ዩጋንዳዊው ጆሽዋ ቼፕቴጌ የዳይመንድ ሊግ 5000 ሜትር ውድድርን በአሸናፊነት ጨርሷል። ውድድሩን ያጠናቀቀበት 12.57.41 የግሉ ምርጥ ሰዓት ነው።
#ሐጎስ_ገብረሕይወት 2ኛ፣ #ጥላሁን_ኃይሌ 4ኛ፣ #ሰለሞን_ባረጋ 5ኛ #ዮሚፍ_ቀጀልቻ 6ኛ ሆነው ጨርሰዋል
@YeneTube @FikerAssefa
#ሐጎስ_ገብረሕይወት 2ኛ፣ #ጥላሁን_ኃይሌ 4ኛ፣ #ሰለሞን_ባረጋ 5ኛ #ዮሚፍ_ቀጀልቻ 6ኛ ሆነው ጨርሰዋል
@YeneTube @FikerAssefa