Forwarded from ግጻዌ
#መጋቢት_7
ፊልሞን ወአብላንዮስ ወቅዱስ ቴዎድሮስ፡፡
#ዘቅዳሴ
#ሮሜ_8:31-ፍጻሜ፡ምንተ እንከ ንብል እንበይነዝ
#1ኛ_ዮሐንስ_1:14-20፡ጸሐፍኩ ለክሙ ወራዙት
#የሐዋ_ሥራ_5:17-34፡ወተንሥኡ ሊቃነ ካህናት
#ምስባክ
ቀዳሚሃ ለጥበብ ፈሪሃ እግዚአብሔር
ምክር ሠናይት ለኵሉ ዘይገብራ
ወስብሐቲሁኒ ይነብር ለዓለም፡፡
#ትርጉም
የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው
ለሚያደርጓትም ሁሉ ደህና ማስተዋል አላቸው
ምስጋናውም ለዘላለም ይኖራል፡፡
#መዝ_110:10
#ማቴዎስ_10:28-ፍጻሜ፡
ኢትፍርህዎሙኬ እንከ ለእለ ይቀትሉ ሥጋክሙ
#ቅዳሴ፡ዘወልደ ነጎድጓድ(ኀቤከ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
ፊልሞን ወአብላንዮስ ወቅዱስ ቴዎድሮስ፡፡
#ዘቅዳሴ
#ሮሜ_8:31-ፍጻሜ፡ምንተ እንከ ንብል እንበይነዝ
#1ኛ_ዮሐንስ_1:14-20፡ጸሐፍኩ ለክሙ ወራዙት
#የሐዋ_ሥራ_5:17-34፡ወተንሥኡ ሊቃነ ካህናት
#ምስባክ
ቀዳሚሃ ለጥበብ ፈሪሃ እግዚአብሔር
ምክር ሠናይት ለኵሉ ዘይገብራ
ወስብሐቲሁኒ ይነብር ለዓለም፡፡
#ትርጉም
የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው
ለሚያደርጓትም ሁሉ ደህና ማስተዋል አላቸው
ምስጋናውም ለዘላለም ይኖራል፡፡
#መዝ_110:10
#ማቴዎስ_10:28-ፍጻሜ፡
ኢትፍርህዎሙኬ እንከ ለእለ ይቀትሉ ሥጋክሙ
#ቅዳሴ፡ዘወልደ ነጎድጓድ(ኀቤከ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
Forwarded from ግጻዌ
#መጋቢት_16
፯ተኛ መዝሙር ዘኒቆዲሞስ ሖረ ኀቤሁ፡፡
#ዘቅዳሴ
#ሮሜ_7:1-12፡ኢተአምሩኑ አኃዊነ ሕገ ንነግረክሙ"ወንድሞቻችን! ሕግን ለሚያስተውሉ እናገራለሁና ሰው በሕይወት ባለበት ሁሉ ሕግ እንዲገዛው አታውቁምን?............
................................................ኀጢአት በዚያች ትእዛዝ ምክንያት አሳተችኝ በእርሷም ገደለችኝ፡፡"
#1ኛ_ዮሐንስ_4:18-ፍጻሜ፡
ወአልቦ ፍርሃት ውስተ ተፋቅሮትነ"በፍቅር መፈራራት የለም ፍጽምት ፍቅር ፍርሀትን ወደ ውጭ ታወጣለች እንጂ ፍርሀት ቅጣት አለባት የሚፈራም በፍቅር ፍጹም አይደለም፡፡.....................
................................................እግዚአብሔርን የሚወድ ሁሉ ወንድሙን ይወድዳል፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_5:34-ፍጻሜ፡
ወተንሥአ ፩ እምውስተ ዐውድ"በሸንጎዉም በሕዝቡ ሁሉ ዘንድ የከበረ የኦሪት መምህር ስሙን ገማልያል የሚሉት አንድ ፈሪሳዊ ተነሣ............................
................................................ሁልጊዜም በቤተ መቅደስና በቤት ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ማስተማርንና መስበክን አልተዉም፡፡"
#ምስባክ
ሐወጽከኒ ሌሊተ ወፈተንኮ ለልብየ
አመከርከኒ ወኢተረክበ ዐመፃ በላዕሌየ
ከመ ኢይንብብ አፉየ ግብረ ዕጓለ እመሕያው፡፡
#ትርጉም
ልቤን ፈተንከው በሌሊትም ጎበኘኸኝ
ፈተንከኝ ምንም አላገኘህብኝም
የሰውን ሥራ አፌ እንዳይናገር ፈቃዴ ነው፡፡" #መዝ_16:3-4
#ወንጌል
#ዮሐንስ_3:1-12፡ወሀሎ ፩ ብእሲ እምፈሪሳውያን"ከፈሪሳውያን ወገን የአይሁድ አለቃ የሆነ ኒቆዲሞስ የተባለ አንድ ሰው ነበረ፡፡.............
