🌼" አፄ ልብነ ድንግል "🌼
+እኒህ ንጉሥ ኢትዮዽያን ለዓመታት (ከ1500 እስከ 1532
ዓ/ም) ቢያስተዳድሩም 15ቱ ዓመት ያለቀው በስደት ነው::
ከደጋጉ አፄ ናዖድና ንግሥት ወለተ ማርያም ተወልደው:
በሥርዓቱ አድገው ቢነግሡም: በክፉ መካሪዎች ጠንቅዋይ
ወደ ቤታቸው ገብቶ ሃገሪቱን ለመከራ ዳርጉዋታል::
+ዛሬም ድረስ ጠባሳው ያለቀቀው የግራኝ ወረራ ለ15
ዓመታት ሃገሪቱን ያለ ካህንና ቤተ ክርስቲያን አስቀርቷት ነበር::
ብዙ ክርስቲያኖችም ሰልመው ቀርተዋል:: አፄ ልብነ ድንግል
ግን ደብረ ዳሞ ገዳም ውስጥ ገብተው ንስሃ ጀመሩ: አለቀሱ:
ተማለሉ::
#እመቤታችን ተገልጣም "ይቅርታን በነፍስህ እንጂ በሥጋህ
አታገኝም" አለቻቸው:: እርሳቸውም ሱባኤውን ቀጥለው:
'#ስብሐተ ፍቁርን': '#መልክአ ኤዶምን' የመሰሉ መጻሕፍትን
ደርሰው በዚህች ቀን በ ዓ/ም ዐርፈዋል:: እኛ ክርስቲያኖችም
እናከብራቸዋለን::
🌼የቅዱሳኑ አምላክ የወዳጆቹን ፈተና አስቦ ሃገራችንን
ከጥፋት: ሕዝቡንም ከስደት ይሰውርልን:: ከበረከታቸውም
አይለየን::🌼
+እኒህ ንጉሥ ኢትዮዽያን ለዓመታት (ከ1500 እስከ 1532
ዓ/ም) ቢያስተዳድሩም 15ቱ ዓመት ያለቀው በስደት ነው::
ከደጋጉ አፄ ናዖድና ንግሥት ወለተ ማርያም ተወልደው:
በሥርዓቱ አድገው ቢነግሡም: በክፉ መካሪዎች ጠንቅዋይ
ወደ ቤታቸው ገብቶ ሃገሪቱን ለመከራ ዳርጉዋታል::
+ዛሬም ድረስ ጠባሳው ያለቀቀው የግራኝ ወረራ ለ15
ዓመታት ሃገሪቱን ያለ ካህንና ቤተ ክርስቲያን አስቀርቷት ነበር::
ብዙ ክርስቲያኖችም ሰልመው ቀርተዋል:: አፄ ልብነ ድንግል
ግን ደብረ ዳሞ ገዳም ውስጥ ገብተው ንስሃ ጀመሩ: አለቀሱ:
ተማለሉ::
#እመቤታችን ተገልጣም "ይቅርታን በነፍስህ እንጂ በሥጋህ
አታገኝም" አለቻቸው:: እርሳቸውም ሱባኤውን ቀጥለው:
'#ስብሐተ ፍቁርን': '#መልክአ ኤዶምን' የመሰሉ መጻሕፍትን
ደርሰው በዚህች ቀን በ ዓ/ም ዐርፈዋል:: እኛ ክርስቲያኖችም
እናከብራቸዋለን::
🌼የቅዱሳኑ አምላክ የወዳጆቹን ፈተና አስቦ ሃገራችንን
ከጥፋት: ሕዝቡንም ከስደት ይሰውርልን:: ከበረከታቸውም
አይለየን::🌼