ፋና ቴሌቪዥን ለዲያቆን ዳንኤል ጥያቄ መልስ ሰቷል ማለት ይቻላል። ከትላንት በስትያ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ፋና ለምን የፀሎት ሰዓቱን ገፋ በማለት ጠይቆ ነበር ከመሽ ፋና ቴሌቭዥን ምላሽ ሰቷል።
#Fanatelevision
በትናንትናው ምሽት በነበረን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን መደበኛ ፕሮግራም በኛ የቴክኒክ ችግር ምክንያት በተፈጠረ የፕሮግራም መገፋፋት ዘግይተን በመጀመራችን ከፍ ያለ ይቅርታ እንጠይቃለን።
@Yenetube @Fikerassefa
#Fanatelevision
በትናንትናው ምሽት በነበረን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን መደበኛ ፕሮግራም በኛ የቴክኒክ ችግር ምክንያት በተፈጠረ የፕሮግራም መገፋፋት ዘግይተን በመጀመራችን ከፍ ያለ ይቅርታ እንጠይቃለን።
@Yenetube @Fikerassefa