የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ያስመዘገቡትን ሃብት ለማንኛውም ኢትዮጵያዊ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እና ምክንያት መረጃ እንደሚሰጥ #የፌደራል _የፀረ_ሙስና_ኮሚሽን አስታወቀ።
ምዝገባው በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ቢሆንም ሀብት በማስመዝገቡ ሂደት የሕዝብ ተወካዮች እና የአዲስ አበባ መስተዳድር ባለሥልጣናት ዳተኝነት እንደሚታይባቸው የፌደራል የፀረ ሙስና ኮሚሽን።
Via:- DW
@yenetube @FikerAssefa
ምዝገባው በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ቢሆንም ሀብት በማስመዝገቡ ሂደት የሕዝብ ተወካዮች እና የአዲስ አበባ መስተዳድር ባለሥልጣናት ዳተኝነት እንደሚታይባቸው የፌደራል የፀረ ሙስና ኮሚሽን።
Via:- DW
@yenetube @FikerAssefa