የኢትዮጵያ ማህበረ ወንጌላውያን ማህበር በመትከል ማንሰራራት በሚል ርዕስ የችግኝ ተከላ አካሄደ።
ሐምሌ 5 ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ በየካ ወረዳ 5 በአዲሱ ቤተመንግስት አከባቢ በተካሄደው የመትከል መርሃ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጽህፈት ቤተ ኃላፊ የሆኑት መጋቢ ጌተነት ለማ ተገኝተዋል።
ሐምሌ 5 ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ በየካ ወረዳ 5 በአዲሱ ቤተመንግስት አከባቢ በተካሄደው የመትከል መርሃ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጽህፈት ቤተ ኃላፊ የሆኑት መጋቢ ጌተነት ለማ ተገኝተዋል።