#ኦ ማርያም በእንተዝ ናፈቅረኪ ወናዓብየኪ: ኦ ቃለ አክብሮ ቃለ አህስሮ ቃለ አራህርሆ ይሆናል: ቃል አክብሮ ኦ ድንግል ምልእተ ውዳሴ ብሎ የሚያመጣው ነው: ቃለ አራህርሆ ኦ ዮሴፍ ወልደ ዳዊት ቃለ አህስሮ ኦ ሃናንያ ኦ አብዳን ሰብአ ገላትያ ነው:: በእንተዝ ያለፈውን አጠፈ እንደገና ብሎ መጽሃፍ ያለፈውንም የሚመጣውንም ማጠፍ
ልማድ ነውና የሚመጣውን አጠፈ እመቤታችን ሆይ እናከብርሻለን እናገንሻለን::
#ሐተታ:- እኛ እሷን የምናከብራት የምናገናት ሆነን አይደለም ክብርሽን ገናንነትሽን እንናገራለን ሲል ነው::
እስመ ወልድኪ ለነ መብልዓ ጽድቅ ዘበአማን ወስቴ ህይወት ዘበአማን:: እውነተኛውን ምግብ እውነተኛውን መጠጥ አስገኝተሽልናልና ስላስገኘሽልን::
#ሐተታ:- ዘበአማን አለ ከመስዋዕተ ኦሪት ሲለይ ያ ስጋዊ ይህ መንፈሳዊ ያ አፍአዊ ይህ ውሳጣዊ ያ ምድራዊ ይህ ሰማያዊ ነውና:: አንድም የዚህ አለም ምግብ ጥዋት በልቶ ለማታ ማታ በልቶ ለጠዋት ያሻል ይህ ግን በሚገባ ከተቀበሉት በሃጥያት ካላሳደፉት
ህማሙን ሞቱን ለማዘከር ነው እንጂአንድ ግዜ ከተቀበሉት በሌላ ግዜ አያሻምና:: አንድም የዚህ አለም ምግብ ሃሰር ይሆንል ይለወጥል በሱ ግን ይህ ሁሉ የለበትምና አንድም የዚህ አለም ምግብ ሞትን ያስከትላል ይህ ግን የዘላለም ህይወት ይሆናል አንድም ከማናዊት
እመቤታችን ስለተገኘ መብልአ ጽድቅ ዘበአማን ውስቴ ህይወት ዘበአማን አለ::
#ይካ ንፍቅ ጸሎተ ቡራኬ
#ይ ዲ ንፍቅ መሐረሙ እግዚኦ
#ይ ካ ለዑልኒ፡፡ ቄሱ ያነሳቸውን፡፡
ወለኲሎሙ፡፡ ያላነሳቸውን አንድም ከእሱ ጋር ያሉ ልእካኑ በቅድስት አሉትን አንድም በቅድስት ያሉትን በዝንቦ ያሉትን አንድም በቆመ ብእሲ ያሉትን በዐጸደ ቤተ ክርስቲያን ያሉትን አንድም በዐጸደ ቤተ ክርስቲያን ያሉትን በብህንሳ ያሉትን፡፡ እንድም እጣን ያረገላቸውን መስዋእት
የተሰዋላቸውን፡፡ ወለኲሙ፡፡ ይህ ሁሉ ያልተደረገላቸውን፡፡ #ኦ መስተምህርት አስተምህሪ ኀበ ወልድኪ፡፡ ቸሪቱ አማላጅቱ ሆይ ከልጅሽ ዘንድ አማልን ይበል ከመ ያዕርፍ ነፍሰ ጳጳሳት ኤጲስ ቆጶሳተ ዋዌ የቀረው ነው የጳጳሳት የሊቃነ ጳጳሳት የኤጲስ ቆጶሳትን ነፍስ ዕረፍተ ነፈሰን ሰጥቶ ያሳርፈ ዘንድ፡፡
#ቀሳውስት ወዲያቆናት፡፡
ዋዌ የቀረው ነው የቀሳውስትን የዲያቆናትን ነፍስ ዕረፍተ ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ ቀሳውስተ ወዲያቆናተ ይላል ቀሳውስት ዲያቆናተን ዕረፍተ ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ፡፡
#እለ ያረትዑ ፍኖተ ቃል ዘበአማትን፡፡
ዕውነተኛ ሕገ ወንጌልን የሚያስተምሩ አንድም ፍኖተ ግስ ነው የረትዑ ካልሁ ብሎ አንዲህ አለ እንጂ ወንጌልን የሚያስተም አንድም ፍኖተ ወንጌል፡፡ ቀቃል አካላዊ ቃል ነው፡፡ አካላዊ ቃል ያስተመረው ወንጌልን የሚያስተምሩ፡፡ ነገሥተ ነገሥታቱን፡፡ ወመኳንንት፡፡ ቀኛዝማች ግራዝማቹን፡፡ ወመሳፍንተ፡፡ ደጃዝማቹን፡፡
#ወእለ በሥልጣናት፡፡ ተወራጅ ነገሥታት፡፡ እንደ ሸዋ መርድ አዝማች እንደ ጎጃም ጣፌ ላምነት፡፡
