6 ዩኒቨርስቲዎች የጉና ተራራ አከባቢን ለማልማት ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
ዛሬ ደብረታቦር፣ ጎንደር፣ ባህር ዳር፣ ደብረ ማርቆስ፣ እንጅባራ እና ደባርቅ ዩኒቨርሲቲዎች "ጣናን ለመታደግ የጋራ፣ የትብብርና የፍቅር አረንጓዴ አሻራ - ዘመቻ ወደ ጉና" በሚል መሪ ቃል የጉና-ጣና ተፋሰስ ቦታዎች ላይ ችግኝ የተከሉ ሲሆን ከችግኝ ተከላው በኃላም የጉና ተራራ አከባቢን ለማልማት፣ በአካባቢ እንክብካቤና ሌሎች ሁለንተናዊ ጉዳዮች ላይ አብሮ ለመስራት ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የጉና ተራራ የ41 ወንዞችና የ77 ምንጮች መገኛ ሲሆን የጣናና የአባይ ገባሮች በሙሉ የሚነሱበት እና የምስራቅ አፍሪካ የውሃ ማማ ተብሎ የሚጠቀስ ስፍራ ነው።የጉና ተራራን ማልማት ጣና ሃይቅን ከእንቦጭ ለመጠበቅ ወሳኝ መሆኑና ጣና ከደለል በሚጠበቅበት ጊዜ የእምቦጭ አደጋውን መከላከል እንደሚቻል እና ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አስተማማኝ የውሃ አቅርቦት ለማግኘት እንደሚረዳ ተገልጿል።
#MoSHE
@YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ ደብረታቦር፣ ጎንደር፣ ባህር ዳር፣ ደብረ ማርቆስ፣ እንጅባራ እና ደባርቅ ዩኒቨርሲቲዎች "ጣናን ለመታደግ የጋራ፣ የትብብርና የፍቅር አረንጓዴ አሻራ - ዘመቻ ወደ ጉና" በሚል መሪ ቃል የጉና-ጣና ተፋሰስ ቦታዎች ላይ ችግኝ የተከሉ ሲሆን ከችግኝ ተከላው በኃላም የጉና ተራራ አከባቢን ለማልማት፣ በአካባቢ እንክብካቤና ሌሎች ሁለንተናዊ ጉዳዮች ላይ አብሮ ለመስራት ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የጉና ተራራ የ41 ወንዞችና የ77 ምንጮች መገኛ ሲሆን የጣናና የአባይ ገባሮች በሙሉ የሚነሱበት እና የምስራቅ አፍሪካ የውሃ ማማ ተብሎ የሚጠቀስ ስፍራ ነው።የጉና ተራራን ማልማት ጣና ሃይቅን ከእንቦጭ ለመጠበቅ ወሳኝ መሆኑና ጣና ከደለል በሚጠበቅበት ጊዜ የእምቦጭ አደጋውን መከላከል እንደሚቻል እና ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አስተማማኝ የውሃ አቅርቦት ለማግኘት እንደሚረዳ ተገልጿል።
#MoSHE
@YeneTube @FikerAssefa
የትምህርትና ስልጠና መስኩን ከኮቪድ 19 በኃላ ለማስጀመር በሚከናወኑ ቅድመ ዝግጅቶች ላይ ከዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንቶች ጋር ምክክር እየተካሄደ ነው፡፡
#MoSHE
@YeneTube @FikerAssefa1
#MoSHE
@YeneTube @FikerAssefa1
የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና በቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ኢንስቲትዩት ድጋፍና ትብብር ያዘጋጀውን አሰራሩን ለማዘመን የሚያስችል የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የመረጃ አስተዳደር ስርዓት መመሪያ ማክሰኞ ሐምሌ 28 ቀን 2012 ዓ.ም ከቀኑ በቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ሚኒስቴር አዳራሽ ያስመርቃል፡፡በተጨማሪም በዕለቱ የከፍተኛ ትምህርትን በኢንተርኔት መስመር ኦንላይን (Online) ለመስጠት የተዘጋጀ መመሪያ ይፋ ይደረጋል፡፡
#MoSHE
@YeneTube @FikerAssefa1
#MoSHE
@YeneTube @FikerAssefa1
ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ እና በተከታታይ የትምህርት መርሃ ግብሮች በድኅረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን 72 ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል። የድህረምረቃ ተማረዎችን ያስመረቀው ለ3ኛ ዙር መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር አነጋግረኝ ጋሻው ገልጸዋል።
#MoSHE
@YeneTube @FikerAssefa1
#MoSHE
@YeneTube @FikerAssefa1
ወላይታ ሶዶ ዩንቨርስቲ ለ2012 ዓም ተመራቂ ተማሪዎች ጥሪ አደረገ!