.................................................እውነት እውነት እልሃለሁ የምናውቀውን እንናገራለን ያየነውንም እንመሰክራለን ነገር ግን ምስክርነታችንንም አትቀበሉንም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዐ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
፯ተኛ መዝሙር ዘኒቆዲሞስ ሖረ ኀቤሁ፡፡
#ዘቅዳሴ
#ሮሜ_7:1-12፡ኢተአምሩኑ አኃዊነ ሕገ ንነግረክሙ"ወንድሞቻችን! ሕግን ለሚያስተውሉ እናገራለሁና ሰው በሕይወት ባለበት ሁሉ ሕግ እንዲገዛው አታውቁምን?............
................................................ኀጢአት በዚያች ትእዛዝ ምክንያት አሳተችኝ በእርሷም ገደለችኝ፡፡"
#1ኛ_ዮሐንስ_4:18-ፍጻሜ፡
ወአልቦ ፍርሃት ውስተ ተፋቅሮትነ"በፍቅር መፈራራት የለም ፍጽምት ፍቅር ፍርሀትን ወደ ውጭ ታወጣለች እንጂ ፍርሀት ቅጣት አለባት የሚፈራም በፍቅር ፍጹም አይደለም፡፡.....................
................................................እግዚአብሔርን የሚወድ ሁሉ ወንድሙን ይወድዳል፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_5:34-ፍጻሜ፡
ወተንሥአ ፩ እምውስተ ዐውድ"በሸንጎዉም በሕዝቡ ሁሉ ዘንድ የከበረ የኦሪት መምህር ስሙን ገማልያል የሚሉት አንድ ፈሪሳዊ ተነሣ............................
................................................ሁልጊዜም በቤተ መቅደስና በቤት ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ማስተማርንና መስበክን አልተዉም፡፡"
#ምስባክ
ሐወጽከኒ ሌሊተ ወፈተንኮ ለልብየ
አመከርከኒ ወኢተረክበ ዐመፃ በላዕሌየ
ከመ ኢይንብብ አፉየ ግብረ ዕጓለ እመሕያው፡፡
#ትርጉም
ልቤን ፈተንከው በሌሊትም ጎበኘኸኝ
ፈተንከኝ ምንም አላገኘህብኝም
የሰውን ሥራ አፌ እንዳይናገር ፈቃዴ ነው፡፡" #መዝ_16:3-4
#ወንጌል
#ዮሐንስ_3:1-12፡ወሀሎ ፩ ብእሲ እምፈሪሳውያን"ከፈሪሳውያን ወገን የአይሁድ አለቃ የሆነ ኒቆዲሞስ የተባለ አንድ ሰው ነበረ፡፡.............
.................................................እውነት እውነት እልሃለሁ የምናውቀውን እንናገራለን ያየነውንም እንመሰክራለን ነገር ግን ምስክርነታችንንም አትቀበሉንም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዐ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
Forwarded from ግጻዌ
#ሚያዚያ_20
በብኑዳ ሰማዕት ዘእምሀገረ ዴንዴራ ወተዝካሩ ለአባ አሞኒ፡፡
#ዘቅዳሴ
#2ኛ_ቆሮ_3:7-12፡ወሶበ ለእንታክቲ መልእክተ ሞት"ስለዚያ ስለ አለፈው የፊቱ ብርሃን የእስራኤል ልጆች የሙሴን ፊት መመልከት እንኪሳናቸው ድረስ በዚያች በድንጋይ ላይ በፊደል ለተቀረጸች ለሞት መልእክት ክብር ከተደረገላት ለመንፈስ ቅዱስ መልእክትማ ምንኛ እጅግ ክብር ሊደረግ ይገባ ይሆን?..................
.................................................ያ የሚያልፈው ክብር ካገኘ ያ ጸንቶ የሚኖረውማ እንዴት እጅግ ክብር ያገኝ ይሆን?"
#ያዕቆብ_3:13-ፍጻሜ፡ወመኑ ጠቢብ እምኔክሙ"ከእናንተ ብልህና አስተዋይ ማን ነው?........
