፥ ነገር ግን የአሏህ መልእክተኛ እና "የነቢያት መደምደሚያ" ነው። አሏህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው። مَا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِنْ رِجَالِكُمْ وَلَٰكِنْ رَسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 2272
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”በእርግጥም መልእክተኛነት እና ነቢይነት ተዘግቷል። ከእኔ በኃላ መልእክተኛም ነቢይም የለም። حَدَّثَنَا أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ الرِّسَالَةَ وَالنُّبُوَّةَ قَدِ انْقَطَعَتْ فَلاَ رَسُولَ بَعْدِي وَلاَ نَبِيَّ
አሏህ በቁርኣን ነቢያችን"ﷺ" በሡናህ መልእክተኛ እና ነቢይ እንደማይመጣ እንቅጩን ፍርጥ አርገው ከነገሩን ዘንዳ አሏህ እራሱ ቁርኣንን እንደሚጠብቀው ቃል ገብቷል፦
15፥9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን። إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ጠባቂ" ለሚለው የስም መደብ የገባው ቃል "ሓፊዝ" حَافِظ ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ሐፊዘ" حَفِظَ ነው። ቁርኣን ከፊቱ እና ከኃላው ውሸት እንዳይቀላቀልበት አሏህ በመጠበቅ አላፍትናውን ወስዷል፦
41፥42 ከኋላው እና ከፊቱ ውሸት አይመጣበትም፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ الْبَاطِلُ مِن بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِ ۖ تَنزِيلٌ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍ
"ፍየል ከመድረሷ ቅጠል መበጠሷ" ይባል የለ፥ ገና ለገና "ተውራት "አዝ ዚክር" ተብሏል" በሚል ፈሊጥ "አሏህ የቀድሞቹን መጻሕፍት እንደሚጠብቅ 15፥9 ላይ ተናግሯል" ብሎ ተክለፍልፎ እና ተቁነጥንጦ ሙግት ማዋቀር ተዥረብርቦ መውደቅ ነው። ዋልታ እና ማገር የሌለው ጥራዝ ነጠቅ ዕውቀት ድባቅ እያስገባ እንዲህ ዋጋ እያስከፈላችሁ ነው፥ ከርሞ ጥጃ አድሮ ቃሪያ ከመሆን ይልቅ ጥራዝ ጠለቅ ዕውቀት ለመቃረም እና ለመቅሰም ሞክሩ! አፋችንን ሞልተን ደረታችንን ነፍተን የምንነግራችሁ ነገር ቢኖር "ዲኑል ኢሥላም ለማንኛውም ጥያቄ መልስ አለው" የሚል ነው። ጀሊሉ አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
5፥44 ሊቃውንቱ እና ዐዋቂዎቹም ከአሏህ መጽሐፍ "እንዲጠብቁ" በተደረጉት እና በእርሱም ላይ መስካሪዎች በኾኑት ይፈርዳሉ፡፡ وَالرَّبَّانِيُّونَ وَالْأَحْبَارُ بِمَا اسْتُحْفِظُوا مِن كِتَابِ اللَّهِ وَكَانُوا عَلَيْهِ شُهَدَاءَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "እንዲጠብቁ" ለሚለው የገባው ቃል "ኢሥቱሕፊዙ" اسْتُحْفِظُوا ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ሐፊዘ" حَفِظَ ነው፥ ይህ ጥቅስ መጽሐፉን ከመበረዝ እንዲጠብቁ አላፍትና የወሰዱት ሰዎች መሆናቸውን ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ከዚያ አልፎ ከተበረዘ ግን ሌላ ነቢይ ስለሚመጣ እና ሌላ መጽሐፍ ስለሚወርድ ችግር አልነበረውን፥ ስለዚህማ የመጽሐፉ ሰዎች አይሁድ እና ክርስቲያን ከአሏህ በወረደው ላይ በእጆቻቸው ጽፈው «ይህ ከአሏህ ዘንድ ነው» በማለት በርዘውታል፦
2፥79 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉ እና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ አሏህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
2፥75 ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአሏህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?” أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
