ዒሣ ወፍ ፈጥሯልን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
46፥4 በል *ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ"*። قُلْ أَرَءَيْتُم مَّا تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ أَرُونِى مَاذَا خَلَقُوا۟ مِنَ ٱلْأَرْضِ أَمْ لَهُمْ شِرْكٌۭ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ
አሏህ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፥ ከአሏህ ሌላ ፈጣሪ የለም። ከአሏህ ሌላ ያለ ማንነት ሆነ ምንነት ትንሿን ዝንብ እንኳን መፍጠር አይችሉም፦
46፥4 በል *ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ"*። قُلْ أَرَءَيْتُم مَّا تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ أَرُونِى مَاذَا خَلَقُوا۟ مِنَ ٱلْأَرْضِ أَمْ لَهُمْ شِرْكٌۭ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ
22:73 እላንተ ሰዎች ሆይ! አስደናቂ ምስሌ ተገለጸላችሁ ለእርሱም አድምጡት። *እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትገዟቸው ዝምብን ፈጽሞ አይፈጥሩም። ለእርሱ ለመፍጠር ቢሰበስቡም እንኳ አይችሉም አንዳችንም ነገር ዝንቡ ቢነጥቃቸው ከእርሱ አያስጥሉትም ፈላጊውም ተፈላጊውም ደከሙ"*። يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ ضُرِبَ مَثَلٌۭ فَٱسْتَمِعُوا۟ لَهُۥٓ ۚ إِنَّ ٱلَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ لَن يَخْلُقُوا۟ ذُبَابًۭا وَلَوِ ٱجْتَمَعُوا۟ لَهُۥ ۖ وَإِن يَسْلُبْهُمُ ٱلذُّبَابُ شَيْـًۭٔا لَّا يَسْتَنقِذُوهُ مِنْهُ ۚ ضَعُفَ ٱلطَّالِبُ وَٱلْمَطْلُوبُ
አሏህ ከአለመኖር ወደ መኖር የሚፈጥር እርሱ ብቻ እንደሆነ እና ከአላህ ውጪ ዝንብን እንኳን መፍጠር የሚችል ፈጣሪ ከሌለ ካየን ዘንዳ፥ ታዲያ ዒሣ እንዴት ወፍ ሊፈጥር ቻለ? በቁርኣን ውስጥ ዒሣ ወፍ ፈጠረ የሚል አንቀጽ የለም፦
3፥49 ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ ያደርገዋል፡፡ ይላልም፡- *"እኔ ከጌታዬ በተአምር ወደ እናንተ መጣሁላችሁ፡፡ እኔ ለናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርፅ እፈጥራለሁ፡፡ በእርሱም እተነፍስበታለሁ፡፡ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይኾናል"*፡፡ وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّهِ
ነጥብ አንድ
“ተአምር”
አንቀፁ ላይ ዒሣ፦ ”እኔ ከጌታዬ "በተአምር” መጣሁላችሁ” ይላል፥ ይህ የሚያሳየው ከዛ በኃላ የሚያደርጋቸው ሥራዎች ለነብይነቱ ማስረጃ ተአምር ነው። ምክንያቱም ሙሣም፦ "ከጌታችሁ በተዓምር በእርግጥ መጣሁላችሁ" ብሎ ይናገረዋል፦
7፥105 «በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፡፡ *"ከጌታችሁ በተአምር በእርግጥ መጣሁላችሁ"*፡፡ የእስራኤልንም ልጆች ከእኔ ጋር ልቀቅ፡፡ حَقِيقٌ عَلَىٰ أَن لَّا أَقُولَ عَلَى اللَّهِ إِلَّا الْحَقَّ ۚ قَدْ جِئْتُكُم بِبَيِّنَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ فَأَرْسِلْ مَعِيَ بَنِي إِسْرَائِيلَ
እዚሁ ዐውደ-ንባብ ላይ ሙሣ የመጣበት ተአምር ግዑዝ የነበረውን በትር ሕይወት ወዳለው እባብ ማድረግ ነው፦
7፥106 ፈርዖንም፦ *"በተአምር የመጣህ እንደኾንክ ከእውነተኞቹ ከኾንክ እርሷን አምጣት"* አለው፡፡ قَالَ إِن كُنتَ جِئْتَ بِآيَةٍ فَأْتِ بِهَا إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِينَ
7፥107 *"በትሩንም ጣለ፡፡ እርስዋም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች"*፡፡ فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِيَ ثُعْبَانٌ مُّبِينٌ
ታዲያ የቱ ተአምር ይበልጣል? የወፍ ቅርፅ መሥራት ወይስ በትር እባብ ማድረግ? እባብም ሆነ ወፍ እንስሳ ናቸው፥ ልዩነቱ በትሩን እባብ ያደረገው ሆነ የጭቃውን ቅርፅ ወፍ ያደረገው አላህ መሆኑ ነው። ሙሣም እባብ ዒሣም ወፍ አልፈጠሩም። ለሙሣ ነብይነት ሆነ ለዒሣ ነብይነት የተሰጣቸው ታምር ከራሳቸው ያገኙት ሳይሆን ከአላህ የተሰጣቸው ተአምራት ነው፦
2፥87 *"የመርየምን ልጅ ዒሳንም ግልጽ ተአምራትን ሰጠነው"*፡፡ وَآتَيْنَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ الْبَيِّنَاتِ
4፥101 *"ለሙሳም ግልጽ የኾኑን ዘጠኝ ተአምራትን በእርግጥ ሰጠነው"*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ تِسْعَ آيَاتٍ بَيِّنَاتٍ
ዒሣም የሠራውን እና እፍ ያለበትን ቅርፅ አሏህ ወፍ ሲያረግለት የደመደመው "እኔ ወፍ ፈጠርኩኝ" ብሎ ሳይሆን "በዚህ ውስጥ በእርግጥ ተዓምር አለበት" በማለት ደምድሟል፦
4፥49 *"ምእመናን እንደኾናችሁ ለእናንተ በዚህ ውስጥ በእርግጥ ተዓምር አለበት"*፡፡ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
46፥4 በል *ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ"*። قُلْ أَرَءَيْتُم مَّا تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ أَرُونِى مَاذَا خَلَقُوا۟ مِنَ ٱلْأَرْضِ أَمْ لَهُمْ شِرْكٌۭ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ
አሏህ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፥ ከአሏህ ሌላ ፈጣሪ የለም። ከአሏህ ሌላ ያለ ማንነት ሆነ ምንነት ትንሿን ዝንብ እንኳን መፍጠር አይችሉም፦
46፥4 በል *ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ"*። قُلْ أَرَءَيْتُم مَّا تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ أَرُونِى مَاذَا خَلَقُوا۟ مِنَ ٱلْأَرْضِ أَمْ لَهُمْ شِرْكٌۭ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ
22:73 እላንተ ሰዎች ሆይ! አስደናቂ ምስሌ ተገለጸላችሁ ለእርሱም አድምጡት። *እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትገዟቸው ዝምብን ፈጽሞ አይፈጥሩም። ለእርሱ ለመፍጠር ቢሰበስቡም እንኳ አይችሉም አንዳችንም ነገር ዝንቡ ቢነጥቃቸው ከእርሱ አያስጥሉትም ፈላጊውም ተፈላጊውም ደከሙ"*። يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ ضُرِبَ مَثَلٌۭ فَٱسْتَمِعُوا۟ لَهُۥٓ ۚ إِنَّ ٱلَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ لَن يَخْلُقُوا۟ ذُبَابًۭا وَلَوِ ٱجْتَمَعُوا۟ لَهُۥ ۖ وَإِن يَسْلُبْهُمُ ٱلذُّبَابُ شَيْـًۭٔا لَّا يَسْتَنقِذُوهُ مِنْهُ ۚ ضَعُفَ ٱلطَّالِبُ وَٱلْمَطْلُوبُ
አሏህ ከአለመኖር ወደ መኖር የሚፈጥር እርሱ ብቻ እንደሆነ እና ከአላህ ውጪ ዝንብን እንኳን መፍጠር የሚችል ፈጣሪ ከሌለ ካየን ዘንዳ፥ ታዲያ ዒሣ እንዴት ወፍ ሊፈጥር ቻለ? በቁርኣን ውስጥ ዒሣ ወፍ ፈጠረ የሚል አንቀጽ የለም፦
3፥49 ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ ያደርገዋል፡፡ ይላልም፡- *"እኔ ከጌታዬ በተአምር ወደ እናንተ መጣሁላችሁ፡፡ እኔ ለናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርፅ እፈጥራለሁ፡፡ በእርሱም እተነፍስበታለሁ፡፡ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይኾናል"*፡፡ وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّهِ
ነጥብ አንድ
“ተአምር”
አንቀፁ ላይ ዒሣ፦ ”እኔ ከጌታዬ "በተአምር” መጣሁላችሁ” ይላል፥ ይህ የሚያሳየው ከዛ በኃላ የሚያደርጋቸው ሥራዎች ለነብይነቱ ማስረጃ ተአምር ነው። ምክንያቱም ሙሣም፦ "ከጌታችሁ በተዓምር በእርግጥ መጣሁላችሁ" ብሎ ይናገረዋል፦
7፥105 «በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፡፡ *"ከጌታችሁ በተአምር በእርግጥ መጣሁላችሁ"*፡፡ የእስራኤልንም ልጆች ከእኔ ጋር ልቀቅ፡፡ حَقِيقٌ عَلَىٰ أَن لَّا أَقُولَ عَلَى اللَّهِ إِلَّا الْحَقَّ ۚ قَدْ جِئْتُكُم بِبَيِّنَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ فَأَرْسِلْ مَعِيَ بَنِي إِسْرَائِيلَ
እዚሁ ዐውደ-ንባብ ላይ ሙሣ የመጣበት ተአምር ግዑዝ የነበረውን በትር ሕይወት ወዳለው እባብ ማድረግ ነው፦
7፥106 ፈርዖንም፦ *"በተአምር የመጣህ እንደኾንክ ከእውነተኞቹ ከኾንክ እርሷን አምጣት"* አለው፡፡ قَالَ إِن كُنتَ جِئْتَ بِآيَةٍ فَأْتِ بِهَا إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِينَ
7፥107 *"በትሩንም ጣለ፡፡ እርስዋም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች"*፡፡ فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِيَ ثُعْبَانٌ مُّبِينٌ
ታዲያ የቱ ተአምር ይበልጣል? የወፍ ቅርፅ መሥራት ወይስ በትር እባብ ማድረግ? እባብም ሆነ ወፍ እንስሳ ናቸው፥ ልዩነቱ በትሩን እባብ ያደረገው ሆነ የጭቃውን ቅርፅ ወፍ ያደረገው አላህ መሆኑ ነው። ሙሣም እባብ ዒሣም ወፍ አልፈጠሩም። ለሙሣ ነብይነት ሆነ ለዒሣ ነብይነት የተሰጣቸው ታምር ከራሳቸው ያገኙት ሳይሆን ከአላህ የተሰጣቸው ተአምራት ነው፦
2፥87 *"የመርየምን ልጅ ዒሳንም ግልጽ ተአምራትን ሰጠነው"*፡፡ وَآتَيْنَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ الْبَيِّنَاتِ
4፥101 *"ለሙሳም ግልጽ የኾኑን ዘጠኝ ተአምራትን በእርግጥ ሰጠነው"*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ تِسْعَ آيَاتٍ بَيِّنَاتٍ
ዒሣም የሠራውን እና እፍ ያለበትን ቅርፅ አሏህ ወፍ ሲያረግለት የደመደመው "እኔ ወፍ ፈጠርኩኝ" ብሎ ሳይሆን "በዚህ ውስጥ በእርግጥ ተዓምር አለበት" በማለት ደምድሟል፦
4፥49 *"ምእመናን እንደኾናችሁ ለእናንተ በዚህ ውስጥ በእርግጥ ተዓምር አለበት"*፡፡ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
ነጥብ ሁለት
"እፈጥራለሁ"
“አኽሉቁ” أَخْلُقُ ማለት "እፈጥራለሁ" ማለት ሲሆን "እቀርጻለው" በሚል ይመጣል፥ ነቢያችን”ﷺ” በቁርኣን ከተሰጣቸው አንዱ አንድ ቃላት ሰፊ ትርጉም ነው። ይህም “ጀዋሚዓል ከሊም” ነው፥ “ጀዋሚዓል ከሊም” جَوَامِعَ الْكَلِم ማለት “አንድ ቃል ሆኖ ብዛት ትርጉም ያለው” ማለት ነው። ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ አሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፥ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጉም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው። መታየት ያለበት ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው አሳብ ነው፥ ለምሳሌ፦
23፥14 *ከሰዓሊዎችም ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ*፡፡ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
“ሰዓሊዎች” ለሚለው ቃል የገባው “ኻሊቂን” خَالِقِين ሲሆን “ሙሶዊሪን” مُصَوِّرِين ማለት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 37, ሐዲስ 150
ዐብደላህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በትንሳኤ ቀን ከሰዎች በጣም ተቀጪ ሰዓሊዎች ናቸው”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ أَشَدَّ النَّاسِ عَذَابًا يَوْمَ الْقِيَامَةِ الْمُصَوِّرُونَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 182
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የስዕላት ባለቤት በትንሳኤ ቀን ይቀጣሉ፥ ለእነርሱም፦ “የፈጠራችሁትን ሕያው አድርጉ” ይባላሉ”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِنَّ أَصْحَابَ هَذِهِ الصُّوَرِ يُعَذَّبُونَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ، وَيُقَالُ لَهُمْ أَحْيُوا مَا خَلَقْتُمْ
“ሙሶዊር” مُصَوِّر ማለት “ቀራፅ” “ሰዓሊ” “ሠሪ” “ፈጣሪ” ማለት ሲሆን የሙሶዊር ብዙ ቁጥር ደግሞ “ሙሶዊሩን” مُصَوِّرُون ወይም “ሙሶዊሪን” مُصَوِّرِين ሲሆን “ቀራፆች” “ሰዓሊዎች” ማለት ነው፥ “የፈጠራችሁትን” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኸለቅቱም” خَلَقْتُمْ ሲሆን አሏህ ሰዓሊዎችን፦ "የፈጠራችሁትን" ማለቱ "የሳላችሁትን" ወይም "የቀረፃችሁን" ለማለት እንጂ ከሕይወት አልባነት ወደ ሕይወት የፈጠራችሁን ማለት በፍጹም እንዳልሆነ ሁሉ ዒሣም ሕይወት ያለው ወፍ በፍጹም አልፈጠረም፦
57፥27 *"አዲስ የፈጠሩዋትንም* ምንኩስና በእነርሱ ላይ አልጻፍናትም፡፡ ግን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ ፈጠሩዋት፡፡ ተገቢ አጠባበቋንም አልጠበቋትም"*፡፡ وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ إِلَّا ابْتِغَاءَ رِضْوَانِ اللَّهِ فَمَا رَعَوْهَا حَقَّ رِعَايَتِهَا
እዚህ አንቀጽ ላይ ክርስቲያኖች ምንኩስና እንደፈጠሩ ለማሳየት አምላካችን አሏህ፦ "የፈጠሩዋትን" "ፈጠሩዋት" በማለት ይናገራል፥ ያ ማለት ክርስቲያኖች አዲስ አሳብ እና ምናብ ማምጣታቸውን ያሳያል እንጂ ሕያው ኑባሬ መፍጠራቸውን እንደማያሳይ ሁሉ ዒሣ ቅርፅ ስለፈጠረ ሕይወት ፈጠረ አያሰኝም። “ሀይኣህ” هَيْـَٔة ማለት “ቅርፅ” ማለት ከሆነ “አኽሉቁ” أَخْلُقُ ማለት "እቀርጻለው" ማለት ነው። አንድ ቃል ሁሌ በተመሳሳይ ትርጉም መረዳት ስሑት ተፋልሶ"Fallacy of equivocation" ነው።
ነጥብ ሦስት
"በአሏህ ፈቃድ"
"ወፍ" ማለት እና "የወፍ ቅርፅ" ማለት ሁለት ለየቅል ነገሮች ናቸው፥ በመርካቶ አዳራሽ ውስጥ በሰው ፈጠራ የሰው ቅርፅ ተሠርቷል። ግን ያ የሰው ቅርፅ ሕይወት የለውም፥ በውስጡ እፍ ማለትም እንችላለን። ቅሉ ግን የሰው ቅርፅ መሥራታችን እፍ ማለታችን ቅርፁን ሰው አያረገውም፥ አምላካችን አሏህ ግን ለነቢዩ ዒሣ ነቢይነት ተአምር እንዲሆን ዒሣ የሠራውን እና እፍ ያለበትን ቅርፅ በራሱ ፈቃድ ወፍ አድርጎታል። “ቢኢዝኒሏህ” بِإِذْنِ اللَّهِ ማለት "በአሏህ ኃይል"in the empowerment of Allah" ማለት ነው፥ ይህም ቅርፁን ወፍ ያደረገው አሏህ ብቻ መሆኑን ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። "አል-ፋጢር" الفَاطِر ከአሏህ ስሞች አንዱ ሲሆን "ፈጣሪው" ማለት ነው፦
6፥14 *«ሰማያትንና ምድርን "ፈጣሪ" ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّۭا فَاطِرِ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَم
ይህ በግስ መደብ “ፈጠረ” فَطَرَ ሲሆን ይህ ቃል ለፍጡራን አግልግሎት ላይ የዋለበት ጥቅስ የለም። ከላይ ያቀረብነውን የቋንቋ፣ የሰዋስው እና የዐውድ ሙግት አልገባህ ካላችሁ ይህን ለማስረዳት ከባይብል የቋንቋ ሙግት ላቅርብ፦
ኤርምያስ 10፥16 *"የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፥ እርሱ የሁሉ ”ፈጣሪ" יוֹצֵ֤ר ነውና"*
እዚህ አንቀጽ ላይ “ፈጣሪ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል በዕብራይስጡ “ዮውጸር” יוֹצֵ֤ר ሲሆን ትርጉሙ “ፈጣሪ” ወይም “ሠሪ” ሲሆን ለሰዎች ቃሉ ውሏል፦
መዝሙር 2፥9 በብረት በትር ትጠብቃቸዋለህ፥ እንደ ሸክላ *”ሠሪ”* יוֹצֵ֣ר ዕቃዎች ትቀጠቅጣቸዋለህ።
ሸክላን የሚሠሩ ሰዎች “ዮውጸር” יוֹצֵ֤ר ማለትም "ሠሪ" ወይም "ፈጣሪ" ስለተባሉ አንዱ አምላክ በተባለበት ስሌት እና ቀመር ነውን? እነርሱም ፦ምን ነካህ ወሒድ? ማየት ያለብህ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው አሳብን እና ዓረፍተ-ነገር ነው" ይሉኛል። እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም የቁርኣን ቃል በዚህ ልክና መልክ ተረዱት! አሏህ ቅኑን መንገድ ይምራችሁ! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"እፈጥራለሁ"
“አኽሉቁ” أَخْلُقُ ማለት "እፈጥራለሁ" ማለት ሲሆን "እቀርጻለው" በሚል ይመጣል፥ ነቢያችን”ﷺ” በቁርኣን ከተሰጣቸው አንዱ አንድ ቃላት ሰፊ ትርጉም ነው። ይህም “ጀዋሚዓል ከሊም” ነው፥ “ጀዋሚዓል ከሊም” جَوَامِعَ الْكَلِم ማለት “አንድ ቃል ሆኖ ብዛት ትርጉም ያለው” ማለት ነው። ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ አሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፥ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጉም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው። መታየት ያለበት ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው አሳብ ነው፥ ለምሳሌ፦
23፥14 *ከሰዓሊዎችም ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ*፡፡ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
“ሰዓሊዎች” ለሚለው ቃል የገባው “ኻሊቂን” خَالِقِين ሲሆን “ሙሶዊሪን” مُصَوِّرِين ማለት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 37, ሐዲስ 150
ዐብደላህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በትንሳኤ ቀን ከሰዎች በጣም ተቀጪ ሰዓሊዎች ናቸው”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ أَشَدَّ النَّاسِ عَذَابًا يَوْمَ الْقِيَامَةِ الْمُصَوِّرُونَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 182
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የስዕላት ባለቤት በትንሳኤ ቀን ይቀጣሉ፥ ለእነርሱም፦ “የፈጠራችሁትን ሕያው አድርጉ” ይባላሉ”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِنَّ أَصْحَابَ هَذِهِ الصُّوَرِ يُعَذَّبُونَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ، وَيُقَالُ لَهُمْ أَحْيُوا مَا خَلَقْتُمْ
“ሙሶዊር” مُصَوِّر ማለት “ቀራፅ” “ሰዓሊ” “ሠሪ” “ፈጣሪ” ማለት ሲሆን የሙሶዊር ብዙ ቁጥር ደግሞ “ሙሶዊሩን” مُصَوِّرُون ወይም “ሙሶዊሪን” مُصَوِّرِين ሲሆን “ቀራፆች” “ሰዓሊዎች” ማለት ነው፥ “የፈጠራችሁትን” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኸለቅቱም” خَلَقْتُمْ ሲሆን አሏህ ሰዓሊዎችን፦ "የፈጠራችሁትን" ማለቱ "የሳላችሁትን" ወይም "የቀረፃችሁን" ለማለት እንጂ ከሕይወት አልባነት ወደ ሕይወት የፈጠራችሁን ማለት በፍጹም እንዳልሆነ ሁሉ ዒሣም ሕይወት ያለው ወፍ በፍጹም አልፈጠረም፦
57፥27 *"አዲስ የፈጠሩዋትንም* ምንኩስና በእነርሱ ላይ አልጻፍናትም፡፡ ግን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ ፈጠሩዋት፡፡ ተገቢ አጠባበቋንም አልጠበቋትም"*፡፡ وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ إِلَّا ابْتِغَاءَ رِضْوَانِ اللَّهِ فَمَا رَعَوْهَا حَقَّ رِعَايَتِهَا
እዚህ አንቀጽ ላይ ክርስቲያኖች ምንኩስና እንደፈጠሩ ለማሳየት አምላካችን አሏህ፦ "የፈጠሩዋትን" "ፈጠሩዋት" በማለት ይናገራል፥ ያ ማለት ክርስቲያኖች አዲስ አሳብ እና ምናብ ማምጣታቸውን ያሳያል እንጂ ሕያው ኑባሬ መፍጠራቸውን እንደማያሳይ ሁሉ ዒሣ ቅርፅ ስለፈጠረ ሕይወት ፈጠረ አያሰኝም። “ሀይኣህ” هَيْـَٔة ማለት “ቅርፅ” ማለት ከሆነ “አኽሉቁ” أَخْلُقُ ማለት "እቀርጻለው" ማለት ነው። አንድ ቃል ሁሌ በተመሳሳይ ትርጉም መረዳት ስሑት ተፋልሶ"Fallacy of equivocation" ነው።
ነጥብ ሦስት
"በአሏህ ፈቃድ"
"ወፍ" ማለት እና "የወፍ ቅርፅ" ማለት ሁለት ለየቅል ነገሮች ናቸው፥ በመርካቶ አዳራሽ ውስጥ በሰው ፈጠራ የሰው ቅርፅ ተሠርቷል። ግን ያ የሰው ቅርፅ ሕይወት የለውም፥ በውስጡ እፍ ማለትም እንችላለን። ቅሉ ግን የሰው ቅርፅ መሥራታችን እፍ ማለታችን ቅርፁን ሰው አያረገውም፥ አምላካችን አሏህ ግን ለነቢዩ ዒሣ ነቢይነት ተአምር እንዲሆን ዒሣ የሠራውን እና እፍ ያለበትን ቅርፅ በራሱ ፈቃድ ወፍ አድርጎታል። “ቢኢዝኒሏህ” بِإِذْنِ اللَّهِ ማለት "በአሏህ ኃይል"in the empowerment of Allah" ማለት ነው፥ ይህም ቅርፁን ወፍ ያደረገው አሏህ ብቻ መሆኑን ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። "አል-ፋጢር" الفَاطِر ከአሏህ ስሞች አንዱ ሲሆን "ፈጣሪው" ማለት ነው፦
