የ2017 ዓም 6ኛው ዓለም አቀፍ የህሙማን ደኅንነት ቀን ዛሬ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ኮሌጅ በአገር አቀፍ ደረጃ ተከበረ ።
በጤና ሚኒስቴር አዘጋጅነት የተከበረው ይህ ቀን "ደኅንነቱ የተረጋገጠ የተሟላ ምርመራ ለተሟላ ጤንነት" በሚል መሪ ሃሳብ የተመሠረተ ነው ።
በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት በጤና ሚኒስቴር የጤና ሥርዓት ኢኖቬሽንና ጥራት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር አባስ ሀሰን እንደተናገሩት ዜጎች ጥራት ያለው ፍትሕዊና ደኅንነቱ የተረጋገጠ የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤታቸው እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል ።
በተጨማሪም የጤና ሥርዓቱን በ ቴክኖሎጂ በማዘመን ደኅንነቱ የተጠበቀ የጤና አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ሥራዎች መጀመራቸውንም ተናግረዋል : :
ኮሌጁ ባስተናገደው በዚህ ኩነት በነገው ዕለትም በህሙማን ደህንነት ጉዳዮች ያተኮሩ የጥናት ጽሁፎች የሚቀርቡበት ጉባዔም ይካሄ ዳል ።
#patientsafetyfirst
#WorldPatientSafetyDay
በጤና ሚኒስቴር አዘጋጅነት የተከበረው ይህ ቀን "ደኅንነቱ የተረጋገጠ የተሟላ ምርመራ ለተሟላ ጤንነት" በሚል መሪ ሃሳብ የተመሠረተ ነው ።
በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት በጤና ሚኒስቴር የጤና ሥርዓት ኢኖቬሽንና ጥራት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር አባስ ሀሰን እንደተናገሩት ዜጎች ጥራት ያለው ፍትሕዊና ደኅንነቱ የተረጋገጠ የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤታቸው እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል ።
በተጨማሪም የጤና ሥርዓቱን በ ቴክኖሎጂ በማዘመን ደኅንነቱ የተጠበቀ የጤና አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ሥራዎች መጀመራቸውንም ተናግረዋል : :
ኮሌጁ ባስተናገደው በዚህ ኩነት በነገው ዕለትም በህሙማን ደህንነት ጉዳዮች ያተኮሩ የጥናት ጽሁፎች የሚቀርቡበት ጉባዔም ይካሄ ዳል ።
#patientsafetyfirst
#WorldPatientSafetyDay