እዚህ አንቀጽ ላይ "የሚለውጡ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዩሐረፉነ" يُحَرِّفُونَ ሲሆን "የሚበርዙት" ማለት ነው፥ "ዩሐረፉ" يُحَرِّفُ የሚለው አላፊ ግሥ "ሐረፈ" حَرَّفَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ እንደሆነ አስምርበት! የመጸሐፉ ሰዎች ከአሏህ በወረደው እውነት ላይ በእጆቻቸው ጽፈው «ይህ ከአሏህ ዘንድ ነው» በማለት ውሸትን ቀላቅለዋል፦
3፥71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! እዉነቱን በዉሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ? እዉነቱንም እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
ቅሉ እና ጥቅሉ ግን ከቁርኣን በኃላ የሚመጣ ነቢይ፣ የሚላክ መልእክተኛ፣ የሚወርድ መጽሐፍ የለም፦
33፥40 ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድንም ሰው አባት አይደለም፥ ነገር ግን የአሏህ መልእክተኛ እና "የነቢያት መደምደሚያ" ነው። አሏህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው። مَا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِنْ رِجَالِكُمْ وَلَٰكِنْ رَسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 2272
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”በእርግጥም መልእክተኛነት እና ነቢይነት ተዘግቷል። ከእኔ በኃላ መልእክተኛም ነቢይም የለም። حَدَّثَنَا أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ الرِّسَالَةَ وَالنُّبُوَّةَ قَدِ انْقَطَعَتْ فَلاَ رَسُولَ بَعْدِي وَلاَ نَبِيَّ
አሏህ በቁርኣን ነቢያችን"ﷺ" በሡናህ መልእክተኛ እና ነቢይ እንደማይመጣ እንቅጩን ፍርጥ አርገው ከነገሩን ዘንዳ አሏህ እራሱ ቁርኣንን እንደሚጠብቀው ቃል ገብቷል፦
15፥9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን። إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ጠባቂ" ለሚለው የስም መደብ የገባው ቃል "ሓፊዝ" حَافِظ ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ሐፊዘ" حَفِظَ ነው። ቁርኣን ከፊቱ እና ከኃላው ውሸት እንዳይቀላቀልበት አሏህ በመጠበቅ አላፍትናውን ወስዷል፦
41፥42 ከኋላው እና ከፊቱ ውሸት አይመጣበትም፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ الْبَاطِلُ مِن بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِ ۖ تَنزِيلٌ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍ
"ፍየል ከመድረሷ ቅጠል መበጠሷ" ይባል የለ፥ ገና ለገና "ተውራት "አዝ ዚክር" ተብሏል" በሚል ፈሊጥ "አሏህ የቀድሞቹን መጻሕፍት እንደሚጠብቅ 15፥9 ላይ ተናግሯል" ብሎ ተክለፍልፎ እና ተቁነጥንጦ ሙግት ማዋቀር ተዥረብርቦ መውደቅ ነው። ዋልታ እና ማገር የሌለው ጥራዝ ነጠቅ ዕውቀት ድባቅ እያስገባ እንዲህ ዋጋ እያስከፈላችሁ ነው፥ ከርሞ ጥጃ አድሮ ቃሪያ ከመሆን ይልቅ ጥራዝ ጠለቅ ዕውቀት ለመቃረም እና ለመቅሰም ሞክሩ! አፋችንን ሞልተን ደረታችንን ነፍተን የምንነግራችሁ ነገር ቢኖር "ዲኑል ኢሥላም ለማንኛውም ጥያቄ መልስ አለው" የሚል ነው። ጀሊሉ አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የሚጸልይ ፍጡር አታምልኩ!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ “እኔ ቅርብ ነኝ፥ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ፡፡ وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ
ኢየሱስ በምድር ሲመላለስ በጸሎት ብርቱ ስለነበር ሌሊቱን ሙሉ ወደ አምላክ ሲጸልይ ያድር ነበር፦
ሉቃስ 6፥12 በነዚህም ወራት ይጸልይ ዘንድ ወደ ተራራ ወጣ፥ ሌሊቱንም ሁሉ "ወደ" አምላክ ሲጸልይ አደረ። Ἐγένετο δὲ ἐν ταῖς ἡμέραις ταύταις ἐξελθεῖν αὐτὸν εἰς τὸ ὄρος προσεύξασθαι, καὶ ἦν διανυκτερεύων ἐν τῇ προσευχῇ τοῦ Θεοῦ.
