#Fake News Alert ‼️
"የሀዋሳ ከተማ እና አካባቢዋ ጸጥታ በመከላከያ እና በፌደራል ፓሊስ ዕዝ ሥር እንደሆነ ተውስኗል"
የሚል #የዉሸት_ዜና ከመሸ በመሰራጨት ላይ ይገኛል የዚህ ዜና እውነታ ለማጣራት ሙከራ አድርገና የደረስንበት ከእውነት የራቀ መሆኑን ለመረዳት ችለናል።
በዚህ ጉዳይ ላይ መረጃው አለኝ የምትሉ መረጃ በ @FikerAssefa ላይ መላክ ትችላላችሁ።
#Share #Share
@YeneTube @FikerAssefa
"የሀዋሳ ከተማ እና አካባቢዋ ጸጥታ በመከላከያ እና በፌደራል ፓሊስ ዕዝ ሥር እንደሆነ ተውስኗል"
የሚል #የዉሸት_ዜና ከመሸ በመሰራጨት ላይ ይገኛል የዚህ ዜና እውነታ ለማጣራት ሙከራ አድርገና የደረስንበት ከእውነት የራቀ መሆኑን ለመረዳት ችለናል።
በዚህ ጉዳይ ላይ መረጃው አለኝ የምትሉ መረጃ በ @FikerAssefa ላይ መላክ ትችላላችሁ።
#Share #Share
@YeneTube @FikerAssefa