የዘማሪ አስፋው መለስ ስድስተኛው አልበም በተመለከተ ጋዜጣዊ መገለጫ ተሰጠ።
ሰኔ 24/2017 ዓ.ም የዘማሪ መጋቢ አሰፋው መለሰ ስድስተኛውን "አንተን አልጣ እንጂ" በሚል ርዕሰ የተዘጋጀው ሐምሌ 6 ቀን የሚመረቀውን አልበም በተመለከተ በሳሮማሪያ ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል ።
ይህ የመዝሙር አልበም በማቴዎስ ወንጌል 6፥31 ላይ ተመስርቶ የተዘጋጀ ነው። በጋዜጣዊ መግለጫው ላይም “በ20 ዓመታት የአገልግሎት ጊዜዬ በማግኘትም በማጣትም ጌታን ብቻ አላጣውትም።” ሲል መጋቢ ዘማሪ አስፋው ተነግሯል።
የዘማሪ አስፋው መለሰ ስድስተኛ አልበም 2 አመታትን እንደፈጀ የተገለፀ ሲሆን በውስጡም 11 መዝሙሮችን መያዙ ተነግሯል።
ዘማሪ አስፋው "ብዙ ዘመን ራራህልኝ"፡ "በጅምር አይቀርም የኔ ነገር"፡ "ትላንት ዛሬ አይደለም"፡ "የሩቅ ህልሞቼ" እና "ይሁን" ከዚህ በፊት ለወንጌል አማኞች ያደረሳቸው የዝማሬ አልበሞች ናቸው።
አልበሙም ሐምሌ 6/2017 ዓ.ም በልደታ ጉባኤ አግዚአብሔር ቤተክርስቲያን የወንጌል አማኞች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት እንደሚመረቅ እና ዝማሬዎቹም ሐምሌ 6 በፓስተር አስፋው መለሰ ክራይስት ግሎሪ ዩቲዩብ ገጹ ላይ እንደሚለቀቅ ተገልጿል ።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
ሰኔ 24/2017 ዓ.ም የዘማሪ መጋቢ አሰፋው መለሰ ስድስተኛውን "አንተን አልጣ እንጂ" በሚል ርዕሰ የተዘጋጀው ሐምሌ 6 ቀን የሚመረቀውን አልበም በተመለከተ በሳሮማሪያ ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል ።
ይህ የመዝሙር አልበም በማቴዎስ ወንጌል 6፥31 ላይ ተመስርቶ የተዘጋጀ ነው። በጋዜጣዊ መግለጫው ላይም “በ20 ዓመታት የአገልግሎት ጊዜዬ በማግኘትም በማጣትም ጌታን ብቻ አላጣውትም።” ሲል መጋቢ ዘማሪ አስፋው ተነግሯል።
የዘማሪ አስፋው መለሰ ስድስተኛ አልበም 2 አመታትን እንደፈጀ የተገለፀ ሲሆን በውስጡም 11 መዝሙሮችን መያዙ ተነግሯል።
ዘማሪ አስፋው "ብዙ ዘመን ራራህልኝ"፡ "በጅምር አይቀርም የኔ ነገር"፡ "ትላንት ዛሬ አይደለም"፡ "የሩቅ ህልሞቼ" እና "ይሁን" ከዚህ በፊት ለወንጌል አማኞች ያደረሳቸው የዝማሬ አልበሞች ናቸው።
አልበሙም ሐምሌ 6/2017 ዓ.ም በልደታ ጉባኤ አግዚአብሔር ቤተክርስቲያን የወንጌል አማኞች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት እንደሚመረቅ እና ዝማሬዎቹም ሐምሌ 6 በፓስተር አስፋው መለሰ ክራይስት ግሎሪ ዩቲዩብ ገጹ ላይ እንደሚለቀቅ ተገልጿል ።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
❤10🔥6
የጌጃ ቃለ ሕይወት መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ ለ 43ተኛ ጊዜ ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመረቀ።
ሰኔ 21/10/2017 ዓ.ም የጌጃ ቃለ ሕይወት መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ የረጅም ዓመት ልምድ ያለውና በዘርፉም በርካታ ተማሪዎችን እያሰለጠነ የሚገኝ ተቋም ነው። በተካሄደው የምርቃት መርሀግብር ላይም የተመራቂ ቤተሰቦች፣ የቤተክርስቲያን መሪዎች እና አገልጋዮች ተገኝተዋል።
