የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል_የኢትዮጵያ_የሃይማኖት_ተቋማት_ጉባኤ_አባል_ሆነ፡፡ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሲያካሂደው የነበረውን ተቋማዊ ሪፎርም በተሳካ ሁኔታ ለመተግበር በከፍተኛ ሁኔታ የሚረዳውን የተቋማዊ የዳሰሳ ጥናት እና የጉባኤውን መተዳደርያ ደንብ የማሻሻል ሥራ እንዲያካሂድ የተሰጠውን ኃላፊነት መሰረት በማድረግ ከአንድ ዓመት በላይ ሲዘጋጅ የነበረውን የተቋማዊ…
1. የጉባኤው አባል የነበሩት ሰባት የሃይማኖት ተቋማት ቁጥር ከሰባት ወደ አምስት እንዲቀንስ በማድረግ እና የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስልን የጉባኤው አባል በማድረግ የአደረጃጀት ለውጥ እንዲደረግ ከመወሰኑም ባለፍ ጉባኤው ይበልጥ አካታች የሚሆንበት አሰራር እንዲዘረጋ ከውሳኔ ላይ ደርሷል፤
2. ጉባኤው ለሕዝብ የሚሰጠውን አገልግሎት ይበልጥ ማስፋት ይቻል ዘንድ የራሱ የሆነ የልማት ክፍል በማደራጀት በሰብአዊ ድጋፍ እና በልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች ላይ በስፋት እንዲሳተፍ የሚያስችለውን አሰራር ተግባርዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ውስኗል፡፡
3. ለሶስተኛ ጊዜ ተሻሽሎ የቀረበውን የመተዳደርያ ደንብ በማጽደቅ የጉባኤው ጠቅላይ ጸሐፊ በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ለተጨማሪ አምስት ዓመታት ጉባኤውን በጠቅላይ ጸሐፊነት እንዲያገለግሉ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
በፀደቀዉ ደንብ መሰረት
. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
. የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዬች ጠቅላይ ምክር ቤት
. የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን
. የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል
. የ7ኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን
በአባልነት እንደሚይዝ ደንቡ የሚጠቅስ ሲሆን ከዚህ ቀደም የጉባኤው አባል የነበሩ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ሕብረት ፣ የኢትዮጵያ ቃለሕይወት ቤተክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነየሱስ በካዉንስሉ እንደሚወከሉ ተጠቅሷል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
2. ጉባኤው ለሕዝብ የሚሰጠውን አገልግሎት ይበልጥ ማስፋት ይቻል ዘንድ የራሱ የሆነ የልማት ክፍል በማደራጀት በሰብአዊ ድጋፍ እና በልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች ላይ በስፋት እንዲሳተፍ የሚያስችለውን አሰራር ተግባርዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ውስኗል፡፡
3. ለሶስተኛ ጊዜ ተሻሽሎ የቀረበውን የመተዳደርያ ደንብ በማጽደቅ የጉባኤው ጠቅላይ ጸሐፊ በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ለተጨማሪ አምስት ዓመታት ጉባኤውን በጠቅላይ ጸሐፊነት እንዲያገለግሉ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
በፀደቀዉ ደንብ መሰረት
. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
. የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዬች ጠቅላይ ምክር ቤት
. የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን
. የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል
. የ7ኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን
