YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.85K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
#በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከመስከረም 18 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ ዘጠኝ አባላትን ያቀፈ #የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ተሰይሟል።

በዚህም መሰረት
1, ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከአ/አ ዩኒቨርሲቲ
2, ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ ከአ/አ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ
3, ዶ/ር ኢ/ር ብርሀኑ አሰፋ ከአ/አ ዩኒቨርሲቲ
4, ዶ/ር ታቦር ገ/መድህን ከአ/አ ትምህርት ቢሮ
5, ዶ/ር ፍሬህይወት ገ/ህይወት ከ አ/አ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ
6, ዶ/ር ቶላ በሪሶ ከኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ
7, ዶ/ር ዮሀንስ ጫላ ከአ/አ ጤና ቢሮ
8, ወ/ሮ መስከረም ታምሩ ከኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማህበር
9, አቶ ዮሀንስ ምትኩ ከአ/አ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት ሆነዋል።
ዶ/ር ፍሬህይወት ገ/ህይወት የቦርዱ ሰብሳቢ እና ዶ/ር ኢ/ር ብርሀኑ አሰፋ ም/ ሰብሳቢ ሆነው ተሰይመዋል።

ምንጭ ፦የአዲስ አበባ ከንቲባ ፅ/ ቤት
@yenetube @mycase27