.................................................የጽድቅም ፍሬ ሰላምን ለሚያደርጉት ሰዎች በሰላም ይዘራል፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_5:38-ፍጻሜ፡
ወይእዜኒ እብለክሙ"አሁንም እላችኋለሁ ከእነዚህ ሰዎች ራቁ ተዉአቸውም ይህ ምክራቸው ይህም ሥራቸው ከሰው የተገኘ ከሆነ ያልፋል ይጠፋልም፡፡.........
................................................ሁልጊዜም በቤተ መቅደስና በቤት ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ማስተማርንና መስበክን አልተዉም፡፡"
#ምስባክ
ወይርአዩ አሕዛብ በቅድመ አዕይንቲነ
በቀለ ደሞሙ ለአግብርቲከ ዘተክዕወ
ይባእ ቅድሜከ ገዓሮሙ ለሙቁሓን፡፡
#ትርጉም
የፈሰሰውን የባሮችህን ደም በቀል
በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ
የባሮችህም ጭንቀት ወደፊትህ ይግባ፡፡ #መዝ_78:10-11
#ወንጌል
#ማቴዎስ_25:14-31፡እስመ ከመ ብእሲ ዘይነግድ"መንገድ እንደሚሄድ አገልጋዮቹንም ጠርቶ ሊያተርፉበት ገንዘቡን እንደ ሰጣቸው ሰው እንዲሁ ይሆናልና ለእያንዳንዱ እንደ ችሎታው ለአንዱ አምስት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወዲያውኑ ሄደ፡፡.........................................................................................ክፉውን አገልጋይ ግን ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ወዳለበት በውጭ ወደ አለ ጨለማ አውጡት፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘ፫፻(ግሩም፡፡)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
በብኑዳ ሰማዕት ዘእምሀገረ ዴንዴራ ወተዝካሩ ለአባ አሞኒ፡፡
#ዘቅዳሴ
#2ኛ_ቆሮ_3:7-12፡ወሶበ ለእንታክቲ መልእክተ ሞት"ስለዚያ ስለ አለፈው የፊቱ ብርሃን የእስራኤል ልጆች የሙሴን ፊት መመልከት እንኪሳናቸው ድረስ በዚያች በድንጋይ ላይ በፊደል ለተቀረጸች ለሞት መልእክት ክብር ከተደረገላት ለመንፈስ ቅዱስ መልእክትማ ምንኛ እጅግ ክብር ሊደረግ ይገባ ይሆን?..................
.................................................ያ የሚያልፈው ክብር ካገኘ ያ ጸንቶ የሚኖረውማ እንዴት እጅግ ክብር ያገኝ ይሆን?"
#ያዕቆብ_3:13-ፍጻሜ፡ወመኑ ጠቢብ እምኔክሙ"ከእናንተ ብልህና አስተዋይ ማን ነው?........
.................................................የጽድቅም ፍሬ ሰላምን ለሚያደርጉት ሰዎች በሰላም ይዘራል፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_5:38-ፍጻሜ፡
ወይእዜኒ እብለክሙ"አሁንም እላችኋለሁ ከእነዚህ ሰዎች ራቁ ተዉአቸውም ይህ ምክራቸው ይህም ሥራቸው ከሰው የተገኘ ከሆነ ያልፋል ይጠፋልም፡፡.........
................................................ሁልጊዜም በቤተ መቅደስና በቤት ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ማስተማርንና መስበክን አልተዉም፡፡"
#ምስባክ
ወይርአዩ አሕዛብ በቅድመ አዕይንቲነ
በቀለ ደሞሙ ለአግብርቲከ ዘተክዕወ
ይባእ ቅድሜከ ገዓሮሙ ለሙቁሓን፡፡
#ትርጉም
የፈሰሰውን የባሮችህን ደም በቀል
በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ
የባሮችህም ጭንቀት ወደፊትህ ይግባ፡፡ #መዝ_78:10-11
#ወንጌል
#ማቴዎስ_25:14-31፡እስመ ከመ ብእሲ ዘይነግድ"መንገድ እንደሚሄድ አገልጋዮቹንም ጠርቶ ሊያተርፉበት ገንዘቡን እንደ ሰጣቸው ሰው እንዲሁ ይሆናልና ለእያንዳንዱ እንደ ችሎታው ለአንዱ አምስት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወዲያውኑ ሄደ፡፡.........................................................................................ክፉውን አገልጋይ ግን ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ወዳለበት በውጭ ወደ አለ ጨለማ አውጡት፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘ፫፻(ግሩም፡፡)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