ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የቀድሞ የኢትዮጵያ ባህር ሃይል ማህበር ተዎካዮችን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
የቀድሞ የኢትዮጵያ ባህር ሃይል ማህበር አባላት ካካበቱት ሙያ እና ልምድ አንፃር በቀጣይ በዘርፉ ሃገራዊ አቅም መሆን በሚችሉበት ጉዳዮች ዙሪያ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ጋር ተወያይተዋል።
#DPMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
የቀድሞ የኢትዮጵያ ባህር ሃይል ማህበር አባላት ካካበቱት ሙያ እና ልምድ አንፃር በቀጣይ በዘርፉ ሃገራዊ አቅም መሆን በሚችሉበት ጉዳዮች ዙሪያ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ጋር ተወያይተዋል።
#DPMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የባህር ዳር - ዘማ ወንዝ - ፈለገብርሃን አስፋልት ኮንክሪት መንገድ በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀዋል፡፡
በሁለት ኮንትራት ተከፍሎ ግንባታው ሲካሄድ የቆየው የባህርዳር - ዘማ ወንዝ -ፈለገ ብርሃን 175 ኪ.ሜ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ተገንብቶ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።ለመንገዱ ግንባታ ሙሉ ወጪ በኢትዮጵያ መንግስት የተሸፈነ ሲሆን ከ2.4 ቢሊየን ብር በላይ የግንባታ ወጪ ተደርጓል፡፡በምረቃው ስነ~ስርዓት የፌዴራል እና የአማራ ክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም የአካባቢ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
#DPMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
በሁለት ኮንትራት ተከፍሎ ግንባታው ሲካሄድ የቆየው የባህርዳር - ዘማ ወንዝ -ፈለገ ብርሃን 175 ኪ.ሜ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ተገንብቶ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።ለመንገዱ ግንባታ ሙሉ ወጪ በኢትዮጵያ መንግስት የተሸፈነ ሲሆን ከ2.4 ቢሊየን ብር በላይ የግንባታ ወጪ ተደርጓል፡፡በምረቃው ስነ~ስርዓት የፌዴራል እና የአማራ ክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም የአካባቢ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
#DPMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል እና የኢትዮጵያ የአእምሮ ጤና ምርመር ኢንስቲትዩት ህንፃን በይፋ መርቀው ከፍተዋል።
#DPMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
#DPMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በ ፓሪስ ተገናኝተው ተወያይተዋል።ውይይታቸው በሁለትዮሽ ግንኙነት እና በዘርፈ~ብዙ ትብብር ላይ ያተኮረ ሲሆን፥ በተለይ በሃገራቱ መካከል ያለውን ኢኮኖሚያዊ ትብብር በትኩረት ለማሻሻል መግባባት ላይ ደርሰዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ በጣሊያን እና በፈረንሳይ የነበራቸውን የውጭ ሃገር የስራ ተልዕኮ አጠናቀው ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገብተዋል።
#DPMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
#DPMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa