የአለም ጤና ድርጅት በኮረና ቫይረስ ምክንያት የቶኪዮ ኦሎምፒክን መሰረዝ አያስፈልግም አለ።
ዶ/ር ማይክ ራያን ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ "ከአደጋ ዜሮ የሆነ የብዙሀን ስብስብ የለም" ስለሆነም አዘጋጆቹና የአከባቢው የጤና ባለሙያዎች ችግር ሲያጋጥም መፍትሄ ለመስጠት መዘጋጀት አለባቸው ብለዋል።
#AlAln
@YeneTube @Fikerassefa
ዶ/ር ማይክ ራያን ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ "ከአደጋ ዜሮ የሆነ የብዙሀን ስብስብ የለም" ስለሆነም አዘጋጆቹና የአከባቢው የጤና ባለሙያዎች ችግር ሲያጋጥም መፍትሄ ለመስጠት መዘጋጀት አለባቸው ብለዋል።
#AlAln
@YeneTube @Fikerassefa