#ሮበሌ_አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን በርካታ ስውራን አብያተ ክርስቲያናትና ከ300 በላይ ስውራን አባቶቹ ያሉበት የተቀደሰ ስፍራ ነው።
በጉዞ ተሳትፈው ከገዳሙ በረከት ያትርፉ
መነሻ እሁድ ሃምሌ 4
መመለሻ ሰኞ ሃምሌ 5
የጉዞ ዋጋ ደርሶ መልስ 300 ብር ምግብን ጨምሮ።
መነሻ ሰዓት ሃምሌ 4 እሁድከቀኑ 6:00 ሰዓት አራዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን
ማሳሰቢያ፦ ክርስቲያናዊ አለባበስ አይርሱ የሚለበስና የሚነጠፍ መያዝ አይርሱ
ስልክ 0920486685 / 0942386083
በጉዞ ተሳትፈው ከገዳሙ በረከት ያትርፉ
መነሻ እሁድ ሃምሌ 4
መመለሻ ሰኞ ሃምሌ 5
የጉዞ ዋጋ ደርሶ መልስ 300 ብር ምግብን ጨምሮ።
መነሻ ሰዓት ሃምሌ 4 እሁድከቀኑ 6:00 ሰዓት አራዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን
ማሳሰቢያ፦ ክርስቲያናዊ አለባበስ አይርሱ የሚለበስና የሚነጠፍ መያዝ አይርሱ
ስልክ 0920486685 / 0942386083
ዛሬ በአቢላክ የቴሌቪዥን መርሐግብር
አቢላክ የቴሌቪዥን መርሐግብር ከዳረጎት ሚዲያ ጋር በመተባበር የአባታችን የመጋቤ ምሥጢር አለቃ መሰረት ተሰማ ፶ቀን መታሰቢያ ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀውን ዘጋቢ ትዕይንት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቴሌቪዥን ጣቢያ (EOTC TV) እያቀረቡ ይገኛሉ።
- ክፍል አንድ ዘጋቢ ትዕይንቱ ባለፈው ሐሙስ የቀረበ ሲሆን ላመለጣችሁ ከታች በተጠቀሰው ሊንክ በፌስቡክ ገጻችን ላይ መመልከት ይችላሉ።
- ክፍል ኹለት ዘጋቢ ትዕይንቱ ዛሬ ሐሙስ በEOTC TV ላይ በአቢላክ የቴሌቪዥን መርሐግብር ላይ ከምሽቱ 2 ሰዓት ጀምሮ መከታተል ትችላላችሁ።
https://www.facebook.com/283653831831696/posts/1663763603820705/
#DaregotMedia
https://tttttt.me/daregot
አቢላክ የቴሌቪዥን መርሐግብር ከዳረጎት ሚዲያ ጋር በመተባበር የአባታችን የመጋቤ ምሥጢር አለቃ መሰረት ተሰማ ፶ቀን መታሰቢያ ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀውን ዘጋቢ ትዕይንት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቴሌቪዥን ጣቢያ (EOTC TV) እያቀረቡ ይገኛሉ።
- ክፍል አንድ ዘጋቢ ትዕይንቱ ባለፈው ሐሙስ የቀረበ ሲሆን ላመለጣችሁ ከታች በተጠቀሰው ሊንክ በፌስቡክ ገጻችን ላይ መመልከት ይችላሉ።
- ክፍል ኹለት ዘጋቢ ትዕይንቱ ዛሬ ሐሙስ በEOTC TV ላይ በአቢላክ የቴሌቪዥን መርሐግብር ላይ ከምሽቱ 2 ሰዓት ጀምሮ መከታተል ትችላላችሁ።
https://www.facebook.com/283653831831696/posts/1663763603820705/
#DaregotMedia
https://tttttt.me/daregot
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Forwarded from Kesatebirhan Ze Tewahdo (መንፈሳዊ ግጥም ብቻ)
📌ኤላም ቤተ ስብሐት
ጥሩ የዝማሬ ጸጋ ኖሮት ፣ መዝሙር የማውጣት ምኞት ይዘው ግጥምና ዜማ ከየት አገኛለሁ ብለው ከተጨነቁ ወደ ኤላም ቤተ ስብሐት ይደውሉ።
በንባብም ሆነ በምሥጢር ኦርቶዶክሳዊ ደረጃቸውን የጠበቁ መንፈሳዊ የመዝሙር ግጥምና ዜማ ያገኛሉ።
💎ምን ምን ያገኛሉ?
