የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ህመማቸው ስለጠናባቸው ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል። ጠ/ሚሩ ከአስር ቀን በፊት የኮሮና ቫይረስ መጠቃታቸው ከተረጋገጠ ጀምሮ ራሳቸውን ለይተው ማቆየታቸው ይታወቃል።
#Edit: አሁን በሚወጡ ዘገባዎች ያሉበት ሁኔታ ብዙም አሳሳቢ እንዳይደለና ፣ የተለመደ የጥንቃቄ ክትትል ለማድረግ እንዳቀኑ ይጠቁማሉ።
ምንጭ: ቢቢሲ
@YeneTube @FikerAssefa
#Edit: አሁን በሚወጡ ዘገባዎች ያሉበት ሁኔታ ብዙም አሳሳቢ እንዳይደለና ፣ የተለመደ የጥንቃቄ ክትትል ለማድረግ እንዳቀኑ ይጠቁማሉ።
ምንጭ: ቢቢሲ
@YeneTube @FikerAssefa