ትዴት #የአማራ_እና_ትግራይ ወጣቶች የወዳጅነት መድረክ ሊያዘጋጅ ነው።
የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር (ትዴት) «ቀጣይ ትውልድ» በሚል መሪ ቃል የአማራና ትግራይ ክልል ወጣቶች የሚሳተፉበት የወዳጅነት መድረክ በባህር ዳር፣ ቆቦ፣ አላማጣ፣ አዲስ አበባ እና መቀሌ ከተሞች በመስከረም 2012 መካሄድ እንደሚጀመር አስታወቀ።የትዴት ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሙሉ ብርሃን ኃይለ፣ ዝግጅቱን በቀጣዩ መስከረም ወር ላይ ለመጀመር ፈቃደኛ ከሆኑ ግለሰቦች ገንዘብ ማሰባሰብ መጀመራቸውን ለአዲስ ማለዳ ገልጸው፣ የትዴት ድጋፍ እንዳለ ሆኖ ከአማራ ክልል መንግስትም የገንዘብ ድጋፍ መጠየቃቸውን አውስተዋል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር (ትዴት) «ቀጣይ ትውልድ» በሚል መሪ ቃል የአማራና ትግራይ ክልል ወጣቶች የሚሳተፉበት የወዳጅነት መድረክ በባህር ዳር፣ ቆቦ፣ አላማጣ፣ አዲስ አበባ እና መቀሌ ከተሞች በመስከረም 2012 መካሄድ እንደሚጀመር አስታወቀ።የትዴት ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሙሉ ብርሃን ኃይለ፣ ዝግጅቱን በቀጣዩ መስከረም ወር ላይ ለመጀመር ፈቃደኛ ከሆኑ ግለሰቦች ገንዘብ ማሰባሰብ መጀመራቸውን ለአዲስ ማለዳ ገልጸው፣ የትዴት ድጋፍ እንዳለ ሆኖ ከአማራ ክልል መንግስትም የገንዘብ ድጋፍ መጠየቃቸውን አውስተዋል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa