#ካውንስሉ_በሀዋሳ
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሀዋሳ ከተማ ካውንስሉ በአዋጅ መቋቋም አስመልክቶ ለቤተ እምነት መሪዎችና ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም አካሄደ።
በፕሮግራሙም የካውንስሉ አባል ቤተ እምነቶች የተገኙ ሲሆን ቀጣይ በጋራ የሚሰሩበትንም አደረጃጀት ፈጥረዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሀዋሳ ከተማ ካውንስሉ በአዋጅ መቋቋም አስመልክቶ ለቤተ እምነት መሪዎችና ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም አካሄደ።
በፕሮግራሙም የካውንስሉ አባል ቤተ እምነቶች የተገኙ ሲሆን ቀጣይ በጋራ የሚሰሩበትንም አደረጃጀት ፈጥረዋል።