#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
በእንባ የተሞላው የ”ዘቾዝን” ተከታታይ ፊልም የስቅላት ትዕይንት ዝግጅት በብዙ ተመልካቾች ዘንድ ትኩረትን መሳቡ ተገለጸ።
ስድስተኛው ምዕራፍ ላይ የደረሰው ፤ “ዘ ቾዝን” የተሰኘው እና ትኩረቱን በወንጌላት ላይ ያደረገው ተከታታይ ፊልም በስድስተኛው ምዕራፍ የኢየሱስ ክርስቶስን ስቅላት የሚያሳየው ትዕይንት በምን አይለት መልኩ እየተሰራ እንደሆነ የሚያሳይ ምስል በቅርብ ለሕዝብ እይታ ይፋ ሆኖ ነበር።
በዩትዩብ ላይ በተለቀቀው ተንቀሳቃሽ ምስል ላይ ተዋኒያን ሲተውኑ እንዲሁም ዳይሬክተሩ ዳላስ ጄንኪስ የሚሰራበትን ምሪት ሲያስቀምጥ ይስተዋላል። ሆኖም የብዙዎችን ትኩረት የሳበው ቀረጻ ከተቋረጠ በኋላ ተዋናይ እና ባለሙያዎች ፊት ላይ የነበረው ስሜት ነበር።
በጣሊያን የተቀረጸው የሁለት ደቂቃ ቪድዮ ምንም አይነት ቃለ ምልልስ ያለነበረው ሲሆን በፊልሙ ላይ ኢየሱስን ሆኖ የሚጫወተው ጆናታን ሩሚ አይታይበትም። ነገር ግን ምስሉ ተዋናዮች እና የፊልሙ ባለሙያዎች በጊዜው የተሰማቸውን ስሜት ለተመልካቾች ያጋራ ነበር።
በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ መግደላዊት ማሪያምን የምትጫወተው ኤልሳቤት ታቢሽ፣ የጴጥሮስ ባለቤት የሆነችውን ገጸ ባህሪ የምታጫወተው ላራ ሲልቪያ እንዲሁም ታማር የተሰኘች ገጸ ባህሪን የምትጫወተው ሻና ዊሊያምስ ስሜታቸውን መቆጣጠር አቅቷቸው ሲያለቅሱ ይታያሉ።
ተንቀሳቃሽ ምስሉ በዩትዩብ ከ800,000 ጊዜ በላይ የታየ ሲሆን ከ1000 በላይ ሰዎች አስተያየታቸውን አስፍረውበታል።የ6ተኛው ምዕራፍ የመጀመሪያዎቹ ክፍሎች በ2026 ማብቂያ ላይ ወደ ሕዝብ እንደሚደርሱ ይጠበቃል።
መረጃውን ከክሮስ ዋክ አገኘነው።
ስድስተኛው ምዕራፍ ላይ የደረሰው ፤ “ዘ ቾዝን” የተሰኘው እና ትኩረቱን በወንጌላት ላይ ያደረገው ተከታታይ ፊልም በስድስተኛው ምዕራፍ የኢየሱስ ክርስቶስን ስቅላት የሚያሳየው ትዕይንት በምን አይለት መልኩ እየተሰራ እንደሆነ የሚያሳይ ምስል በቅርብ ለሕዝብ እይታ ይፋ ሆኖ ነበር።
በዩትዩብ ላይ በተለቀቀው ተንቀሳቃሽ ምስል ላይ ተዋኒያን ሲተውኑ እንዲሁም ዳይሬክተሩ ዳላስ ጄንኪስ የሚሰራበትን ምሪት ሲያስቀምጥ ይስተዋላል። ሆኖም የብዙዎችን ትኩረት የሳበው ቀረጻ ከተቋረጠ በኋላ ተዋናይ እና ባለሙያዎች ፊት ላይ የነበረው ስሜት ነበር።
በጣሊያን የተቀረጸው የሁለት ደቂቃ ቪድዮ ምንም አይነት ቃለ ምልልስ ያለነበረው ሲሆን በፊልሙ ላይ ኢየሱስን ሆኖ የሚጫወተው ጆናታን ሩሚ አይታይበትም። ነገር ግን ምስሉ ተዋናዮች እና የፊልሙ ባለሙያዎች በጊዜው የተሰማቸውን ስሜት ለተመልካቾች ያጋራ ነበር።
በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ መግደላዊት ማሪያምን የምትጫወተው ኤልሳቤት ታቢሽ፣ የጴጥሮስ ባለቤት የሆነችውን ገጸ ባህሪ የምታጫወተው ላራ ሲልቪያ እንዲሁም ታማር የተሰኘች ገጸ ባህሪን የምትጫወተው ሻና ዊሊያምስ ስሜታቸውን መቆጣጠር አቅቷቸው ሲያለቅሱ ይታያሉ።
