#በኢትዮጵያ_ቃለሕይወት_ቤተክርስቲያን ዋና ጽ/ ቤት ከአስር ቀጣናዎችና አጥቢያዎች ህብረቶች እንዲሁም ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት የተወጣጡ #86_ሰልጣኞች_የአሰልጣኞች_ስልጠና_ወሰዱ። ስልጠናው በ15 ዋና ዋና ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነዉ።
በስልጠናው መሐል የቤተክርስቲኒቱ የሙያተኞች አገልግሎት ክፍል ባለፉት ስድስት አመታት በንግድ፣በመንግስት ስራ እና በልዩ ልዩ ሞያ ላይ ለተሰማሩ ሰራተኞች አጥቢያን መሰረት ያደረገ የማደራጀትና የማሰልጠን አገልግሎት በርካታ ውጤቶች መምጣታቸውን ከየቀጣናው የመጡ ሰልጣኞች በምስክርነታቸው አረጋግጠዋል። የሙያተኞች አገልግሎት ክፍል በቀጣይ ከመዋቅሮች ጋር በመነጋገር የስልጠና ማዕከላትን በወጥነት በማቋቋም በየዙር ሰልጣኞች እየገቡ እንዲሰለጥኑና ተግባራዊ ርምጃ በመውሰድ ሁለንተናዊ ለውጡን እንዲያቀጣጥሉ ለማስቻሉ መታቀዱን ተናግረዋል።በመጨረሻም በቤተክርስቲያኒቱ ምክትል ዋና ጸሐፊ የተሰጠውን የመመዘኛ ፈተና ከ80% በላይ ውጤት ላመጡ ሰልጣኞች ሠርተፊኬት ከተሰጠ በኋላ በዋና ጸሐፊው በዶ/ር ስምኦን ሙላቱ የመዝጊያ መልዕክት ሁሉም በየቦታው የተሰጠውን መክሊት በአግባቡ በመጠቀምና በማትረፍ በምድር ላይ የእግዚአብሔርን መንግስት ለማስፋት በሰማይ ደግሞ እንደታማኝ ባሪያ አክሊልን ለማግኘት እንዲሮጥ በማሳሰብ ስልጠናው በጸሎት ተጠናቋል። መረጃዉን ከቤተክርስቲያኒቱ ማህበራዊ ትስስር ገፅ አገኘነዉ።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/EGBCC
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/HJAM9N5lCN8
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
በስልጠናው መሐል የቤተክርስቲኒቱ የሙያተኞች አገልግሎት ክፍል ባለፉት ስድስት አመታት በንግድ፣በመንግስት ስራ እና በልዩ ልዩ ሞያ ላይ ለተሰማሩ ሰራተኞች አጥቢያን መሰረት ያደረገ የማደራጀትና የማሰልጠን አገልግሎት በርካታ ውጤቶች መምጣታቸውን ከየቀጣናው የመጡ ሰልጣኞች በምስክርነታቸው አረጋግጠዋል። የሙያተኞች አገልግሎት ክፍል በቀጣይ ከመዋቅሮች ጋር በመነጋገር የስልጠና ማዕከላትን በወጥነት በማቋቋም በየዙር ሰልጣኞች እየገቡ እንዲሰለጥኑና ተግባራዊ ርምጃ በመውሰድ ሁለንተናዊ ለውጡን እንዲያቀጣጥሉ ለማስቻሉ መታቀዱን ተናግረዋል።በመጨረሻም በቤተክርስቲያኒቱ ምክትል ዋና ጸሐፊ የተሰጠውን የመመዘኛ ፈተና ከ80% በላይ ውጤት ላመጡ ሰልጣኞች ሠርተፊኬት ከተሰጠ በኋላ በዋና ጸሐፊው በዶ/ር ስምኦን ሙላቱ የመዝጊያ መልዕክት ሁሉም በየቦታው የተሰጠውን መክሊት በአግባቡ በመጠቀምና በማትረፍ በምድር ላይ የእግዚአብሔርን መንግስት ለማስፋት በሰማይ ደግሞ እንደታማኝ ባሪያ አክሊልን ለማግኘት እንዲሮጥ በማሳሰብ ስልጠናው በጸሎት ተጠናቋል። መረጃዉን ከቤተክርስቲያኒቱ ማህበራዊ ትስስር ገፅ አገኘነዉ።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/EGBCC
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/HJAM9N5lCN8
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍1