የ10 ክፍል ውጤት በተመለከተ ⬇️
የ10 ክፍል ተፈትናችሁ ውጤታችሁ እየተጠባበቃችሁ የምትገኙ የቻናላችን ቤተሰቦች #የተረጋገጠ_መረጃ_ከፈተናዎች_ኤጀንሲ እንዳገኘን ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል።
ሆኖም በተለያዩ የቴሌግራም ቻናል እንዲሁም ፌስቡክ ላይ እስካሁን እየትፕለቀቁ ያሉ መረጃዎች ከእውነት የራቁ መሆናቸውን ተግንዝባችሁ እኛ ትክክለኛውን መረጃ እስከምናደርሳችሁ ድረስ በትግስት ተጠባበቁ።
@YeneTube @FikerAssefa
የ10 ክፍል ተፈትናችሁ ውጤታችሁ እየተጠባበቃችሁ የምትገኙ የቻናላችን ቤተሰቦች #የተረጋገጠ_መረጃ_ከፈተናዎች_ኤጀንሲ እንዳገኘን ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል።
ሆኖም በተለያዩ የቴሌግራም ቻናል እንዲሁም ፌስቡክ ላይ እስካሁን እየትፕለቀቁ ያሉ መረጃዎች ከእውነት የራቁ መሆናቸውን ተግንዝባችሁ እኛ ትክክለኛውን መረጃ እስከምናደርሳችሁ ድረስ በትግስት ተጠባበቁ።
@YeneTube @FikerAssefa
የ10 ክፍል ውጤት በተመለከተ ⬇️
የ10 ክፍል ተፈትናችሁ ውጤታችሁ እየተጠባበቃችሁ የምትገኙ የቻናላችን ቤተሰቦች #የተረጋገጠ_መረጃ_ከፈተናዎች_ኤጀንሲ እንዳገኘን ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል።
ሆኖም በተለያዩ የቴሌግራም ቻናል እንዲሁም ፌስቡክ ላይ እስካሁን እየተለቀቁ ያሉ መረጃዎች ከእውነት የራቁ መሆናቸውን ተገንዝባችሁ ትክክለኛውን መረጃ እስከምናደርሳችሁ ድረስ በትግስት ተጠባበቁ።
@YeneTube @FikerAssefa
የ10 ክፍል ተፈትናችሁ ውጤታችሁ እየተጠባበቃችሁ የምትገኙ የቻናላችን ቤተሰቦች #የተረጋገጠ_መረጃ_ከፈተናዎች_ኤጀንሲ እንዳገኘን ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል።
ሆኖም በተለያዩ የቴሌግራም ቻናል እንዲሁም ፌስቡክ ላይ እስካሁን እየተለቀቁ ያሉ መረጃዎች ከእውነት የራቁ መሆናቸውን ተገንዝባችሁ ትክክለኛውን መረጃ እስከምናደርሳችሁ ድረስ በትግስት ተጠባበቁ።
@YeneTube @FikerAssefa
የ2012 የትምህርት ዘመን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት #የተረጋገጠ
ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲዎች የሚያመሩ ተማሪዎች
I. የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን ዋናውን እና ሁለት ኮፒዎች፣
• የ8ኛ ክፍል (ሚኒስትሪ) ሰርተፊኬት
• የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬቶች
• ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የተማራችሁበትን ትራንስክሪፕት
II. 8 ፓስፖርት ሳይዝ ፎቶ ግራፍ (የቅርብ ጊዜ)
III. አንሶላ እና ብርድ ልብስ
IV. የስፖርት አልባሳት (ጫማን ጨምሮ)
** ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎች የሚኖራቸውን ቆይታ ሰላማዊ ለማድረግ የተማሪ ወላጆች ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር የዋስትና ውል እንዲገቡ መደረጉ ይታወቃል።
ስለዚህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዎቹ በሚሄዱበት ወቅት ወላጆቻቸው የተፈራረሙበትን ሰነድ ይዘው እንዲገኙ ዩኒቨርሲቲዎቹ ጠይቀዋል። ተማሪዎቹ ሰነዶቹን ከየሚኖሩበት ወረዳ መውሰድ ይችላሉ።
ተጨማሪ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ሲጠሩ ተከታትለን የምናሳውቃችሁ ሲሆን ከታች የተዘረዘሩት ቀናት ላይ የጊዜ ለውጥ ካለም ለውጡን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
Via:- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲዎች የሚያመሩ ተማሪዎች
I. የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን ዋናውን እና ሁለት ኮፒዎች፣
• የ8ኛ ክፍል (ሚኒስትሪ) ሰርተፊኬት
• የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬቶች
• ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የተማራችሁበትን ትራንስክሪፕት
II. 8 ፓስፖርት ሳይዝ ፎቶ ግራፍ (የቅርብ ጊዜ)
III. አንሶላ እና ብርድ ልብስ
IV. የስፖርት አልባሳት (ጫማን ጨምሮ)
** ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎች የሚኖራቸውን ቆይታ ሰላማዊ ለማድረግ የተማሪ ወላጆች ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር የዋስትና ውል እንዲገቡ መደረጉ ይታወቃል።
ስለዚህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዎቹ በሚሄዱበት ወቅት ወላጆቻቸው የተፈራረሙበትን ሰነድ ይዘው እንዲገኙ ዩኒቨርሲቲዎቹ ጠይቀዋል። ተማሪዎቹ ሰነዶቹን ከየሚኖሩበት ወረዳ መውሰድ ይችላሉ።
ተጨማሪ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ሲጠሩ ተከታትለን የምናሳውቃችሁ ሲሆን ከታች የተዘረዘሩት ቀናት ላይ የጊዜ ለውጥ ካለም ለውጡን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
Via:- EBC
@YeneTube @Fikerassefa