የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
9.68K subscribers
9.56K photos
133 videos
1 file
1.55K links
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።

"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Download Telegram
የኢትዮጵያ ማህበረ ወንጌላውያን ማህበር በመትከል ማንሰራራት በሚል ርዕስ የችግኝ ተከላ አካሄደ።
ሐምሌ 5 ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ በየካ ወረዳ 5 በአዲሱ ቤተመንግስት አከባቢ በተካሄደው የመትከል መርሃ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጽህፈት ቤተ ኃላፊ የሆኑት መጋቢ ጌተነት ለማ ተገኝተዋል።