የኢትዮዽያ ዋነኛውና ትልቁ የብሔራዊ ደህንነት #ስጋት #የብሔር_ፖለቲካ መሆኑን የጠቅላይ ሚንስትሩ የብሄራዊ ደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር ተመስገን ጡሩነህ አስታወቁ።
አቶ ተመስገን ይህን የተናገሩት ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ በሰጡበት ወቅት ሲሆን፤ የብሔር ፖለቲካ ፖለቲካዊ መፍትሔ ካልተሰጠው ለውጭ ሀይሎች መሳሪያ፤ በውስጣችን ደግሞ ለእርስ በርእስ ግጭት ምክንያት ሊሆን የሚችል ነው ብለዋል።
-ELU
@YeneTube @FikerAssefa
አቶ ተመስገን ይህን የተናገሩት ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ በሰጡበት ወቅት ሲሆን፤ የብሔር ፖለቲካ ፖለቲካዊ መፍትሔ ካልተሰጠው ለውጭ ሀይሎች መሳሪያ፤ በውስጣችን ደግሞ ለእርስ በርእስ ግጭት ምክንያት ሊሆን የሚችል ነው ብለዋል።
-ELU
@YeneTube @FikerAssefa