ተንቀሳቃሽ ምስሉ በዩትዩብ ከ800,000 ጊዜ በላይ የታየ ሲሆን ከ1000 በላይ ሰዎች አስተያየታቸውን አስፍረውበታል።የ6ተኛው ምዕራፍ የመጀመሪያዎቹ ክፍሎች በ2026 ማብቂያ ላይ ወደ ሕዝብ እንደሚደርሱ ይጠበቃል።
መረጃውን ከክሮስ ዋክ አገኘነው።
❤4
በአማሪካ ውርጃን የሚቃወሙ ብድኖች በውርጃ አማካኝነት ሕይወታቸውን ያጡ ከ390,000 በላይ ልጆችን በማሰብ የዳይፐር እደላ አደረጉ።
የውርጃ ተቃውሚ የሆኑት ቡድኖች በጋራ በመሆን ከ390,000 በላይ ዳይፐሮችን ለወላጆች አድለዋል። ይህም የሆነው ሕይወትን የማክበር ፕሮግራም በተካሄደበት ጊዜ ነበር።
“Students for life of America” እና “Everylife”ን የመሳሰሉ የውርጃ ተቃዋሚ ቡድኖች በካፕቶል በሀገሪቱ ከፍተኛ የሆነውን ዳይፐር የማደል የማደል እንቅስቃሴ አካሂደዋል።
ይህም የሆነው በሀገሪቱ ውርጃን የመከልከል ምርጫ ለግዛት አስተዳደሮች ከተሰጠ አንድ አመት በሞላበት ጊዜ ነው። የተደረገው እንቅስቃሴ ዓላማው በውርጃ አማካኝነት ምን ያህል ልጆች ሕይወታቸውን እንዳጡ ለማስገንዘብ ሲሆን በተመሳሳይ ሰዓትም እናቶችን ፣ ካለጊዜያቸውን የተወለዱ ሕጻናት እና ቤተሰቦችን ማገዝ ነው።
ፕላንድ ፓረንትሁድ የተሰኘው በአሜሪካ ግንባር ቀደም የውርጃ ማዕከል በ2022 እና በ2023 ስለ ሰራው ስራ ሲናገር 393,715 ልጆችን ማስወረዱን አሳውቆ ነበር።
በውርጃ አማካኝነት ሕይወታቸውን የሚያጡ ልጆች ቁጥርም በፈረንጆቹ 2024 መጨመሩን ቡድኖቹ ያነሳሉ።
መረጃውን ከሲቢኤን ሊውስ አገኘነው።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
የውርጃ ተቃውሚ የሆኑት ቡድኖች በጋራ በመሆን ከ390,000 በላይ ዳይፐሮችን ለወላጆች አድለዋል። ይህም የሆነው ሕይወትን የማክበር ፕሮግራም በተካሄደበት ጊዜ ነበር።
“Students for life of America” እና “Everylife”ን የመሳሰሉ የውርጃ ተቃዋሚ ቡድኖች በካፕቶል በሀገሪቱ ከፍተኛ የሆነውን ዳይፐር የማደል የማደል እንቅስቃሴ አካሂደዋል።
ይህም የሆነው በሀገሪቱ ውርጃን የመከልከል ምርጫ ለግዛት አስተዳደሮች ከተሰጠ አንድ አመት በሞላበት ጊዜ ነው። የተደረገው እንቅስቃሴ ዓላማው በውርጃ አማካኝነት ምን ያህል ልጆች ሕይወታቸውን እንዳጡ ለማስገንዘብ ሲሆን በተመሳሳይ ሰዓትም እናቶችን ፣ ካለጊዜያቸውን የተወለዱ ሕጻናት እና ቤተሰቦችን ማገዝ ነው።
ፕላንድ ፓረንትሁድ የተሰኘው በአሜሪካ ግንባር ቀደም የውርጃ ማዕከል በ2022 እና በ2023 ስለ ሰራው ስራ ሲናገር 393,715 ልጆችን ማስወረዱን አሳውቆ ነበር።
በውርጃ አማካኝነት ሕይወታቸውን የሚያጡ ልጆች ቁጥርም በፈረንጆቹ 2024 መጨመሩን ቡድኖቹ ያነሳሉ።
መረጃውን ከሲቢኤን ሊውስ አገኘነው።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
❤3
በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አባያተክርስቲያናት ካውንስል የሚሰጠውን የምዝገባ ሰርተፍኬት የሚተካ ሀሰተኛ ሰርተፍኬት የሚሰጡ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠብ ማሳሰቢያ ተሰጠ
የካውንስሉ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ፓስተር ጌትነት ለማ ለኢቫንጀሊካል ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ አንዳንድ ህብረቶች የካውንስሉ ፈቃድ እንደማያስፈልግ እያሳመኑ ህገወጥ ሰርተፍኬት በማደል ላይ መሆናቸውን እንደደረሱበት ተናግረው፣ ይህ ሀሰተኛ እና በህግ የሚያስጠይቅ የወንጀል ድርጊት በመሆኑ ይህን የሚያደርጉ አካልት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስበዋል
ማንኛውም ህብረት በስሩ የሚመዘግባቸው ቤተ እምነቶች መጀመሪያ ከካውንስሉ የተመዘገቡበትን ሰርተፍኬት ሳያቀርቡ የማንኛውም ህብረት አባል መሆን እንደማይችሉ እየታወቀ እና ህብረቶቹ ራሳቸው ህጋዊ ሰርተፍኬት ከካውንስሉ ወስደው ሌሎችን መሳሳት ሀጢያትም ወንጀልም ነው ብለዋል
በማከልም አዳዲስ የሚቋቋሙ ቤተ እምነቶች መተዳደሪያ ደንብ ብዙ ገንዘብ እየከፈሉ በደላሎች እየተጭበረበሩ ስለሆነ ካውንስሉ በህግ ባለሙያ የተዘጋጀ የመተዳደሪያ ደንብ ናሙና ያዘጋጀ በመሆኑ በነጻ ከካውንስሉ ማግኘት እንደሚችሉ ተናግረዋል
የመተዳደሪያ ደንቡ ቤተ እምነቶቹ እንዳለ ገልብጠው እንዲያመጡ ሳይሆን እንደ ናሙና ወስደው ሁሉንም ግብአቶች በሚፈልጉት መልኩ አስተካክለው ቢያመጡ ከመበዝበዝ እንደሚድኑ ተናግረዋል
ስለ ጉዳይ አስፈጻሚ ነን ባዮችም ካውንስሉ የሚያውቀው ነገር እንደሌለ በማስረዳት ከህጋዊ ወኪል በስተቀር ማንኛውም ጉዳይ አስፈጻሚ ነኝ የሚል ካውንስሉ እንደማያስተናግድ አጽንዎት ሰጥተው ተናግረዋል
ዜናውን ያደረሰን ባልደረባችን ተስፋዬ ካሳሁን ነው
የካውንስሉ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ፓስተር ጌትነት ለማ ለኢቫንጀሊካል ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ አንዳንድ ህብረቶች የካውንስሉ ፈቃድ እንደማያስፈልግ እያሳመኑ ህገወጥ ሰርተፍኬት በማደል ላይ መሆናቸውን እንደደረሱበት ተናግረው፣ ይህ ሀሰተኛ እና በህግ የሚያስጠይቅ የወንጀል ድርጊት በመሆኑ ይህን የሚያደርጉ አካልት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስበዋል
ማንኛውም ህብረት በስሩ የሚመዘግባቸው ቤተ እምነቶች መጀመሪያ ከካውንስሉ የተመዘገቡበትን ሰርተፍኬት ሳያቀርቡ የማንኛውም ህብረት አባል መሆን እንደማይችሉ እየታወቀ እና ህብረቶቹ ራሳቸው ህጋዊ ሰርተፍኬት ከካውንስሉ ወስደው ሌሎችን መሳሳት ሀጢያትም ወንጀልም ነው ብለዋል
በማከልም አዳዲስ የሚቋቋሙ ቤተ እምነቶች መተዳደሪያ ደንብ ብዙ ገንዘብ እየከፈሉ በደላሎች እየተጭበረበሩ ስለሆነ ካውንስሉ በህግ ባለሙያ የተዘጋጀ የመተዳደሪያ ደንብ ናሙና ያዘጋጀ በመሆኑ በነጻ ከካውንስሉ ማግኘት እንደሚችሉ ተናግረዋል