የጌጃ ቃለ ሕይወት መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ በዲግሪ መርሀግብር የሰለጠኑ 24 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን ካለፈው አመት ጀምሮ በተግባራዊ ስነ መለኮት የማስተርስ መርሀግብር የጀመረ መሆኑንና የአሁኖቹ ተመራቂዎች በስነ መለኮት እና ስነ አመራር መሰልጠናቸውም ተገልጿል።
የጌጃ ቃለ ሕይወት መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ ከተለያዩ አጥቢያ ቤተክርስቲያናት የመጡ ተማሪዎችን በይፋ ባስመረቀበት ቀን የጌጃ ቃለ ሕይወት ሀ መዘምራን በዝማሬ አገልግለዋል።
የጌጃ ቃለ ሕይወት መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ አካዳሚክ ዲን የሆኑት መጋቢ መስፍን ካሳ በበኩላቸው በማስተርስ የተግባራዊ ስነ መለኮት እንዲሁም በዲግሪ መርሀ ግብር ደግሞ በስነ መለኮት እና በስነ አመራር ተማሪዎችን እያሰለጠነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
መረጃውን ከኮሚሽኑ የሚዲያ ክፍል አገኘነው
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
ሰኔ 21/10/2017 ዓ.ም የጌጃ ቃለ ሕይወት መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ የረጅም ዓመት ልምድ ያለውና በዘርፉም በርካታ ተማሪዎችን እያሰለጠነ የሚገኝ ተቋም ነው። በተካሄደው የምርቃት መርሀግብር ላይም የተመራቂ ቤተሰቦች፣ የቤተክርስቲያን መሪዎች እና አገልጋዮች ተገኝተዋል።
የጌጃ ቃለ ሕይወት መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ በዲግሪ መርሀግብር የሰለጠኑ 24 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን ካለፈው አመት ጀምሮ በተግባራዊ ስነ መለኮት የማስተርስ መርሀግብር የጀመረ መሆኑንና የአሁኖቹ ተመራቂዎች በስነ መለኮት እና ስነ አመራር መሰልጠናቸውም ተገልጿል።
የጌጃ ቃለ ሕይወት መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ ከተለያዩ አጥቢያ ቤተክርስቲያናት የመጡ ተማሪዎችን በይፋ ባስመረቀበት ቀን የጌጃ ቃለ ሕይወት ሀ መዘምራን በዝማሬ አገልግለዋል።
የጌጃ ቃለ ሕይወት መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ አካዳሚክ ዲን የሆኑት መጋቢ መስፍን ካሳ በበኩላቸው በማስተርስ የተግባራዊ ስነ መለኮት እንዲሁም በዲግሪ መርሀ ግብር ደግሞ በስነ መለኮት እና በስነ አመራር ተማሪዎችን እያሰለጠነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
መረጃውን ከኮሚሽኑ የሚዲያ ክፍል አገኘነው
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
❤2🔥1
የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን 6 ኪሎ አጥቢያ ባገኘችው 2000 ካሬ መሬት ላይ ልትገነባ ያሰበችውን ግንባታ አስመልክቶ የምስጋና ፕሮግራም አደረገች።
የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን 6 ኪሎ አጥቢያ በቀጣይ ልትሰራ ያሰበችውን የቤተክርስቲያኒቷን የህንፃ ዲዛይን ይፋ ያደረገች ሲሆን ሁሉም አማኝ በዚህ ትውልድ ተሻጋሪ ስራ ርብርብ እንዲያደርግም ጥሪ ቀርቧል።
የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን 6 ኪሎ አጥቢያ ዋና መጋቢ የሆኑት ሐዋሪያ መርጋ አብዲሳ ቤተክርስቲያኒቱ በመላ ሀገሪቱ ላሉ አጥቢያዎች መሰረት የጣለች እናት ቤተክርስቲያን መሆኗን ተናግረዋል።
በፕሮግራሙ ላይ የእግዚአብሔር መገኘት እንዳለና በእግዚአብሔር መገኘት በአጥቢያዋ ክርስቶስን እየተቀበሉ ያሉ ነፍሳት በርካታ እንደሆኑም በተደረገው የአንድነት ፣ የፀሎት እና የምስጋና ጊዜ በመድረኩ ተገልጿል።
በዕለቱም የእግዚያብሔር ቃል ትምህርት የቀረበ ሲሆን በማንኛውም ጊዜና ሁኔታ ውስጥ ማመስገን እንጂ ማጉረምረም ተገቢ አለመሆኑ የትምህርቱ ዋና ጭብጥ ነበር። ማገልገል እና ማመስገን ከእግዚአብሔር የተሰጠ ጥሪ እንደሆነ እና ክርስቶስም እንዲሁ በነፃ የምንሰጠውን አምልኮ እንደሚፈልግም የጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን ፕሬዚዳንት የሆኑት መጋቢ አያንሳ ኦፕሲ ባደረጉት ንግግር አንስተዋል። የቤተክርስቲያኒቱ ሕንጻ ተገንብቶ ሲጠናቀቅም 3ሺ የሚጠጉ ሰዎችን የመያዝ አቅም እንዳለው ተነግሯል።
በቤተክርስቲያኒቱ የግንባታ ፕሮጀክት ላይ ሁሉም የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያደርግ ጥሪ በቀረበበት ፕሮግራም ላይ በአሁኑ ሰዓት ቤተክርስቲያኒቱ ለማስፋፊያ ስራ የተረከበችውን 2000 ካሬ መሬት አስመልክቶ መላው ምዕመናንና የቤተክርስቲያኒቱ ወዳጆች በተገኙበት የምስጋና ፕሮግራም ተካሂዷል።
የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን 6 ኪሎ አጥቢያ በቀጣይ ልትሰራ ያሰበችውን የቤተክርስቲያኒቷን የህንፃ ዲዛይን ይፋ ያደረገች ሲሆን ሁሉም አማኝ በዚህ ትውልድ ተሻጋሪ ስራ ርብርብ እንዲያደርግም ጥሪ ቀርቧል።
የኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን 6 ኪሎ አጥቢያ ዋና መጋቢ የሆኑት ሐዋሪያ መርጋ አብዲሳ ቤተክርስቲያኒቱ በመላ ሀገሪቱ ላሉ አጥቢያዎች መሰረት የጣለች እናት ቤተክርስቲያን መሆኗን ተናግረዋል።
በፕሮግራሙ ላይ የእግዚአብሔር መገኘት እንዳለና በእግዚአብሔር መገኘት በአጥቢያዋ ክርስቶስን እየተቀበሉ ያሉ ነፍሳት በርካታ እንደሆኑም በተደረገው የአንድነት ፣ የፀሎት እና የምስጋና ጊዜ በመድረኩ ተገልጿል።
በዕለቱም የእግዚያብሔር ቃል ትምህርት የቀረበ ሲሆን በማንኛውም ጊዜና ሁኔታ ውስጥ ማመስገን እንጂ ማጉረምረም ተገቢ አለመሆኑ የትምህርቱ ዋና ጭብጥ ነበር። ማገልገል እና ማመስገን ከእግዚአብሔር የተሰጠ ጥሪ እንደሆነ እና ክርስቶስም እንዲሁ በነፃ የምንሰጠውን አምልኮ እንደሚፈልግም የጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን ፕሬዚዳንት የሆኑት መጋቢ አያንሳ ኦፕሲ ባደረጉት ንግግር አንስተዋል። የቤተክርስቲያኒቱ ሕንጻ ተገንብቶ ሲጠናቀቅም 3ሺ የሚጠጉ ሰዎችን የመያዝ አቅም እንዳለው ተነግሯል።
በቤተክርስቲያኒቱ የግንባታ ፕሮጀክት ላይ ሁሉም የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያደርግ ጥሪ በቀረበበት ፕሮግራም ላይ በአሁኑ ሰዓት ቤተክርስቲያኒቱ ለማስፋፊያ ስራ የተረከበችውን 2000 ካሬ መሬት አስመልክቶ መላው ምዕመናንና የቤተክርስቲያኒቱ ወዳጆች በተገኙበት የምስጋና ፕሮግራም ተካሂዷል።
