#ካውንስሉ_ድጋፍ_አደረገ
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያን ካውንስል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ለስድስት የምገባ ማዕከላት እና በአማራ ክልል አጣዬ ከተማ ለሚገኙ ተረጂዎች የአልባሳት ደጋፍ አደረገ ።
ካውንስሉ አባል ቤተ እምነቶችን በማስተባበር ቀጣይ የድጋፍ ስራዎችን እንደሚያደርግም የተነገረ ሲሆን ተመሳሳይ ድጋፎችንም በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰበታ ከተማም አድርጓል።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያን ካውንስል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ለስድስት የምገባ ማዕከላት እና በአማራ ክልል አጣዬ ከተማ ለሚገኙ ተረጂዎች የአልባሳት ደጋፍ አደረገ ።
ካውንስሉ አባል ቤተ እምነቶችን በማስተባበር ቀጣይ የድጋፍ ስራዎችን እንደሚያደርግም የተነገረ ሲሆን ተመሳሳይ ድጋፎችንም በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰበታ ከተማም አድርጓል።