6፥14 *«ሰማያትንና ምድርን "ፈጣሪ" ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّۭا فَاطِرِ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَم
ይህ በግስ መደብ “ፈጠረ” فَطَرَ ሲሆን ይህ ቃል ለፍጡራን አግልግሎት ላይ የዋለበት ጥቅስ የለም። ከላይ ያቀረብነውን የቋንቋ፣ የሰዋስው እና የዐውድ ሙግት አልገባህ ካላችሁ ይህን ለማስረዳት ከባይብል የቋንቋ ሙግት ላቅርብ፦
ኤርምያስ 10፥16 *"የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፥ እርሱ የሁሉ ”ፈጣሪ" יוֹצֵ֤ר ነውና"*
እዚህ አንቀጽ ላይ “ፈጣሪ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል በዕብራይስጡ “ዮውጸር” יוֹצֵ֤ר ሲሆን ትርጉሙ “ፈጣሪ” ወይም “ሠሪ” ሲሆን ለሰዎች ቃሉ ውሏል፦
መዝሙር 2፥9 በብረት በትር ትጠብቃቸዋለህ፥ እንደ ሸክላ *”ሠሪ”* יוֹצֵ֣ר ዕቃዎች ትቀጠቅጣቸዋለህ።
ሸክላን የሚሠሩ ሰዎች “ዮውጸር” יוֹצֵ֤ר ማለትም "ሠሪ" ወይም "ፈጣሪ" ስለተባሉ አንዱ አምላክ በተባለበት ስሌት እና ቀመር ነውን? እነርሱም ፦ምን ነካህ ወሒድ? ማየት ያለብህ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው አሳብን እና ዓረፍተ-ነገር ነው" ይሉኛል። እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም የቁርኣን ቃል በዚህ ልክና መልክ ተረዱት! አሏህ ቅኑን መንገድ ይምራችሁ! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መተት
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥47 እኛ ወደ አንተ በሚያዳምጡ ጊዜ እነርሱም በሚንሾካሾኩ ጊዜ በዳዮች እርስ በርሳቸው *”የተደገመበትን ሰው እንጂ አትከተሉም በሚሉጊዜ”* በእርሱ የሚያዳምጡበትን ምክንያት ዐዋቂ ነን፡፡ نَّحْنُ أَعْلَمُ بِمَا يَسْتَمِعُونَ بِهِۦٓ إِذْ يَسْتَمِعُونَ إِلَيْكَ وَإِذْ هُمْ نَجْوَىٰٓ إِذْ يَقُولُ ٱلظَّٰلِمُونَ إِن تَتَّبِعُونَ إِلَّا رَجُلًۭا مَّسْحُورًا
“ዒስማ” عِصْمَة ማለት ከኃጢያት “ጥበቃ”protection” ማለት ሲሆን “ማዕሱም” معصوم ደግሞ ከኃጢያት የሚጠበቀው ነብይ ነው፤ ኃጢያት በሁለት ይከፈላል፦
“ከባኢር” كبائر ማለት “አበይት ኃጢያት”ሲሆን እነርሱም፦ ሺርክ፣ ዝሙት፣ አራጣ፣ ቁማር፣ ቅጥፈት፣ ሌብነት ወዘተ..ናቸው።
“ሰጋኢር” صغائر ማለት “ንዑሳን ኃጢያት” ሲሆኑ በአለማወቅ አሊያም በአለፍፅምና የሚመጡ ስህተት ናቸው፤ ለምሳሌ መናደድ፣ መቆጣት፣ ማዘን፣ መበሳጨት ወዘተ፦
53፥32 እነዚያ የኃጢያትን “ታላላቆችና” አስጠያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፤ ግን “ትናንሾቹ” የሚማሩ ናቸው። ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና፤ ٱلَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَٰٓئِرَ ٱلْإِثْمِ وَٱلْفَوَٰحِشَ إِلَّا ٱللَّمَمَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ وَٰسِعُ ٱلْمَغْفِرَةِ
4፥31 ከእርሱ ከተከለከላችሁት “ታላላቆቹን” ብትርቁ “ትናንሾቹን ኃጢአቶቻችሁን” ከእናንተ እናብሳለን፤ የተከበረንም ስፍራ እናገባችኋለን፡፡ إِن تَجْتَنِبُوا۟ كَبَآئِرَ مَا تُنْهَوْنَ عَنْهُ نُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّـَٔاتِكُمْ وَنُدْخِلْكُم مُّدْخَلًۭا كَرِيمًۭا
42፥37 ለእነዚያም “የኀጢያትን ታላላቆችና” ጠያፎችን የሚርቁ በተቆጡም ጊዜ እነርሱ የሚምሩ ለሆኑት። وَٱلَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَٰٓئِرَ ٱلْإِثْمِ وَٱلْفَوَٰحِشَ وَإِذَا مَا غَضِبُوا۟ هُمْ يَغْفِرُونَ
እንግዲያውስ በኢስላም ነብያት የሚጠበቁት ከአበይት ኃጢያት ነው፤ ከንዑሳን ኃጢያት እንደማንኛውም ሰው አለፍፅምና ስላለባቸው በራሳቸው ሆነ በሰይጣን ሊሳሳቱ ይችላሉ፤ ለምሳሌ አደም ነብይ ነው፤ ግን ሰይጣን ወደ እርሱ ጎትጉቶት የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም፦
20፥120 ሰይጣንም ወደ እርሱ ጎተጎተ «አደም ሆይ! በመዘውተሪያ ዛፍ በማይጠፋ ንግሥናም ላይ ላመላክትህን አለው፡፡ فَوَسْوَسَ إِلَيْهِ ٱلشَّيْطَٰنُ قَالَ يَٰٓـَٔادَمُ هَلْ أَدُلُّكَ عَلَىٰ شَجَرَةِ ٱلْخُلْدِ وَمُلْكٍۢ لَّا يَبْلَىٰ
20፥121 ከእርሷም በሉ፡፡ ለእነርሱም ኀፍረተ ገላቸው ተገለጸች፡፡ ከገነትም ቅጠል በላያቸው ላይ ይለጥፉ ጀመር፡፡ *”አደምም የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም”*፡፡ فَأَكَلَا مِنْهَا فَبَدَتْ لَهُمَا سَوْءَٰتُهُمَا وَطَفِقَا يَخْصِفَانِ عَلَيْهِمَا مِن وَرَقِ ٱلْجَنَّةِ ۚ وَعَصَىٰٓ ءَادَمُ رَبَّهُۥ فَغَوَىٰ
በተመሳሳይ ሰይጣን ኢዮብን በጉዳትና በስቃይ ጎድቶታል፤ እንደ ባይብሉም ከእግሩ ጫማ ጀምሮ እስከ አናቱ ድረስ በክፉ ቍስል መቶታል፤ ይህ ሲደረግ ሰይጣንን እግዚአብሔርም ሕይወቱን ተወው እንጂ እርሱ በእጅህ ነው አለው፦
38፥41 ባሪያችንን አዩብንም አውሳላቸው፡፡ *«እኔ ሰይጣን በጉዳትና በስቃይ ነካኝ»* ሲል ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡ وَٱذْكُرْ عَبْدَنَآ أَيُّوبَ إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُۥٓ أَنِّى مَسَّنِىَ ٱلشَّيْطَٰنُ بِنُصْبٍۢ وَعَذَابٍ
ኢዮብ 2፥6-7 እግዚአብሔርም ሰይጣንን ሕይወቱን ተወው እንጂ እነሆ፥ እርሱ በእጅህ ነው አለው። ሰይጣንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ፥ ኢዮብንም ከእግሩ ጫማ ጀምሮ እስከ አናቱ ድረስ በክፉ ቍስል መታው።
እንዲሁ ሰይጣን ዳዊትን፦ “ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር” ብሎ አዞት ቆጥሯል፦
2ኛ ሳሙኤል 24.1 ደግሞም የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ ዳዊትንም፦ *ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር* ብሎ በላያቸው አስነሣው።
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥1 ሰይጣንም በእስራኤል ላይ ተነሣ፥ እስራኤልንም ይቈጥር ዘንድ ዳዊትን “አንቀሳቀሰው”።
በተመሳሳይ ሰይጣን ኢየሱስን ወደ ከተማና ወደ ተራራ እየወሰደ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም ያሳየው ነበር፦
ማቴዎስ 4፥5 ከዚህ በኋላ *”ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደው”* እና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ።
ማቴዎስ 4፥8 ደግሞ *”ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው”*፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ።
ሉቃስ 4:13 ዲያቢሎስም ፈተናውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ *”እስከ ጊዜው ከእርሱ ተለየ”*።
“እስከ ጊዜው ከእርሱ ተለየ” የሚለው ይሰመርበት፤ ሰይጣን ከኢየሱስ ከመለየቱ በፊት ከኢየሱስ ጋር ነበር ማለት ነው፤ የተለየውም ለጊዜው እንደሆነ ተጽፏል፤ ሰይጣን ይህ ሁሉ ነገር በነብያቱ ላይ ሲፈፀም አምላክ እንዴት ዝም አለ? አይ ፈጣሪ ዝም የሚልበት የራሱ ጥበብ አለው ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ነብያችን”ﷺ” በድግምት ተፅእኖ ቢደርስባቸው ምኑ ያስደንቃል? እስቲ ስለ መተት ተፅዕኖ በሁለቱም መጽሐፍት እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“መተት በቁርአን”
ስለ መተት በቁርአን ያለው እሳቤ እንመልከት፤ “ሲሕር” سِحْر የሚለው ቃል “ሰሐረ” سحر ማለትም “ደገመ” ከሚል ስርወ-ግንድ የረባ ሲሆን “ድግምት” “መተት” “አስማት” ማለት ነው፤ ድግምቱን የሚሰራው ሰው ደግሞ “ሳሒር” سَٰحِر ይባላል፤ “ሱሑር” سحور ማለትም በረመዳን ፆም ለመያዝ ከሌሊቱ መጨረሻ የሚመገቡት ምግብ እና “ሰሐር” سَحَر ማለትም “የሌሊት መጨረሻ”before down” የሚሉት ሁለቱ ቃላት ልክ እንደ ሲሕር “ሰሐረ” سحر ከሚለው ስርወ-ግንድ የመጡ ናቸው።
በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደው የሲሕር ትምህርት ሰዎችን እንዴት እንደሚጎዳ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ነው፤ ነገር ግን ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት ሰዎችን የሚያስተምሩት ለአሉታዊ ነገር ነበር፦
2፥102 ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥47 እኛ ወደ አንተ በሚያዳምጡ ጊዜ እነርሱም በሚንሾካሾኩ ጊዜ በዳዮች እርስ በርሳቸው *”የተደገመበትን ሰው እንጂ አትከተሉም በሚሉጊዜ”* በእርሱ የሚያዳምጡበትን ምክንያት ዐዋቂ ነን፡፡ نَّحْنُ أَعْلَمُ بِمَا يَسْتَمِعُونَ بِهِۦٓ إِذْ يَسْتَمِعُونَ إِلَيْكَ وَإِذْ هُمْ نَجْوَىٰٓ إِذْ يَقُولُ ٱلظَّٰلِمُونَ إِن تَتَّبِعُونَ إِلَّا رَجُلًۭا مَّسْحُورًا
“ዒስማ” عِصْمَة ማለት ከኃጢያት “ጥበቃ”protection” ማለት ሲሆን “ማዕሱም” معصوم ደግሞ ከኃጢያት የሚጠበቀው ነብይ ነው፤ ኃጢያት በሁለት ይከፈላል፦
“ከባኢር” كبائر ማለት “አበይት ኃጢያት”ሲሆን እነርሱም፦ ሺርክ፣ ዝሙት፣ አራጣ፣ ቁማር፣ ቅጥፈት፣ ሌብነት ወዘተ..ናቸው።
“ሰጋኢር” صغائر ማለት “ንዑሳን ኃጢያት” ሲሆኑ በአለማወቅ አሊያም በአለፍፅምና የሚመጡ ስህተት ናቸው፤ ለምሳሌ መናደድ፣ መቆጣት፣ ማዘን፣ መበሳጨት ወዘተ፦
53፥32 እነዚያ የኃጢያትን “ታላላቆችና” አስጠያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፤ ግን “ትናንሾቹ” የሚማሩ ናቸው። ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና፤ ٱلَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَٰٓئِرَ ٱلْإِثْمِ وَٱلْفَوَٰحِشَ إِلَّا ٱللَّمَمَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ وَٰسِعُ ٱلْمَغْفِرَةِ
4፥31 ከእርሱ ከተከለከላችሁት “ታላላቆቹን” ብትርቁ “ትናንሾቹን ኃጢአቶቻችሁን” ከእናንተ እናብሳለን፤ የተከበረንም ስፍራ እናገባችኋለን፡፡ إِن تَجْتَنِبُوا۟ كَبَآئِرَ مَا تُنْهَوْنَ عَنْهُ نُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّـَٔاتِكُمْ وَنُدْخِلْكُم مُّدْخَلًۭا كَرِيمًۭا
42፥37 ለእነዚያም “የኀጢያትን ታላላቆችና” ጠያፎችን የሚርቁ በተቆጡም ጊዜ እነርሱ የሚምሩ ለሆኑት። وَٱلَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَٰٓئِرَ ٱلْإِثْمِ وَٱلْفَوَٰحِشَ وَإِذَا مَا غَضِبُوا۟ هُمْ يَغْفِرُونَ
እንግዲያውስ በኢስላም ነብያት የሚጠበቁት ከአበይት ኃጢያት ነው፤ ከንዑሳን ኃጢያት እንደማንኛውም ሰው አለፍፅምና ስላለባቸው በራሳቸው ሆነ በሰይጣን ሊሳሳቱ ይችላሉ፤ ለምሳሌ አደም ነብይ ነው፤ ግን ሰይጣን ወደ እርሱ ጎትጉቶት የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም፦
20፥120 ሰይጣንም ወደ እርሱ ጎተጎተ «አደም ሆይ! በመዘውተሪያ ዛፍ በማይጠፋ ንግሥናም ላይ ላመላክትህን አለው፡፡ فَوَسْوَسَ إِلَيْهِ ٱلشَّيْطَٰنُ قَالَ يَٰٓـَٔادَمُ هَلْ أَدُلُّكَ عَلَىٰ شَجَرَةِ ٱلْخُلْدِ وَمُلْكٍۢ لَّا يَبْلَىٰ
20፥121 ከእርሷም በሉ፡፡ ለእነርሱም ኀፍረተ ገላቸው ተገለጸች፡፡ ከገነትም ቅጠል በላያቸው ላይ ይለጥፉ ጀመር፡፡ *”አደምም የጌታውን ትእዛዝ ጣሰ፤ ተሳሳተም”*፡፡ فَأَكَلَا مِنْهَا فَبَدَتْ لَهُمَا سَوْءَٰتُهُمَا وَطَفِقَا يَخْصِفَانِ عَلَيْهِمَا مِن وَرَقِ ٱلْجَنَّةِ ۚ وَعَصَىٰٓ ءَادَمُ رَبَّهُۥ فَغَوَىٰ
በተመሳሳይ ሰይጣን ኢዮብን በጉዳትና በስቃይ ጎድቶታል፤ እንደ ባይብሉም ከእግሩ ጫማ ጀምሮ እስከ አናቱ ድረስ በክፉ ቍስል መቶታል፤ ይህ ሲደረግ ሰይጣንን እግዚአብሔርም ሕይወቱን ተወው እንጂ እርሱ በእጅህ ነው አለው፦
38፥41 ባሪያችንን አዩብንም አውሳላቸው፡፡ *«እኔ ሰይጣን በጉዳትና በስቃይ ነካኝ»* ሲል ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡ وَٱذْكُرْ عَبْدَنَآ أَيُّوبَ إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُۥٓ أَنِّى مَسَّنِىَ ٱلشَّيْطَٰنُ بِنُصْبٍۢ وَعَذَابٍ
ኢዮብ 2፥6-7 እግዚአብሔርም ሰይጣንን ሕይወቱን ተወው እንጂ እነሆ፥ እርሱ በእጅህ ነው አለው። ሰይጣንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ፥ ኢዮብንም ከእግሩ ጫማ ጀምሮ እስከ አናቱ ድረስ በክፉ ቍስል መታው።
እንዲሁ ሰይጣን ዳዊትን፦ “ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር” ብሎ አዞት ቆጥሯል፦
2ኛ ሳሙኤል 24.1 ደግሞም የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ ዳዊትንም፦ *ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር* ብሎ በላያቸው አስነሣው።
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥1 ሰይጣንም በእስራኤል ላይ ተነሣ፥ እስራኤልንም ይቈጥር ዘንድ ዳዊትን “አንቀሳቀሰው”።
በተመሳሳይ ሰይጣን ኢየሱስን ወደ ከተማና ወደ ተራራ እየወሰደ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም ያሳየው ነበር፦
ማቴዎስ 4፥5 ከዚህ በኋላ *”ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደው”* እና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ።
ማቴዎስ 4፥8 ደግሞ *”ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው”*፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ።
ሉቃስ 4:13 ዲያቢሎስም ፈተናውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ *”እስከ ጊዜው ከእርሱ ተለየ”*።
“እስከ ጊዜው ከእርሱ ተለየ” የሚለው ይሰመርበት፤ ሰይጣን ከኢየሱስ ከመለየቱ በፊት ከኢየሱስ ጋር ነበር ማለት ነው፤ የተለየውም ለጊዜው እንደሆነ ተጽፏል፤ ሰይጣን ይህ ሁሉ ነገር በነብያቱ ላይ ሲፈፀም አምላክ እንዴት ዝም አለ? አይ ፈጣሪ ዝም የሚልበት የራሱ ጥበብ አለው ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ነብያችን”ﷺ” በድግምት ተፅእኖ ቢደርስባቸው ምኑ ያስደንቃል? እስቲ ስለ መተት ተፅዕኖ በሁለቱም መጽሐፍት እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“መተት በቁርአን”
ስለ መተት በቁርአን ያለው እሳቤ እንመልከት፤ “ሲሕር” سِحْر የሚለው ቃል “ሰሐረ” سحر ማለትም “ደገመ” ከሚል ስርወ-ግንድ የረባ ሲሆን “ድግምት” “መተት” “አስማት” ማለት ነው፤ ድግምቱን የሚሰራው ሰው ደግሞ “ሳሒር” سَٰحِر ይባላል፤ “ሱሑር” سحور ማለትም በረመዳን ፆም ለመያዝ ከሌሊቱ መጨረሻ የሚመገቡት ምግብ እና “ሰሐር” سَحَر ማለትም “የሌሊት መጨረሻ”before down” የሚሉት ሁለቱ ቃላት ልክ እንደ ሲሕር “ሰሐረ” سحر ከሚለው ስርወ-ግንድ የመጡ ናቸው።
በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደው የሲሕር ትምህርት ሰዎችን እንዴት እንደሚጎዳ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ነው፤ ነገር ግን ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት ሰዎችን የሚያስተምሩት ለአሉታዊ ነገር ነበር፦
2፥102 ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْ
ءِ وَزَوْجِهِۦ
ሲሕር በግብጻውያን ዘንድ በጣም የታወቀ ስራ ነው፤ የግብጻውያን ሳሒሪን ዘንጎቻቸውን ወደ እባብ በመቀየት የሰዎች ዓይኖች ላይ ደግመውባቸው ነበር፦
20፥66 «አይደለም ጣሉ» አላቸው፡፡ ወዲያውም ገመዶቻቸውና ዘንጎቻቸው *”ከድግምታቸው የተነሳ እነርሱ የሚሮጡ እባቦች ኾነው ወደ እርሱ ተመለሱ”*፡፡ قَالَ بَلْ أَلْقُوا۟ ۖ فَإِذَا حِبَالُهُمْ وَعِصِيُّهُمْ يُخَيَّلُ إِلَيْهِ مِن سِحْرِهِمْ أَنَّهَا تَسْعَىٰ
7፥116 «ጣሉ» አላቸው፡፡ በጣሉም ጊዜ *”የሰዎቹን ዓይኖች ደገሙባቸው”*፡፡ አስፈራሩዋቸውም፡፡ *ትልቅ ድግምትንም”* አመጡ፡፡ قَالَ أَلْقُوا۟ ۖ فَلَمَّآ أَلْقَوْا۟ سَحَرُوٓا۟ أَعْيُنَ ٱلنَّاسِ وَٱسْتَرْهَبُوهُمْ وَجَآءُو بِسِحْرٍ عَظِيمٍۢ
ትእይንቱን ከሚከታተሉት እና አይኖቻቸው የሚቀጣጥፉትን የድግምተኛ ተንኮል ካዩት መካከል ሙሳ በነፍሱ ውስጥ ፍርሃትን አሳደረ፦
20፥67 ሙሳም *”በነፍሱ ውስጥ ፍርሃትን አሳደረ”*፡፡ فَأَوْجَسَ فِى نَفْسِهِۦ خِيفَةًۭ مُّوسَىٰ
ነገር ግን አላህ ሲሕር ሲሰራ ዝም ማለቱ ለሲሕሩ ማክሸፈያ ሊያመጣ መሆኑን ያሳያል፤ የሙሳ በትር የሚቀጣጥፉትን ዘንግ ውጣዋለች፦
20፤69 «በቀኝ እጅህ ያለቸውንም በትር ጣል፡፡ ያንን የሠሩትን ትውጣለችና፡፡ *”ያ የሠሩት ሁሉ የድግምተኛ ተንኮል ነውና”*፡፡ ድግምተኛም በመጣበት ስፍራ ሁሉ አይቀናውም» አልን፡፡ وَأَلْقِ مَا فِى يَمِينِكَ تَلْقَفْ مَا صَنَعُوٓا۟ ۖ إِنَّمَا صَنَعُوا۟ كَيْدُ سَٰحِرٍۢ ۖ وَلَا يُفْلِحُ ٱلسَّاحِرُ حَيْثُ أَتَىٰ
7፥117 ወደ ሙሳም፡- «በትርህን ጣል» ስንል ላክን፡፡ ጣላትም ወዲያውኑም *”የሚቀጣጥፉትን ትውጣለች”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَىٰ مُوسَىٰٓ أَنْ أَلْقِ عَصَاكَ ۖ فَإِذَا هِىَ تَلْقَفُ مَا يَأْفِكُونَ
በተመሳሳይ ነብያችን”ﷺ” ላይ ሲሕር ተደርጎባቸው ነበር፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 80 , ሐዲስ 86:
ዓኢሻ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በድግምት ተፅእኖ ደርሶባቸው ነበር፤ ያላደረጉትን እንዳደረጉ ያስቡ ነበር፤ عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم طُبَّ حَتَّى إِنَّهُ لَيُخَيَّلُ إِلَيْهِ قَدْ صَنَعَ الشَّىْءَ وَمَا صَنَعَهُ،
አላህም ለሲሕሩ ማክሸፈያ “አል-ሙዐወዘተይን” الْمُعَوِّذَتَيْن የሚባሉት ሁለቱ ሱራዎች ሱረቱል ፈለቅ እና ሱረቱ አን-ናስ አውርዷል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 319:
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ ዛሬ ምን አስደናቂ አንቀጾች ዛሬ ወርደዋል፤ ይህም ብጤአቸው ታይቶ አያውቅም! እነርሱም፦ “በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ” እና በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ» ናቸው። قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَلَمْ تَرَ آيَاتٍ أُنْزِلَتِ اللَّيْلَةَ لَمْ يُرَ مِثْلُهُنَّ قَطُّ { قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ الْفَلَقِ} وَ { قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ النَّاسِ} ”
ታላቁ ሙፈሲር ኢብኑ ከሲር ስለ “አል-ሙዐወዘተይን” ሲናገር፦ “በሌላ ሐዲስ እንደተዘገበው፦ “ጂብሪል ወደ ነብዩ”ﷺ” መጥቶ እንዲህ አላቸው፦ “ሙሐመድ”ﷺ” ሆይ በማንኛውም ህመም እየተሰቃየህ ነውን? ነብዩም”ﷺ” ነዐም ብለው መለሱ፤ ጂብሪልም በአላህ ስም ሩቂያ እቀራብሃለው፤ ከማንኛውም በሽታ አንተን የጎዳህን፤ ከእያንዳንዱ ሸረኛ እና ክፉ ዓይን፤ አላህ ይፈውስሃል”።
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 10 , ሐዲስ 8:
“ጂብሪል ወደ ነብዩ”ﷺ” መጥቶ እንዲህ አላቸው፦ “ሙሐመድ”ﷺ” ሆይ በማንኛውም ህመም እየተሰቃየህ ነውን? ነብዩም”ﷺ” ነዐም ብለው መለሱ፤ ጂብሪልም በአላህ ስም ሩቂያ እቀራብሃለው፤ ከማንኛውም በሽታ አንተን የጎዳህን፤ ከእያንዳንዱ ሸረኛ እና ክፉ ዓይን፤ አላህ ይፈውስሃል”። أَنَّ جِبْرِيلَ، أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ يَا مُحَمَّدُ اشْتَكَيْتَ قَالَ “ نَعَمْ ” . قَالَ بِاسْمِ اللَّهِ أَرْقِيكَ مِنْ كُلِّ شَيْءٍ يُؤْذِيكَ مِنْ شَرِّ كُلِّ نَفْسٍ وَعَيْنِ حَاسِدٍ بِاسْمِ اللَّهِ أَرْقِيكَ وَاللَّهُ يَشْفِيكَ .
