#ቀን_እሑድ ፯/7 እሁድ
" በእኛ ላይ የነበረውን የሚቃወመንንም በትእዛዛት የተጻፈውን የዕዳ ጽሕፈት ደመሰሰው። እርሱንም በመስቀል ጠርቆ ከመንገድ አስወግዶታል።"
(ወደ ቆላስይስ ሰዎች 2:14)
ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰዉ ልጆች ሁሉ በደል ሲሰቀል ከኛ ላይ ያልገፈፈልን ነገር አልነበረም ፡፡ የዘላለም ሞታችንን ፣ አበሳችንን መከራችንን ስቃያችንን እንዲሁም በበደላችን ምክንያት የነበረብንን የዕዳ ጽሕፈት አንድ ሳያስቀር በሱ በማመናችን ብቻ አስወገደልን ፡፡ ክብር ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ይሁን፡፡
መልካም ሰንበት!
" በእኛ ላይ የነበረውን የሚቃወመንንም በትእዛዛት የተጻፈውን የዕዳ ጽሕፈት ደመሰሰው። እርሱንም በመስቀል ጠርቆ ከመንገድ አስወግዶታል።"
(ወደ ቆላስይስ ሰዎች 2:14)
ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰዉ ልጆች ሁሉ በደል ሲሰቀል ከኛ ላይ ያልገፈፈልን ነገር አልነበረም ፡፡ የዘላለም ሞታችንን ፣ አበሳችንን መከራችንን ስቃያችንን እንዲሁም በበደላችን ምክንያት የነበረብንን የዕዳ ጽሕፈት አንድ ሳያስቀር በሱ በማመናችን ብቻ አስወገደልን ፡፡ ክብር ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ይሁን፡፡
መልካም ሰንበት!