#HappeningNow
የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የሀገር መከላከያ ሰራዊት በትላንትናው ምሽት የተቀዳጀውን ድል በማስመልከት በኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በመገኘት የድጋፍ ሰልፍ በማድረግ ላይ ይገኛሉ ።
በተያያዘም ነዋሪዎቹ 15ኛውን የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዘቦች በዓል በማክበር ላይ ናቸው ።
Via Addis Ababa City PS
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የሀገር መከላከያ ሰራዊት በትላንትናው ምሽት የተቀዳጀውን ድል በማስመልከት በኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በመገኘት የድጋፍ ሰልፍ በማድረግ ላይ ይገኛሉ ።
በተያያዘም ነዋሪዎቹ 15ኛውን የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዘቦች በዓል በማክበር ላይ ናቸው ።
Via Addis Ababa City PS
@YeneTube @FikerAssefa