.
“አል-ሙዐወዘተይን” እራሱ ለሲሕር “ሩቂያ” رقيّة ነው፤ ሩቂያ ማለት “ፈውስ” ማለት ሲሆን የቁርአን አናቅፅ መድሃኒት ነው፦
17:82 “ከቁርአንም” ለምእመናን ”መድኀኒት” እና እዝነት የሆነን ”እናወርዳለን”፤በዳዮችንም ከሳራን እንጂ ሌላን አይጨምርላቸውም። وَنُنَزِّلُ مِنَ ٱلْقُرْءَانِ مَا هُوَ شِفَآءٌۭ وَرَحْمَةٌۭ لِّلْمُؤْمِنِينَ ۙ وَلَا يَزِيدُ ٱلظَّٰلِمِينَ إِلَّا خَسَارًۭا
10:57 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ግሳጼ ”በደረቶች” ውስጥም ላለው በሽታ “”መድኃኒት”” ለምእምናንም ብርሃንና እዝነት በእርግጥ “መጣችላችሁ”፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ قَدْ جَآءَتْكُم مَّوْعِظَةٌۭ مِّن رَّبِّكُمْ وَشِفَآءٌۭ لِّمَا فِى ٱلصُّدُورِ وَهُدًۭى وَرَحْمَةٌۭ لِّلْمُؤْمِنِينَ
ሲሕር በግብጻውያን ዘንድ በጣም የታወቀ ስራ ነው፤ የግብጻውያን ሳሒሪን ዘንጎቻቸውን ወደ እባብ በመቀየት የሰዎች ዓይኖች ላይ ደግመውባቸው ነበር፦
20፥66 «አይደለም ጣሉ» አላቸው፡፡ ወዲያውም ገመዶቻቸውና ዘንጎቻቸው *”ከድግምታቸው የተነሳ እነርሱ የሚሮጡ እባቦች ኾነው ወደ እርሱ ተመለሱ”*፡፡ قَالَ بَلْ أَلْقُوا۟ ۖ فَإِذَا حِبَالُهُمْ وَعِصِيُّهُمْ يُخَيَّلُ إِلَيْهِ مِن سِحْرِهِمْ أَنَّهَا تَسْعَىٰ
7፥116 «ጣሉ» አላቸው፡፡ በጣሉም ጊዜ *”የሰዎቹን ዓይኖች ደገሙባቸው”*፡፡ አስፈራሩዋቸውም፡፡ *ትልቅ ድግምትንም”* አመጡ፡፡ قَالَ أَلْقُوا۟ ۖ فَلَمَّآ أَلْقَوْا۟ سَحَرُوٓا۟ أَعْيُنَ ٱلنَّاسِ وَٱسْتَرْهَبُوهُمْ وَجَآءُو بِسِحْرٍ عَظِيمٍۢ
ትእይንቱን ከሚከታተሉት እና አይኖቻቸው የሚቀጣጥፉትን የድግምተኛ ተንኮል ካዩት መካከል ሙሳ በነፍሱ ውስጥ ፍርሃትን አሳደረ፦
20፥67 ሙሳም *”በነፍሱ ውስጥ ፍርሃትን አሳደረ”*፡፡ فَأَوْجَسَ فِى نَفْسِهِۦ خِيفَةًۭ مُّوسَىٰ
ነገር ግን አላህ ሲሕር ሲሰራ ዝም ማለቱ ለሲሕሩ ማክሸፈያ ሊያመጣ መሆኑን ያሳያል፤ የሙሳ በትር የሚቀጣጥፉትን ዘንግ ውጣዋለች፦
20፤69 «በቀኝ እጅህ ያለቸውንም በትር ጣል፡፡ ያንን የሠሩትን ትውጣለችና፡፡ *”ያ የሠሩት ሁሉ የድግምተኛ ተንኮል ነውና”*፡፡ ድግምተኛም በመጣበት ስፍራ ሁሉ አይቀናውም» አልን፡፡ وَأَلْقِ مَا فِى يَمِينِكَ تَلْقَفْ مَا صَنَعُوٓا۟ ۖ إِنَّمَا صَنَعُوا۟ كَيْدُ سَٰحِرٍۢ ۖ وَلَا يُفْلِحُ ٱلسَّاحِرُ حَيْثُ أَتَىٰ
7፥117 ወደ ሙሳም፡- «በትርህን ጣል» ስንል ላክን፡፡ ጣላትም ወዲያውኑም *”የሚቀጣጥፉትን ትውጣለች”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَىٰ مُوسَىٰٓ أَنْ أَلْقِ عَصَاكَ ۖ فَإِذَا هِىَ تَلْقَفُ مَا يَأْفِكُونَ
በተመሳሳይ ነብያችን”ﷺ” ላይ ሲሕር ተደርጎባቸው ነበር፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 80 , ሐዲስ 86:
ዓኢሻ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በድግምት ተፅእኖ ደርሶባቸው ነበር፤ ያላደረጉትን እንዳደረጉ ያስቡ ነበር፤ عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم طُبَّ حَتَّى إِنَّهُ لَيُخَيَّلُ إِلَيْهِ قَدْ صَنَعَ الشَّىْءَ وَمَا صَنَعَهُ،
አላህም ለሲሕሩ ማክሸፈያ “አል-ሙዐወዘተይን” الْمُعَوِّذَتَيْن የሚባሉት ሁለቱ ሱራዎች ሱረቱል ፈለቅ እና ሱረቱ አን-ናስ አውርዷል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 319:
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ ዛሬ ምን አስደናቂ አንቀጾች ዛሬ ወርደዋል፤ ይህም ብጤአቸው ታይቶ አያውቅም! እነርሱም፦ “በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ” እና በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ» ናቸው። قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَلَمْ تَرَ آيَاتٍ أُنْزِلَتِ اللَّيْلَةَ لَمْ يُرَ مِثْلُهُنَّ قَطُّ { قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ الْفَلَقِ} وَ { قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ النَّاسِ} ”
ታላቁ ሙፈሲር ኢብኑ ከሲር ስለ “አል-ሙዐወዘተይን” ሲናገር፦ “በሌላ ሐዲስ እንደተዘገበው፦ “ጂብሪል ወደ ነብዩ”ﷺ” መጥቶ እንዲህ አላቸው፦ “ሙሐመድ”ﷺ” ሆይ በማንኛውም ህመም እየተሰቃየህ ነውን? ነብዩም”ﷺ” ነዐም ብለው መለሱ፤ ጂብሪልም በአላህ ስም ሩቂያ እቀራብሃለው፤ ከማንኛውም በሽታ አንተን የጎዳህን፤ ከእያንዳንዱ ሸረኛ እና ክፉ ዓይን፤ አላህ ይፈውስሃል”።
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 10 , ሐዲስ 8:
“ጂብሪል ወደ ነብዩ”ﷺ” መጥቶ እንዲህ አላቸው፦ “ሙሐመድ”ﷺ” ሆይ በማንኛውም ህመም እየተሰቃየህ ነውን? ነብዩም”ﷺ” ነዐም ብለው መለሱ፤ ጂብሪልም በአላህ ስም ሩቂያ እቀራብሃለው፤ ከማንኛውም በሽታ አንተን የጎዳህን፤ ከእያንዳንዱ ሸረኛ እና ክፉ ዓይን፤ አላህ ይፈውስሃል”። أَنَّ جِبْرِيلَ، أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ يَا مُحَمَّدُ اشْتَكَيْتَ قَالَ “ نَعَمْ ” . قَالَ بِاسْمِ اللَّهِ أَرْقِيكَ مِنْ كُلِّ شَيْءٍ يُؤْذِيكَ مِنْ شَرِّ كُلِّ نَفْسٍ وَعَيْنِ حَاسِدٍ بِاسْمِ اللَّهِ أَرْقِيكَ وَاللَّهُ يَشْفِيكَ .
.
“አል-ሙዐወዘተይን” እራሱ ለሲሕር “ሩቂያ” رقيّة ነው፤ ሩቂያ ማለት “ፈውስ” ማለት ሲሆን የቁርአን አናቅፅ መድሃኒት ነው፦
17:82 “ከቁርአንም” ለምእመናን ”መድኀኒት” እና እዝነት የሆነን ”እናወርዳለን”፤በዳዮችንም ከሳራን እንጂ ሌላን አይጨምርላቸውም። وَنُنَزِّلُ مِنَ ٱلْقُرْءَانِ مَا هُوَ شِفَآءٌۭ وَرَحْمَةٌۭ لِّلْمُؤْمِنِينَ ۙ وَلَا يَزِيدُ ٱلظَّٰلِمِينَ إِلَّا خَسَارًۭا
10:57 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ግሳጼ ”በደረቶች” ውስጥም ላለው በሽታ “”መድኃኒት”” ለምእምናንም ብርሃንና እዝነት በእርግጥ “መጣችላችሁ”፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ قَدْ جَآءَتْكُم مَّوْعِظَةٌۭ مِّن رَّبِّكُمْ وَشِفَآءٌۭ لِّمَا فِى ٱلصُّدُورِ وَهُدًۭى وَرَحْمَةٌۭ لِّلْمُؤْمِنِينَ
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” የሲሕር በሽታ ፈውስ ካገኙ በኃላ ይህ በቅጠላ-ቅጠል እና የዕፅ ስር በመበጠስ ሰው ላይ ለሚተበተብ በሽታ ጠዋት ጠዋት ሰባት የዘንባባ ተምር መብላት መድሃኒት እንደሆነ ነግረውናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 70 , ሐዲስ 74:
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ ማንኛውም ሰው ጠዋት ጠዋት ሰባት የዘንባባ ተምር የሚበላ በበላበት ቀን በመርዝ እና በመተት አይጠቃም። حَدَّثَنَا جُمْعَةُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، حَدَّثَنَا مَرْوَانُ، أَخْبَرَنَا هَاشِمُ بْنُ هَاشِمٍ، أَخْبَرَنَا عَامِرُ بْنُ سَعْدٍ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ تَصَبَّحَ كُلَّ يَوْمٍ سَبْعَ تَمَرَاتٍ عَجْوَةً لَمْ يَضُرُّهُ فِي ذَلِكَ الْيَوْمِ سُمٌّ وَلاَ سِحْرٌ ”.
በኢስላም ወንጀለኛ ሲሕር የተደረገበት ሰው ሳይሆን ድግምተኛ ሰው ነው፤ በነብያችን”ﷺ” ወቅት የነበሩ በዳዮች ነብያችንን”ﷺ” የተደገመበትን ሰው ይሉ ነበር፤ ይህ የከንቱዎች መሳለቂያ ነበር፦
17፥47 እኛ ወደ አንተ በሚያዳምጡ ጊዜ እነርሱም በሚንሾካሾኩ ጊዜ በዳዮች እርስ በርሳቸው *”የተደገመበትን ሰው እንጂ አትከተሉም በሚሉ ጊዜ”* በእርሱ የሚያዳምጡበትን ምክንያት ዐዋቂ ነን፡፡ نَّحْنُ أَعْلَمُ بِمَا يَسْتَمِعُونَ بِهِۦٓ إِذْ يَسْتَمِعُونَ إِلَيْكَ وَإِذْ هُمْ نَجْوَىٰٓ إِذْ يَقُولُ ٱلظَّٰلِمُونَ إِن تَتَّبِعُونَ إِلَّا رَجُلًۭا مَّسْحُورًا
25፥8 «ወይም ወደ እርሱ ድልብ አይጣልለትምን ወይም ከእርሷ የሚበላላት አትክልት ለእርሱ አትኖረውምን» አሉ፡፡ *በዳዮቹም ለአመኑት «የተደገመበትን ሰው እንጂ ሌላ አትከተሉም» አሉ*፡፡ أَوْ يُلْقَىٰٓ إِلَيْهِ كَنزٌ أَوْ تَكُونُ لَهُۥ جَنَّةٌۭ يَأْكُلُ مِنْهَا ۚ وَقَالَ ٱلظَّٰلِمُونَ إِن تَتَّبِعُونَ إِلَّا رَجُلًۭا مَّسْحُورًا
ለተሳላቂዎች ደግሞ አላህ በቂ ምላሽ ሰጥቷል፦
25፥41 ባዩህም ጊዜ ያ አላህ መልእክተኛ አድርጎ የላከው ይህ ነውን እያሉ *” መሳለቂያ እንጂ ሌላ አያደርጉህም”*፡፡ وَإِذَا رَأَوْكَ إِن يَتَّخِذُونَكَ إِلَّا هُزُوًا أَهَٰذَا ٱلَّذِى بَعَثَ ٱللَّهُ رَسُولًا
15፥95 *”ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል”*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
ኢንሻላህ ስለ መተት በባይብል በክፍል ሁለት ይቀጥላል….
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 70 , ሐዲስ 74:
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ ማንኛውም ሰው ጠዋት ጠዋት ሰባት የዘንባባ ተምር የሚበላ በበላበት ቀን በመርዝ እና በመተት አይጠቃም። حَدَّثَنَا جُمْعَةُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، حَدَّثَنَا مَرْوَانُ، أَخْبَرَنَا هَاشِمُ بْنُ هَاشِمٍ، أَخْبَرَنَا عَامِرُ بْنُ سَعْدٍ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ تَصَبَّحَ كُلَّ يَوْمٍ سَبْعَ تَمَرَاتٍ عَجْوَةً لَمْ يَضُرُّهُ فِي ذَلِكَ الْيَوْمِ سُمٌّ وَلاَ سِحْرٌ ”.
በኢስላም ወንጀለኛ ሲሕር የተደረገበት ሰው ሳይሆን ድግምተኛ ሰው ነው፤ በነብያችን”ﷺ” ወቅት የነበሩ በዳዮች ነብያችንን”ﷺ” የተደገመበትን ሰው ይሉ ነበር፤ ይህ የከንቱዎች መሳለቂያ ነበር፦
17፥47 እኛ ወደ አንተ በሚያዳምጡ ጊዜ እነርሱም በሚንሾካሾኩ ጊዜ በዳዮች እርስ በርሳቸው *”የተደገመበትን ሰው እንጂ አትከተሉም በሚሉ ጊዜ”* በእርሱ የሚያዳምጡበትን ምክንያት ዐዋቂ ነን፡፡ نَّحْنُ أَعْلَمُ بِمَا يَسْتَمِعُونَ بِهِۦٓ إِذْ يَسْتَمِعُونَ إِلَيْكَ وَإِذْ هُمْ نَجْوَىٰٓ إِذْ يَقُولُ ٱلظَّٰلِمُونَ إِن تَتَّبِعُونَ إِلَّا رَجُلًۭا مَّسْحُورًا
25፥8 «ወይም ወደ እርሱ ድልብ አይጣልለትምን ወይም ከእርሷ የሚበላላት አትክልት ለእርሱ አትኖረውምን» አሉ፡፡ *በዳዮቹም ለአመኑት «የተደገመበትን ሰው እንጂ ሌላ አትከተሉም» አሉ*፡፡ أَوْ يُلْقَىٰٓ إِلَيْهِ كَنزٌ أَوْ تَكُونُ لَهُۥ جَنَّةٌۭ يَأْكُلُ مِنْهَا ۚ وَقَالَ ٱلظَّٰلِمُونَ إِن تَتَّبِعُونَ إِلَّا رَجُلًۭا مَّسْحُورًا
ለተሳላቂዎች ደግሞ አላህ በቂ ምላሽ ሰጥቷል፦
25፥41 ባዩህም ጊዜ ያ አላህ መልእክተኛ አድርጎ የላከው ይህ ነውን እያሉ *” መሳለቂያ እንጂ ሌላ አያደርጉህም”*፡፡ وَإِذَا رَأَوْكَ إِن يَتَّخِذُونَكَ إِلَّا هُزُوًا أَهَٰذَا ٱلَّذِى بَعَثَ ٱللَّهُ رَسُولًا
15፥95 *”ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል”*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
ኢንሻላህ ስለ መተት በባይብል በክፍል ሁለት ይቀጥላል….
