አቶ ዱካሌ ላሚሶ የሚመሩት የሲአን አንጃ እንደሚለዉ ባለፈዉ ኃምሌ 11 በተከሰተዉ ግጭት ሰበብ በርካታ ሰዎች ተይዘዉ ታስረዋል።
አንጃዉ እንደሚለዉ አፈሳና እስራቱ አሁንም በተለያዩ ወረዳዎች እንደቀጠለ ነዉ። #የሲዳማ_አርነት_ንቅናቄ (ሲአን) አንደኛዉ አንጃ የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች በተለይም ወጣቶች በጅምላ ታፍሰዉ እየታሰሩ ነዉ በማለት እርምጃዉን አቀወገዘ።አቶ ዱካሌ ላሚሶ የሚመሩት የሲአን አንጃ እንደሚለዉ ባለፈዉ ኃምሌ 11 በተከሰተዉ ግጭት ሰበብ በርካታ ሰዎች ተይዘዉ ታስረዋል።አንጃዉ እንደሚለዉ አፈሳና እስራቱ አሁንም በተለያዩ ወረዳዎች እንደቀጠለ ነዉ።አንጃዉ በጅምላ ታሰሩ ያላቸዉን ሰዎች ቁጥር፣ የታሰሩበትን ትክክለኛ ቀንና ሥፍራና ግን አልገለፀም።ዶይቼ ወሌ ሥለዉግዘቱ፣ የሲዳማ ዞንና የደቡብ ክልል ባለስልጣናትን ለማነጋገር ያደረገዉ ሙከራ አልተሳካለትም።
ምንጭ: ዶይቸ ወሌ
@YeneTube @FikerAssefa
አንጃዉ እንደሚለዉ አፈሳና እስራቱ አሁንም በተለያዩ ወረዳዎች እንደቀጠለ ነዉ። #የሲዳማ_አርነት_ንቅናቄ (ሲአን) አንደኛዉ አንጃ የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች በተለይም ወጣቶች በጅምላ ታፍሰዉ እየታሰሩ ነዉ በማለት እርምጃዉን አቀወገዘ።አቶ ዱካሌ ላሚሶ የሚመሩት የሲአን አንጃ እንደሚለዉ ባለፈዉ ኃምሌ 11 በተከሰተዉ ግጭት ሰበብ በርካታ ሰዎች ተይዘዉ ታስረዋል።አንጃዉ እንደሚለዉ አፈሳና እስራቱ አሁንም በተለያዩ ወረዳዎች እንደቀጠለ ነዉ።አንጃዉ በጅምላ ታሰሩ ያላቸዉን ሰዎች ቁጥር፣ የታሰሩበትን ትክክለኛ ቀንና ሥፍራና ግን አልገለፀም።ዶይቼ ወሌ ሥለዉግዘቱ፣ የሲዳማ ዞንና የደቡብ ክልል ባለስልጣናትን ለማነጋገር ያደረገዉ ሙከራ አልተሳካለትም።
ምንጭ: ዶይቸ ወሌ
@YeneTube @FikerAssefa