በአባልነት እንደሚይዝ ደንቡ የሚጠቅስ ሲሆን ከዚህ ቀደም የጉባኤው አባል የነበሩ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ሕብረት ፣ የኢትዮጵያ ቃለሕይወት ቤተክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነየሱስ በካዉንስሉ እንደሚወከሉ ተጠቅሷል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤17👍10🙏7
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተ_ክርስቲያናት_ካውንስል_ከቢሊ_ግራሀም_ኢቫንጀልስቲክ_አሶሴሽን_ጋር_በጋራ_በመሆን_ያዘጋጀው_መለኮታዊ_ጉብኝት_ለኢትዮጵያ_የተሰኘው_መረሃ_ግብር_በታላቅ_ድምቀት_ተጠናቀቀ፡፡
የካቲት 29 እና 30 ቀን 2017 ዓ.ም መለኮታዊ ጉብኝት በኢትዮጵያ" የጸሎትና ምስጋና መርሃ ግብር በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካዉንስል እና በቢሊ ግራሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ጋር ትብብር በተዘጋጀው በዚህ መርሃ ግብር ላይ ፤ የሬቨረንድ ቢሊ ግራሃም ልጅ ፍራንክሊን ቢሊ ግራሃም ያገለገሉ ሲሆን የጸሎትና እና የዝማሬ መርሃ ግብሮችም ተከናውኗል፡፡
መለኮታዊ ጉብኝት በኢትዮጵያ የጸሎትና ምስጋና መርሃ ግብር ላይ በርካታ ቁጥር ያለቸው ሰዎች ወደ አግዚአብሔር መንግስት ተጨምረዋል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ
ከ320 ሺህ በላይ ሰው መስቀል አደባባይ የእግዚአብሔርን ቃል ለመስማት በመገኘቱ የተሰማኝን ትልቅ ደስታ እገልጻለው ሲሉ ፍራንክሊን ግርሃም ።
ፍራንክሊን ግርሃም ከየመስቀል አደባባይ የማጠቃለያ አገልግሎታቸው በኋላ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክታቸው “ወንጌል ሃይል አለው። ዛሬ ንሰሃ በመግባት ኢየሱስ ክርስቶስን ለመከተል ስለ ወሰኑ ሰዎች ጌታን እናመሰግናለን።
ኢየሱስም እንዲህ አለ፤ “ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚያምን ቢሞት እንኳን በሕይወት ይኖራል፤ በእኔ የሚኖር፣ የሚያምንብኝም ከቶ አይሞትም”
ዮሐንስ 11፥25-26
ለዚህ ፕሮግራም መሳካት ትልቅ አስተዋጾ ላደረጉ ፣ለጸለዩ ወዳጆቼ እና አብያተ ክርቲያናት በሙሉ ትልቅ ምስጋና አለኝ። አብያተ ክርስቲያናት በእግዚአብሔር ቃል እየጸናችሁ፡ የምትሰሩትን የደቀ መዝሙር ማፈራት ስራ እግዚአብሔር ይባርክ።
ዛሬ በነበረን የዝማሪው ጊዜ በርካታ ዘማሪዎች በዝማሬ እና አምልኮ ከቀትር በኋላ እስከ ምሽት ድረስ በጥሩ ሁኔታ አገልግለዋል። መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ መርሃ ግብር ላይ ለተሳፋችሁ በሙሉ አመሰግናለሁ።” ብለዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
መለኮታዊ ጉብኝት በኢትዮጵያ የጸሎትና ምስጋና መርሃ ግብር ላይ በርካታ ቁጥር ያለቸው ሰዎች ወደ አግዚአብሔር መንግስት ተጨምረዋል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ
ከ320 ሺህ በላይ ሰው መስቀል አደባባይ የእግዚአብሔርን ቃል ለመስማት በመገኘቱ የተሰማኝን ትልቅ ደስታ እገልጻለው ሲሉ ፍራንክሊን ግርሃም ።
ፍራንክሊን ግርሃም ከየመስቀል አደባባይ የማጠቃለያ አገልግሎታቸው በኋላ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክታቸው “ወንጌል ሃይል አለው። ዛሬ ንሰሃ በመግባት ኢየሱስ ክርስቶስን ለመከተል ስለ ወሰኑ ሰዎች ጌታን እናመሰግናለን።
ኢየሱስም እንዲህ አለ፤ “ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚያምን ቢሞት እንኳን በሕይወት ይኖራል፤ በእኔ የሚኖር፣ የሚያምንብኝም ከቶ አይሞትም”
ዮሐንስ 11፥25-26
ለዚህ ፕሮግራም መሳካት ትልቅ አስተዋጾ ላደረጉ ፣ለጸለዩ ወዳጆቼ እና አብያተ ክርቲያናት በሙሉ ትልቅ ምስጋና አለኝ። አብያተ ክርስቲያናት በእግዚአብሔር ቃል እየጸናችሁ፡ የምትሰሩትን የደቀ መዝሙር ማፈራት ስራ እግዚአብሔር ይባርክ።
ዛሬ በነበረን የዝማሪው ጊዜ በርካታ ዘማሪዎች በዝማሬ እና አምልኮ ከቀትር በኋላ እስከ ምሽት ድረስ በጥሩ ሁኔታ አገልግለዋል። መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ መርሃ ግብር ላይ ለተሳፋችሁ በሙሉ አመሰግናለሁ።” ብለዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍19