የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
9.69K subscribers
9.36K photos
132 videos
1 file
1.55K links
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።

"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Download Telegram
#መካነ_ኢየሱስ_ተፈራረመች
በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ እና በማስተር ቢውልደር ሴንተር መካከል የአጋርነት ፊርማ ተከናወነው።
የፊርማ ስነ ስረዓቱን በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በኩል የቤተክርሲትያኒቱ ፕሬዝደንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ በማስተር ቢውልደር ሴነተር በኩል ደግሞ ቄስ ዶ/ር ጥላሁን መኮንን የአጋርነት ፊርማውን አኑረዋል።
ከማስተር ቢውልደር ሴነተር ጋር ቤተክርስቲያኒቱ ስትሰራ የመጀመሪያ እንዳልሆነ እና ብዙ ትብብር እና በሴንተሩ በኩልም ድጋፍ ሲደረግ እንደነበረ በፈርማው ስነ ስረዓት ወቅት የመካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ፕሬዝደንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ የገለጹ ሲሆን ይህ ነገር በአሁኑ ሰዓት ወደ ፊርማ እንዲሸጋገር አድርጎታል በልዋል።
በትንሹ የሚጀመር ነገር ነገ ላይ ለብዙዎች በረከት እና ለእግዚያብሄር ቤት አገልግሎት ትልቅ ድርሻ እንደሚኖረው ተናግረዋል።
መቀመጫውን ሰሜን አሜሪካ ያደረገው እና ሰዎችን በኢኮኖሚካሊ፤ ማህበራዊ እና በተለያዩ ዘርፎ በተለይም በትምህርት እራሳቸውን ማሳደግ የሚፈልጉ አገልጋዮችን መደገፍ አላማው መደገፍ ማስተርስ ቢውልደር ሴነተር የተለያዩ የአለም ክፍሎች የሚሰራ ተቋም ሲሆን በሀገራችን በስምምነት ደረጀ የኢትዮጵይኣ ወንጌላዊት ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ የመጀመሪያዋ ቤተክርስቲያን ነች።
ተቋሙ 5 ራዕዮችን ይዞ የሚስራ እንደሆነም በፊርማው ስነ ስረዓት ላይ ቄስ ዶ/ር ጥላሁን መኮንን ተናግረዋል።
©The Christian News