የወላይታ ሶዶ ዩንቨርስቲ #MoSHE ከዛሬ ጀምሮ ለተመራቂ ተማሪዎች ዩንቨርስቲዎች ጥሪ እንዲያደርጉ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ህዳር 24 እና 25/2013 ዓም የምዝገባ ጊዜ መሆኑን አስታውቋል። ትምህርት የሚጀመርበት ቀን ደግሞ ህዳር 28 መሆኑን ጨምሮ አሳውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የወላይታ ሶዶ ዩንቨርስቲ #MoSHE ከዛሬ ጀምሮ ለተመራቂ ተማሪዎች ዩንቨርስቲዎች ጥሪ እንዲያደርጉ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ህዳር 24 እና 25/2013 ዓም የምዝገባ ጊዜ መሆኑን አስታውቋል። ትምህርት የሚጀመርበት ቀን ደግሞ ህዳር 28 መሆኑን ጨምሮ አሳውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ ለ2012 ዓም ተመራቂ ተማሪዎች ጥሪ አደረገ!
ጅግጅጋ ዩንቨርስቲ #MoSHE ከህዳር 21/2013 ዓም ጀምሮ ለተመራቂ ተማሪዎች ዩንቨርስቲዎች ጥሪ እንዲያደርጉ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ከህዳር 26 እስከ 28/2013 ዓም የመግቢያ ጊዜ መሆኑን አሳውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ጅግጅጋ ዩንቨርስቲ #MoSHE ከህዳር 21/2013 ዓም ጀምሮ ለተመራቂ ተማሪዎች ዩንቨርስቲዎች ጥሪ እንዲያደርጉ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ከህዳር 26 እስከ 28/2013 ዓም የመግቢያ ጊዜ መሆኑን አሳውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
"በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች ትምህርታቸውን የሚያጠናቅቁበት ሁኔታ አመቻቻለሁ።" የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር
ተመራቂ እና ያልተጠናቀቀ የትምህርት ተግባር ያላቸው ተማሪዎች ትምህርታቸውን የሚያጠናቅቁበትንና የሚመረቁበትን ሁኔታ እንደሚያመቻች የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
ሚኒስቴሩ ትግራይ ክልል ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች 10 ሺህ 164 ተማሪዎችን ማስወጣቱን አሳውቋል።
ሚኒስቴሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ እንዳለው ተማሪዎቹ እስከ ነሐሴ 06/2013 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ በኩል ወደ አዲስ አበባ ተጓጉዘዋል፡፡
የክረምት ተከታታይ ትምህርት ያላቸው እና በፀጥታ ችግር ወደቦታው መሄድ ያልቻሉ በቀጣይ በሚቀመጥ አቅጣጫ መሰረት ትምህርት የመከታተል እድል ይመቻቻላቸዋል ብሏል፡፡
Via #MoSHE
@Yenetube @Fikerassefa
ተመራቂ እና ያልተጠናቀቀ የትምህርት ተግባር ያላቸው ተማሪዎች ትምህርታቸውን የሚያጠናቅቁበትንና የሚመረቁበትን ሁኔታ እንደሚያመቻች የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
ሚኒስቴሩ ትግራይ ክልል ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች 10 ሺህ 164 ተማሪዎችን ማስወጣቱን አሳውቋል።
ሚኒስቴሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ እንዳለው ተማሪዎቹ እስከ ነሐሴ 06/2013 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ በኩል ወደ አዲስ አበባ ተጓጉዘዋል፡፡
የክረምት ተከታታይ ትምህርት ያላቸው እና በፀጥታ ችግር ወደቦታው መሄድ ያልቻሉ በቀጣይ በሚቀመጥ አቅጣጫ መሰረት ትምህርት የመከታተል እድል ይመቻቻላቸዋል ብሏል፡፡
Via #MoSHE
@Yenetube @Fikerassefa