#AdamaLockdown አዳማ ከቤት መውጣት ተከለከለ !!
በአዳማ ከተማ ባሉ ጎዳናዎች "ከአሁን ሰዐት ጀምሮ በከተማው ውስጥ አንገብጋቢ ካልሆነ በስተቀር #እንቅስቃሴ ማድረግ ተከልክሏል" የሚሉ ማስታወቂያዎች በአማርኛ እና በኦሮምኛ በትልልቅ ድምፅ ማጉያዎች እየተነገሩ መሆናቸው ከአዲስ ማለዳ ድረገፅ ላይ ተመልክተናል።
@Yenetube @Fikerassefa
በአዳማ ከተማ ባሉ ጎዳናዎች "ከአሁን ሰዐት ጀምሮ በከተማው ውስጥ አንገብጋቢ ካልሆነ በስተቀር #እንቅስቃሴ ማድረግ ተከልክሏል" የሚሉ ማስታወቂያዎች በአማርኛ እና በኦሮምኛ በትልልቅ ድምፅ ማጉያዎች እየተነገሩ መሆናቸው ከአዲስ ማለዳ ድረገፅ ላይ ተመልክተናል።
@Yenetube @Fikerassefa