#Misinformation_Alert
ዋልታ ኢንፎርሜሽን ዛሬ ጠዋት በሰራው ዘገባ የሃዋሳ ከተማ ምክትል ከንቲባ የከተማው ነዋሪ 90 በመቶ ሻፌታን መምረጡ ተረጋገጠ በሚል የሰራው ዘገባ የተሳሳተ መረጃ ሲሆን ምክትል ከንቲባው የመራጮችን ተሳትፎንና ጸጥታን እንጂ የህዝበ ውሳኔውን ውጤት የሚመለከት ምንም አይነት መግለጫ አልሰጡም፡፡የምርጫ ውጤትን ማሳወቅ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሃላፊነት ብቻ መሆኑ እየታወቀ የሚዲያ አካላት የምርጫን አይነት ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልጉ ዜናዎች ሲሰሩ ከፍተኛ ጥንቃቄ እና ትኩረት እንዲያደርጉ በጥብቅ ያሳስባል፡፡
-ምርጫ ቦርድ
@YeneTube @FikerAssefa
ዋልታ ኢንፎርሜሽን ዛሬ ጠዋት በሰራው ዘገባ የሃዋሳ ከተማ ምክትል ከንቲባ የከተማው ነዋሪ 90 በመቶ ሻፌታን መምረጡ ተረጋገጠ በሚል የሰራው ዘገባ የተሳሳተ መረጃ ሲሆን ምክትል ከንቲባው የመራጮችን ተሳትፎንና ጸጥታን እንጂ የህዝበ ውሳኔውን ውጤት የሚመለከት ምንም አይነት መግለጫ አልሰጡም፡፡የምርጫ ውጤትን ማሳወቅ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሃላፊነት ብቻ መሆኑ እየታወቀ የሚዲያ አካላት የምርጫን አይነት ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልጉ ዜናዎች ሲሰሩ ከፍተኛ ጥንቃቄ እና ትኩረት እንዲያደርጉ በጥብቅ ያሳስባል፡፡
-ምርጫ ቦርድ
@YeneTube @FikerAssefa