"ወደ" የሚለው መስተዋድድ ጸላዩን ኢየሱስ ከሚጸለይለት አምላክ ለይቶ ያስቀምጠዋል። ኢየሱስ እራሱ አንዱን አምላክ ጠይቆ መልስ የሚጠብቅ ለማኝ ነበር፦
ዮሐንስ 11፥22 አሁንም ከአምላክ የምትለምነውን ሁሉ አምላክ እንዲሰጥህ አውቃለሁ አለችው። καὶ νῦν οἶδα ὅτι ὅσα ἂν αἰτήσῃ τὸν Θεὸν δώσει σοι ὁ Θεός.
ኢየሱስ አንዱን አምላክ ለምኖ አሕዛብን ለርስቱ የምድርንም ዳርቻ ለግዛቱ እንዲሰጠው አምላክ ኢየሱስን "ለምነኝ" ብሎታል፦
መዝሙር 2፥8 "ለምነኝ"! አሕዛብን ለርስትህ የምድርንም ዳርቻ ለግዛትህ እሰጥሃለሁ።
ኢየሱስ በምድር ላይ እያለ አሕዛብን ለርስቱ የምድርንም ዳርቻ ለግዛቱ እንዲሰጠው አምላክን አለመነም፥ ቅሉ ግን አብ ኢየሱስን "ለምነኝ" ባለው መሠረት ይለምነዋል። ኢየሱስ አምላክን ለምኖ የሚሰጠው ከሆነ እርሱ ለማኝ ነቢይ እንጂ ተለማኝ አምላክ በፍጹም አይደለም። ኢየሱስ ካረገም በኃላ አብን በጸሎት ይለምናል፦
ዮሐንስ 14፥16 እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል።
ለዘላለምም ከሰዎች ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ እንዲሰጥ የጸለየበት ክፍል በምድር ላይ የለም። ነገር ግን ካረገ በኃላ የሚጸልየው ጸሎት ነው፥ ምክንያቱም ኢየሱስ በአምላክ ቀኝ ሆኖ እንደሚያማልድ በግልጽ ተቀምጧል፦
ሮሜ 8፥34 በአምላክ ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። ὅς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
"ኢንቱካኖ" ἐντυγχάνω ማለት "ጠራ" "ማለደ" "አማለደ" ሲሆን መሠረታዊ ትርጉሙ "ለመነ" ማለት ነው፥ ኢየሱስ ለማኝ መሆኑን አምላክ ተለማኝ መሆኑን ፍንትው አርጎ ያሳያል። በ 1879 እንደ ጽብሓውያን ኦርቶዶክስ አቆጣጠር የተዘጋጀው የአባ ሮሜ የቁም ጽሑፍ የሚባል የባይብል ዕትም ኢየሱስ አማላጅ እንደሆነ ይናገራል፦
1ኛ ዮሐንስ 2፥1 ከላንትም ማንም ኃጢአት ቢሰራ ከአብ ዘንድ "አማላጅ" አለን፥ የሱስ ክርስቶስ ጻድቅ። ሮሜ ፰፤፫፬ ዕብ ፯፤፪፭
"ምልጃ" ማለት ለሌላው ማንነት የምናቀርበው ልመና ነው። ኢየሱስ ካረገ በኃላ አብን እንደሚለምን ድርሳነ ማርያም ላይ ተቀምጧል፦
ድርሳነ ማርያም ገጽ 49 "እኔም እሄዳለው አባቴንም እለምነዋለው"
ድርሳነ ሰንበት ላይ ደግሞ አማኞች በሥራቸው ደካማ የሆኑትን ኢየሱስ እንደሚጸልይላቸው ይናገራል፦
ድርሳነ ሰንበት ገጽ ገጽ 49 ምዕራፍ 17 ቁጥር 1 "ጸሎት ይጸልይላቸው ዘንድ መላእክት ያቀርቧቸዋል"
ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበ፦ "ኢየሱስ አምላክ ከሆነ ወደ ማን ነው የሚለምነው? ስንት አምላክ ነው ያለው? ለማኝ እና ተለማኝ ካለ ሁለት ናቸው ማለት ነው" በማለት ተናግሯል።
ዲያቆን አባይነህ ካሴ ደግሞ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ከሆነ እዚህ ጋር እንዲህ ሆኖ ይማልዳል እዚህ ጋር እንዲህ ሆኖ ይጸልያል የሚባል ነገር አለ ወይ? የለም፥ ሊኖርም አይችልም። ማን ወደ ማን ይጸልያል? አብን እግዚአብሔር ካልን ወልድን እግዚአብሔር ካልን ማን ወደ ማን ይጸልያል?" በማለት ተናግሯል።