👉 መደበኛ የምስጋና መዝሙራት
👉 የንስሐ መዝሙራት
👉 የበገና መዝሙራት
👉 የመዲናና ዘለሰኛ መዝሙራት
👉 የእማሆይ መዝሙራትን ያገኛሉ።
✍️ በተጨማሪም በመረጡት የትኛውም ርእሰ ጉዳይ በትእዛዝ እንጽፍልዎታለን።
ቅንብሩን ጨርሰው የግራፊክስ ዲዛይን ሥራ ካስፈለገም እንሠራልዎታለን። 📷
ኑ! ስብሐተ እግዚአብሔርን እናስፋ!
ኤላም ቤተ ስብሐት
📱ስልክ ቁጥር
+251912239783
+251912831494
📩 በቴሌግራም @kebras @solasc12
ጥሩ የዝማሬ ጸጋ ኖሮት ፣ መዝሙር የማውጣት ምኞት ይዘው ግጥምና ዜማ ከየት አገኛለሁ ብለው ከተጨነቁ ወደ ኤላም ቤተ ስብሐት ይደውሉ።
በንባብም ሆነ በምሥጢር ኦርቶዶክሳዊ ደረጃቸውን የጠበቁ መንፈሳዊ የመዝሙር ግጥምና ዜማ ያገኛሉ።
💎ምን ምን ያገኛሉ?
👉 መደበኛ የምስጋና መዝሙራት
👉 የንስሐ መዝሙራት
👉 የበገና መዝሙራት
👉 የመዲናና ዘለሰኛ መዝሙራት
👉 የእማሆይ መዝሙራትን ያገኛሉ።
✍️ በተጨማሪም በመረጡት የትኛውም ርእሰ ጉዳይ በትእዛዝ እንጽፍልዎታለን።
ቅንብሩን ጨርሰው የግራፊክስ ዲዛይን ሥራ ካስፈለገም እንሠራልዎታለን። 📷
ኑ! ስብሐተ እግዚአብሔርን እናስፋ!
ኤላም ቤተ ስብሐት
📱ስልክ ቁጥር
+251912239783
+251912831494
📩 በቴሌግራም @kebras @solasc12
The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 30 days, that account will self-destruct and this channel will no longer have an owner.
The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 10 days, that account will self-destruct and this channel will no longer have an owner.
Forwarded from Kesatebirhan Ze Tewahdo (መንፈሳዊ ግጥም ብቻ)
#የመጋቤ_ሐዲስ_እሸቱ_ዓለማየሁ_ምርጥ_10 #አባባሎች_ክፍል_1
በዚህ ምርጥ 10 ክፍል አንድ ስብስባችን አንደበተ ርቱዑ መምህር በማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ከተናገሩት የተመረጡ አባባሎችን ይሆናል። ቀጣዮቹ ክፍሎችና ሌሎች አቅርቦቶችን ለማግኘት ቻናላችንን ሰብስክራይብ ማድረግና የደወል ምልክቱን መጫን አይርሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/GLKSVLoMkWQ
https://youtu.be/GLKSVLoMkWQ
በዚህ ምርጥ 10 ክፍል አንድ ስብስባችን አንደበተ ርቱዑ መምህር በማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ከተናገሩት የተመረጡ አባባሎችን ይሆናል። ቀጣዮቹ ክፍሎችና ሌሎች አቅርቦቶችን ለማግኘት ቻናላችንን ሰብስክራይብ ማድረግና የደወል ምልክቱን መጫን አይርሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/GLKSVLoMkWQ
https://youtu.be/GLKSVLoMkWQ
Forwarded from Kesatebirhan Ze Tewahdo (ከሣቴብርሃን SG)
ዮሐንስ
በሠላሳ ክረምት ጌታን ላጠመቀ፤
የየወር ሠላሳ እየተጠበቀ፤
ለብዙዎች ደስታ ፤
የሆነ ልደቱን ካለንበት ቦታ፤
ተውጣጥተን ስናስብ በደብረ መቅደሱ፤
ሻማ እንዳትለኩሱ፤
በተወደደ ማር ጧፍም አትጨርሱ፤
ሚነድ የሚያበራ መብራት ነው ራሱ!!
