ቤት እየፈረሰ ነው!
• አራት ልጆቼን ይዤ ጎዳና ላይ ወድቂያለሁ
• ከ 3ሺህ 685 ሕገወጥ ቤቶችን እያፈረስኩ ነው - የለገጣፎ ከንቲባ ወይዘሮ ሃቢባ ሲራጅ
ለገጣፎ የካ ዳሌ ሠፈር ‹‹አካባቢው ለጤና ተቋማትና ለትምህርት ቤት መስሪያ ይፈለጋል›› በሚል ምክንያት የነዋሪዎች ቤት እየፈረሰ ነው፡፡
የለገጣፎ አስተዳደር፤ ከንቲባ ወይዘሮ ሃቢባ ሲራጅ - በዚህ ሳምንት 3 ሺህ ቤቶች እንደሚያፈርስ እና በቀጣይም 12 ሺህ ሕገ ወጥ ቤቶች መኖራቸውን እነርሱም መፍረሳቸው አይቀርም ሲል ለ#OMN ተናግረዋል።
የአራት ልጆች እናት እንዲህ አለች …
‹‹ሕጋዊ ነን፡፡ የአፈር መሬት ግብር 97/98 ዓ.ም. ገብረናል፡፡ መብራት እንዲሁም ዉሃ ገብቶልናል፡፡ … የቤት ቁጥርም ተሰጥቶናል፡፡ ይሄው ተመልከተኝ አራት ልጆቼን ይዤ ጎዳና ላይ ወድቂያለሁ፡፡ ከመኖሪያ ቤታቸን አፈናቅሎ ቦታው ለ #Green Area ይፈለጋል ማለት ምን ማለት ነው? … መንግስት ‹‹ዜጎችን ከጎዳና እያነሳሁ ነው›› እያለ ከነልጆቼ ወደ ጎዳና መወርወር ምን ማለት ነው?›› በእንባ እያፈሰሰች …
ምንጭ:- ጌጡ ተመስገን
@YeneTube @FikerAssefa
• አራት ልጆቼን ይዤ ጎዳና ላይ ወድቂያለሁ
• ከ 3ሺህ 685 ሕገወጥ ቤቶችን እያፈረስኩ ነው - የለገጣፎ ከንቲባ ወይዘሮ ሃቢባ ሲራጅ
ለገጣፎ የካ ዳሌ ሠፈር ‹‹አካባቢው ለጤና ተቋማትና ለትምህርት ቤት መስሪያ ይፈለጋል›› በሚል ምክንያት የነዋሪዎች ቤት እየፈረሰ ነው፡፡
የለገጣፎ አስተዳደር፤ ከንቲባ ወይዘሮ ሃቢባ ሲራጅ - በዚህ ሳምንት 3 ሺህ ቤቶች እንደሚያፈርስ እና በቀጣይም 12 ሺህ ሕገ ወጥ ቤቶች መኖራቸውን እነርሱም መፍረሳቸው አይቀርም ሲል ለ#OMN ተናግረዋል።
የአራት ልጆች እናት እንዲህ አለች …
‹‹ሕጋዊ ነን፡፡ የአፈር መሬት ግብር 97/98 ዓ.ም. ገብረናል፡፡ መብራት እንዲሁም ዉሃ ገብቶልናል፡፡ … የቤት ቁጥርም ተሰጥቶናል፡፡ ይሄው ተመልከተኝ አራት ልጆቼን ይዤ ጎዳና ላይ ወድቂያለሁ፡፡ ከመኖሪያ ቤታቸን አፈናቅሎ ቦታው ለ #Green Area ይፈለጋል ማለት ምን ማለት ነው? … መንግስት ‹‹ዜጎችን ከጎዳና እያነሳሁ ነው›› እያለ ከነልጆቼ ወደ ጎዳና መወርወር ምን ማለት ነው?›› በእንባ እያፈሰሰች …
ምንጭ:- ጌጡ ተመስገን
@YeneTube @FikerAssefa