ሁለቱም አምላክ ተለማኝ እንጂ ለማኝ እንዳልሆነ ክፉኛ በመቆርቆር መናገራቸው አግባብ ነው፥ ለማኝ አምላክ እና ተለማኝ አምላክ ካለ ሁለት አምላክ ይሆናሉ።
እንግዲያውስ ሁላችሁም ቢመራችሁም ዋጡት! ኢየሱስ ለማኝ ፍጡር ብቻ እና ብቻ ነው። ክርስቲያኖች ሆይ! የሚጸልይ ፍጡርን አታምልኩ!
“ዱዓእ” دُعَآء የሚለው ቃል “ደዓ” دَعَا ማለትም “ለመነ” “ጠራ” “ጸለየ” “ተማጸነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ልመና” “ጥሪ” “ጸሎት” “ተማጽንዖ” ማለት ነው። ዱዓእ የአንዱ አምላክ የአሏህ ሐቅና ገንዘብ ነው፦
2፥186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ “እኔ ቅርብ ነኝ፥ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ፡፡ وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ
አንዱ አምላክ "የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ" በማለት እርሱ ተለማኝ እንደሆነ አበክሮ ይናገራል፥ "ለምኑኝ እቀበላችኋለሁና" በማለት ፍጡራን ለማኝ መሆናቸውን ያስረዳል፦
40፥60 ጌታችሁም አለ «ለምኑኝ እቀበላችኋለሁና፡፡ እነዚያ እኔን ከማምለክ የሚኮሩት ተዋራጆች ኾነው ገሀነምን በእርግጥ ይገባሉ”፡፡ وَقَالَ رَبُّكُمُ ادْعُونِي أَسْتَجِبْ لَكُمْ ۚ إِنَّ الَّذِينَ يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِي سَيَدْخُلُونَ جَهَنَّمَ دَاخِرِينَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 2
አን-ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ "ዱዓእ ዒባዳህ ነው፥ ከዚያም፦ “ጌታችሁም አለ «ለምኑኝ እቀበላችኋለሁና” የሚለውን አንቀጽ ቀሩ”። عَنِ النُّعْمَانِ بْنِ بَشِيرٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ” إِنَّ الدُّعَاءَ هُوَ الْعِبَادَةُ ” . ثُمَّ قَرَأَ {وَقَالَ رَبُّكُمُ ادْعُونِي أَسْتَجِبْ لَكُمْ}
"ዒባዳህ" عِبَادَة የሚለው ቃል "ዓበደ" عَبَدَ ማለትም "አመለከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው።
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ “እኔ ቅርብ ነኝ፥ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ፡፡ وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ
ኢየሱስ በምድር ሲመላለስ በጸሎት ብርቱ ስለነበር ሌሊቱን ሙሉ ወደ አምላክ ሲጸልይ ያድር ነበር፦
ሉቃስ 6፥12 በነዚህም ወራት ይጸልይ ዘንድ ወደ ተራራ ወጣ፥ ሌሊቱንም ሁሉ "ወደ" አምላክ ሲጸልይ አደረ። Ἐγένετο δὲ ἐν ταῖς ἡμέραις ταύταις ἐξελθεῖν αὐτὸν εἰς τὸ ὄρος προσεύξασθαι, καὶ ἦν διανυκτερεύων ἐν τῇ προσευχῇ τοῦ Θεοῦ.