ዮሐ.፭፥፴
ከሳቴብርሃን ገ/ኢየሱስ
በሠላሳ ክረምት ጌታን ላጠመቀ፤
የየወር ሠላሳ እየተጠበቀ፤
ለብዙዎች ደስታ ፤
የሆነ ልደቱን ካለንበት ቦታ፤
ተውጣጥተን ስናስብ በደብረ መቅደሱ፤
ሻማ እንዳትለኩሱ፤
በተወደደ ማር ጧፍም አትጨርሱ፤
ሚነድ የሚያበራ መብራት ነው ራሱ!!
ዮሐ.፭፥፴
ከሳቴብርሃን ገ/ኢየሱስ
#ታላቅ_መንፈሳዊ_ጉዞ
ነፃ ጉዞ ደርሶ መልስ የበረከት
#ሼር_ሼር_ሼር
ከአዲስ አበባ በ82 ኪሜ ርቀት ላይ ወደ ሚገኘውና የበረከት ቦታ ወደ ሆነው #ሮበሌ_አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን በርካታ ስውራን ቤተ ክርስቲያን ያለበት ከ300 በላይ ስውራን አባቶቹ ያሉበት
#በበዓልህ የተሰበሰቡት ከቅዱሳን ጋር በደብረ ጽዮን አሰባሰባቸውሃለው
#ቃልኪዳናቸው
#አንድ ሀጢአተኛ ሰው መታሰቢያህን ቢያደርግና ንስሃ ሳይገባ በድንገት ቢሞት እምርልሃለው::
መታሰቢያህን ለሚያደርጉ
#ልጅ እሰጣቸዋለሁ
# ሴቲቱ መካን ብትሆን ለመውለድ ማህጸኗን እከፉታለሁ
#ወንዱ መካን ቢሆን ከሰውነቱ ዘር አስገኝለታለሁ
ገዳም በረከት ያግኙ
መነሻ አርብ ጥቅምት 5
የጉዞ ዋጋ ደርሶ መልስ ነፃ ጉዞ ምግብን ጨምሮ።
መነሻ ሰዓት ጥቅምት 5 አርብ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት አራዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን
ማሳሰቢያ፦ ክርስቲያናዊ አለባበስ አይርሱ _ማንነት ሚገልፅ መታወቂያንም ይያዙ
ስልክ 0942386083 /0920486685/+251929302608
ነፃ ጉዞ ደርሶ መልስ የበረከት
#ሼር_ሼር_ሼር
ከአዲስ አበባ በ82 ኪሜ ርቀት ላይ ወደ ሚገኘውና የበረከት ቦታ ወደ ሆነው #ሮበሌ_አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን በርካታ ስውራን ቤተ ክርስቲያን ያለበት ከ300 በላይ ስውራን አባቶቹ ያሉበት
#በበዓልህ የተሰበሰቡት ከቅዱሳን ጋር በደብረ ጽዮን አሰባሰባቸውሃለው
#ቃልኪዳናቸው
#አንድ ሀጢአተኛ ሰው መታሰቢያህን ቢያደርግና ንስሃ ሳይገባ በድንገት ቢሞት እምርልሃለው::
መታሰቢያህን ለሚያደርጉ
#ልጅ እሰጣቸዋለሁ
# ሴቲቱ መካን ብትሆን ለመውለድ ማህጸኗን እከፉታለሁ
#ወንዱ መካን ቢሆን ከሰውነቱ ዘር አስገኝለታለሁ
ገዳም በረከት ያግኙ
መነሻ አርብ ጥቅምት 5
የጉዞ ዋጋ ደርሶ መልስ ነፃ ጉዞ ምግብን ጨምሮ።
መነሻ ሰዓት ጥቅምት 5 አርብ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት አራዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን
ማሳሰቢያ፦ ክርስቲያናዊ አለባበስ አይርሱ _ማንነት ሚገልፅ መታወቂያንም ይያዙ
ስልክ 0942386083 /0920486685/+251929302608