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
መተት
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ነጥብ ሁለት
“መተት በባይብል”
ስለ መተት በባይብል ያለው እሳቤ ደግሞ እስቲ በመጠኑን ቢሆን እንመልከት፤ “ፋርማሲይ”pharmacy” የሚለውም ቃል “ፋርማኮን” φάρμακον ከሚለው የግሪኩ ቃል የመጣ ሲሆን “ዕፅ”drug” ማለት ነው፤ ጥንት ግብፃውያን መተት፣ አስማት እና ድግምት የሚሰሩት በዕፅዋት ቅመማ ነው፤ በአገራችን “ዕፀ-መሰውር” ይሉታል፤ ይህ የዕፅ ሥራ በግሪክ ኮይኔ “ፋርማኮስ” φαρμάκων ሲባል ቃሉ አዲስ ኪዳን እንዲህ ሰፍሯል፦
ራእይ 18:23 የመብራትም ብርሃን ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስየምድር አይበራም፥ የሙሽራና የሙሽራይቱም ድምጽ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይሰማም፤ ነጋዴዎችሽ የምድር መኳንንት ነበሩና፥ *በአስማትሽም* φαρμακείᾳ አሕዛብ ሁሉ ስተዋልና።”
ራእይ 9:21 ስለ መግደላቸውም ቢሆን ወይም ስለ *”አስማታቸው”* φαρμάκων ወይም ስለ ዝሙታቸው ወይም ስለ ስርቆታቸው ንስሐ አልገቡም።
ራእይ 21:8 ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም *”የአስማተኛዎችም”* φαρμακοῖς ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።”
ራእይ 22:15 ውሻዎችና *”አስማተኞች”* φαρμακοὶ ሴሰኛዎችም ነፍሰ ገዳዮችም ጣዖትንም የሚያመልኩት ውሸትንም የሚወዱና የሚያደርጉ ሁሉ በውጭ አሉ።”
“ምዋርት” ወይም “አስማት” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፋርማኮስ” φαρμάκων መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱጀንት”LXX” ላይም ይህ ቃል ነው የሰፈረው፤ በዕብራይስጡ ደግሞ “ከሻፍ” כָּשַׁף ሲሆን ግብጻውያን በሙሴ ዘመን የሰሩትት መተት ለማመልከት ተጠቅሞበታል፦
ዘጸአት 7:11 ፈርዖንም ጠቢባንን እና *”መተተኞችን” לָטִים ጠራ፤ የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው”* እንዲሁ ደግሞ አደረጉ።
ይህ ካየን ስለ በለዓም እንይ፤ በለዓም እግዚአብሔር የሚያናግረው የእግዚአብሔር ነብይ ነው፦
2ኛ የጴጥሮስ 2፥16 ነገር ግን ስለ መተላለፉ ተዘለፈ፤ ቃል የሌለው አህያ በሰው ቃል ተናግሮ *”የነቢዩን እብድነት”* አገደ።
ዘኍልቍ 23፥16 *እግዚአብሔርም በለዓምን ተገናኘ፥ ቃልንም በአፉ አድርጎ፦ ወደ ባላቅ ተመለስ፥ እንዲህም በል አለው*።
ይህ ነብይ አስማተኛ እና ምዋርተኛ ነበር፦
ዘኍልቍ 24፥1 በለዓምም እግዚአብሔር እስራኤልን ይባርክ ዘንድ እንዲወድድ ባየ ጊዜ፥ *”አስቀድሞ ያደርግ የነበረውን አስማት ይሻ ዘንድ አልሄደም”*፤ ነገር ግን ወደ ምድረ በዳ ፊቱን አቀና።
ኢያሱ 13፥22 ከገደሉአቸውም ሰዎች ጋር የእስራኤል ልጆች *”ምዋርተኛውን የቢዖርን ልጅ በለዓምን በሰይፍ ገደሉት”*።
የእስራኤል ልጆች ብዔልፌጎርን የተባለውን ጣዖት እንዲያመልኩ እና ከሞዓብ ልጆች ጋር ያመነዝሩ ያደረገው ይህ ነብይ ነው፦
ራእይ 2፥14 ዳሩ ግን *”ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉ እና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት”* የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ ፥ የምነቅፍህ ጥቂት ነገር አለኝ ።
ዘኍልቍ 31:16 እነሆ፥ እነዚህ በፌጎር ምክንያት *”በበለዓም ምክር”* እግዚአብሔርን *”ይበድሉ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች ዕንቅፋት ሆኑ”*፤ ስለዚህም በእግዚአብሔር ማኅበር ላይ መቅሠፍት ሆነ።
ዘኍልቍ 25፥1-3 እስራኤልም በሰጢም ተቀመጡ፤ *ሕዝቡም ከሞዓብ ልጆች ጋር ያመነዝሩ ጀመር። ሕዝቡንም ወደ አምላኮቻቸው መሥዋዕት ጠሩ፤ ሕዝቡም በሉ፥ ወደ አምላኮቻቸውም ሰገዱ። እስራኤልም ብዔልፌጎርን ተከተለ*፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ።
ይሁዳ 1፥11 ወዮላቸው፥ በቃየል መንገድ ሄደዋልና ስለ ደመወዝም *”ለበለዓም ስሕተት”* ራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል በቆሬም መቃወም ጠፍተዋል።
ምዋርተኛውና አስማተኛው የአምላክ ነብይ በለዓም “በያዕቆብ ላይ አስማት የለም፥ በእስራኤልም ላይ ምዋርት የለም” ይበል እንጂ ድብን አድርጎ በእስራኤል ላይ “አስማት” ነበረ፦
ዘኍልቍ 23፥23 በያዕቆብ ላይ “አስማት” כְּשָׁפַ֔יִךְ የለም፥ በእስራኤልም ላይ “ምዋርት” የለም፤
2ኛ ነገሥት 21፥6 ልጁንም በእሳት አሳለፈ፥ ሞራ ገላጭም ሆነ፥ *”አስማትም” כְּשָׁפַ֔יִךְ አደረገ”*፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ፤ ያስቈጣውም ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ።
ኢሳይያስ 47፥9 አሁን ግን በአንድ ቀን እነዚህ ሁለት ነገሮች፥ የወላድ መካንነትና መበለትነት፥ በድንገት ይመጡብሻል፤ *ስለ “መተቶችሽ” כְּשָׁפַ֔יִךְ ብዛትና ስለ “አስማቶችሽ” ጽናት ፈጽመው ይመጡብሻል*።
ኢሳይያስ 47:12 ምናልባትም መጠቀም ትችዪ ወይም ታስደነግጪ እንደ ሆነ፥ *”ከአስማቶችሽ” כְּשָׁפַ֔יִךְ እና ከሕፃንነትሽ ጀምረሽ ከደከምሽበት ከመተቶችሽ ብዛት ጋር ቁሚ*።
ታዲያ የቱ ይከብዳል መተት የተደረገበት ነብይ ወይስ መተት አድራጊ ነብይ? ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ያደረገ ነብይ ወይስ ተውሒድን ያስተማሪ ነብይ? ሰው ላይ አስማት ማድረግስ ወንጀል አይደለምን?፦
ዘዳግም 18፥11 *”አስማተኛም፥ መተተኛም”፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ*።
ዘሌዋውያን 19፥26 ከደሙ ጋር ምንም አትብሉ፤ *”አስማትም አታድርጉ”*፥ ሞራ ገላጭም አትሁኑ።
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ነጥብ ሁለት
“መተት በባይብል”
ስለ መተት በባይብል ያለው እሳቤ ደግሞ እስቲ በመጠኑን ቢሆን እንመልከት፤ “ፋርማሲይ”pharmacy” የሚለውም ቃል “ፋርማኮን” φάρμακον ከሚለው የግሪኩ ቃል የመጣ ሲሆን “ዕፅ”drug” ማለት ነው፤ ጥንት ግብፃውያን መተት፣ አስማት እና ድግምት የሚሰሩት በዕፅዋት ቅመማ ነው፤ በአገራችን “ዕፀ-መሰውር” ይሉታል፤ ይህ የዕፅ ሥራ በግሪክ ኮይኔ “ፋርማኮስ” φαρμάκων ሲባል ቃሉ አዲስ ኪዳን እንዲህ ሰፍሯል፦
ራእይ 18:23 የመብራትም ብርሃን ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስየምድር አይበራም፥ የሙሽራና የሙሽራይቱም ድምጽ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይሰማም፤ ነጋዴዎችሽ የምድር መኳንንት ነበሩና፥ *በአስማትሽም* φαρμακείᾳ አሕዛብ ሁሉ ስተዋልና።”
ራእይ 9:21 ስለ መግደላቸውም ቢሆን ወይም ስለ *”አስማታቸው”* φαρμάκων ወይም ስለ ዝሙታቸው ወይም ስለ ስርቆታቸው ንስሐ አልገቡም።
ራእይ 21:8 ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም *”የአስማተኛዎችም”* φαρμακοῖς ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።”
ራእይ 22:15 ውሻዎችና *”አስማተኞች”* φαρμακοὶ ሴሰኛዎችም ነፍሰ ገዳዮችም ጣዖትንም የሚያመልኩት ውሸትንም የሚወዱና የሚያደርጉ ሁሉ በውጭ አሉ።”
“ምዋርት” ወይም “አስማት” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፋርማኮስ” φαρμάκων መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱጀንት”LXX” ላይም ይህ ቃል ነው የሰፈረው፤ በዕብራይስጡ ደግሞ “ከሻፍ” כָּשַׁף ሲሆን ግብጻውያን በሙሴ ዘመን የሰሩትት መተት ለማመልከት ተጠቅሞበታል፦
ዘጸአት 7:11 ፈርዖንም ጠቢባንን እና *”መተተኞችን” לָטִים ጠራ፤ የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው”* እንዲሁ ደግሞ አደረጉ።
ይህ ካየን ስለ በለዓም እንይ፤ በለዓም እግዚአብሔር የሚያናግረው የእግዚአብሔር ነብይ ነው፦
2ኛ የጴጥሮስ 2፥16 ነገር ግን ስለ መተላለፉ ተዘለፈ፤ ቃል የሌለው አህያ በሰው ቃል ተናግሮ *”የነቢዩን እብድነት”* አገደ።
ዘኍልቍ 23፥16 *እግዚአብሔርም በለዓምን ተገናኘ፥ ቃልንም በአፉ አድርጎ፦ ወደ ባላቅ ተመለስ፥ እንዲህም በል አለው*።
ይህ ነብይ አስማተኛ እና ምዋርተኛ ነበር፦
ዘኍልቍ 24፥1 በለዓምም እግዚአብሔር እስራኤልን ይባርክ ዘንድ እንዲወድድ ባየ ጊዜ፥ *”አስቀድሞ ያደርግ የነበረውን አስማት ይሻ ዘንድ አልሄደም”*፤ ነገር ግን ወደ ምድረ በዳ ፊቱን አቀና።
ኢያሱ 13፥22 ከገደሉአቸውም ሰዎች ጋር የእስራኤል ልጆች *”ምዋርተኛውን የቢዖርን ልጅ በለዓምን በሰይፍ ገደሉት”*።
የእስራኤል ልጆች ብዔልፌጎርን የተባለውን ጣዖት እንዲያመልኩ እና ከሞዓብ ልጆች ጋር ያመነዝሩ ያደረገው ይህ ነብይ ነው፦
ራእይ 2፥14 ዳሩ ግን *”ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉ እና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት”* የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ ፥ የምነቅፍህ ጥቂት ነገር አለኝ ።
ዘኍልቍ 31:16 እነሆ፥ እነዚህ በፌጎር ምክንያት *”በበለዓም ምክር”* እግዚአብሔርን *”ይበድሉ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች ዕንቅፋት ሆኑ”*፤ ስለዚህም በእግዚአብሔር ማኅበር ላይ መቅሠፍት ሆነ።
ዘኍልቍ 25፥1-3 እስራኤልም በሰጢም ተቀመጡ፤ *ሕዝቡም ከሞዓብ ልጆች ጋር ያመነዝሩ ጀመር። ሕዝቡንም ወደ አምላኮቻቸው መሥዋዕት ጠሩ፤ ሕዝቡም በሉ፥ ወደ አምላኮቻቸውም ሰገዱ። እስራኤልም ብዔልፌጎርን ተከተለ*፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ።
ይሁዳ 1፥11 ወዮላቸው፥ በቃየል መንገድ ሄደዋልና ስለ ደመወዝም *”ለበለዓም ስሕተት”* ራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል በቆሬም መቃወም ጠፍተዋል።
ምዋርተኛውና አስማተኛው የአምላክ ነብይ በለዓም “በያዕቆብ ላይ አስማት የለም፥ በእስራኤልም ላይ ምዋርት የለም” ይበል እንጂ ድብን አድርጎ በእስራኤል ላይ “አስማት” ነበረ፦
ዘኍልቍ 23፥23 በያዕቆብ ላይ “አስማት” כְּשָׁפַ֔יִךְ የለም፥ በእስራኤልም ላይ “ምዋርት” የለም፤
2ኛ ነገሥት 21፥6 ልጁንም በእሳት አሳለፈ፥ ሞራ ገላጭም ሆነ፥ *”አስማትም” כְּשָׁפַ֔יִךְ አደረገ”*፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ፤ ያስቈጣውም ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ክፉ ነገር አደረገ።
ኢሳይያስ 47፥9 አሁን ግን በአንድ ቀን እነዚህ ሁለት ነገሮች፥ የወላድ መካንነትና መበለትነት፥ በድንገት ይመጡብሻል፤ *ስለ “መተቶችሽ” כְּשָׁפַ֔יִךְ ብዛትና ስለ “አስማቶችሽ” ጽናት ፈጽመው ይመጡብሻል*።
ኢሳይያስ 47:12 ምናልባትም መጠቀም ትችዪ ወይም ታስደነግጪ እንደ ሆነ፥ *”ከአስማቶችሽ” כְּשָׁפַ֔יִךְ እና ከሕፃንነትሽ ጀምረሽ ከደከምሽበት ከመተቶችሽ ብዛት ጋር ቁሚ*።
ታዲያ የቱ ይከብዳል መተት የተደረገበት ነብይ ወይስ መተት አድራጊ ነብይ? ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ያደረገ ነብይ ወይስ ተውሒድን ያስተማሪ ነብይ? ሰው ላይ አስማት ማድረግስ ወንጀል አይደለምን?፦
ዘዳግም 18፥11 *”አስማተኛም፥ መተተኛም”፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ*።
ዘሌዋውያን 19፥26 ከደሙ ጋር ምንም አትብሉ፤ *”አስማትም አታድርጉ”*፥ ሞራ ገላጭም አትሁኑ።
መደምደሚያ
ሲጀመር ሲሕር በነብያችን”ﷺ” ላይ ተፅዕኖ ያሳደረባቸው በድርጊታቸው ላይ እንጂ በወሕይ ላይ አይደለም፤ ሲቀጥል ሲሕሩ በቅጠላ-ቅጠል ብጠሳ የሚደረግ በሽታ ነው፤ ሲሰልስ አላህ ነብያችን”ﷺ” ላይ ሲሕር ተፅዕኖ ሲያሳድር ዝም ያለበት ጥበብ ሰዎች ሲሕር ሲደርግባቸው እንዴት ማክሸፍ እንዳለባቸው ለማስተማር ነው እንጂ የተሳሳተ ሰው የተመራን ሰው አይጎዳም፦
5፥105 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እራሳችሁን ከእሳት ጠብቁ፤ *”በተመራችሁ ጊዜ የተሳሳተ ሰው አይጎዳችሁም”*፡፡ የሁላችሁም መመለሻ ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ عَلَيْكُمْ أَنفُسَكُمْ ۖ لَا يَضُرُّكُم مَّن ضَلَّ إِذَا ٱهْتَدَيْتُمْ ۚ إِلَى ٱللَّهِ مَرْجِعُكُمْ جَمِيعًۭا فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
ሲያረብብ ከምንም በላይ ሰይጣን ሙኽሊሲን በሚባሉት የአላህ ባሮች ላይ ስልጣን የለውም፤ “ሙኽሊስ” مُخْلِص ማለት “አጥሪ” ማለት ሲሆን አምልኮቱ “ኢኽላስ” ያለው ማለት ነው፤ “ኢኽላስ” إخلاص ማለት እዩልኝና ስሙልኝ ያልታከለበት፣ ከሙገሳና ከወቀሳ ነጻ የሆነ፣ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚደረግ ማጥራት፣ ፍጽምና፣ መተናነስ፣ መጎባደድ ማለት ነው፤ ሰይጣን ቃል የገባው ሙኽሊስ የተባሉትን የአላህ ባሮች እንደማይነካ ነው፦
38፥83 «ከእነርሱ *”ምርጥ የኾኑት ባሮችህ”* ብቻ ሲቀሩ፡፡» إِلَّا عِبَادَكَ مِنْهُمُ ٱلْمُخْلَصِينَ
15:40 «ከእነርሱ *”ፍጹሞቹ ባሮችህ”* ብቻ ሲቀሩ፡፡» إِلَّا عِبَادَكَ مِنْهُمُ ٱلْمُخْلَصِينَ
15፥42 «እነሆ *ባሮቼ በእነርሱ ላይ ለአንተ ስልጣን የለህም*፡፡ ከጠማሞቹ የተከተለህ ሰው ብቻ ሲቀር፡፡» إِنَّ عِبَادِى لَيْسَ لَكَ عَلَيْهِمْ سُلْطَٰنٌ إِلَّا مَنِ ٱتَّبَعَكَ مِنَ ٱلْغَاوِينَ
16፥109 እርሱ በእነዚያ ባመኑት እና በጌታቸው ላይ *”በሚጠጉት ላይ ለእርሱ ስልጣን የለውምና”*፡፡ إِنَّهُۥ لَيْسَ لَهُۥ سُلْطَٰنٌ عَلَى ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ
16፥100 *”ስልጣኑ በእነዚያ በሚታዘዙት ላይ እና በእነዚያም እነርሱ በእርሱ ምክንያት አጋሪዎች በኾኑት ላይ ብቻ ነው”*፡፡ إِنَّمَا سُلْطَٰنُهُۥ عَلَى ٱلَّذِينَ يَتَوَلَّوْنَهُۥ وَٱلَّذِينَ هُم بِهِۦ مُشْرِكُونَ
አላህ ሙኽሊሲን ከሚላቸው ባሮቹ ያርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሲጀመር ሲሕር በነብያችን”ﷺ” ላይ ተፅዕኖ ያሳደረባቸው በድርጊታቸው ላይ እንጂ በወሕይ ላይ አይደለም፤ ሲቀጥል ሲሕሩ በቅጠላ-ቅጠል ብጠሳ የሚደረግ በሽታ ነው፤ ሲሰልስ አላህ ነብያችን”ﷺ” ላይ ሲሕር ተፅዕኖ ሲያሳድር ዝም ያለበት ጥበብ ሰዎች ሲሕር ሲደርግባቸው እንዴት ማክሸፍ እንዳለባቸው ለማስተማር ነው እንጂ የተሳሳተ ሰው የተመራን ሰው አይጎዳም፦
5፥105 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እራሳችሁን ከእሳት ጠብቁ፤ *”በተመራችሁ ጊዜ የተሳሳተ ሰው አይጎዳችሁም”*፡፡ የሁላችሁም መመለሻ ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ عَلَيْكُمْ أَنفُسَكُمْ ۖ لَا يَضُرُّكُم مَّن ضَلَّ إِذَا ٱهْتَدَيْتُمْ ۚ إِلَى ٱللَّهِ مَرْجِعُكُمْ جَمِيعًۭا فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
ሲያረብብ ከምንም በላይ ሰይጣን ሙኽሊሲን በሚባሉት የአላህ ባሮች ላይ ስልጣን የለውም፤ “ሙኽሊስ” مُخْلِص ማለት “አጥሪ” ማለት ሲሆን አምልኮቱ “ኢኽላስ” ያለው ማለት ነው፤ “ኢኽላስ” إخلاص ማለት እዩልኝና ስሙልኝ ያልታከለበት፣ ከሙገሳና ከወቀሳ ነጻ የሆነ፣ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚደረግ ማጥራት፣ ፍጽምና፣ መተናነስ፣ መጎባደድ ማለት ነው፤ ሰይጣን ቃል የገባው ሙኽሊስ የተባሉትን የአላህ ባሮች እንደማይነካ ነው፦
38፥83 «ከእነርሱ *”ምርጥ የኾኑት ባሮችህ”* ብቻ ሲቀሩ፡፡» إِلَّا عِبَادَكَ مِنْهُمُ ٱلْمُخْلَصِينَ
15:40 «ከእነርሱ *”ፍጹሞቹ ባሮችህ”* ብቻ ሲቀሩ፡፡» إِلَّا عِبَادَكَ مِنْهُمُ ٱلْمُخْلَصِينَ
15፥42 «እነሆ *ባሮቼ በእነርሱ ላይ ለአንተ ስልጣን የለህም*፡፡ ከጠማሞቹ የተከተለህ ሰው ብቻ ሲቀር፡፡» إِنَّ عِبَادِى لَيْسَ لَكَ عَلَيْهِمْ سُلْطَٰنٌ إِلَّا مَنِ ٱتَّبَعَكَ مِنَ ٱلْغَاوِينَ
16፥109 እርሱ በእነዚያ ባመኑት እና በጌታቸው ላይ *”በሚጠጉት ላይ ለእርሱ ስልጣን የለውምና”*፡፡ إِنَّهُۥ لَيْسَ لَهُۥ سُلْطَٰنٌ عَلَى ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ
16፥100 *”ስልጣኑ በእነዚያ በሚታዘዙት ላይ እና በእነዚያም እነርሱ በእርሱ ምክንያት አጋሪዎች በኾኑት ላይ ብቻ ነው”*፡፡ إِنَّمَا سُلْطَٰنُهُۥ عَلَى ٱلَّذِينَ يَتَوَلَّوْنَهُۥ وَٱلَّذِينَ هُم بِهِۦ مُشْرِكُونَ
አላህ ሙኽሊሲን ከሚላቸው ባሮቹ ያርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአሕዛብ አምላክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥38 *ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَمَا مَسَّنَا مِن لُّغُوبٍ
