#HIV
በካፒታል ሆቴል በ HIV ኤድስ መከላከል እና መቆጣጠር ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው።
በጉባኤው ላይ እንደተነገረው፣ በአሁኑ ወቅት በአመት 23ሺ ኢትዮጵያዊያን በቫይረሱ ይያዛሉ ተብሏል። 11 ሺ 049 በየአመቱ ይሞታሉ። ቫይረሱ እየተስፋፋ ነው። ጦርነት መክፈት ያለብን HIV እንዳይስፋፋ ነው።
via:-Tibebu Belete
@Yenetube @Fikerassefa
በካፒታል ሆቴል በ HIV ኤድስ መከላከል እና መቆጣጠር ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው።
በጉባኤው ላይ እንደተነገረው፣ በአሁኑ ወቅት በአመት 23ሺ ኢትዮጵያዊያን በቫይረሱ ይያዛሉ ተብሏል። 11 ሺ 049 በየአመቱ ይሞታሉ። ቫይረሱ እየተስፋፋ ነው። ጦርነት መክፈት ያለብን HIV እንዳይስፋፋ ነው።
via:-Tibebu Belete
@Yenetube @Fikerassefa