"ወደ" የሚለው መስተዋድድ ጸላዩን ኢየሱስ ከሚጸለይለት አምላክ ለይቶ ያስቀምጠዋል። ኢየሱስ እራሱ አንዱን አምላክ ጠይቆ መልስ የሚጠብቅ ለማኝ ነበር፦
ዮሐንስ 11፥22 አሁንም ከአምላክ የምትለምነውን ሁሉ አምላክ እንዲሰጥህ አውቃለሁ አለችው። καὶ νῦν οἶδα ὅτι ὅσα ἂν αἰτήσῃ τὸν Θεὸν δώσει σοι ὁ Θεός.
ኢየሱስ አንዱን አምላክ ለምኖ አሕዛብን ለርስቱ የምድርንም ዳርቻ ለግዛቱ እንዲሰጠው አምላክ ኢየሱስን "ለምነኝ" ብሎታል፦
መዝሙር 2፥8 "ለምነኝ"! አሕዛብን ለርስትህ የምድርንም ዳርቻ ለግዛትህ እሰጥሃለሁ።
ኢየሱስ በምድር ላይ እያለ አሕዛብን ለርስቱ የምድርንም ዳርቻ ለግዛቱ እንዲሰጠው አምላክን አለመነም፥ ቅሉ ግን አብ ኢየሱስን "ለምነኝ" ባለው መሠረት ይለምነዋል። ኢየሱስ አምላክን ለምኖ የሚሰጠው ከሆነ እርሱ ለማኝ ነቢይ እንጂ ተለማኝ አምላክ በፍጹም አይደለም። ኢየሱስ ካረገም በኃላ አብን በጸሎት ይለምናል፦
ዮሐንስ 14፥16 እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል።
ለዘላለምም ከሰዎች ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ እንዲሰጥ የጸለየበት ክፍል በምድር ላይ የለም። ነገር ግን ካረገ በኃላ የሚጸልየው ጸሎት ነው፥ ምክንያቱም ኢየሱስ በአምላክ ቀኝ ሆኖ እንደሚያማልድ በግልጽ ተቀምጧል፦
ሮሜ 8፥34 በአምላክ ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። ὅς ἐστιν ἐν δεξιᾷ τοῦ Θεοῦ, ὃς καὶ ἐντυγχάνει ὑπὲρ ἡμῶν.
