#update በምስራቅ ወለጋ ነቀምቴ ከተማ እና አካባቢው #ውጥረቱ አይሏል፡፡
DW ሬዲዮ እንደዘገበው በቤንሻንጉል እና ኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ ቦታዎች ከቤንሻንጉል የመጡ ታጣቂዎች ዕሁድ ዕለት #በንጹሃን ዜጎች ላይ ጥቃት አድርሰዋል በሚል ትናንት ተቃውሟቸውን ለመግለጽ ወደ አደባባይ የወጡ ነዋሪዎች ከጸጥታ ሃይሎች ጋር ተጋጭተው #ሁለት ሰዎች ሞተዋል፡፡
ቁጥራቻው ለጊዜው #ያልታወቀ ሰዎችም ተጎድተዋል፡፡ ዛሬ ከቀትር በፊት እስካለው ጊዜ በከተማዋ ውጥረት እንደነበር እና አብዛኛው እንቅስቃሴም ተስተጓጉሎ ውሏል፡፡
ምንጭ ፦ DW
@yenetube @mycase27
DW ሬዲዮ እንደዘገበው በቤንሻንጉል እና ኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ ቦታዎች ከቤንሻንጉል የመጡ ታጣቂዎች ዕሁድ ዕለት #በንጹሃን ዜጎች ላይ ጥቃት አድርሰዋል በሚል ትናንት ተቃውሟቸውን ለመግለጽ ወደ አደባባይ የወጡ ነዋሪዎች ከጸጥታ ሃይሎች ጋር ተጋጭተው #ሁለት ሰዎች ሞተዋል፡፡
ቁጥራቻው ለጊዜው #ያልታወቀ ሰዎችም ተጎድተዋል፡፡ ዛሬ ከቀትር በፊት እስካለው ጊዜ በከተማዋ ውጥረት እንደነበር እና አብዛኛው እንቅስቃሴም ተስተጓጉሎ ውሏል፡፡
ምንጭ ፦ DW
@yenetube @mycase27