“አሕዛብ” أَحْزَاب የሚለው ቃል “ሒዝብ” حِزْب “ማለትም “ሕዝብ” ለሚለው ቃል ብዜት ሲሆን “ሕዝቦች” ማለት ነው፦
33፥22 *አማኞቹም “አሕዛብን” ባዩ ጊዜ «ይህ አላህና መልክተኛው የቀጠሩን ነው፡፡ አላህና መልክተኛውም እውነትን ተናገሩ» አሉ*፡፡ وَلَمَّا رَأَى الْمُؤْمِنُونَ الْأَحْزَابَ قَالُوا هَـٰذَا مَا وَعَدَنَا اللَّهُ وَرَسُولُهُ وَصَدَقَ اللَّهُ وَرَسُولُهُ
ይህ ቃል በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱአጀንት እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ ላይ “ኤትኖስ” ἔθνος ሲሆን በዕብራይስጡ ደሃራይ እደ-ክታባት ላይ ደግሞ “ጎይ” גוי ተብሎ ተቀምጧል፤ ይህ ቃል እንደየ ዐውዱ ለተለያየ ትርጉም አገልግሎት ላይ የዋለ ሲሆን “ህዝብ” “ብሔር” “አረማዊ” “ይሁዲ ያልሆነ” የሚል ፍቺ እንዳለው የግሪክና የዕብራይስጥ ሙዳየ-ቃላት ያትታሉ።
ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እዚህ አርስት ላይ “አሕዛብ” ብለን የምንመለከተው “አረማዊ”pagan” የሚለው እሳቤ ነው፦
1ኛ ዜና መዋዕል 16፥26 *የአሕዛብ አማልክት ሁሉ ጣዖታት ናቸው*፤
እውን የአሕዛብ አምላክ ሁሉ ጣዖታት ናቸውን? ምክንያቱም እግዚአብሔር የአሕዛብ አምላክ ነው ይላል፦
ሮሜ 3፥29 ወይስ *እግዚአብሔር የአይሁድ ብቻ አምላክ ነውን? የአሕዛብስ ደግሞ አምላክ አይደለምን?*
ራእይ 15፥3 ሁሉን የምትገዛ ጌታ አምላክ ሆይ፥ ሥራህ ታላቅና ድንቅ ነው፤ *የአሕዛብ ንጉሥ* ሆይ፥ መንገድህ ጻድቅና እውነተኛ ነው፤
አይ እግዚአብሔር የአሕዛብ አምላክ ነው ሲባል በመፍጠር ደረጃ ነው፤ የአሕዛብ አምላክ ሁሉ ጣዖታት ናቸው የተባለው ከማምለክ አንጻር ነው ከተባለ እንግዲያውስ አሕዛብ የሚያመልኳቸው አማልክት የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው፤ ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ ናቸው፦
መዝሙር 115፥4 *የአሕዛብ ጣዖታቶች የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው*።
ኤርሚያስ 10፥11 እናንተም፦ *ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ እነዚህ አማልክት* ከምድር ላይ ከሰማይም በታች ይጠፋሉ ትሉአቸዋላችሁ።
“ጣዖት” ማለት እንኳን ሊፈጥር የማይሰማ፣ የማይናገር፣ የማያይ፣ የማያውቅ ግዑዝ ነው፤ እንግዲያውስ አሕዛብ የሚለው ስሙ እኛን ሙስሊሞችን አይመለከትም። ምክንያቱም የእኛ አምላክ አላህ ሁሉን የሚሰማ፣ በቃሉ የሚናገር፣ ሁሉን የሚያይ፣ ሁሉን የሚያውቅ ሕያው ነው፤ እርሱ ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ የፈጠረ ነው፦
50፥38 *ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَمَا مَسَّنَا مِن لُّغُوبٍ
ከዛም አልፎ ከእርሱ ከፈጣሪ ሌላ ጣዖታውያን የሚገዟቸው ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ በል በማለት ጥያቄ ያቀርባል፦
35፥40 በላቸው *«እነዚያን ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን ተጋሪዎቻችሁን አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ፤ ወይስ ለእነርሱ በሰማያት ውስጥ ሽርክና አላቸውን?»* ፡፡ قُلْ أَرَأَيْتُمْ شُرَكَاءَكُمُ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ أَرُونِي مَاذَا خَلَقُوا مِنَ الْأَرْضِ أَمْ لَهُمْ شِرْكٌ فِي السَّمَاوَات
46፥4 በል፦ *«ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ፡፡ ወይም በሰማያት ለእነርሱ መጋራት አላቸውን?»* ፡፡ قُلْ أَرَأَيْتُم مَّا تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ أَرُونِي مَاذَا خَلَقُوا مِنَ الْأَرْضِ أَمْ لَهُمْ شِرْكٌ فِي السَّمَاوَات
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥38 *ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَمَا مَسَّنَا مِن لُّغُوبٍ
“አሕዛብ” أَحْزَاب የሚለው ቃል “ሒዝብ” حِزْب “ማለትም “ሕዝብ” ለሚለው ቃል ብዜት ሲሆን “ሕዝቦች” ማለት ነው፦
33፥22 *አማኞቹም “አሕዛብን” ባዩ ጊዜ «ይህ አላህና መልክተኛው የቀጠሩን ነው፡፡ አላህና መልክተኛውም እውነትን ተናገሩ» አሉ*፡፡ وَلَمَّا رَأَى الْمُؤْمِنُونَ الْأَحْزَابَ قَالُوا هَـٰذَا مَا وَعَدَنَا اللَّهُ وَرَسُولُهُ وَصَدَقَ اللَّهُ وَرَسُولُهُ
ይህ ቃል በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱአጀንት እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ ላይ “ኤትኖስ” ἔθνος ሲሆን በዕብራይስጡ ደሃራይ እደ-ክታባት ላይ ደግሞ “ጎይ” גוי ተብሎ ተቀምጧል፤ ይህ ቃል እንደየ ዐውዱ ለተለያየ ትርጉም አገልግሎት ላይ የዋለ ሲሆን “ህዝብ” “ብሔር” “አረማዊ” “ይሁዲ ያልሆነ” የሚል ፍቺ እንዳለው የግሪክና የዕብራይስጥ ሙዳየ-ቃላት ያትታሉ።
ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እዚህ አርስት ላይ “አሕዛብ” ብለን የምንመለከተው “አረማዊ”pagan” የሚለው እሳቤ ነው፦
1ኛ ዜና መዋዕል 16፥26 *የአሕዛብ አማልክት ሁሉ ጣዖታት ናቸው*፤
እውን የአሕዛብ አምላክ ሁሉ ጣዖታት ናቸውን? ምክንያቱም እግዚአብሔር የአሕዛብ አምላክ ነው ይላል፦
ሮሜ 3፥29 ወይስ *እግዚአብሔር የአይሁድ ብቻ አምላክ ነውን? የአሕዛብስ ደግሞ አምላክ አይደለምን?*
ራእይ 15፥3 ሁሉን የምትገዛ ጌታ አምላክ ሆይ፥ ሥራህ ታላቅና ድንቅ ነው፤ *የአሕዛብ ንጉሥ* ሆይ፥ መንገድህ ጻድቅና እውነተኛ ነው፤
አይ እግዚአብሔር የአሕዛብ አምላክ ነው ሲባል በመፍጠር ደረጃ ነው፤ የአሕዛብ አምላክ ሁሉ ጣዖታት ናቸው የተባለው ከማምለክ አንጻር ነው ከተባለ እንግዲያውስ አሕዛብ የሚያመልኳቸው አማልክት የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው፤ ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ ናቸው፦
መዝሙር 115፥4 *የአሕዛብ ጣዖታቶች የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው*።
ኤርሚያስ 10፥11 እናንተም፦ *ሰማይንና ምድርን ያልፈጠሩ እነዚህ አማልክት* ከምድር ላይ ከሰማይም በታች ይጠፋሉ ትሉአቸዋላችሁ።
“ጣዖት” ማለት እንኳን ሊፈጥር የማይሰማ፣ የማይናገር፣ የማያይ፣ የማያውቅ ግዑዝ ነው፤ እንግዲያውስ አሕዛብ የሚለው ስሙ እኛን ሙስሊሞችን አይመለከትም። ምክንያቱም የእኛ አምላክ አላህ ሁሉን የሚሰማ፣ በቃሉ የሚናገር፣ ሁሉን የሚያይ፣ ሁሉን የሚያውቅ ሕያው ነው፤ እርሱ ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ የፈጠረ ነው፦
50፥38 *ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَمَا مَسَّنَا مِن لُّغُوبٍ
ከዛም አልፎ ከእርሱ ከፈጣሪ ሌላ ጣዖታውያን የሚገዟቸው ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ በል በማለት ጥያቄ ያቀርባል፦
35፥40 በላቸው *«እነዚያን ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን ተጋሪዎቻችሁን አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ፤ ወይስ ለእነርሱ በሰማያት ውስጥ ሽርክና አላቸውን?»* ፡፡ قُلْ أَرَأَيْتُمْ شُرَكَاءَكُمُ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ أَرُونِي مَاذَا خَلَقُوا مِنَ الْأَرْضِ أَمْ لَهُمْ شِرْكٌ فِي السَّمَاوَات
46፥4 በል፦ *«ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ ፈጠሩ አሳዩኝ፡፡ ወይም በሰማያት ለእነርሱ መጋራት አላቸውን?»* ፡፡ قُلْ أَرَأَيْتُم مَّا تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ أَرُونِي مَاذَا خَلَقُوا مِنَ الْأَرْضِ أَمْ لَهُمْ شِرْكٌ فِي السَّمَاوَات
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የማይመገብ አምላክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥14 *«ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّا فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَم
አምላካችን አላህ የሚመገቡ አካላትን በመፍጠር እርሱ የሁሉም መጋቢ ነው፤ ነገር ግን በተቃራኒው እርሱ ሲሳይን ሰጪ ስለሆነ የማይመገብ አምላክ ነው፦
6፥14 *«ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّا فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَم
51፥57 *ከእነርሱም ምንም ሲሳይ አልፈልግም፡፡ ሊመግቡኝም አልሻም*፡፡ مَا أُرِيدُ مِنْهُم مِّن رِّزْقٍ وَمَا أُرِيدُ أَن يُطْعِمُونِ
በባይብልም አንዱ አምላክ እንደማይመገብ ተገልጿል፦
መዝሙር 50፥12 *ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና። የፍሪዳውን ሥጋ እበላለሁን? የፍየሉንስ ደም እጠጣለሁን?*
ፈጣሪ፦ እበላለሁን? እጠጣለሁን? ሲል በምጸታዊ አነጋገር አልበላም አልጠጣም እያለ ነው፤ ከዚያ ይልቅ ሁሉን የሚመግብ ነው፦
መዝሙር 136፥25 *ለሥጋ ሁሉ ምግብን የሚሰጥ*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
አምላካችን አላህ መርየምን እና ልጇን ለዓለማት ታምር አድርጓል፤ ነገር ግን እርሱ መልእክተኛ እናቱ ደግሞ እውነተኛ ናቸው እንጂ ከዚያ ያለፈ ደረጃ የላቸውም፤ ሁለቱም እንደማንኛውን ፍጡር ምግብን የሚበሉ ነበሩ፤ መመለክ የሚገባው የሚመግብ የማይመገብ ከማንም ምንም ሲሳይ የማይፈልግ አንድ አምላክ አላህ ብቻ ነው፦
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፡፡ ሁለቱም ምግብን የሚበሉ ነበሩ*፤ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ ۖ كَانَا يَأْكُلَانِ الطَّعَامَ ۗ انظُرْ كَيْفَ نُبَيِّنُ لَهُمُ الْآيَاتِ ثُمَّ انظُرْ أَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ
ኢየሱስ ለሥድስቱ የተፈጥሮ ሕግጋት ይገዛል፤ እነዚህም ሕግጋት፦ መራብ፣ መጠማት፣ መብላት፣ መጠጣት፣ መጸዳዳት እና መሽናት ናቸው። ኢየሱስ እየበላ እና እየጠጣ መጣ፦
ማቴዎስ 11፥19 *የሰው ልጅ እየበላና እየጠጣ መጣ*፥
ሉቃስ 24፥42 እነርሱም *ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤ ተቀብሎም በፊታቸው በላ*።
ኢየሱስ ይራብ፣ ይጠማ፣ ይበላ እና ይጠጣ ከነበረ፤ ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ መጸዳዳት ግድ ይለዋል፦
ማቴዎስ 15፥17 *ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?*
ፈጣሪ ሰው ሆኖ ይራባል፣ ይጠማል፤ ይበላል፣ ይጠጣል፣ ይጸዳዳል፣ ይሸናል ማለት ለእርሱ የነውርና የጎደሎ ባህርይ ነው፤ የሰማያትና ምድር ጌታ፣ የዙፋኑ ጌታ፣ የማሸነፍ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ፤ “ከሚሉት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የሲፉነ” يَصِفُونَ ማለት “ባህርይ ካደረጉለት”they attribute” ነገር ሁሉ የጠራ ነው፦
43፥82 *የሰማያትና ምድር ጌታ የዙፋኑ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
6:100 *ጥራት የተገባው ከሚሉት ነገር የላቀ ነው*። سُبْحَانَهُ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يَصِفُونَ
23:91 *አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
37፥180 *የማሸነፍ ጌታ የሆነው ጌታህ ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّكَ رَبِّ الْعِزَّةِ عَمَّا يَصِفُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥14 *«ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّا فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَم
አምላካችን አላህ የሚመገቡ አካላትን በመፍጠር እርሱ የሁሉም መጋቢ ነው፤ ነገር ግን በተቃራኒው እርሱ ሲሳይን ሰጪ ስለሆነ የማይመገብ አምላክ ነው፦
6፥14 *«ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን?»* በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّا فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَم
51፥57 *ከእነርሱም ምንም ሲሳይ አልፈልግም፡፡ ሊመግቡኝም አልሻም*፡፡ مَا أُرِيدُ مِنْهُم مِّن رِّزْقٍ وَمَا أُرِيدُ أَن يُطْعِمُونِ
በባይብልም አንዱ አምላክ እንደማይመገብ ተገልጿል፦
መዝሙር 50፥12 *ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና። የፍሪዳውን ሥጋ እበላለሁን? የፍየሉንስ ደም እጠጣለሁን?*
ፈጣሪ፦ እበላለሁን? እጠጣለሁን? ሲል በምጸታዊ አነጋገር አልበላም አልጠጣም እያለ ነው፤ ከዚያ ይልቅ ሁሉን የሚመግብ ነው፦
መዝሙር 136፥25 *ለሥጋ ሁሉ ምግብን የሚሰጥ*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
አምላካችን አላህ መርየምን እና ልጇን ለዓለማት ታምር አድርጓል፤ ነገር ግን እርሱ መልእክተኛ እናቱ ደግሞ እውነተኛ ናቸው እንጂ ከዚያ ያለፈ ደረጃ የላቸውም፤ ሁለቱም እንደማንኛውን ፍጡር ምግብን የሚበሉ ነበሩ፤ መመለክ የሚገባው የሚመግብ የማይመገብ ከማንም ምንም ሲሳይ የማይፈልግ አንድ አምላክ አላህ ብቻ ነው፦
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፡፡ ሁለቱም ምግብን የሚበሉ ነበሩ*፤ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ ۖ كَانَا يَأْكُلَانِ الطَّعَامَ ۗ انظُرْ كَيْفَ نُبَيِّنُ لَهُمُ الْآيَاتِ ثُمَّ انظُرْ أَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ
ኢየሱስ ለሥድስቱ የተፈጥሮ ሕግጋት ይገዛል፤ እነዚህም ሕግጋት፦ መራብ፣ መጠማት፣ መብላት፣ መጠጣት፣ መጸዳዳት እና መሽናት ናቸው። ኢየሱስ እየበላ እና እየጠጣ መጣ፦
ማቴዎስ 11፥19 *የሰው ልጅ እየበላና እየጠጣ መጣ*፥
ሉቃስ 24፥42 እነርሱም *ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤ ተቀብሎም በፊታቸው በላ*።
ኢየሱስ ይራብ፣ ይጠማ፣ ይበላ እና ይጠጣ ከነበረ፤ ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ መጸዳዳት ግድ ይለዋል፦
ማቴዎስ 15፥17 *ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?*
ፈጣሪ ሰው ሆኖ ይራባል፣ ይጠማል፤ ይበላል፣ ይጠጣል፣ ይጸዳዳል፣ ይሸናል ማለት ለእርሱ የነውርና የጎደሎ ባህርይ ነው፤ የሰማያትና ምድር ጌታ፣ የዙፋኑ ጌታ፣ የማሸነፍ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ፤ “ከሚሉት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የሲፉነ” يَصِفُونَ ማለት “ባህርይ ካደረጉለት”they attribute” ነገር ሁሉ የጠራ ነው፦
43፥82 *የሰማያትና ምድር ጌታ የዙፋኑ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
6:100 *ጥራት የተገባው ከሚሉት ነገር የላቀ ነው*። سُبْحَانَهُ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يَصِفُونَ
23:91 *አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
37፥180 *የማሸነፍ ጌታ የሆነው ጌታህ ከሚሉት ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّكَ رَبِّ الْعِزَّةِ عَمَّا يَصِفُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የቁርዓን ማኑስክሪፕቶች የእርስበርስ ልዩነት አላቸው በሚለው አጀንዳ ዙሪያና ከዚህ ጋር በተያያዙ ፅንሰ ሀሳቦች ዙሪያ ወንድም አቡ ዩስራ ሰፊ ማብራሪያዎችን እየሰጠ ይገኛል። ለአብነት በዚህ ዙሪያ የቅርብ ጊዜ መነጋገሪያ የነበረውን የዶ/ር ብሩቤከር "Corrections in early Qura'an Manuscripts - Twenty Examples" በሚል ርዕስ 20 ልዩነቶችን የዘረዘረበትን መጽሀፍ ገፅ በገፅ በሚባል መልኩ ሪቪው እየሰራበት ይገኛል። ከመግቢያው አልፎ ከሀያ ምሳሌዎች ውስጥ የመጀመሪያውን ምሳሌ በስፋት ቃኝቶታል። ቀሪ 19ኞችንም እንዲሁ ይቀጥላሉ። ንፅፅር ላይ ላላችሁ እጅግ ጠቃሚ ርዕስ ነውና ወንድም አቡ ዩስራ በፔጁ Abu Yusra Comparative በቀጥታ ቪዲዮውን እየለቀቃላችሁ ይገኛል። ፔጁን ላይክና ሼር በማድረግ ትምህርቱን አዳርሱ..!
