Forwarded from ግጻዌ
#መጋቢት_16
፯ተኛ መዝሙር ዘኒቆዲሞስ ሖረ ኀቤሁ፡፡
#ዘቅዳሴ
#ሮሜ_7:1-12፡ኢተአምሩኑ አኃዊነ ሕገ ንነግረክሙ"ወንድሞቻችን! ሕግን ለሚያስተውሉ እናገራለሁና ሰው በሕይወት ባለበት ሁሉ ሕግ እንዲገዛው አታውቁምን?............
................................................ኀጢአት በዚያች ትእዛዝ ምክንያት አሳተችኝ በእርሷም ገደለችኝ፡፡"
#1ኛ_ዮሐንስ_4:18-ፍጻሜ፡
ወአልቦ ፍርሃት ውስተ ተፋቅሮትነ"በፍቅር መፈራራት የለም ፍጽምት ፍቅር ፍርሀትን ወደ ውጭ ታወጣለች እንጂ ፍርሀት ቅጣት አለባት የሚፈራም በፍቅር ፍጹም አይደለም፡፡.....................
................................................እግዚአብሔርን የሚወድ ሁሉ ወንድሙን ይወድዳል፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_5:34-ፍጻሜ፡
ወተንሥአ ፩ እምውስተ ዐውድ"በሸንጎዉም በሕዝቡ ሁሉ ዘንድ የከበረ የኦሪት መምህር ስሙን ገማልያል የሚሉት አንድ ፈሪሳዊ ተነሣ............................
................................................ሁልጊዜም በቤተ መቅደስና በቤት ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ማስተማርንና መስበክን አልተዉም፡፡"
#ምስባክ
ሐወጽከኒ ሌሊተ ወፈተንኮ ለልብየ
አመከርከኒ ወኢተረክበ ዐመፃ በላዕሌየ
ከመ ኢይንብብ አፉየ ግብረ ዕጓለ እመሕያው፡፡
#ትርጉም
ልቤን ፈተንከው በሌሊትም ጎበኘኸኝ
ፈተንከኝ ምንም አላገኘህብኝም
የሰውን ሥራ አፌ እንዳይናገር ፈቃዴ ነው፡፡" #መዝ_16:3-4
#ወንጌል
#ዮሐንስ_3:1-12፡ወሀሎ ፩ ብእሲ እምፈሪሳውያን"ከፈሪሳውያን ወገን የአይሁድ አለቃ የሆነ ኒቆዲሞስ የተባለ አንድ ሰው ነበረ፡፡.............
.................................................እውነት እውነት እልሃለሁ የምናውቀውን እንናገራለን ያየነውንም እንመሰክራለን ነገር ግን ምስክርነታችንንም አትቀበሉንም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዐ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
፯ተኛ መዝሙር ዘኒቆዲሞስ ሖረ ኀቤሁ፡፡
#ዘቅዳሴ
#ሮሜ_7:1-12፡ኢተአምሩኑ አኃዊነ ሕገ ንነግረክሙ"ወንድሞቻችን! ሕግን ለሚያስተውሉ እናገራለሁና ሰው በሕይወት ባለበት ሁሉ ሕግ እንዲገዛው አታውቁምን?............
................................................ኀጢአት በዚያች ትእዛዝ ምክንያት አሳተችኝ በእርሷም ገደለችኝ፡፡"
#1ኛ_ዮሐንስ_4:18-ፍጻሜ፡
ወአልቦ ፍርሃት ውስተ ተፋቅሮትነ"በፍቅር መፈራራት የለም ፍጽምት ፍቅር ፍርሀትን ወደ ውጭ ታወጣለች እንጂ ፍርሀት ቅጣት አለባት የሚፈራም በፍቅር ፍጹም አይደለም፡፡.....................
................................................እግዚአብሔርን የሚወድ ሁሉ ወንድሙን ይወድዳል፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_5:34-ፍጻሜ፡
ወተንሥአ ፩ እምውስተ ዐውድ"በሸንጎዉም በሕዝቡ ሁሉ ዘንድ የከበረ የኦሪት መምህር ስሙን ገማልያል የሚሉት አንድ ፈሪሳዊ ተነሣ............................
................................................ሁልጊዜም በቤተ መቅደስና በቤት ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ማስተማርንና መስበክን አልተዉም፡፡"
#ምስባክ
ሐወጽከኒ ሌሊተ ወፈተንኮ ለልብየ
አመከርከኒ ወኢተረክበ ዐመፃ በላዕሌየ
ከመ ኢይንብብ አፉየ ግብረ ዕጓለ እመሕያው፡፡
#ትርጉም
ልቤን ፈተንከው በሌሊትም ጎበኘኸኝ
ፈተንከኝ ምንም አላገኘህብኝም
የሰውን ሥራ አፌ እንዳይናገር ፈቃዴ ነው፡፡" #መዝ_16:3-4
#ወንጌል
#ዮሐንስ_3:1-12፡ወሀሎ ፩ ብእሲ እምፈሪሳውያን"ከፈሪሳውያን ወገን የአይሁድ አለቃ የሆነ ኒቆዲሞስ የተባለ አንድ ሰው ነበረ፡፡.............
.................................................እውነት እውነት እልሃለሁ የምናውቀውን እንናገራለን ያየነውንም እንመሰክራለን ነገር ግን ምስክርነታችንንም አትቀበሉንም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዐ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