Forwarded from ግጻዌ
#መጋቢት_19
አርስጦቦሎስ ዘእም፪ ወ ፪ አርድእት እስክንድሮስ ወአጋቢሁ ወኒሞላ ወሁንስጣ ወዲዮናስዮስ ወተላስዮስ ወአስከናፍር፡፡
#ዘቅዳሴ
#ሮሜ_16:3-17፡አምኁ ጵርቅላሃ ወአቂላሃ"በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ከእኔ ጋር የተባበሩትን ጵርስቅላንና አቂላን ሰላም በሉ......................
................................................እርስ በርሳችሁ በተቀደሰ ሰላምታ ሰላም ተባባሉ የክርስቶስ ማኅበረ ክርስቲያንም ሰላም ይሉአችኋል፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_3:7-15፡ወከማሁ አንትሙሂ እደው"እንዲሁም እናንተ ባሎች ሆይ ከሚስቶቻችሁ ጋር ስትኖሩ ሚስቶቻችሁን አታቃልሉ...
................................................ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ የሚያስፈራራችሁንም አትፍሩ አትደንግጡም፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_22:22-ፍጻሜ፡ወሶበ ሰምዑ ዘንተ ነገረ እምጳውሎስ"ከጳውሎስም ይህን ነገር በሰሙ ጊዜ 'ይህ በህይወት ሊኖር አይገባውምና እንዲህ ያለውን ሰው ከምድር አስወግደው' እያሉ ጮሁ፡፡............................
................................................ሊቃነ ካህናቱና ሸንጎውም ሁሉ እንዲመጡ አዘዘ ጳውሎስንም አምጥቶ በፊታቸው አቆመው፡፡"
#ምስባክ
ወይርአዩ አሕዛብ በቅድመ አዕይንቲነ
በቀለ ደሞሙ ለአግብርቲከ ዘተክዕወ
ይባእ ቅድሜከ ገዓሮሙ ለሙቁሓን
#ትርጉም
የፈሰሰውን የባሮችህን ደም በቀል
በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ
የባሮችህም ጭንቀት ወደፊትህ ይግባ፡፡ #መዝ_78:10-11
#ወንጌል
#ሉቃስ_10:1-21፡ወእምዝ አርአየ እግዚእነ"ከዚህም በኋላ ጌታችን ሌሎች ሰባ ሰዎችን መረጠ..........
.................................................ነገር ግን አጋንንት ስለ ተገዙላችሁ በዚህ ደስ አይበላችሁ ግን ስማችሁ በሰማያት ስለ ተጻፈ ደስ ይበላችሁ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘሐዋርያት፡፡(ዘበደኃሪ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
አርስጦቦሎስ ዘእም፪ ወ ፪ አርድእት እስክንድሮስ ወአጋቢሁ ወኒሞላ ወሁንስጣ ወዲዮናስዮስ ወተላስዮስ ወአስከናፍር፡፡
#ዘቅዳሴ
#ሮሜ_16:3-17፡አምኁ ጵርቅላሃ ወአቂላሃ"በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ከእኔ ጋር የተባበሩትን ጵርስቅላንና አቂላን ሰላም በሉ......................
................................................እርስ በርሳችሁ በተቀደሰ ሰላምታ ሰላም ተባባሉ የክርስቶስ ማኅበረ ክርስቲያንም ሰላም ይሉአችኋል፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_3:7-15፡ወከማሁ አንትሙሂ እደው"እንዲሁም እናንተ ባሎች ሆይ ከሚስቶቻችሁ ጋር ስትኖሩ ሚስቶቻችሁን አታቃልሉ...
................................................ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ የሚያስፈራራችሁንም አትፍሩ አትደንግጡም፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_22:22-ፍጻሜ፡ወሶበ ሰምዑ ዘንተ ነገረ እምጳውሎስ"ከጳውሎስም ይህን ነገር በሰሙ ጊዜ 'ይህ በህይወት ሊኖር አይገባውምና እንዲህ ያለውን ሰው ከምድር አስወግደው' እያሉ ጮሁ፡፡............................
................................................ሊቃነ ካህናቱና ሸንጎውም ሁሉ እንዲመጡ አዘዘ ጳውሎስንም አምጥቶ በፊታቸው አቆመው፡፡"
#ምስባክ
ወይርአዩ አሕዛብ በቅድመ አዕይንቲነ
በቀለ ደሞሙ ለአግብርቲከ ዘተክዕወ
ይባእ ቅድሜከ ገዓሮሙ ለሙቁሓን
#ትርጉም
የፈሰሰውን የባሮችህን ደም በቀል
በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ
የባሮችህም ጭንቀት ወደፊትህ ይግባ፡፡ #መዝ_78:10-11
#ወንጌል
#ሉቃስ_10:1-21፡ወእምዝ አርአየ እግዚእነ"ከዚህም በኋላ ጌታችን ሌሎች ሰባ ሰዎችን መረጠ..........
.................................................ነገር ግን አጋንንት ስለ ተገዙላችሁ በዚህ ደስ አይበላችሁ ግን ስማችሁ በሰማያት ስለ ተጻፈ ደስ ይበላችሁ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘሐዋርያት፡፡(ዘበደኃሪ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