የመተዳደሪያ ደንቡ ቤተ እምነቶቹ እንዳለ ገልብጠው እንዲያመጡ ሳይሆን እንደ ናሙና ወስደው ሁሉንም ግብአቶች በሚፈልጉት መልኩ አስተካክለው ቢያመጡ ከመበዝበዝ እንደሚድኑ ተናግረዋል
ስለ ጉዳይ አስፈጻሚ ነን ባዮችም ካውንስሉ የሚያውቀው ነገር እንደሌለ በማስረዳት ከህጋዊ ወኪል በስተቀር ማንኛውም ጉዳይ አስፈጻሚ ነኝ የሚል ካውንስሉ እንደማያስተናግድ አጽንዎት ሰጥተው ተናግረዋል
ዜናውን ያደረሰን ባልደረባችን ተስፋዬ ካሳሁን ነው
❤24👍7
በአርባ ምንጭ ልማት ቃ/ሕ /ቤ/ክ የመዘመራን ስልጠና ተሰጠ።
ከሰኔ 13 እስከ 15/ 2017 ዓ/ም በደቡብ ምዕራብ ቀጠና በአርባ ምንጭ ዙሪያ የህብረት ልማት የቃለ ሕይወት አጥቢያ ቤ/ክ ለዝማሬ እና ለሙዚቃ አገልጋዮች መሠረታዊ ሥልጠና ተሰጥቷል ።
ከዚህ ጋር ተያይዞም የአጥቢያዋ አዳራሽ የድምጽ ማስተጋባት ችግር ለአገልግሎቶች እንቅፋት እየሆነ በማስቸገሩ ሙያዊ ምክር እና አስፈላጊው የአኮስቲክ ሥራ እንዲጀመር ተደርጎ፣ በዕሁድ አምልኮ ለዚሁ ሥራ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ተደርጓል።
የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤ/ክ የወጣቶች አገልግሎት የሙዚቃና አምልኮ ክፍል ብሔራዊ አስተባባሪ የሆኑት ወ/ም ረታ ጳውሎስ ይህ አይነቱ ስልጠና እና የአዳራሽ የድምጽ ችግር ማስተካከያዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ መሆናቸውን ገልጸው በየቀጠና ያሉ አጥቢዎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ አድርገዋል።
መረጃውን ከአገልግሎት ክፍሉ አገኘነው
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
ከሰኔ 13 እስከ 15/ 2017 ዓ/ም በደቡብ ምዕራብ ቀጠና በአርባ ምንጭ ዙሪያ የህብረት ልማት የቃለ ሕይወት አጥቢያ ቤ/ክ ለዝማሬ እና ለሙዚቃ አገልጋዮች መሠረታዊ ሥልጠና ተሰጥቷል ።
ከዚህ ጋር ተያይዞም የአጥቢያዋ አዳራሽ የድምጽ ማስተጋባት ችግር ለአገልግሎቶች እንቅፋት እየሆነ በማስቸገሩ ሙያዊ ምክር እና አስፈላጊው የአኮስቲክ ሥራ እንዲጀመር ተደርጎ፣ በዕሁድ አምልኮ ለዚሁ ሥራ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ተደርጓል።
የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤ/ክ የወጣቶች አገልግሎት የሙዚቃና አምልኮ ክፍል ብሔራዊ አስተባባሪ የሆኑት ወ/ም ረታ ጳውሎስ ይህ አይነቱ ስልጠና እና የአዳራሽ የድምጽ ችግር ማስተካከያዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ መሆናቸውን ገልጸው በየቀጠና ያሉ አጥቢዎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ አድርገዋል።
መረጃውን ከአገልግሎት ክፍሉ አገኘነው
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
❤8