#Drliatadesse መልክት
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
በአለማችን እንዲሁም በሃገራችን በተጋረጠው ወረርሽኝ ምክንያት ይህንን በዓል እንደወትሮው ተሰባስበንና በጋራ ማዕድ ተቋድሰን የምናከብረው ሳይሆን እራሳችንን እና ቤተሰባችንን በጤና ለመጠበቅ ሲባል በየቤታችን ሆነን የምናሳልፈው ነው። ይሄን ፈታኝ ጊዜ በጋራ ተጠንቅቀን በማለፍ ቀጣዩን እንደወትሮው እንደምናከብር እምነቴ ነው።
እራሳችንን፣ ቤተሰባችንን እንዲሁም ማህበረሰባችንን የመጠበቅ ሃላፊነት የሁላችንም ነው።
መልካም የትንሳኤ በዓል።
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
በአለማችን እንዲሁም በሃገራችን በተጋረጠው ወረርሽኝ ምክንያት ይህንን በዓል እንደወትሮው ተሰባስበንና በጋራ ማዕድ ተቋድሰን የምናከብረው ሳይሆን እራሳችንን እና ቤተሰባችንን በጤና ለመጠበቅ ሲባል በየቤታችን ሆነን የምናሳልፈው ነው። ይሄን ፈታኝ ጊዜ በጋራ ተጠንቅቀን በማለፍ ቀጣዩን እንደወትሮው እንደምናከብር እምነቴ ነው።
እራሳችንን፣ ቤተሰባችንን እንዲሁም ማህበረሰባችንን የመጠበቅ ሃላፊነት የሁላችንም ነው።
መልካም የትንሳኤ በዓል።