#ፍትህ_በፈረንሳይ_አከባቢ_ላለች_የመካነ_ኢየሱስ_ቤተክርስቲያን !
በፈረንሳይ አከባቢ በመካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን በድምፅ ምክንያት ይዘጋ ተብሎ የተወሰነው ውሳኔ በደንብ ታስቦቦት አይመስለኝም!
ዘጠና ዘጠኝ ፐርሰንት አማኝ ነው በሚባልበት ሀገር እያንዳንዱ የሀይማኖት ተቋማት እንዲሁም አማኙ ተከባብረው በሚኖርበት የስርዓተ አምልኮ ድምፅ ረበሸኝ ልጆቼ ማጥናት አልቻሉም በሚል ሰበብ ከ700 በላይ አማኞች ስርዓተ አምልኮ እንዳያካሂዱ ቤተክርስቲያን ይዘጋ ብሎ መወሰን የሀገራችንን ነባራዊ ሁኔታ በደንብ ካለ መረዳት ወይንም ሆን ተብሎ የተደረገ ይመስላል ።ሰለዚህ ጠቅላይ ፍ/ቤት በአስቸኳይ የስር ፍ/ቤት ውሳኔን በጥልቀት ተመልክቶ እውነተኛ ፍትህ እንድሰጥ እንጠይቃለን።
#መጋቢ_ታምራት_አበጋዝ
#የአዲስ_አበባ_የሃይማኖት_ተቋማት_ጉባኤ_ጠቅላይ_ጸሐፊ
በፈረንሳይ አከባቢ በመካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን በድምፅ ምክንያት ይዘጋ ተብሎ የተወሰነው ውሳኔ በደንብ ታስቦቦት አይመስለኝም!
ዘጠና ዘጠኝ ፐርሰንት አማኝ ነው በሚባልበት ሀገር እያንዳንዱ የሀይማኖት ተቋማት እንዲሁም አማኙ ተከባብረው በሚኖርበት የስርዓተ አምልኮ ድምፅ ረበሸኝ ልጆቼ ማጥናት አልቻሉም በሚል ሰበብ ከ700 በላይ አማኞች ስርዓተ አምልኮ እንዳያካሂዱ ቤተክርስቲያን ይዘጋ ብሎ መወሰን የሀገራችንን ነባራዊ ሁኔታ በደንብ ካለ መረዳት ወይንም ሆን ተብሎ የተደረገ ይመስላል ።ሰለዚህ ጠቅላይ ፍ/ቤት በአስቸኳይ የስር ፍ/ቤት ውሳኔን በጥልቀት ተመልክቶ እውነተኛ ፍትህ እንድሰጥ እንጠይቃለን።
#መጋቢ_ታምራት_አበጋዝ
#የአዲስ_አበባ_የሃይማኖት_ተቋማት_ጉባኤ_ጠቅላይ_ጸሐፊ