«ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ አንድ ቦይንግ 777 የእቃ ጫኝ አውሮፕላን ሻንጋይ፣ ቻይና በሚገኘው ፑዶንግ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ በቆመበት ከፊል ቃጠሎ እንዳጋጠመው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል!»
«በጉዳዩ ዙርያ የአቪዬሽን ተንታኙ አሌክስ ማቻራም አረጋግጦ የፃፈ ሲሆን አየር መንገዱ ከደቂቃዎች በሁዋላ መግለጫ እንደሚሰጥ የደረሰኝ መረጃ ይጠቁማል።»
#EliasMeseret
@YeneTube @FikerAssefa1
«በጉዳዩ ዙርያ የአቪዬሽን ተንታኙ አሌክስ ማቻራም አረጋግጦ የፃፈ ሲሆን አየር መንገዱ ከደቂቃዎች በሁዋላ መግለጫ እንደሚሰጥ የደረሰኝ መረጃ ይጠቁማል።»
#EliasMeseret
@YeneTube @FikerAssefa1