አንድም ወመሳፍንተ፡፡ ተወራጅ ነገሥታት፡፡
ወእለ በሥልጣናት፡፡ ሥሉጣነ ነገር እንደ ጥቁር ከብቴ እንደ ቆብ አሰጥል ኃይሉ ያሉ ናቸው፡፡
ወራኩተ፡፡ ወራዙተን የነዚህ ተወራጅ ናቸው፡፡
#ወደናግለ፡፡ ደናግለ ሥጋ ደናግለ ነፍስን፡፡ ወመነኮሳተ፡፡ መነኮሳትን ዕረፍተ ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ፡፡
#ሐተታ፡፡ መነኮሳት ደናግልም ወራዙትም ካላቸው የገባሉ፡፡ በድንግልና የሚመነኩሱ አግብተውም ነረው ኋላ የሚመነኩሱ አሉና ባዕለ ወነዳየ፡፡ ባለጸጋውን ደኋውን፡፡ ዐቢየ ወንዑሰ፡፡ ታላቁን ታናሹን፡፡ ሐተታ፡፡ የማዕርግ የዕድሜ ነው፡፡ ዕቤተ፡፡
ጎመን ዘሪ ቤ ሠሪ ባል ልጅ የሌት ባለቴቲቱን፡፡ ወዕጓለ ማውታ፡፡ አባት እናት የሚቱበት ድኋውን፡፡ ግዩረ፡፡ ካጣዖት ፊልሶ የመጣውን፡፡ አንድም በድ መትቶበት አንበጣ በልቶበት የሰደውን አንድም የምግባር ቁርጭኝ፡፡
#ወምሰኪነ፡፡ የለት ራት የጣት ቀለበት የሌለውን ዕረፍተ ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ፡፡ አንድም የነዚህን ነፍስ ዕረፍተ ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ፡፡
#ወኲሎሙ ሕዝበ ክርስቲያን እለ አዕረፋ እማኅበረ ቤተ ክርስቲያን መቅድመ፡፡
ውሎ ውሎ ከቤት ኑሮ ኑሮ ከመሬት እንዲሉ ከክርስቲያን አንድነት አስቀድሞ የሚቱት የክርስቲያን ወገን የሚሆኑ እነዚህን፡፡ አንድም የእንዚህን ነፍስ እረፍተ ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ አማልጅን፡፡ አንድም ከክርስቲያን አንድነት ተለይትው የሞቱ የእነዚህ ነፍስ እረፍት ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ ሀተታ፡- ፡፡ ወቅመ ዓለም ሰው እንደ መከር ነው፡፡ መከር እኩሉ ሲዘረዝር እኩሉ ይታጨዳል ሰው እኩሉ ሲወለድ እኩሉ ይሞታል እና፡፡
09 ወፈድፋደሰ በእንተ እለኖሙ ውስተ ዛንቲ መካን፡፡ ይልቁንም በብህንሳ ያረፉትን አስቀድመሽ፡፡ እንቲ ዘበእንቲ አሆሙ አስተበቁኢ ጽፋቀ፡፡
አብዝተሽ መላልሰሽ አማለጂ ወጽፋቅ በዋዔ ቤታ እንዲል ጽሁቀ ይላል ተግተሸ አማለጂን ከመ ያዕርፍ ነፍሶሙ ንሁየ፡፡ ነፍሳቸውን ፈጽሞ ያሳርፍ ዘንድ፡፡ አንድም በጎ እረፍትን ያሳርፍ ዘንድ ተደሞ ታህየ ምንዱባን አንዲል፡፡ #ሀተታ፡- አስቀድሞ ላለበት ሀገር መጸለይ ይገባል አስራት በኩራቱን ይቀበላልና፡፡ ህሱ ሰላማ ለእግዚአብሔር ኦ እግዚኦ ተሳሀል በይበይከ ላእለ ዛቲ ሀገረ አርመኒያ እንዳለ ጎርጎርዮስ፡፡ የእክንድሪያው ሊቀ ጳጳስ ለሀገሩ ሳይጸልይ ለሌላው እንዳይፀልይ፡፡
#በህበ ኩሉ ዘተሰምዬ መካነ ሰማእት መዋእያን፡፡ በብህንሳ ያሉትን ባማልድ በሌላው አገር ያሉትን ማማለድ እንደምን ይሆንልኛል ትዪኝ እንደሆነ አላውያን ነገስታት አላውያን መኳንንት፡፡ ፍትሰታት አኩያት አጣውእን ድል የነሱ የሰማእታት ስማቸው በተጸራበት ቤተ ክርስቲያንና በታነጸበት ታቦታቸው በተቀረበት ስእታለቸው በታለበት በዚህ ሁሉ፡፡ #ወመካነ ጻድቃን ብሩካን:: ይቀጥላል.......