በቴሌግራም http://tttttt.me/Abuyusra3
በቴሌግራም http://tttttt.me/Abuyusra3
ዒሣ አይመለክም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥81በልም *«እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፥ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»* وَقُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ ۚ إِنَّ الْبَاطِلَ كَانَ زَهُوقًا
ሚሽነሪዎች እኛ ሙሥሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል። ከእነዚህ ኃሣውያንና ነውጠኞች መካከል ክርስቲያን ፕሪንስ لَعْنَتَ اللَّهِ عَلَيْهِ ፦ “ዒሣ በቁርኣን ይመለካል” እያለ ቧጦና ሟጦ ያቅሙን ሲፍጨረጨር እናያለን፥ እስቲ ለዚህ ድምዳሜ አደረሰኝ ያለውን አንቀጽ በሰከነና በሰላ አእምሮ እንመልከት፦
9፥31 *ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለውን አንድን አምላክ ሊያመልኩ እንጂ ያልታዘዙ ሲኾኑ ሊቃውንቶቻቸውንና መነኮሳታቸውን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው ያዙ፥ እንዲሁ የመርየምን ልጅ አልመሲሕንም ያዙ*፡፡ ከሚያጋሩት ሁሉ የጠራ ነው፡፡ اتَّخَذُوا أَحْبَارَهُمْ وَرُهْبَانَهُمْ أَرْبَابًا مِّن دُونِ اللَّهِ وَالْمَسِيحَ ابْنَ مَرْيَمَ وَمَا أُمِرُوا إِلَّا لِيَعْبُدُوا إِلَـٰهًا وَاحِدًا ۖ لَّا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ سُبْحَانَهُ عَمَّا يُشْرِكُونَ
ክርስቲያን ፕሪንስ ይህንን አንቀጽ፦ “ሊቃውንቶቻቸውንና መነኮሳታቸውን ከአላህ እና ከመርየምን ልጅ ከአልመሲሕንም ሌላ አማልክት አድርገው ያዙ” ብሎ ዒሣ ከአላህ ጋር እንደሚመለክ ለማሳየት ይሞክራል፥ እንደዛ ለማለት “አሏህ” ከሚለው ቃል በፊት “ሚን ዱኒ” مِّن دُونِ ማለትም “ከ እና ሌላ” የሚለው መስተዋድድ እንዳለ ሁሉ “ወ” وَ ከሚለው መስተጻምር በኃላ “ሚን ዱኒ” مِّن دُونِ የሚለው መስተዋድድ የያዘ ቃል ለዒሣ ገብቶ “ወሚን ዱኒል መሢሕ” وَمِّن دُونِ الْمَسِيح መሆን ነበረበት። ይህ ደግሞ አልሆነም፥ ለማንኛውም ተመሳሳይ ሰዋስው እስቲ እንመልከት፦
6፥157 *"ስለዚህ ከጌታችሁ ግልጽ ማስረጃ፣ መምሪያም፣ እዝነትም በእርግጥ መጣላችሁ"*፡፡ فَقَدْ جَاءَكُم بَيِّنَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَهُدًى وَرَحْمَةٌ
"በይናህ" بَيِّنَة ማለት "አስረጅ"፣ "ሁዳ" وَهُدًى ማለት "መመሪያ"፣ "ረሕማህ" رَحْمَة ማለት "እዝነት" ማለት ነው፥ እንደ ፕሪንስ አባባል በይናህ ከጌታችሁ እና ከሁዳ፣ ከረሕማህ በእርግጥ መጣላችሁ" ይሆን ነበር። ቅሉ ግን "ወ" وَ ከሚለው መስተጻምር በኃላ የመጡት ሁዳ እና ረሕማህ ከፊታቸው "ሚን" مِّن የሚል መስተዋድድ ስለሌለ "ግልጽ ማስረጃ ከጌታችሁ በእርግጥ መጣላችሁ፥ እንዲሁ መምሪያም እና እዝነት መጣላችሁ" ይሆናል። በተመሳሳይም "ሊቃውንቶቻቸውንና መነኮሳታቸውን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው ያዙ፥ እንዲሁ የመርየምን ልጅ አልመሲሕንም ያዙ" ይሆናል፥ ተጨማሪ ናሙና፦
110፥1 *"የአላህ እርዳታ እና መክፈት በመጣ ጊዜ"* إِذَا جَاءَ نَصْرُ اللَّهِ وَالْفَتْحُ
"ነስር" نَصْر ማለት "እርዳታ" ማለት ሲሆን "ፈትሕ" فَتْح ማለት ደግሞ "መክፈት" ማለት ነው፥ እንደ ፕሪንስ አባባል፦ የአሏህ "ነስር" እና የፈትሕ" ይሆን ነበር። ቅሉ ግን "ወ" وَ ከሚለው መስተጻምር በኃላ የመጣው ፈትሕ እና አሏህ ከሚለው በፊት ያለው ነስር ሁለቱም በዶማህ "ሩ" رُ እና "ሑ" حُ መሆናቸው በራሱ የአሏህ እርዳታ እና መክፈት ይሆናል። እንዲሁ "ሊቃውንቶቻቸውንና መነኮሳታቸውን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው ያዙ፥ እንዲሁ የመርየምን ልጅ አልመሲሕንም ያዙ" ይሆናል፥ ምክንያቱም "ሩህባን" رُهْبَان እንዲሁ "አርባብ" أَرْبَاب እና "መሢሕ" مَسِيح የሚባሉ ቃላት መዳረሻቸው በመንሱብ ስለሚሆን። “መንሱብ” مَنْصُوب ማለት "ተሳቢ ሙያ”accusative case” ማለት ነው፥ "ሩህባን" በፈትሓህ "ነ" نَ ሲሆን፣ አርባብ በፈትሓ-ተይን "በን" بًا ይሆናል፣ "መሢሕ" ደግሞ በፈትሓህ "ሐ" حَ ይሆናል።
ሁለተኛው ሙግታችን ደግሞ ዒሣ ነቢይ እንደሚሆን በእናቱ አንቀልባ ላይ እያለ ተናግሯል፦
19፥30 ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ *”መጽሐፍን ሰጥቶኛል፥ ነቢይም አድርጎኛል”*፡፡» قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
ለማንም ነቢይ አላህ መጽሐፍን፣ ጥበብን እና ነቢይነትን ሊሰጠውና ከዚያም ለሰዎች «ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ኾኑ» ሊል አይገባውም፦
3፥79 *ለማንም ሰው አላህ መጽሐፍንና ጥበብን ነቢይነትንም ሊሰጠውና ከዚያም ለሰዎች «ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ኾኑ» ሊል አይገባውም*፡፡ مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُؤْتِيَهُ اللَّهُ الْكِتَابَ وَالْحُكْمَ وَالنُّبُوَّةَ ثُمَّ يَقُولَ لِلنَّاسِ كُونُوا عِبَادًا لِّي مِن دُونِ اللَّهِ
ሦስተኛው ሙግታችን ሁልጊዜም ከአምልኮ ጋር በተያያዘ “ሚን ዱኒ” مِن دُونِ የሚለው መስተዋድድ የሚገባው ለአላህ ብቻ ነው፦
5፥116 አላህም፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! አንተ ለሰዎቹ፡- *እኔን እና እናቴን “ከአላህ ሌላ” አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብላሃልን?»* በሚለው ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ قَالَ اللَّهُ يَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ أَأَنتَ قُلْتَ لِلنَّاسِ اتَّخِذُونِي وَأُمِّيَ إِلَـٰهَيْنِ مِن دُونِ اللَّه
እዚህ አንቀጽ ላይ ዒሣ እኔነቱ ከአላህ ሌላ ማንነት ሆኖ ቁጭ ብሏል፥ “ሚን ዱኒ” مِن دُونِ ውስጥ እርሱም እናቱም አልተካተቱም። ከዚያ ይልቅ ነቢይ እንደመሆኑ መጠን አላህ እንዲናገር ያዘዘው ቃል፦ “ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ነው፦
117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ *”ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም”*፡፡ በውስጣቸውም እስካለሁ ድረስ በእነርሱ ላይ መስካሪ ነበርኩ፡፡ በወሰድከኝም ጊዜ አንተ በእነርሱ ላይ ተጠባባቂ ነበርክ፡፡ አንተም በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ ነህ፡፡» مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَا أَمَرْتَنِي بِهِ أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ ۚ وَكُنتُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًا مَّا دُمْتُ فِيهِمْ ۖ فَلَمَّا تَوَفَّيْتَنِي كُنتَ أَنتَ الرَّقِيبَ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنتَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
ስለዚህ "ዒሣ በቁርኣን ይመለካል" ብሎ መዳከር ሰማይን እንደመቧጠጥ ነው አትልፉ! እንደ ጓያ ነቃይ የፍለፊቱን አትውሰዱ! በጥልቀት አጥኑ!። አያችሁ ሐሰት በእውነት ፊት እሳት የነካው ሰም፣ ፀሐይ ያየው ቅቤ፣ ነፋስ የጎበኘው አቧራ ይሆናል፦
17፥81በልም *«እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፥ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»* وَقُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ ۚ إِنَّ الْبَاطِلَ كَانَ زَهُوقًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥81በልም *«እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፥ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»* وَقُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ ۚ إِنَّ الْبَاطِلَ كَانَ زَهُوقًا
ሚሽነሪዎች እኛ ሙሥሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል። ከእነዚህ ኃሣውያንና ነውጠኞች መካከል ክርስቲያን ፕሪንስ لَعْنَتَ اللَّهِ عَلَيْهِ ፦ “ዒሣ በቁርኣን ይመለካል” እያለ ቧጦና ሟጦ ያቅሙን ሲፍጨረጨር እናያለን፥ እስቲ ለዚህ ድምዳሜ አደረሰኝ ያለውን አንቀጽ በሰከነና በሰላ አእምሮ እንመልከት፦
9፥31 *ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለውን አንድን አምላክ ሊያመልኩ እንጂ ያልታዘዙ ሲኾኑ ሊቃውንቶቻቸውንና መነኮሳታቸውን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው ያዙ፥ እንዲሁ የመርየምን ልጅ አልመሲሕንም ያዙ*፡፡ ከሚያጋሩት ሁሉ የጠራ ነው፡፡ اتَّخَذُوا أَحْبَارَهُمْ وَرُهْبَانَهُمْ أَرْبَابًا مِّن دُونِ اللَّهِ وَالْمَسِيحَ ابْنَ مَرْيَمَ وَمَا أُمِرُوا إِلَّا لِيَعْبُدُوا إِلَـٰهًا وَاحِدًا ۖ لَّا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ سُبْحَانَهُ عَمَّا يُشْرِكُونَ
ክርስቲያን ፕሪንስ ይህንን አንቀጽ፦ “ሊቃውንቶቻቸውንና መነኮሳታቸውን ከአላህ እና ከመርየምን ልጅ ከአልመሲሕንም ሌላ አማልክት አድርገው ያዙ” ብሎ ዒሣ ከአላህ ጋር እንደሚመለክ ለማሳየት ይሞክራል፥ እንደዛ ለማለት “አሏህ” ከሚለው ቃል በፊት “ሚን ዱኒ” مِّن دُونِ ማለትም “ከ እና ሌላ” የሚለው መስተዋድድ እንዳለ ሁሉ “ወ” وَ ከሚለው መስተጻምር በኃላ “ሚን ዱኒ” مِّن دُونِ የሚለው መስተዋድድ የያዘ ቃል ለዒሣ ገብቶ “ወሚን ዱኒል መሢሕ” وَمِّن دُونِ الْمَسِيح መሆን ነበረበት። ይህ ደግሞ አልሆነም፥ ለማንኛውም ተመሳሳይ ሰዋስው እስቲ እንመልከት፦
6፥157 *"ስለዚህ ከጌታችሁ ግልጽ ማስረጃ፣ መምሪያም፣ እዝነትም በእርግጥ መጣላችሁ"*፡፡ فَقَدْ جَاءَكُم بَيِّنَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَهُدًى وَرَحْمَةٌ
"በይናህ" بَيِّنَة ማለት "አስረጅ"፣ "ሁዳ" وَهُدًى ማለት "መመሪያ"፣ "ረሕማህ" رَحْمَة ማለት "እዝነት" ማለት ነው፥ እንደ ፕሪንስ አባባል በይናህ ከጌታችሁ እና ከሁዳ፣ ከረሕማህ በእርግጥ መጣላችሁ" ይሆን ነበር። ቅሉ ግን "ወ" وَ ከሚለው መስተጻምር በኃላ የመጡት ሁዳ እና ረሕማህ ከፊታቸው "ሚን" مِّن የሚል መስተዋድድ ስለሌለ "ግልጽ ማስረጃ ከጌታችሁ በእርግጥ መጣላችሁ፥ እንዲሁ መምሪያም እና እዝነት መጣላችሁ" ይሆናል። በተመሳሳይም "ሊቃውንቶቻቸውንና መነኮሳታቸውን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው ያዙ፥ እንዲሁ የመርየምን ልጅ አልመሲሕንም ያዙ" ይሆናል፥ ተጨማሪ ናሙና፦
110፥1 *"የአላህ እርዳታ እና መክፈት በመጣ ጊዜ"* إِذَا جَاءَ نَصْرُ اللَّهِ وَالْفَتْحُ
"ነስር" نَصْر ማለት "እርዳታ" ማለት ሲሆን "ፈትሕ" فَتْح ማለት ደግሞ "መክፈት" ማለት ነው፥ እንደ ፕሪንስ አባባል፦ የአሏህ "ነስር" እና የፈትሕ" ይሆን ነበር። ቅሉ ግን "ወ" وَ ከሚለው መስተጻምር በኃላ የመጣው ፈትሕ እና አሏህ ከሚለው በፊት ያለው ነስር ሁለቱም በዶማህ "ሩ" رُ እና "ሑ" حُ መሆናቸው በራሱ የአሏህ እርዳታ እና መክፈት ይሆናል። እንዲሁ "ሊቃውንቶቻቸውንና መነኮሳታቸውን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው ያዙ፥ እንዲሁ የመርየምን ልጅ አልመሲሕንም ያዙ" ይሆናል፥ ምክንያቱም "ሩህባን" رُهْبَان እንዲሁ "አርባብ" أَرْبَاب እና "መሢሕ" مَسِيح የሚባሉ ቃላት መዳረሻቸው በመንሱብ ስለሚሆን። “መንሱብ” مَنْصُوب ማለት "ተሳቢ ሙያ”accusative case” ማለት ነው፥ "ሩህባን" በፈትሓህ "ነ" نَ ሲሆን፣ አርባብ በፈትሓ-ተይን "በን" بًا ይሆናል፣ "መሢሕ" ደግሞ በፈትሓህ "ሐ" حَ ይሆናል።
ሁለተኛው ሙግታችን ደግሞ ዒሣ ነቢይ እንደሚሆን በእናቱ አንቀልባ ላይ እያለ ተናግሯል፦
19፥30 ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ *”መጽሐፍን ሰጥቶኛል፥ ነቢይም አድርጎኛል”*፡፡» قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
ለማንም ነቢይ አላህ መጽሐፍን፣ ጥበብን እና ነቢይነትን ሊሰጠውና ከዚያም ለሰዎች «ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ኾኑ» ሊል አይገባውም፦
3፥79 *ለማንም ሰው አላህ መጽሐፍንና ጥበብን ነቢይነትንም ሊሰጠውና ከዚያም ለሰዎች «ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ኾኑ» ሊል አይገባውም*፡፡ مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُؤْتِيَهُ اللَّهُ الْكِتَابَ وَالْحُكْمَ وَالنُّبُوَّةَ ثُمَّ يَقُولَ لِلنَّاسِ كُونُوا عِبَادًا لِّي مِن دُونِ اللَّهِ
ሦስተኛው ሙግታችን ሁልጊዜም ከአምልኮ ጋር በተያያዘ “ሚን ዱኒ” مِن دُونِ የሚለው መስተዋድድ የሚገባው ለአላህ ብቻ ነው፦
5፥116 አላህም፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! አንተ ለሰዎቹ፡- *እኔን እና እናቴን “ከአላህ ሌላ” አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብላሃልን?»* በሚለው ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ قَالَ اللَّهُ يَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ أَأَنتَ قُلْتَ لِلنَّاسِ اتَّخِذُونِي وَأُمِّيَ إِلَـٰهَيْنِ مِن دُونِ اللَّه
እዚህ አንቀጽ ላይ ዒሣ እኔነቱ ከአላህ ሌላ ማንነት ሆኖ ቁጭ ብሏል፥ “ሚን ዱኒ” مِن دُونِ ውስጥ እርሱም እናቱም አልተካተቱም። ከዚያ ይልቅ ነቢይ እንደመሆኑ መጠን አላህ እንዲናገር ያዘዘው ቃል፦ “ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ነው፦
117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ *”ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም”*፡፡ በውስጣቸውም እስካለሁ ድረስ በእነርሱ ላይ መስካሪ ነበርኩ፡፡ በወሰድከኝም ጊዜ አንተ በእነርሱ ላይ ተጠባባቂ ነበርክ፡፡ አንተም በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ ነህ፡፡» مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَا أَمَرْتَنِي بِهِ أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ ۚ وَكُنتُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًا مَّا دُمْتُ فِيهِمْ ۖ فَلَمَّا تَوَفَّيْتَنِي كُنتَ أَنتَ الرَّقِيبَ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنتَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
ስለዚህ "ዒሣ በቁርኣን ይመለካል" ብሎ መዳከር ሰማይን እንደመቧጠጥ ነው አትልፉ! እንደ ጓያ ነቃይ የፍለፊቱን አትውሰዱ! በጥልቀት አጥኑ!። አያችሁ ሐሰት በእውነት ፊት እሳት የነካው ሰም፣ ፀሐይ ያየው ቅቤ፣ ነፋስ የጎበኘው አቧራ ይሆናል፦
17፥81በልም *«እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፥ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»* وَقُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ ۚ إِنَّ الْبَاطِلَ كَانَ زَهُوقًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Forwarded from አቡ ዩስራ - ንጽጽራዊ አስተምህሮ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ።
የዶ/ር Dan Alan Brubaker መፅሀፍን ለመዳሰስ ቃል በገባንው መሰረት ክፍል -1 ይዘን ቀርበናል።
INTRODUCTION /መግቢያ/
t.me/Abuyusra3
የዶ/ር Dan Alan Brubaker መፅሀፍን ለመዳሰስ ቃል በገባንው መሰረት ክፍል -1 ይዘን ቀርበናል።
INTRODUCTION /መግቢያ/
t.me/Abuyusra3
Forwarded from አቡ ዩስራ - ንጽጽራዊ አስተምህሮ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
اسلام عليكم ورحمته الله وبركاته
አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ።
የዶ/ር Dan Alan Brubaker መፅሀፍን መዳሰስ ጀምረናል።
ዛሬ ደግሞ ክፍል -2 ይዘን ቀርበናል፣ በዚህ ክፍል ዶክተሩ ያቀረበውን ምሳሌ 1 ላይ ምላሽ ተሰጥቶበታል።
Like and Share
Jzk
t.me/Abuyusra3
አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ።
የዶ/ር Dan Alan Brubaker መፅሀፍን መዳሰስ ጀምረናል።
ዛሬ ደግሞ ክፍል -2 ይዘን ቀርበናል፣ በዚህ ክፍል ዶክተሩ ያቀረበውን ምሳሌ 1 ላይ ምላሽ ተሰጥቶበታል።
Like and Share
Jzk
t.me/Abuyusra3
Forwarded from አቡ ዩስራ - ንጽጽራዊ አስተምህሮ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
اسلام عليكم ورحمته الله وبركاته
አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ።
የዶ/ር Dan Alan Brubaker መፅሀፍን መዳሰስ ጀምረናል።
ዛሬ ደግሞ ክፍል -3 ይዘን ቀርበናል። በዚህ ክፍል ዶክተሩ ያቀረበውን
ምሳሌ 2 -ላይ ምላሽ ተሰጥቶበታል።
Like and Share
Jzk
t.me/Abuyusra3
አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ።
የዶ/ር Dan Alan Brubaker መፅሀፍን መዳሰስ ጀምረናል።
ዛሬ ደግሞ ክፍል -3 ይዘን ቀርበናል። በዚህ ክፍል ዶክተሩ ያቀረበውን
ምሳሌ 2 -ላይ ምላሽ ተሰጥቶበታል።
Like and Share
Jzk
t.me/Abuyusra3
አምላኪዎች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥106 *በዚህ ቁርኣን ውስጥ ለአምላኪዎች ሕዝቦች በቂነት አለ*፡፡ إِنَّ فِي هَـٰذَا لَبَلَاغًا لِّقَوْمٍ عَابِدِينَ
አምላካችን አላህ ነባቤ መለኮት ማለትም ተናጋሪ አምላክ ነው፤ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
እስቲ ስለ ጣዖት፣ ስለ አላህ እና ስለ አምልኮ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ጣጉት”
ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” لطَّاغُوتِ ማለትም “ጣዖት” ይባላል፤ ይህም ጣዖት በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “አውሳን” أَوْثَٰنሲሆን “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው፤ ሁለተኛው ደግሞ “አስናም” أَصْنَام ነው፤ “አስናም” ማለት ከእንጨት፣ ከብር፣ ከነሐስ፣ ከወርቅ ተሰርተው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው፤ አምላካችን አላህ ለነብያችንን”ﷺ”፦ “እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን እንዳላመል ተከልክያለሁ፤ የዓለማትን ጌታ እንዳመልክ ታዝዣለሁ” በል ብሏቸዋል፦
23፥66 «እኔ ከጌታዬ አስረጂዎች በመጡልኝ ጊዜ *እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን እንዳላመል ተከልክያለሁ፡፡ የዓለማትን ጌታ እንዳመልክ ታዝዣለሁ»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّي نُهِيتُ أَنْ أَعْبُدَ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَمَّا جَاءَنِيَ الْبَيِّنَاتُ مِن رَّبِّي وَأُمِرْتُ أَنْ أُسْلِمَ لِرَبِّ الْعَالَمِينَ
10፥104 «እናንተ ሰዎች ሆይ! ከእኔ ሃይማኖት በመጠራጠር ውስጥ ብትሆኑ *እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን አላመልክም፡፡ ግን ያንን የሚያሞታችሁን አላህን አመልካለው*፡፡ ከምእምናን እንድሆንም ታዝዣለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِن كُنتُمْ فِي شَكٍّ مِّن دِينِي فَلَا أَعْبُدُ الَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ وَلَـٰكِنْ أَعْبُدُ اللَّهَ الَّذِي يَتَوَفَّاكُمْ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥106 *በዚህ ቁርኣን ውስጥ ለአምላኪዎች ሕዝቦች በቂነት አለ*፡፡ إِنَّ فِي هَـٰذَا لَبَلَاغًا لِّقَوْمٍ عَابِدِينَ
አምላካችን አላህ ነባቤ መለኮት ማለትም ተናጋሪ አምላክ ነው፤ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
እስቲ ስለ ጣዖት፣ ስለ አላህ እና ስለ አምልኮ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ጣጉት”
ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” لطَّاغُوتِ ማለትም “ጣዖት” ይባላል፤ ይህም ጣዖት በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “አውሳን” أَوْثَٰنሲሆን “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው፤ ሁለተኛው ደግሞ “አስናም” أَصْنَام ነው፤ “አስናም” ማለት ከእንጨት፣ ከብር፣ ከነሐስ፣ ከወርቅ ተሰርተው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው፤ አምላካችን አላህ ለነብያችንን”ﷺ”፦ “እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን እንዳላመል ተከልክያለሁ፤ የዓለማትን ጌታ እንዳመልክ ታዝዣለሁ” በል ብሏቸዋል፦
23፥66 «እኔ ከጌታዬ አስረጂዎች በመጡልኝ ጊዜ *እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን እንዳላመል ተከልክያለሁ፡፡ የዓለማትን ጌታ እንዳመልክ ታዝዣለሁ»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّي نُهِيتُ أَنْ أَعْبُدَ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَمَّا جَاءَنِيَ الْبَيِّنَاتُ مِن رَّبِّي وَأُمِرْتُ أَنْ أُسْلِمَ لِرَبِّ الْعَالَمِينَ
10፥104 «እናንተ ሰዎች ሆይ! ከእኔ ሃይማኖት በመጠራጠር ውስጥ ብትሆኑ *እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን አላመልክም፡፡ ግን ያንን የሚያሞታችሁን አላህን አመልካለው*፡፡ ከምእምናን እንድሆንም ታዝዣለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِن كُنتُمْ فِي شَكٍّ مِّن دِينِي فَلَا أَعْبُدُ الَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ وَلَـٰكِنْ أَعْبُدُ اللَّهَ الَّذِي يَتَوَفَّاكُمْ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ
ነጥብ ሁለት
“አላህ”
ቁረይሾች የፈጠራቸውን አላህን ትተው ወደ ፈጣሪ ያቃርቡናል የሚሏቸውን ጣዖታት ያመልካሉ፤ ያንን ከአላህ ሌላ የሚያመልኩት ነቢያችን”ﷺ” አምላኪ አይደሉም፤ ነቢያችን”ﷺ” የሚያመልኩትን አላህ እነርሱም አምላኪዎች አይደሉም፦
109፥3 *«እናንተም እኔ የማመልከውን አምላኪዎች አይደላችሁም*፡፡ وَلَا أَنتُمْ عَابِدُونَ مَا أَعْبُدُ
109፥4 *«እኔም ያንን የምታመልኩትን አምላኪ አይደለሁም*፡፡ وَلَا أَنَا عَابِدٌ مَّا عَبَدتُّمْ
እነርሱም አላህ ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጥ፣ መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ፣ ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ፣ ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ፣ ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ፣ ፀሐይንና ጨረቃንም የፈጠረ መሆኑን ይመሰክራሉ፤ ምክንያቱም አላህ ከኢብራሂም በእነርሱ ውስጥ ይመለሱ ዘንድ በአንድ አምላክ ማመንን ቀሪ ቃልን ስላደረገ ነው፦
10፥31 *«ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው? መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል*፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን?» በላቸው፡፡ قُلْ مَن يَرْزُقُكُم مِّنَ ٱلسَّمَآءِ وَٱلْأَرْضِ أَمَّن يَمْلِكُ ٱلسَّمْعَ وَٱلْأَبْصَٰرَ وَمَن يُخْرِجُ ٱلْحَىَّ مِنَ ٱلْمَيِّتِ وَيُخْرِجُ ٱلْمَيِّتَ مِنَ ٱلْحَىِّ وَمَن يُدَبِّرُ ٱلْأَمْرَ ۚ فَسَيَقُولُونَ ٱللَّهُ ۚ فَقُلْ أَفَلَا تَتَّقُونَ
39፥38 *ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ማን እንደ ኾነ ብትጠይቃቸው «አላህ ነው» ይሉሃል*፡፡ «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸውን ጣዖታት አያችሁን? ንገሩኝ አላህ በጉዳት ቢፈልገኝ እነርሱ ጉዳቱን ገላጮች ናቸውን? ወይስ በችሮታው ቢፈቅደኝ እነርሱ ችሮታውን አጋጆች ናቸውን?» በላቸው፡፡ وَلَئِن سَأَلْتَهُم مَّنْ خَلَقَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضَ لَيَقُولُنَّ ٱللَّهُ ۚ قُلْ أَفَرَءَيْتُم مَّا تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ إِنْ أَرَادَنِىَ ٱللَّهُ بِضُرٍّ هَلْ هُنَّ كَٰشِفَٰتُ ضُرِّهِۦٓ أَوْ أَرَادَنِى بِرَحْمَةٍ هَلْ هُنَّ مُمْسِكَٰتُ رَحْمَتِهِۦ
43፥28 *በዝርዮቹም ውስጥ ይመለሱ ዘንድ በአንድ አምላክ ማመንን ቀሪ ቃል አደረጋት*፡፡ وَجَعَلَهَا كَلِمَةًۢ بَاقِيَةًۭ فِى عَقِبِهِۦ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
አላህም፦ “ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን?” በላቸው በማለት ይናገራል፤ እነዚያም ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸው ምንንም አይፈጥሩም፤ እነርሱም ይፈጠራሉ፤ የሚያጋሩበት ምክንያት አላህ ዘንድ መቃረቢያ አማላጆቻችን ናቸው ብለው ስላሰቡ ነው፦
16፥20 *እነዚያም ከአላህ ሌላ የምትገዟቸው ምንንም አይፈጥሩም፡፡ እነርሱም ይፈጠራሉ*፤ وَالَّذِينَ يَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَا يَخْلُقُونَ شَيْئًا وَهُمْ يُخْلَقُونَ
46፥28 *እነዚያም መቃረቢያ ይኾኑ ዘንድ ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው የያዙዋቸው አይረዷቸውም ኖሯልን?* በእርግጥ ከእነርሱ ራቁ፡፡ ይህም ውሸታቸውና በልማድ ይቀጥፉት የነበሩት ነው፡፡ فَلَوْلَا نَصَرَهُمُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ قُرْبَانًا آلِهَةً ۖ بَلْ ضَلُّوا عَنْهُمْ ۚ وَذَٰلِكَ إِفْكُهُمْ وَمَا كَانُوا يَفْتَرُونَ
10፥18 *ከአላህም ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ይግገዛሉ፡፡ «እነዚህም አላህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው» ይላሉ*፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُمْ وَيَقُولُونَ هَـٰؤُلَاءِ شُفَعَاؤُنَا عِندَ اللَّهِ
“አላህ”
ቁረይሾች የፈጠራቸውን አላህን ትተው ወደ ፈጣሪ ያቃርቡናል የሚሏቸውን ጣዖታት ያመልካሉ፤ ያንን ከአላህ ሌላ የሚያመልኩት ነቢያችን”ﷺ” አምላኪ አይደሉም፤ ነቢያችን”ﷺ” የሚያመልኩትን አላህ እነርሱም አምላኪዎች አይደሉም፦
109፥3 *«እናንተም እኔ የማመልከውን አምላኪዎች አይደላችሁም*፡፡ وَلَا أَنتُمْ عَابِدُونَ مَا أَعْبُدُ
109፥4 *«እኔም ያንን የምታመልኩትን አምላኪ አይደለሁም*፡፡ وَلَا أَنَا عَابِدٌ مَّا عَبَدتُّمْ
እነርሱም አላህ ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጥ፣ መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ፣ ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ፣ ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ፣ ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ፣ ፀሐይንና ጨረቃንም የፈጠረ መሆኑን ይመሰክራሉ፤ ምክንያቱም አላህ ከኢብራሂም በእነርሱ ውስጥ ይመለሱ ዘንድ በአንድ አምላክ ማመንን ቀሪ ቃልን ስላደረገ ነው፦
10፥31 *«ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው? መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል*፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን?» በላቸው፡፡ قُلْ مَن يَرْزُقُكُم مِّنَ ٱلسَّمَآءِ وَٱلْأَرْضِ أَمَّن يَمْلِكُ ٱلسَّمْعَ وَٱلْأَبْصَٰرَ وَمَن يُخْرِجُ ٱلْحَىَّ مِنَ ٱلْمَيِّتِ وَيُخْرِجُ ٱلْمَيِّتَ مِنَ ٱلْحَىِّ وَمَن يُدَبِّرُ ٱلْأَمْرَ ۚ فَسَيَقُولُونَ ٱللَّهُ ۚ فَقُلْ أَفَلَا تَتَّقُونَ
39፥38 *ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ማን እንደ ኾነ ብትጠይቃቸው «አላህ ነው» ይሉሃል*፡፡ «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸውን ጣዖታት አያችሁን? ንገሩኝ አላህ በጉዳት ቢፈልገኝ እነርሱ ጉዳቱን ገላጮች ናቸውን? ወይስ በችሮታው ቢፈቅደኝ እነርሱ ችሮታውን አጋጆች ናቸውን?» በላቸው፡፡ وَلَئِن سَأَلْتَهُم مَّنْ خَلَقَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضَ لَيَقُولُنَّ ٱللَّهُ ۚ قُلْ أَفَرَءَيْتُم مَّا تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ إِنْ أَرَادَنِىَ ٱللَّهُ بِضُرٍّ هَلْ هُنَّ كَٰشِفَٰتُ ضُرِّهِۦٓ أَوْ أَرَادَنِى بِرَحْمَةٍ هَلْ هُنَّ مُمْسِكَٰتُ رَحْمَتِهِۦ
43፥28 *በዝርዮቹም ውስጥ ይመለሱ ዘንድ በአንድ አምላክ ማመንን ቀሪ ቃል አደረጋት*፡፡ وَجَعَلَهَا كَلِمَةًۢ بَاقِيَةًۭ فِى عَقِبِهِۦ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
አላህም፦ “ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን?” በላቸው በማለት ይናገራል፤ እነዚያም ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸው ምንንም አይፈጥሩም፤ እነርሱም ይፈጠራሉ፤ የሚያጋሩበት ምክንያት አላህ ዘንድ መቃረቢያ አማላጆቻችን ናቸው ብለው ስላሰቡ ነው፦
16፥20 *እነዚያም ከአላህ ሌላ የምትገዟቸው ምንንም አይፈጥሩም፡፡ እነርሱም ይፈጠራሉ*፤ وَالَّذِينَ يَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَا يَخْلُقُونَ شَيْئًا وَهُمْ يُخْلَقُونَ
46፥28 *እነዚያም መቃረቢያ ይኾኑ ዘንድ ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገው የያዙዋቸው አይረዷቸውም ኖሯልን?* በእርግጥ ከእነርሱ ራቁ፡፡ ይህም ውሸታቸውና በልማድ ይቀጥፉት የነበሩት ነው፡፡ فَلَوْلَا نَصَرَهُمُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ قُرْبَانًا آلِهَةً ۖ بَلْ ضَلُّوا عَنْهُمْ ۚ وَذَٰلِكَ إِفْكُهُمْ وَمَا كَانُوا يَفْتَرُونَ
10፥18 *ከአላህም ሌላ የማይጎዳቸውን የማይጠቅማቸውንም ይግገዛሉ፡፡ «እነዚህም አላህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸው» ይላሉ*፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُمْ وَيَقُولُونَ هَـٰؤُلَاءِ شُفَعَاؤُنَا عِندَ اللَّهِ
ነጥብ ሦስት
“ዒባዳህ”
“ዒባዳህ” عبادة የሚለው ቃል “ዐበደ عَبَدَ “አመለከ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው፤ በቁርኣን “ባሪያ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዐብድ” عَبْد ሲሆን በተመሳሳይ “ዐበደ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም “ዐቢድ” عَابِد ማለትም ”አምላኪ” “ተገዢ” ማለት ነው። ቁረይሾች ጉዳት ባገኛቸው ጊዜ የሚጠሩዋቸው አማልክት ይረሱና አላህ ይጠራሉ፤ አላህ ከጉዳት ባዳቸው ጊዜ ይተዉታል፤ እነዚያን ከእርሱ ሌላ አማልክት የሚሏቸውን ከእነርሱም ላይ ጉዳትን ማስወገድን ወደ ሌላ ማዞርንም አይችሉም፦
17፥67 *በባሕሩም ውስጥ ጉዳት ባገኛችሁ ጊዜ የምትጠሩዋቸው ሁሉ ከእርሱ ከአላህ በቀር ይጠፋሉ፡፡ ወደ የብስም በማድረስ ባዳናችሁ ጊዜ ትተዋላችሁ፡፡ ሰውም በጣም ከሓዲ ነው*፡፡ وَإِذَا مَسَّكُمُ ٱلضُّرُّ فِى ٱلْبَحْرِ ضَلَّ مَن تَدْعُونَ إِلَّآ إِيَّاهُ ۖ فَلَمَّا نَجَّىٰكُمْ إِلَى ٱلْبَرِّ أَعْرَضْتُمْ ۚ وَكَانَ ٱلْإِنسَٰنُ كَفُورًا
17፥56 *«እነዚያን ከእርሱ ሌላ አማልክት የምትሏቸውን ጥሩ፡፡ ከእናንተም ላይ ጉዳትን ማስወገድን ወደ ሌላ ማዞርንም አይችሉም» በላቸው*። قُلِ ادْعُوا الَّذِينَ زَعَمْتُم مِّن دُونِهِ فَلَا يَمْلِكُونَ كَشْفَ الضُّرِّ عَنكُمْ وَلَا تَحْوِيلًا
በሙስሊሙ እና በጣዖታውያን ያለው ልዩነት ይህ ነው፤ ጣዖታውያን የሚያመልኩት ጣዖቶቻቸውን ቢሆንም የእነርሱም የእኛም ጌታ አላህ ብቻ ነው፤ ግን አምልኮ ላይ ለእነርሱ የራሳቸው ሥራዎች ያላቸው ሲሆን እኛም የራሳችን ሥራ አለን፦
2፥139 *እርሱ አላህ ጌታችን እና ጌታችሁ ሲኾን ለእኛም ሥራችን ያለን ስንኾን ለእናንተም ሥራችሁ ያላችሁ ስትኾኑ* እኛም ለእርሱ ፍጹም ታዛዦች ስንኾን በአላህ ሃይማኖት ትከራከሩናላችሁን? በላቸው፡፡ قُلْ أَتُحَاجُّونَنَا فِي اللَّهِ وَهُوَ رَبُّنَا وَرَبُّكُمْ وَلَنَا أَعْمَالُنَا وَلَكُمْ أَعْمَالُكُمْ وَنَحْنُ لَهُ مُخْلِصُونَ
“ፍጹም ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙኽሊሱን” مُخْلِصُون ሲሆን “ሙኽሊሱን” ማለት “ኢኽላስ” إخلاص ያለው ሙስሊም ማለት ነው፤ “ኢኽላስ” ማለት ደግሞ ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚነየት መተናነስ፣ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ እና ማጥራት ነው፤ “አምልኮ” አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው፤ አንዱ መስፈርት ከጎደለ ያ አምልኮ ተቀባይነት ስለሌለው አላህን አመለከ አይባልም። ሌላ አንቀጽ ሌላ “ፍጹም ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሙን” مُّسْلِمُون ሲሆን አንዱን አምላክ ብቻ በብቸኝነት ማምለክን ያሳያል፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
22፥34 *አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱም ብቻ ታዘዙ*፡፡ ለአላህ ተዋራጆችንም አብስራቸው፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا ۗ وَبَشِّرِ الْمُخْبِتِينَ
“ታዘዙ” ለሚለው ቃል የመጣው “አሥሊሙ” أَسْلِمُوا ሲሆን “ሙስሊም” ማለት አንዱን አምላክ የሚታዘዝ ታዛዥ ማለት ነው። በቁርኣን ውስጥ አላህን በብቸኝነት ለሚያመልኩ አምላኪዎች በቂነት አለ፦
21፥106 *በዚህ ቁርኣን ውስጥ ለአምላኪዎች ሕዝቦች በቂነት አለ*፡፡ إِنَّ فِي هَـٰذَا لَبَلَاغًا لِّقَوْمٍ عَابِدِينَ
2፥138 የአላህን የተፈጥሮ መንክር ያዙ፡፡ በመንከርም ከአላህ ይበልጥ ያማረ ማነው? ማንም የለም፤ *እኛም ለእርሱ ብቻ አምላኪዎች ነን* በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
የአላህን የተፈጥሮ መንክር ይዞ ለእርሱ ብቻ አምላኪዎች ከሆኑት ሙስሊሙን እና ሙኽሊሱን ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ዒባዳህ”
“ዒባዳህ” عبادة የሚለው ቃል “ዐበደ عَبَدَ “አመለከ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው፤ በቁርኣን “ባሪያ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዐብድ” عَبْد ሲሆን በተመሳሳይ “ዐበደ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም “ዐቢድ” عَابِد ማለትም ”አምላኪ” “ተገዢ” ማለት ነው። ቁረይሾች ጉዳት ባገኛቸው ጊዜ የሚጠሩዋቸው አማልክት ይረሱና አላህ ይጠራሉ፤ አላህ ከጉዳት ባዳቸው ጊዜ ይተዉታል፤ እነዚያን ከእርሱ ሌላ አማልክት የሚሏቸውን ከእነርሱም ላይ ጉዳትን ማስወገድን ወደ ሌላ ማዞርንም አይችሉም፦
17፥67 *በባሕሩም ውስጥ ጉዳት ባገኛችሁ ጊዜ የምትጠሩዋቸው ሁሉ ከእርሱ ከአላህ በቀር ይጠፋሉ፡፡ ወደ የብስም በማድረስ ባዳናችሁ ጊዜ ትተዋላችሁ፡፡ ሰውም በጣም ከሓዲ ነው*፡፡ وَإِذَا مَسَّكُمُ ٱلضُّرُّ فِى ٱلْبَحْرِ ضَلَّ مَن تَدْعُونَ إِلَّآ إِيَّاهُ ۖ فَلَمَّا نَجَّىٰكُمْ إِلَى ٱلْبَرِّ أَعْرَضْتُمْ ۚ وَكَانَ ٱلْإِنسَٰنُ كَفُورًا
17፥56 *«እነዚያን ከእርሱ ሌላ አማልክት የምትሏቸውን ጥሩ፡፡ ከእናንተም ላይ ጉዳትን ማስወገድን ወደ ሌላ ማዞርንም አይችሉም» በላቸው*። قُلِ ادْعُوا الَّذِينَ زَعَمْتُم مِّن دُونِهِ فَلَا يَمْلِكُونَ كَشْفَ الضُّرِّ عَنكُمْ وَلَا تَحْوِيلًا
በሙስሊሙ እና በጣዖታውያን ያለው ልዩነት ይህ ነው፤ ጣዖታውያን የሚያመልኩት ጣዖቶቻቸውን ቢሆንም የእነርሱም የእኛም ጌታ አላህ ብቻ ነው፤ ግን አምልኮ ላይ ለእነርሱ የራሳቸው ሥራዎች ያላቸው ሲሆን እኛም የራሳችን ሥራ አለን፦
2፥139 *እርሱ አላህ ጌታችን እና ጌታችሁ ሲኾን ለእኛም ሥራችን ያለን ስንኾን ለእናንተም ሥራችሁ ያላችሁ ስትኾኑ* እኛም ለእርሱ ፍጹም ታዛዦች ስንኾን በአላህ ሃይማኖት ትከራከሩናላችሁን? በላቸው፡፡ قُلْ أَتُحَاجُّونَنَا فِي اللَّهِ وَهُوَ رَبُّنَا وَرَبُّكُمْ وَلَنَا أَعْمَالُنَا وَلَكُمْ أَعْمَالُكُمْ وَنَحْنُ لَهُ مُخْلِصُونَ
“ፍጹም ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙኽሊሱን” مُخْلِصُون ሲሆን “ሙኽሊሱን” ማለት “ኢኽላስ” إخلاص ያለው ሙስሊም ማለት ነው፤ “ኢኽላስ” ማለት ደግሞ ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚነየት መተናነስ፣ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ እና ማጥራት ነው፤ “አምልኮ” አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው፤ አንዱ መስፈርት ከጎደለ ያ አምልኮ ተቀባይነት ስለሌለው አላህን አመለከ አይባልም። ሌላ አንቀጽ ሌላ “ፍጹም ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሙን” مُّسْلِمُون ሲሆን አንዱን አምላክ ብቻ በብቸኝነት ማምለክን ያሳያል፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
22፥34 *አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱም ብቻ ታዘዙ*፡፡ ለአላህ ተዋራጆችንም አብስራቸው፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا ۗ وَبَشِّرِ الْمُخْبِتِينَ
“ታዘዙ” ለሚለው ቃል የመጣው “አሥሊሙ” أَسْلِمُوا ሲሆን “ሙስሊም” ማለት አንዱን አምላክ የሚታዘዝ ታዛዥ ማለት ነው። በቁርኣን ውስጥ አላህን በብቸኝነት ለሚያመልኩ አምላኪዎች በቂነት አለ፦
21፥106 *በዚህ ቁርኣን ውስጥ ለአምላኪዎች ሕዝቦች በቂነት አለ*፡፡ إِنَّ فِي هَـٰذَا لَبَلَاغًا لِّقَوْمٍ عَابِدِينَ
2፥138 የአላህን የተፈጥሮ መንክር ያዙ፡፡ በመንከርም ከአላህ ይበልጥ ያማረ ማነው? ማንም የለም፤ *እኛም ለእርሱ ብቻ አምላኪዎች ነን* በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
የአላህን የተፈጥሮ መንክር ይዞ ለእርሱ ብቻ አምላኪዎች ከሆኑት ሙስሊሙን እና ሙኽሊሱን ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የዒሣ ሩሕ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥71 *"የመርየም ልጅ አል-መሲሕ ዒሣ የአላህ መልክተኛ ብቻ ነው፣ ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃል ነው፣ ከእርሱ የኾነ መንፈስ ነው"*፡፡ إِنَّمَا الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ اللَّهِ وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌ مِّنْهُ
መቼም ሚሽነሪዎች፦ "ቆዳዬ ጠበበኝ" ብለው የሚያላዝኑት ነገር ቢገርምም የአገራችን ሰዎች ደግሞ እንደ ገደል ማሚቱ የእነርሱን ፈለግ ተከትለው ሲያስተጋቡ ማየት ያስደምማል፥ ሚሽነሪዎች እራሳቸው መጽሐፍት ላይ ያሉትን አበሳና አሳር እንደማይወጡት ስለሚያውቁት በጊዜ ቁርኣን ውስጥ መደበቁን መርጠዋል። የእኛን ጥያቄ ግን፦ "ተከድኖ ይብሰል" ከተባለ ይኸው ዘመን አስቆጠረ፥ እኛም ጠቃሚውን ነገር ከማይጠቅም ነገር ጋር ሳይሆን ጠቃሚውን ነገር ከሚጐዳ ነገር ጋር እያነጻጸርነው እንገኛለን። መቼም ስላቅና ፈሊጥ በአሉታዊ ሳይሆን በአውንታዊ ተመልክተን እዳው ገብስ ስለሆነ ሰው እንዲማርበት መልስ እንሰጣለን፥ በተደጋጋሚ እንደ በቀቀን ከሚደጋግምቱት እሳቤ አንዱ፦ "ቁርኣን ዒሣን "የአሏህ መንፈስ ነው" ይለዋል" የሚል ነው። እኛ ደግሞ፦ "በፍጹም አይልም" ብለን ክፉኛ እንሞግታለን፦
4፥71 *"የመርየም ልጅ አል-መሲሕ ዒሣ የአላህ መልክተኛ ብቻ ነው፣ ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃል ነው፣ ከእርሱ የኾነ መንፈስ ነው"*፡፡ إِنَّمَا الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ اللَّهِ وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌ مِّنْهُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ወ" وَ የሚለው ነጣይ መስተጻምር ሁለት ጊዜ መጥቷል። ይህም መስተጻምር ሦስት ዓረፍተ-ነገርን ለመለየት የገባ ነው፥ እነዚህም ዓረፍተ-ነገርን፦