"ኢንቱካኖ" ἐντυγχάνω ማለት "ጠራ" "ማለደ" "አማለደ" ሲሆን መሠረታዊ ትርጉሙ "ለመነ" ማለት ነው፥ ኢየሱስ ለማኝ መሆኑን አምላክ ተለማኝ መሆኑን ፍንትው አርጎ ያሳያል። በ 1879 እንደ ጽብሓውያን ኦርቶዶክስ አቆጣጠር የተዘጋጀው የአባ ሮሜ የቁም ጽሑፍ የሚባል የባይብል ዕትም ኢየሱስ አማላጅ እንደሆነ ይናገራል፦
1ኛ ዮሐንስ 2፥1 ከላንትም ማንም ኃጢአት ቢሰራ ከአብ ዘንድ "አማላጅ" አለን፥ የሱስ ክርስቶስ ጻድቅ። ሮሜ ፰፤፫፬ ዕብ ፯፤፪፭
"ምልጃ" ማለት ለሌላው ማንነት የምናቀርበው ልመና ነው። ኢየሱስ ካረገ በኃላ አብን እንደሚለምን ድርሳነ ማርያም ላይ ተቀምጧል፦
ድርሳነ ማርያም ገጽ 49 "እኔም እሄዳለው አባቴንም እለምነዋለው"
ድርሳነ ሰንበት ላይ ደግሞ አማኞች በሥራቸው ደካማ የሆኑትን ኢየሱስ እንደሚጸልይላቸው ይናገራል፦
ድርሳነ ሰንበት ገጽ ገጽ 49 ምዕራፍ 17 ቁጥር 1 "ጸሎት ይጸልይላቸው ዘንድ መላእክት ያቀርቧቸዋል"
ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበ፦ "ኢየሱስ አምላክ ከሆነ ወደ ማን ነው የሚለምነው? ስንት አምላክ ነው ያለው? ለማኝ እና ተለማኝ ካለ ሁለት ናቸው ማለት ነው" በማለት ተናግሯል።
ዲያቆን አባይነህ ካሴ ደግሞ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ከሆነ እዚህ ጋር እንዲህ ሆኖ ይማልዳል እዚህ ጋር እንዲህ ሆኖ ይጸልያል የሚባል ነገር አለ ወይ? የለም፥ ሊኖርም አይችልም። ማን ወደ ማን ይጸልያል? አብን እግዚአብሔር ካልን ወልድን እግዚአብሔር ካልን ማን ወደ ማን ይጸልያል?" በማለት ተናግሯል።
ሁለቱም አምላክ ተለማኝ እንጂ ለማኝ እንዳልሆነ ክፉኛ በመቆርቆር መናገራቸው አግባብ ነው፥ ለማኝ አምላክ እና ተለማኝ አምላክ ካለ ሁለት አምላክ ይሆናሉ።
እንግዲያውስ ሁላችሁም ቢመራችሁም ዋጡት! ኢየሱስ ለማኝ ፍጡር ብቻ እና ብቻ ነው። ክርስቲያኖች ሆይ! የሚጸልይ ፍጡርን አታምልኩ!
“ዱዓእ” دُعَآء የሚለው ቃል “ደዓ” دَعَا ማለትም “ለመነ” “ጠራ” “ጸለየ” “ተማጸነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ልመና” “ጥሪ” “ጸሎት” “ተማጽንዖ” ማለት ነው። ዱዓእ የአንዱ አምላክ የአሏህ ሐቅና ገንዘብ ነው፦
2፥186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ “እኔ ቅርብ ነኝ፥ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ፡፡ وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ
አንዱ አምላክ "የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ" በማለት እርሱ ተለማኝ እንደሆነ አበክሮ ይናገራል፥ "ለምኑኝ እቀበላችኋለሁና" በማለት ፍጡራን ለማኝ መሆናቸውን ያስረዳል፦
40፥60 ጌታችሁም አለ «ለምኑኝ እቀበላችኋለሁና፡፡ እነዚያ እኔን ከማምለክ የሚኮሩት ተዋራጆች ኾነው ገሀነምን በእርግጥ ይገባሉ”፡፡ وَقَالَ رَبُّكُمُ ادْعُونِي أَسْتَجِبْ لَكُمْ ۚ إِنَّ الَّذِينَ يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِي سَيَدْخُلُونَ جَهَنَّمَ دَاخِرِينَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 2
አን-ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ "ዱዓእ ዒባዳህ ነው፥ ከዚያም፦ “ጌታችሁም አለ «ለምኑኝ እቀበላችኋለሁና” የሚለውን አንቀጽ ቀሩ”። عَنِ النُّعْمَانِ بْنِ بَشِيرٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ” إِنَّ الدُّعَاءَ هُوَ الْعِبَادَةُ ” . ثُمَّ قَرَأَ {وَقَالَ رَبُّكُمُ ادْعُونِي أَسْتَجِبْ لَكُمْ}
"ዒባዳህ" عِبَادَة የሚለው ቃል "ዓበደ" عَبَدَ ማለትም "አመለከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው።
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም