አትሌት እታፈራው ተመስገን ከማንኛውም የአትሌቲክስ ውድድር ለ12 አመት ታገደች!
የብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ (NADO) ዛሬ ሰኔ 13/2012 ዓ. ም ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በላከው መረጃ መሠረት አትሌት እታፈራሁ ተመስገን ወዳጆ እ.ኤ.አ october 20,2019 ዓ. ም. በካናዳ በተካሄደው የወተር ፍሮንት ማራቶን በግሏ በተካፈለችበት ወቅት በተወሰደው የደምና ሽንት ናሙና የተከለከሉ 2 ንጥረ ነገሮችን (ኢፒኦ እና ቴስቴስትሮን - EPO and Testestrone) መጠቀሟ በመረጋገጡ እና በተጨማሪም ይሄንን ጥፋት ለመሸፋፈን ሃሰተኛ የህክምና ማስረጃ በማቅረብ ለፈፀመችው 3 ተደራራቢ ጥፋቶች እ.ኤ.አ ከNovember 20,2019 ዓ.ም ጀምሮ እስከ November 20, 2031 ዓ. ም. ድረስ ለ12 አመት የሚቆይ ከማንኛውም የአትሌቲክስ ውድድሮች እገዳ አስተላልፎባታል።
#EAF
@YeneTube @FikerAssefa
የብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ (NADO) ዛሬ ሰኔ 13/2012 ዓ. ም ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በላከው መረጃ መሠረት አትሌት እታፈራሁ ተመስገን ወዳጆ እ.ኤ.አ october 20,2019 ዓ. ም. በካናዳ በተካሄደው የወተር ፍሮንት ማራቶን በግሏ በተካፈለችበት ወቅት በተወሰደው የደምና ሽንት ናሙና የተከለከሉ 2 ንጥረ ነገሮችን (ኢፒኦ እና ቴስቴስትሮን - EPO and Testestrone) መጠቀሟ በመረጋገጡ እና በተጨማሪም ይሄንን ጥፋት ለመሸፋፈን ሃሰተኛ የህክምና ማስረጃ በማቅረብ ለፈፀመችው 3 ተደራራቢ ጥፋቶች እ.ኤ.አ ከNovember 20,2019 ዓ.ም ጀምሮ እስከ November 20, 2031 ዓ. ም. ድረስ ለ12 አመት የሚቆይ ከማንኛውም የአትሌቲክስ ውድድሮች እገዳ አስተላልፎባታል።
#EAF
@YeneTube @FikerAssefa