ልማድ ነውና የሚመጣውን አጠፈ እመቤታችን ሆይ እናከብርሻለን እናገንሻለን::
#ሐተታ:- እኛ እሷን የምናከብራት የምናገናት ሆነን አይደለም ክብርሽን ገናንነትሽን እንናገራለን ሲል ነው::
እስመ ወልድኪ ለነ መብልዓ ጽድቅ ዘበአማን ወስቴ ህይወት ዘበአማን:: እውነተኛውን ምግብ እውነተኛውን መጠጥ አስገኝተሽልናልና ስላስገኘሽልን::
#ሐተታ:- ዘበአማን አለ ከመስዋዕተ ኦሪት ሲለይ ያ ስጋዊ ይህ መንፈሳዊ ያ አፍአዊ ይህ ውሳጣዊ ያ ምድራዊ ይህ ሰማያዊ ነውና:: አንድም የዚህ አለም ምግብ ጥዋት በልቶ ለማታ ማታ በልቶ ለጠዋት ያሻል ይህ ግን በሚገባ ከተቀበሉት በሃጥያት ካላሳደፉት
ህማሙን ሞቱን ለማዘከር ነው እንጂአንድ ግዜ ከተቀበሉት በሌላ ግዜ አያሻምና:: አንድም የዚህ አለም ምግብ ሃሰር ይሆንል ይለወጥል በሱ ግን ይህ ሁሉ የለበትምና አንድም የዚህ አለም ምግብ ሞትን ያስከትላል ይህ ግን የዘላለም ህይወት ይሆናል አንድም ከማናዊት
እመቤታችን ስለተገኘ መብልአ ጽድቅ ዘበአማን ውስቴ ህይወት ዘበአማን አለ::
#ይካ ንፍቅ ጸሎተ ቡራኬ
#ይ ዲ ንፍቅ መሐረሙ እግዚኦ
#ይ ካ ለዑልኒ፡፡ ቄሱ ያነሳቸውን፡፡
ወለኲሎሙ፡፡ ያላነሳቸውን አንድም ከእሱ ጋር ያሉ ልእካኑ በቅድስት አሉትን አንድም በቅድስት ያሉትን በዝንቦ ያሉትን አንድም በቆመ ብእሲ ያሉትን በዐጸደ ቤተ ክርስቲያን ያሉትን አንድም በዐጸደ ቤተ ክርስቲያን ያሉትን በብህንሳ ያሉትን፡፡ እንድም እጣን ያረገላቸውን መስዋእት
የተሰዋላቸውን፡፡ ወለኲሙ፡፡ ይህ ሁሉ ያልተደረገላቸውን፡፡ #ኦ መስተምህርት አስተምህሪ ኀበ ወልድኪ፡፡ ቸሪቱ አማላጅቱ ሆይ ከልጅሽ ዘንድ አማልን ይበል ከመ ያዕርፍ ነፍሰ ጳጳሳት ኤጲስ ቆጶሳተ ዋዌ የቀረው ነው የጳጳሳት የሊቃነ ጳጳሳት የኤጲስ ቆጶሳትን ነፍስ ዕረፍተ ነፈሰን ሰጥቶ ያሳርፈ ዘንድ፡፡
#ቀሳውስት ወዲያቆናት፡፡
ዋዌ የቀረው ነው የቀሳውስትን የዲያቆናትን ነፍስ ዕረፍተ ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ ቀሳውስተ ወዲያቆናተ ይላል ቀሳውስት ዲያቆናተን ዕረፍተ ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ፡፡
#እለ ያረትዑ ፍኖተ ቃል ዘበአማትን፡፡
ዕውነተኛ ሕገ ወንጌልን የሚያስተምሩ አንድም ፍኖተ ግስ ነው የረትዑ ካልሁ ብሎ አንዲህ አለ እንጂ ወንጌልን የሚያስተም አንድም ፍኖተ ወንጌል፡፡ ቀቃል አካላዊ ቃል ነው፡፡ አካላዊ ቃል ያስተመረው ወንጌልን የሚያስተምሩ፡፡ ነገሥተ ነገሥታቱን፡፡ ወመኳንንት፡፡ ቀኛዝማች ግራዝማቹን፡፡ ወመሳፍንተ፡፡ ደጃዝማቹን፡፡
#ወእለ በሥልጣናት፡፡ ተወራጅ ነገሥታት፡፡ እንደ ሸዋ መርድ አዝማች እንደ ጎጃም ጣፌ ላምነት፡፡
አንድም ወመሳፍንተ፡፡ ተወራጅ ነገሥታት፡፡
ወእለ በሥልጣናት፡፡ ሥሉጣነ ነገር እንደ ጥቁር ከብቴ እንደ ቆብ አሰጥል ኃይሉ ያሉ ናቸው፡፡