1. "የመርየም ልጅ አል-መሲሕ ዒሣ የአላህ መልክተኛ ብቻ ነው"፣
2. "ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃል ነው"፣
3. "ከእርሱ የኾነ መንፈስ ነው" ናቸው።
የመጀመሪያው ዓረፍተ-ነገርን ላይ "ኢነማ" إِنَّمَا ማለት "ብቻ" ማለት ሲሆን ይህ ገላጭ ቅጽል ዒሣ የአሏህ መልእክተኛ እንጂ ሌላ እንዳልሆነ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፥ እርሱ መልእክተኛ እንጂ በፍጹም አሏህ አይደለም፦
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
5፥17 *እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ*፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
ሁለተኛው ዓረፍተ-ነገርን “ወ-ከሊመቱ አልቃሃ ኢላ መርየም* وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَم ማለትም “ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃሊት ናት” ማለት ነው፥ "ከሊማህ" كَلِمَة አንስታይ መደብ ናት። ይቺ ቃሊት አንስታይ መደብ ስለሆነች “አልቃሃ” أَلْقَاهَا ማለት “የጣላት” ተብላለች፥ ዒሣ ቃል ቢሆን ኖሮ በተባታይ መደብ “አልቃሁ” أَلْقَاهُ ማለትም “የጣለው” ይባል ነበር። ቅሉ ግን ይህቺ የይኹን ቃላት መንስኤ ስትሆን ዒሣ ደግሞ ውጤት ነው። ቀደምት ሠለፎች የተረዱት በዚህ መልክ እና ልክ ነው፦
ተፍሢፉል ኢብኑ ከሲር 4፥171
ኢብኑ አቢ ሐቲም እንደዘገበው፦ “አሕመድ ኢብኑ ሢናነል ዋሢጢይ እንደተናገረው፦ “ሻዝ ኢብኑ የሕያ”ረ.ዐ.” እንዲህ አለ፦ *”ወደ መርየም የጣላት የሁን ቃሉም ነው” የሚለው “ቃሊቷ እራሷ ዒሣ አልሆነችም፥ ነገር ግን በቃሊቱ ዒሣ ተገኘ እንጂ”*። وقال ابن أبي حاتم : حدثنا أحمد بن سنان الواسطي قال : سمعت شاذ بن يحيى يقول : في قول الله : ( وكلمته ألقاها إلى مريم وروح منه ) قال : ليس الكلمة صارت عيسى ، ولكن بالكلمة صار عيسى
ቋሊቷ አምላካችን አሏህ ነገርን ማስገኘት ሲፈልግ "ኩን" كُن ማለትም "ኹን" የሚልበት ነው፥ መርየምም ልጇን ለማግኘት አሏህ ወደ እርሷ "ኹን" የሚለው ቃል በመጣል የሚሻውን ዒሣን ፈጥሯል፦
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፥ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
3፥47 *"ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ "ነገሩ እንዳልሽው ነው፥ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል። አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፥ ወዲውኑም ይኾናል" አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥71 *"የመርየም ልጅ አል-መሲሕ ዒሣ የአላህ መልክተኛ ብቻ ነው፣ ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃል ነው፣ ከእርሱ የኾነ መንፈስ ነው"*፡፡ إِنَّمَا الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ اللَّهِ وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌ مِّنْهُ
መቼም ሚሽነሪዎች፦ "ቆዳዬ ጠበበኝ" ብለው የሚያላዝኑት ነገር ቢገርምም የአገራችን ሰዎች ደግሞ እንደ ገደል ማሚቱ የእነርሱን ፈለግ ተከትለው ሲያስተጋቡ ማየት ያስደምማል፥ ሚሽነሪዎች እራሳቸው መጽሐፍት ላይ ያሉትን አበሳና አሳር እንደማይወጡት ስለሚያውቁት በጊዜ ቁርኣን ውስጥ መደበቁን መርጠዋል። የእኛን ጥያቄ ግን፦ "ተከድኖ ይብሰል" ከተባለ ይኸው ዘመን አስቆጠረ፥ እኛም ጠቃሚውን ነገር ከማይጠቅም ነገር ጋር ሳይሆን ጠቃሚውን ነገር ከሚጐዳ ነገር ጋር እያነጻጸርነው እንገኛለን። መቼም ስላቅና ፈሊጥ በአሉታዊ ሳይሆን በአውንታዊ ተመልክተን እዳው ገብስ ስለሆነ ሰው እንዲማርበት መልስ እንሰጣለን፥ በተደጋጋሚ እንደ በቀቀን ከሚደጋግምቱት እሳቤ አንዱ፦ "ቁርኣን ዒሣን "የአሏህ መንፈስ ነው" ይለዋል" የሚል ነው። እኛ ደግሞ፦ "በፍጹም አይልም" ብለን ክፉኛ እንሞግታለን፦
4፥71 *"የመርየም ልጅ አል-መሲሕ ዒሣ የአላህ መልክተኛ ብቻ ነው፣ ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃል ነው፣ ከእርሱ የኾነ መንፈስ ነው"*፡፡ إِنَّمَا الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ اللَّهِ وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌ مِّنْهُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ወ" وَ የሚለው ነጣይ መስተጻምር ሁለት ጊዜ መጥቷል። ይህም መስተጻምር ሦስት ዓረፍተ-ነገርን ለመለየት የገባ ነው፥ እነዚህም ዓረፍተ-ነገርን፦
1. "የመርየም ልጅ አል-መሲሕ ዒሣ የአላህ መልክተኛ ብቻ ነው"፣
2. "ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃል ነው"፣
3. "ከእርሱ የኾነ መንፈስ ነው" ናቸው።
የመጀመሪያው ዓረፍተ-ነገርን ላይ "ኢነማ" إِنَّمَا ማለት "ብቻ" ማለት ሲሆን ይህ ገላጭ ቅጽል ዒሣ የአሏህ መልእክተኛ እንጂ ሌላ እንዳልሆነ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፥ እርሱ መልእክተኛ እንጂ በፍጹም አሏህ አይደለም፦
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
5፥17 *እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ*፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
ሁለተኛው ዓረፍተ-ነገርን “ወ-ከሊመቱ አልቃሃ ኢላ መርየም* وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَم ማለትም “ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃሊት ናት” ማለት ነው፥ "ከሊማህ" كَلِمَة አንስታይ መደብ ናት። ይቺ ቃሊት አንስታይ መደብ ስለሆነች “አልቃሃ” أَلْقَاهَا ማለት “የጣላት” ተብላለች፥ ዒሣ ቃል ቢሆን ኖሮ በተባታይ መደብ “አልቃሁ” أَلْقَاهُ ማለትም “የጣለው” ይባል ነበር። ቅሉ ግን ይህቺ የይኹን ቃላት መንስኤ ስትሆን ዒሣ ደግሞ ውጤት ነው። ቀደምት ሠለፎች የተረዱት በዚህ መልክ እና ልክ ነው፦
ተፍሢፉል ኢብኑ ከሲር 4፥171
ኢብኑ አቢ ሐቲም እንደዘገበው፦ “አሕመድ ኢብኑ ሢናነል ዋሢጢይ እንደተናገረው፦ “ሻዝ ኢብኑ የሕያ”ረ.ዐ.” እንዲህ አለ፦ *”ወደ መርየም የጣላት የሁን ቃሉም ነው” የሚለው “ቃሊቷ እራሷ ዒሣ አልሆነችም፥ ነገር ግን በቃሊቱ ዒሣ ተገኘ እንጂ”*። وقال ابن أبي حاتم : حدثنا أحمد بن سنان الواسطي قال : سمعت شاذ بن يحيى يقول : في قول الله : ( وكلمته ألقاها إلى مريم وروح منه ) قال : ليس الكلمة صارت عيسى ، ولكن بالكلمة صار عيسى
ቋሊቷ አምላካችን አሏህ ነገርን ማስገኘት ሲፈልግ "ኩን" كُن ማለትም "ኹን" የሚልበት ነው፥ መርየምም ልጇን ለማግኘት አሏህ ወደ እርሷ "ኹን" የሚለው ቃል በመጣል የሚሻውን ዒሣን ፈጥሯል፦
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፥ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
3፥47 *"ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ "ነገሩ እንዳልሽው ነው፥ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል። አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፥ ወዲውኑም ይኾናል" አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ሦስተኛው ዓረፍተ-ነገርን በመቀጠል፦ "ወ-ሩሑን ሚን-ሁ" وَرُوحٌ مِّنْهُ ማለትም "ከእርሱ የኾነ መንፈስ ነው" ይላል፥ "ሁ" هُ ማለትም "እርሱ" የተባለው አሏህ ሲሆን "ሁ" هُ በሚለው ተውላጠ-ስም መነሻ ላይ "ሚን" مِنْ የሚል መስተዋድድ አለ። ይህንን የሚያስረዳ አንድ ተመሳሳይ የሰዋስው ሙግት እንይ፦
45፥13 ለእናንተም *በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ በመላ “ከ-እርሱ” ሲኾን የገራላችሁ ነው*፡፡ وَسَخَّرَ لَكُم مَّا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا مِّنْهُ
“በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ በመላ ከእርሱ ነው” የሚለው ይሰመርበት። “ሚን-ሁ” مِنْهُ ማለትም “ከ-እርሱ” የሚለው ፍጥረት ከአላህ መሆኑን እንደሚያሳይ ሁሉ የዒሣም ሩሕ ከአላህ መሆኑን ያሳያል፦
21፥91 ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን *”በእርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን”* እርሷንም ልጅዋንም ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን መርየምን አስታውስ፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن رُّوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَابْنَهَا آيَةً لِّلْعَالَمِينَ
“ፊ-ሃ” فِيهَا ማለት “በ-እርሷ ውስጥ” ማለት ነው፥ “እርሷ” የተባለችው የዒሣ እናት መርየም ናት። በመርየም ማሕፀን ውስጥ ሩሕ ሲነፋ ይህ የተነፋው ሩሕ ከአሏህ ነው፥ አምላካችን አሏህ ወደ መርየም የነፋውን ሩሕ ወደራሱ በማስጠጋት "ሩሒ-ና" رُّوحِنَا ማለትም "መንፈሳችን" እንደሚል ሁሉ ወደ አደም አካል የነፋውንም ሩሕ ወደራሱ በማስጠጋት "ሩሒ-ሂ" رُّوحِهِ ይላል፦
32፥9 *"ከዚያም ቅርጹን አስተካከለው፥ "በ-እርሱ ውስጥም" ከመንፈሱ ነፋበት"*። ثُمَّ سَوَّاهُ وَنَفَخَ فِيهِ مِن رُّوحِهِ
ለአደም ሩሕ ስለተሰጠው "አደም የአሏህ መንፈስ ነው" እንደማንል ሁሉም ለዒሣም ሩሕ ስለተሰጠው "ዒሣ የአሏህ መንፈስ ነው" አይባልም። የዒሣም ሆነ የአደም አሊያም የሁላችንም ሩሕ ከአሏህ ነው፦
17፥85 *ስለ ሩሕ ይጠይቁሃል፥ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፥ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الرُّوحِ ۖ قُلِ الرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّي وَمَا أُوتِيتُم مِّنَ الْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًا
“ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! በዚህ አንቀጽ መሠረት የሁላችንም ሩሕ ከአፈር ሳይሆን ከጌታችን ከአላህ ነገር ነው፥ ያ ማለት "እኛ የአሏህ መንፈስ ነን" ማለት አይደለም። የሰው ሩሕ ደግሞ "ነገር" ነው፥ አሏህ የሁሉ "ነገር" ፈጣሪ ስለሆነ የማንም ሰው ሩሕ ፍጡር ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
ይህ ሙግት ግራና ቀኝ ያማካለ ውል ያለው የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ ሙግት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
45፥13 ለእናንተም *በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ በመላ “ከ-እርሱ” ሲኾን የገራላችሁ ነው*፡፡ وَسَخَّرَ لَكُم مَّا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا مِّنْهُ
“በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ በመላ ከእርሱ ነው” የሚለው ይሰመርበት። “ሚን-ሁ” مِنْهُ ማለትም “ከ-እርሱ” የሚለው ፍጥረት ከአላህ መሆኑን እንደሚያሳይ ሁሉ የዒሣም ሩሕ ከአላህ መሆኑን ያሳያል፦
21፥91 ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን *”በእርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን”* እርሷንም ልጅዋንም ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን መርየምን አስታውስ፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن رُّوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَابْنَهَا آيَةً لِّلْعَالَمِينَ
“ፊ-ሃ” فِيهَا ማለት “በ-እርሷ ውስጥ” ማለት ነው፥ “እርሷ” የተባለችው የዒሣ እናት መርየም ናት። በመርየም ማሕፀን ውስጥ ሩሕ ሲነፋ ይህ የተነፋው ሩሕ ከአሏህ ነው፥ አምላካችን አሏህ ወደ መርየም የነፋውን ሩሕ ወደራሱ በማስጠጋት "ሩሒ-ና" رُّوحِنَا ማለትም "መንፈሳችን" እንደሚል ሁሉ ወደ አደም አካል የነፋውንም ሩሕ ወደራሱ በማስጠጋት "ሩሒ-ሂ" رُّوحِهِ ይላል፦
32፥9 *"ከዚያም ቅርጹን አስተካከለው፥ "በ-እርሱ ውስጥም" ከመንፈሱ ነፋበት"*። ثُمَّ سَوَّاهُ وَنَفَخَ فِيهِ مِن رُّوحِهِ
ለአደም ሩሕ ስለተሰጠው "አደም የአሏህ መንፈስ ነው" እንደማንል ሁሉም ለዒሣም ሩሕ ስለተሰጠው "ዒሣ የአሏህ መንፈስ ነው" አይባልም። የዒሣም ሆነ የአደም አሊያም የሁላችንም ሩሕ ከአሏህ ነው፦
17፥85 *ስለ ሩሕ ይጠይቁሃል፥ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፥ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الرُّوحِ ۖ قُلِ الرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّي وَمَا أُوتِيتُم مِّنَ الْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًا
“ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! በዚህ አንቀጽ መሠረት የሁላችንም ሩሕ ከአፈር ሳይሆን ከጌታችን ከአላህ ነገር ነው፥ ያ ማለት "እኛ የአሏህ መንፈስ ነን" ማለት አይደለም። የሰው ሩሕ ደግሞ "ነገር" ነው፥ አሏህ የሁሉ "ነገር" ፈጣሪ ስለሆነ የማንም ሰው ሩሕ ፍጡር ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
ይህ ሙግት ግራና ቀኝ ያማካለ ውል ያለው የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ ሙግት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ስዋስቲካ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥71 *ከአላህ ሌላም በእርሱ ማስረጃን ያላወረደበትን ለእነርሱም በእርሱ ዕውቀት የሌላቸውን ነገር ያመልካሉ*፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَمَا لَيْسَ لَهُم بِهِ عِلْمٌ ۗ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِن نَّصِيرٍ
"ስዋስቲካ" स्वस्तिक በሳንስክሪት ከቀኝ ወደ ግራ ላለው የቀኝ ፊትና እጅ 卍 ወይም ከግራ ወደ ቀኝ ላለው የግራ ፊትና እጅ 卐 ምልክት እና አርማ ነው፥ ይህ ምልክት የአውሮፓ እና የኤሲያ ባህል ውስጥ ጉልኅ ሚና አለው።
በአውሮፓውያን ዘንድ በግሪክ የሰማይና የመብረቅ አምላክ ለሚባለው ለዜዩስ ምልክት ነው፣ በሮም የአምላክቱ ንጉሥ፣ የሰማይ እና የመብረቅ አምላክ ለሚባለው ለጁፒተር ምልክት ነው፣ በጀርመን የመብረቅ፣ የነጎድጓድ፣ የጥንካሬ፣ የመራባት አምላክ ለሚባለው ለዙር ምልክት ነው።
በኤሲያውያን ዘንድ በሂንዱ ሲሪያ ለሚባለው የፀሐይ አምላክ ምልክት ነው፣ በቢዲስት የቡድሃ የእግር አሻራ ምልክት ነው፣ በጃይኒዝም ለሰባተኛው ሱፓርስቫ ምልክት ነው።
በኃላ ላይ ይህ የጣዖታውን ምልክት በ 1930 ድኅረ-ልደት የፀረ-ሴማዊ እና የአርያን እንቅስቃሴ ለሆነው ለናዚ ምልክትና አርማ ሆነ፥ ይህ ምልክት ከ 1939-1945 ድኅረ-ልደት ለተካሄደው ለሁለተኛው የዓለም ጦርነት አርማ ሆኖ አገልግሏል።
ከናዚ በፊት ስዕሉ ላይ እንደምታዩት ደግሞ ላሊበላ መስኮት ላይ ይህ የጣዖታውን ምልክት አለ፥ ንጉሡ ገብረ-መስቀል ላሊበላ በዛግዌ ሥርወ-መንግሥት ከ 1181–1221 ድኅረ-ልደት የነገሠ ሰው ሲሆን የመስቀል አምላኪ ነበር። "ገብር" ማለት በግዕዝ "አገልጋይ" "አምላኪ" ማለት ሲሆን "ገብረ-መስቀል" ማለት "የመስቀል አገልጋይ ወይም አምላኪ" ማለት ነው፥ እንግሊዛዊ ታሪክ ፀሐፊ ግርሃም ሃንኮክ በ1993 ድኅረ-ልደት ባሳተመው መጽሐፍ "The Sign and the Seal" በተባለው መጽሐፉ፦ "የላሊበላን ውቅር በማነፁ ሥራ ላይ ቴምፕላርስ የሚባሉት የመስቀል ጦረኞች ተካፍለዋል" ብሏል። የላሊበላን ውቅር "መላእክት ገነቡት" የሚለው ትርክት ቶራ ቦራና አርቲ ቡርቲ ነው፥ ቴምፕላርስ በ1110 ድኅረ-ልደት አዲስ የተቋቋመውን የኢየሩሳሌም መንግሥት ከጠላት ለመከላከል እና ከአውሮፓ ወደ ኢየሩሳሌም የሚጎርፉትን ተሳላሚዎች ደኅንነት ለመጠበቅ የተመሠረተ ቡድን ነው። ይህ ቡድን የላሊበላ መስኮት ላይ በአውሮፓውን ከጥንት ጀምሮ የጣዖት ምልክት የሆነውን የስዋስቲካ አርማ በማድረግ አሻራውን አሳርፏል፥ ቴምፕላርስ የኢሉሚናቲ ሌላይኛው ገጽታ ነው። ኢሉሚናቲ ከጥንት ጀምሮ ከግብጽ፣ ከዚያ ባቢሎን፣ ከዚያ ግሪክ፣ ከዚያ ሮም፣ ከዚያ የአይሁድ ካባላህ፣ ከዚያ የክርስትና ቴምፕላርስ እና ፍሪማስን(ፍሪሜሶን) እየተባለ በዘመናችን ዘመናዊ ሆኖ ብቅ ያለ ፈሣድ ነው፥ የስዋስቲካ አርማ አሏህ ማስረጃን ያላወረደበትን ነገር ሲሆን ሰዎች ያለ ዕውቀት ይህንን የተቀረጸ ምስል ያመልካሉ። አምልኮ የአሏህ ሐቅና ገንዘብ ሆኖ ሳላ አምልኮ ለማይገባው ነገር መስጠት ትልቁ በደል ነው፦
22፥71 *ከአላህ ሌላም በእርሱ ማስረጃን ያላወረደበትን ለእነርሱም በእርሱ ዕውቀት የሌላቸውን ነገር ያመልካሉ፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳት የላቸውም*፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَمَا لَيْسَ لَهُم بِهِ عِلْمٌ ۗ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِن نَّصِيرٍ
የትንሳኤ ቀን ለበዳዮችም ምንም ረዳት የላቸውም። ከላሊበላ በስተጀርባ የነበረውን የኢሉሚናቲ ሴራና ደባ ስትረዱ በንስሐ ወደ አሏህ ተመለሱ! አሏህ ከኢሉሚናቲ ፈሣድ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥71 *ከአላህ ሌላም በእርሱ ማስረጃን ያላወረደበትን ለእነርሱም በእርሱ ዕውቀት የሌላቸውን ነገር ያመልካሉ*፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَمَا لَيْسَ لَهُم بِهِ عِلْمٌ ۗ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِن نَّصِيرٍ
"ስዋስቲካ" स्वस्तिक በሳንስክሪት ከቀኝ ወደ ግራ ላለው የቀኝ ፊትና እጅ 卍 ወይም ከግራ ወደ ቀኝ ላለው የግራ ፊትና እጅ 卐 ምልክት እና አርማ ነው፥ ይህ ምልክት የአውሮፓ እና የኤሲያ ባህል ውስጥ ጉልኅ ሚና አለው።
በአውሮፓውያን ዘንድ በግሪክ የሰማይና የመብረቅ አምላክ ለሚባለው ለዜዩስ ምልክት ነው፣ በሮም የአምላክቱ ንጉሥ፣ የሰማይ እና የመብረቅ አምላክ ለሚባለው ለጁፒተር ምልክት ነው፣ በጀርመን የመብረቅ፣ የነጎድጓድ፣ የጥንካሬ፣ የመራባት አምላክ ለሚባለው ለዙር ምልክት ነው።
በኤሲያውያን ዘንድ በሂንዱ ሲሪያ ለሚባለው የፀሐይ አምላክ ምልክት ነው፣ በቢዲስት የቡድሃ የእግር አሻራ ምልክት ነው፣ በጃይኒዝም ለሰባተኛው ሱፓርስቫ ምልክት ነው።
በኃላ ላይ ይህ የጣዖታውን ምልክት በ 1930 ድኅረ-ልደት የፀረ-ሴማዊ እና የአርያን እንቅስቃሴ ለሆነው ለናዚ ምልክትና አርማ ሆነ፥ ይህ ምልክት ከ 1939-1945 ድኅረ-ልደት ለተካሄደው ለሁለተኛው የዓለም ጦርነት አርማ ሆኖ አገልግሏል።
ከናዚ በፊት ስዕሉ ላይ እንደምታዩት ደግሞ ላሊበላ መስኮት ላይ ይህ የጣዖታውን ምልክት አለ፥ ንጉሡ ገብረ-መስቀል ላሊበላ በዛግዌ ሥርወ-መንግሥት ከ 1181–1221 ድኅረ-ልደት የነገሠ ሰው ሲሆን የመስቀል አምላኪ ነበር። "ገብር" ማለት በግዕዝ "አገልጋይ" "አምላኪ" ማለት ሲሆን "ገብረ-መስቀል" ማለት "የመስቀል አገልጋይ ወይም አምላኪ" ማለት ነው፥ እንግሊዛዊ ታሪክ ፀሐፊ ግርሃም ሃንኮክ በ1993 ድኅረ-ልደት ባሳተመው መጽሐፍ "The Sign and the Seal" በተባለው መጽሐፉ፦ "የላሊበላን ውቅር በማነፁ ሥራ ላይ ቴምፕላርስ የሚባሉት የመስቀል ጦረኞች ተካፍለዋል" ብሏል። የላሊበላን ውቅር "መላእክት ገነቡት" የሚለው ትርክት ቶራ ቦራና አርቲ ቡርቲ ነው፥ ቴምፕላርስ በ1110 ድኅረ-ልደት አዲስ የተቋቋመውን የኢየሩሳሌም መንግሥት ከጠላት ለመከላከል እና ከአውሮፓ ወደ ኢየሩሳሌም የሚጎርፉትን ተሳላሚዎች ደኅንነት ለመጠበቅ የተመሠረተ ቡድን ነው። ይህ ቡድን የላሊበላ መስኮት ላይ በአውሮፓውን ከጥንት ጀምሮ የጣዖት ምልክት የሆነውን የስዋስቲካ አርማ በማድረግ አሻራውን አሳርፏል፥ ቴምፕላርስ የኢሉሚናቲ ሌላይኛው ገጽታ ነው። ኢሉሚናቲ ከጥንት ጀምሮ ከግብጽ፣ ከዚያ ባቢሎን፣ ከዚያ ግሪክ፣ ከዚያ ሮም፣ ከዚያ የአይሁድ ካባላህ፣ ከዚያ የክርስትና ቴምፕላርስ እና ፍሪማስን(ፍሪሜሶን) እየተባለ በዘመናችን ዘመናዊ ሆኖ ብቅ ያለ ፈሣድ ነው፥ የስዋስቲካ አርማ አሏህ ማስረጃን ያላወረደበትን ነገር ሲሆን ሰዎች ያለ ዕውቀት ይህንን የተቀረጸ ምስል ያመልካሉ። አምልኮ የአሏህ ሐቅና ገንዘብ ሆኖ ሳላ አምልኮ ለማይገባው ነገር መስጠት ትልቁ በደል ነው፦
22፥71 *ከአላህ ሌላም በእርሱ ማስረጃን ያላወረደበትን ለእነርሱም በእርሱ ዕውቀት የሌላቸውን ነገር ያመልካሉ፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳት የላቸውም*፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَمَا لَيْسَ لَهُم بِهِ عِلْمٌ ۗ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِن نَّصِيرٍ
የትንሳኤ ቀን ለበዳዮችም ምንም ረዳት የላቸውም። ከላሊበላ በስተጀርባ የነበረውን የኢሉሚናቲ ሴራና ደባ ስትረዱ በንስሐ ወደ አሏህ ተመለሱ! አሏህ ከኢሉሚናቲ ፈሣድ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም