#ጂማ
የጅማ ከተማ ፈረንጃራዳ ሰፈር ወጣቶች "ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው" በሚል መርህ ለሁለተኛ ጊዜ ዘንድሮም የአልበሳት፣ጫማ፣ ደብተር እና እስክሪፕቶ የማሰባሰብ ፕሮግራም ጀምረናል የመሰባሰብ ፕሮግራሙ እስከ ጳጉሜ 3 የሚቀጥል ሲሆን፣ከ ጳጉሜ 4-6ደግሞ አልባሳት የማከፋፈል ፕሮግራም የሚከናወንይሆናል።
@YeneTube @FikerAssefa
የጅማ ከተማ ፈረንጃራዳ ሰፈር ወጣቶች "ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው" በሚል መርህ ለሁለተኛ ጊዜ ዘንድሮም የአልበሳት፣ጫማ፣ ደብተር እና እስክሪፕቶ የማሰባሰብ ፕሮግራም ጀምረናል የመሰባሰብ ፕሮግራሙ እስከ ጳጉሜ 3 የሚቀጥል ሲሆን፣ከ ጳጉሜ 4-6ደግሞ አልባሳት የማከፋፈል ፕሮግራም የሚከናወንይሆናል።
@YeneTube @FikerAssefa