#DrLia_Tadess
በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዙርያ እንደ ሀገር እየተደረገ ባለው ዝግጅት እና የምላሽ አሰጣጥ ሂደት እንዲሁም ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ ከጤና ባለሙያዎቻችን ጋር ለመነጋገር እሁድ ሚያዝያ 4, 2012 ዓ.ም ከቀኑ 10-11 ሰአት በፌስቡክ የቀጥታ ውይይት አደርጋለሁ::
በቀጥታ ውይይቱ ላይ እንዲነሱ የምትፈልጏቸውን ሀሳቦች ከታች በሚገኘው የአስተያየት መስጫ ቦታ ላይ እንድታስቀምጡ እየጠየኩኝ ነገ እንድንገናኝ እጋብዛለሁ።
⬇️
https://t.co/t8y2XISb71
@YeneTube @Fikerassefa
በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዙርያ እንደ ሀገር እየተደረገ ባለው ዝግጅት እና የምላሽ አሰጣጥ ሂደት እንዲሁም ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ ከጤና ባለሙያዎቻችን ጋር ለመነጋገር እሁድ ሚያዝያ 4, 2012 ዓ.ም ከቀኑ 10-11 ሰአት በፌስቡክ የቀጥታ ውይይት አደርጋለሁ::
በቀጥታ ውይይቱ ላይ እንዲነሱ የምትፈልጏቸውን ሀሳቦች ከታች በሚገኘው የአስተያየት መስጫ ቦታ ላይ እንድታስቀምጡ እየጠየኩኝ ነገ እንድንገናኝ እጋብዛለሁ።
⬇️
https://t.co/t8y2XISb71
@YeneTube @Fikerassefa