❤10👍1
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
በእንባ የተሞላው የ”ዘቾዝን” ተከታታይ ፊልም የስቅላት ትዕይንት ዝግጅት በብዙ ተመልካቾች ዘንድ ትኩረትን መሳቡ ተገለጸ።
ስድስተኛው ምዕራፍ ላይ የደረሰው ፤ “ዘ ቾዝን” የተሰኘው እና ትኩረቱን በወንጌላት ላይ ያደረገው ተከታታይ ፊልም በስድስተኛው ምዕራፍ የኢየሱስ ክርስቶስን ስቅላት የሚያሳየው ትዕይንት በምን አይለት መልኩ እየተሰራ እንደሆነ የሚያሳይ ምስል በቅርብ ለሕዝብ እይታ ይፋ ሆኖ ነበር።
በዩትዩብ ላይ በተለቀቀው ተንቀሳቃሽ ምስል ላይ ተዋኒያን ሲተውኑ እንዲሁም ዳይሬክተሩ ዳላስ ጄንኪስ የሚሰራበትን ምሪት ሲያስቀምጥ ይስተዋላል። ሆኖም የብዙዎችን ትኩረት የሳበው ቀረጻ ከተቋረጠ በኋላ ተዋናይ እና ባለሙያዎች ፊት ላይ የነበረው ስሜት ነበር።
በጣሊያን የተቀረጸው የሁለት ደቂቃ ቪድዮ ምንም አይነት ቃለ ምልልስ ያለነበረው ሲሆን በፊልሙ ላይ ኢየሱስን ሆኖ የሚጫወተው ጆናታን ሩሚ አይታይበትም። ነገር ግን ምስሉ ተዋናዮች እና የፊልሙ ባለሙያዎች በጊዜው የተሰማቸውን ስሜት ለተመልካቾች ያጋራ ነበር።
በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ መግደላዊት ማሪያምን የምትጫወተው ኤልሳቤት ታቢሽ፣ የጴጥሮስ ባለቤት የሆነችውን ገጸ ባህሪ የምታጫወተው ላራ ሲልቪያ እንዲሁም ታማር የተሰኘች ገጸ ባህሪን የምትጫወተው ሻና ዊሊያምስ ስሜታቸውን መቆጣጠር አቅቷቸው ሲያለቅሱ ይታያሉ።
ተንቀሳቃሽ ምስሉ በዩትዩብ ከ800,000 ጊዜ በላይ የታየ ሲሆን ከ1000 በላይ ሰዎች አስተያየታቸውን አስፍረውበታል።የ6ተኛው ምዕራፍ የመጀመሪያዎቹ ክፍሎች በ2026 ማብቂያ ላይ ወደ ሕዝብ እንደሚደርሱ ይጠበቃል።
መረጃውን ከክሮስ ዋክ አገኘነው።
ስድስተኛው ምዕራፍ ላይ የደረሰው ፤ “ዘ ቾዝን” የተሰኘው እና ትኩረቱን በወንጌላት ላይ ያደረገው ተከታታይ ፊልም በስድስተኛው ምዕራፍ የኢየሱስ ክርስቶስን ስቅላት የሚያሳየው ትዕይንት በምን አይለት መልኩ እየተሰራ እንደሆነ የሚያሳይ ምስል በቅርብ ለሕዝብ እይታ ይፋ ሆኖ ነበር።
በዩትዩብ ላይ በተለቀቀው ተንቀሳቃሽ ምስል ላይ ተዋኒያን ሲተውኑ እንዲሁም ዳይሬክተሩ ዳላስ ጄንኪስ የሚሰራበትን ምሪት ሲያስቀምጥ ይስተዋላል። ሆኖም የብዙዎችን ትኩረት የሳበው ቀረጻ ከተቋረጠ በኋላ ተዋናይ እና ባለሙያዎች ፊት ላይ የነበረው ስሜት ነበር።
በጣሊያን የተቀረጸው የሁለት ደቂቃ ቪድዮ ምንም አይነት ቃለ ምልልስ ያለነበረው ሲሆን በፊልሙ ላይ ኢየሱስን ሆኖ የሚጫወተው ጆናታን ሩሚ አይታይበትም። ነገር ግን ምስሉ ተዋናዮች እና የፊልሙ ባለሙያዎች በጊዜው የተሰማቸውን ስሜት ለተመልካቾች ያጋራ ነበር።
በተንቀሳቃሽ ምስሉ ላይ መግደላዊት ማሪያምን የምትጫወተው ኤልሳቤት ታቢሽ፣ የጴጥሮስ ባለቤት የሆነችውን ገጸ ባህሪ የምታጫወተው ላራ ሲልቪያ እንዲሁም ታማር የተሰኘች ገጸ ባህሪን የምትጫወተው ሻና ዊሊያምስ ስሜታቸውን መቆጣጠር አቅቷቸው ሲያለቅሱ ይታያሉ።
ተንቀሳቃሽ ምስሉ በዩትዩብ ከ800,000 ጊዜ በላይ የታየ ሲሆን ከ1000 በላይ ሰዎች አስተያየታቸውን አስፍረውበታል።የ6ተኛው ምዕራፍ የመጀመሪያዎቹ ክፍሎች በ2026 ማብቂያ ላይ ወደ ሕዝብ እንደሚደርሱ ይጠበቃል።
መረጃውን ከክሮስ ዋክ አገኘነው።
❤4