ወራኩተ፡፡ ወራዙተን የነዚህ ተወራጅ ናቸው፡፡
#ወደናግለ፡፡ ደናግለ ሥጋ ደናግለ ነፍስን፡፡ ወመነኮሳተ፡፡ መነኮሳትን ዕረፍተ ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ፡፡
#ሐተታ፡፡ መነኮሳት ደናግልም ወራዙትም ካላቸው የገባሉ፡፡ በድንግልና የሚመነኩሱ አግብተውም ነረው ኋላ የሚመነኩሱ አሉና ባዕለ ወነዳየ፡፡ ባለጸጋውን ደኋውን፡፡ ዐቢየ ወንዑሰ፡፡ ታላቁን ታናሹን፡፡ ሐተታ፡፡ የማዕርግ የዕድሜ ነው፡፡ ዕቤተ፡፡
ጎመን ዘሪ ቤ ሠሪ ባል ልጅ የሌት ባለቴቲቱን፡፡ ወዕጓለ ማውታ፡፡ አባት እናት የሚቱበት ድኋውን፡፡ ግዩረ፡፡ ካጣዖት ፊልሶ የመጣውን፡፡ አንድም በድ መትቶበት አንበጣ በልቶበት የሰደውን አንድም የምግባር ቁርጭኝ፡፡
#ወምሰኪነ፡፡ የለት ራት የጣት ቀለበት የሌለውን ዕረፍተ ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ፡፡ አንድም የነዚህን ነፍስ ዕረፍተ ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ፡፡
#ወኲሎሙ ሕዝበ ክርስቲያን እለ አዕረፋ እማኅበረ ቤተ ክርስቲያን መቅድመ፡፡
ውሎ ውሎ ከቤት ኑሮ ኑሮ ከመሬት እንዲሉ ከክርስቲያን አንድነት አስቀድሞ የሚቱት የክርስቲያን ወገን የሚሆኑ እነዚህን፡፡ አንድም የእንዚህን ነፍስ እረፍተ ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ አማልጅን፡፡ አንድም ከክርስቲያን አንድነት ተለይትው የሞቱ የእነዚህ ነፍስ እረፍት ነፍስ ሰጥቶ ያሳርፍ ዘንድ ሀተታ፡- ፡፡ ወቅመ ዓለም ሰው እንደ መከር ነው፡፡ መከር እኩሉ ሲዘረዝር እኩሉ ይታጨዳል ሰው እኩሉ ሲወለድ እኩሉ ይሞታል እና፡፡
09 ወፈድፋደሰ በእንተ እለኖሙ ውስተ ዛንቲ መካን፡፡ ይልቁንም በብህንሳ ያረፉትን አስቀድመሽ፡፡ እንቲ ዘበእንቲ አሆሙ አስተበቁኢ ጽፋቀ፡፡
አብዝተሽ መላልሰሽ አማለጂ ወጽፋቅ በዋዔ ቤታ እንዲል ጽሁቀ ይላል ተግተሸ አማለጂን ከመ ያዕርፍ ነፍሶሙ ንሁየ፡፡ ነፍሳቸውን ፈጽሞ ያሳርፍ ዘንድ፡፡ አንድም በጎ እረፍትን ያሳርፍ ዘንድ ተደሞ ታህየ ምንዱባን አንዲል፡፡ #ሀተታ፡- አስቀድሞ ላለበት ሀገር መጸለይ ይገባል አስራት በኩራቱን ይቀበላልና፡፡ ህሱ ሰላማ ለእግዚአብሔር ኦ እግዚኦ ተሳሀል በይበይከ ላእለ ዛቲ ሀገረ አርመኒያ እንዳለ ጎርጎርዮስ፡፡ የእክንድሪያው ሊቀ ጳጳስ ለሀገሩ ሳይጸልይ ለሌላው እንዳይፀልይ፡፡
#በህበ ኩሉ ዘተሰምዬ መካነ ሰማእት መዋእያን፡፡ በብህንሳ ያሉትን ባማልድ በሌላው አገር ያሉትን ማማለድ እንደምን ይሆንልኛል ትዪኝ እንደሆነ አላውያን ነገስታት አላውያን መኳንንት፡፡ ፍትሰታት አኩያት አጣውእን ድል የነሱ የሰማእታት ስማቸው በተጸራበት ቤተ ክርስቲያንና በታነጸበት ታቦታቸው በተቀረበት ስእታለቸው በታለበት በዚህ ሁሉ፡፡ #ወመካነ ጻድቃን ብሩካን:: ይቀጥላል.......