#ቀን_ስምንት ፰/8 #ሰኞ
#ሞት_ጥፋት_እልቂት_ከሀገራችን_ይወገድ !
" ሙሴም የእስራኤልን ሽማግሌዎች ጠርቶ አላቸው። በየቤታችሁ ጠቦት ምረጡ፥ ወስዳችሁም ለፋሲካ እረዱት።"
(ኦሪት ዘጸአት 12:21)
በብሉይ ኪዳን የሞት መለአክን በር መቃን ላይ የጠቦት ደም በመቀባት አምልጠዋል ፤ እኛ የአዲስ ኪዳን ነዋሪዎች ግን በእኛ ላይ ያለዉ ከዘለአለም ሞት የሚያስመልጠን የክርስቶስ ደም በእኛ ላይ አለ፡፡
ደሙ በመቃኔ ላይ ስለተቀባ
ደሙ በጉበኔ ላይ ስለተቀባ
ሞት አለፈ ሄደ እራቀ ከእኔ ጋር
የጌታዬን ደም አይቶ
የኢየሱሴን ደም አይቶ (፪x)
ሞት አለፈ ፣ ሞት አለፈ
ሄደ ከእኔ ርቆ
መልካም ቀን !
#ሞት_ጥፋት_እልቂት_ከሀገራችን_ይወገድ !
" ሙሴም የእስራኤልን ሽማግሌዎች ጠርቶ አላቸው። በየቤታችሁ ጠቦት ምረጡ፥ ወስዳችሁም ለፋሲካ እረዱት።"
(ኦሪት ዘጸአት 12:21)
በብሉይ ኪዳን የሞት መለአክን በር መቃን ላይ የጠቦት ደም በመቀባት አምልጠዋል ፤ እኛ የአዲስ ኪዳን ነዋሪዎች ግን በእኛ ላይ ያለዉ ከዘለአለም ሞት የሚያስመልጠን የክርስቶስ ደም በእኛ ላይ አለ፡፡
ደሙ በመቃኔ ላይ ስለተቀባ
ደሙ በጉበኔ ላይ ስለተቀባ
ሞት አለፈ ሄደ እራቀ ከእኔ ጋር
የጌታዬን ደም አይቶ
የኢየሱሴን ደም አይቶ (፪x)
ሞት አለፈ ፣ ሞት አለፈ
ሄደ ከእኔ ርቆ
መልካም ቀን !