የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
9.69K subscribers
9.05K photos
131 videos
1 file
1.55K links
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።

"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Download Telegram
#ቀን_እሑድ ፯/7 እሁድ

" በእኛ ላይ የነበረውን የሚቃወመንንም በትእዛዛት የተጻፈውን የዕዳ ጽሕፈት ደመሰሰው። እርሱንም በመስቀል ጠርቆ ከመንገድ አስወግዶታል።"
(ወደ ቆላስይስ ሰዎች 2:14)

ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰዉ ልጆች ሁሉ በደል ሲሰቀል ከኛ ላይ ያልገፈፈልን ነገር አልነበረም ፡፡ የዘላለም ሞታችንን ፣ አበሳችንን መከራችንን ስቃያችንን እንዲሁም በበደላችን ምክንያት የነበረብንን የዕዳ ጽሕፈት አንድ ሳያስቀር በሱ በማመናችን ብቻ አስወገደልን ፡፡ ክብር ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ይሁን፡፡

መልካም ሰንበት!